ውክፔዲያ
amwiki
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8B%E1%8A%93%E1%8B%8D_%E1%8C%88%E1%8C%BD
MediaWiki 1.39.0-wmf.22
first-letter
ፋይል
ልዩ
ውይይት
አባል
አባል ውይይት
ውክፔዲያ
ውክፔዲያ ውይይት
ስዕል
ስዕል ውይይት
መልዕክት
መልዕክት ውይይት
መለጠፊያ
መለጠፊያ ውይይት
እርዳታ
እርዳታ ውይይት
መደብ
መደብ ውይይት
በር
በር ውይይት
TimedText
TimedText talk
Module
Module talk
Gadget
Gadget talk
Gadget definition
Gadget definition talk
አገው
0
22381
372215
372101
2022-08-02T10:40:10Z
213.55.90.51
/* ✓"አዊ "፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ሲሆን ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። */
wikitext
text/x-wiki
'''[[አገውምድር|አገው:(አገውኛ_ሳባ_ግእዝ)]]''' -በ[[ኢትዮጵያ]] ና ኤርትራ ከሚገኙ ቀደምት ህዝቦች መካከል አንዱ ና ገናና ህዝብ ነው''[[ሰቆጣ|።]]''
አገው በውስጡ የተለያዩ ማህበራዊ ስያሜዎችን የያዘ ጥንታዊ ሕዝብ ሲሆን በ ሰቆጣ(ዋግ ኽምራ) በጎጃም( አዊ፡ኩሊሲ )፡በጎንደር (ቅማንት ፡ቋራ /ኩሊሲ፡ቤተ እስራኤል )ሲሆን በትግራይ(( ተምቤን፡እንደርታ፡:ኮረም/ወፍላ:ዛታ ከይላ(ውቕሮ፡ኣኽሱም፡ሰለኽለኻ) ፣በኤርትራ (ብሊን ፡ኣደከማ ፡))በመተከል (ኩሊሲ/ቋራ
) የሚሉ ስያሜዎች ናቸው። የአገው ሕዝብ ከኣኽሱም ቀጠናዊ መንግስት ባለቤትነትና የሳባ ስርወ መንግስትን በኣኽሱም አስተዳደር ቁጥጥር ስር ከተደረጉበትና የቀይሕ ባህር የንግድ ቋንቋ መሆን ከቻለው አዲስ የ"ግዕዝ" ፊደላትን ከፈጠረበት ዘመን በተናጠል ከ900 እስከ 1270 ዓ/ም ኢትዮጵያን ያስተዳደረው የዛጔ-ሥረው መንግሥት ባለቤትም ነው።ከአገው ሕዝብ የሥልጣኔ ምንጭ እነ ቅዱስ ላሊበላ ይገኙበታል።በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበር፤አንድ Gaius plinius የተባለ ታዋቂ የታሪክ ፅሀፊ፣በወቅቱ በኢትዮጵያ ታራራማ ቦታዎች ይኖር ስለነበረው የአገው ሕዝብ አኗኗር፣በሰፊው በመፅሀፉ አስፍሯል።<ref>classi</ref>
'''ቋንቋ፦ አገውኛ ፣ አማርኛ ፣ ትግርኛ፡አረብኛ፡'''
==ፊደል==
የ[[ግዕዝ]]ን ፊደል ከሚጠቀሙ የኢትዮጵያ ጎሳዎች የኣገው ሕዝብ አንዱና ዋነኛው ነው። ሕዝቡ የሚጠቀምበትም ለየት ያሉ ድምጾች የራሳቸው ቀለሞች ኣሏቸው።
==ሕዝብ ቁጥር==
በኢትዮጵያ ወደ ከ 9,000,000 እስከ 10,000,000 የሚሆኑ አገዎች ሲኖሩ፣በኤርትራ ደሞ ቁጥራቸው 150,000 የሚደርስ አገው ብሌኖች ይኖራሉ።
== መልክዓ ምድር:-ኤርትራ፡ትግራይ፡ጎንደር፡ዋግ_ላስታ፡ጎዣም፡ ==
== የአገው ሕዝብ አሁን በሚኖርባቸው በኤርትራ ፡በትግራይ፡በጎንደር፡በጎዣም፡በላስታ አካባቢዎች ራሱን የሚገልጸው በተለያየ መገለጫ ቢሆንም በስፋት የሚታወቁት አዊ ፡ኽምራ፡ቅማንት ፡ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓"አዊ "፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ሲሆን ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
የሰው ስም ስያሜዎችም ከአማርኛና ከአገውኛ ጋር የተጣመሩ ናቸው ለምሳሌ ነፃነት እምቢአለ
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
== በጎዣም _ አዊ ፡በላስታና ዋግ _ኽምራ፡በጎንደር _ቅማንት ፡በኤርትራ _ብሊን በሚሉ አካባቢያዊ መጠሪያዎች ነው ! ==
== የስያሜው እድገት ከራሳቸው ወይም በጋራ ከሚገኝ ማህበረሰብ ክፍሎች ተጨማሪ ቋንቋ የተዋሱት ነው ==
== ✓"አዊ "የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ሲሆን ሌሎችንም ራሱንም አገው ለማለት ና ለመግለጽ ይህንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ ኽምራ ማለት አገው ማለት ነው የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ ቋንቋ አገውኛ ነው ፡ሌሎቹንም ራሱንም አገው ለማለት ይኸንኑ ቃል ይጠቀማል። ==
== ✓ቅማንት ማለት የቤተሰብ ውቅር አሰያየም ወይም የባሕላዊ ሃይማኖት ማህበረሰባዊ ልየታ ሲሆን የቃሉ መነሻና ምንጭ አማርኛ ነው ፡ ቃሉን የሚጠቀሙት የኦርቶዶክስ ክርስትያን ተከታዬች ሲሆኑ ክርስትናም ይሁን ይሁዲ እምነት የማይከተሉትን አገዎችን ክርስትያን አማሮች የሚገልጹበት ስያሜ ነው ። ==
== ✓ብሊን ማለት አገው ማለት ነው ፡የቃሉ መነሻና ምንጭ የራሱ አገውኛ ቋንቋ፡የቤላ ትውፊትና በጋራ ካሉት የሳሆ ቋንቋ ተናጋሪዎች የተወሰደ ሲሆን አገዎች ራሳቸውንና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ደግሞ አገዎችን ለመግለጽ ይጠቀሙበታል። ==
==ታዋቂ ሰዎች Wagshum Gobeze, Lalibela
{{መዋቅር-ብሔር}}
[[መደብ:የኢትዮጵያ ብሔሮች]]
l89tg7d0cclnfmj1y9onphkf7egp9jj
ኣለብላቢት
0
22684
372203
340554
2022-08-01T19:05:32Z
SAplants
40267
([[c:GR|GR]]) [[c:COM:FR|File renamed]]: [[File:Dainty Pavonia (Pavonia burchellii) (11926433814).jpg]] → [[File:Abutilon sp. (11926433814).jpg]] Corrected misidentification
wikitext
text/x-wiki
[[ስዕል:Abutilon sp. (11926433814).jpg|300px|thumb|አለብላቢት]]
'''ኣለብላቢት''' (''Pavonia burchellii'') [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
==የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ ==
(በሌላ ምንጭ የአለብላቢት መታወቂያ Tragia cinerea ተባለ።)
== አስተዳደግ ==
== በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር==
==የተክሉ ጥቅም ==
{{መዋቅር}}
[[መደብ:የኢትዮጵያ እጽዋት]]
b4ijoq4h2r1y8zqp1lc1j5fgmfx8wq5
ሄንሪ ፎርድ
0
47375
372213
337790
2022-08-02T00:43:25Z
AngelDust1941
38367
ይዘት ጨምር
wikitext
text/x-wiki
[[ስዕል:Henry ford 1919.jpg|300px|thumb|ሄንሪ ፎርድ 1911 ዓም]]
'''ሄንሪ ፎርድ''' (1855-1939 ዓም) የ[[አሜሪካ]] ነጋዴና [[የፎርድ ሞቶር ድርጅት]] መስራች ሲሆኑ በ[[መኪና]] ታሪክ አንጋፋ ሚና አጫውተዋል።
እ.ኤ.አ. በ[[1972]] [[ቮልስዋገን ሴዳን]] በሽያጭ እስኪያልፍ ድረስ 15 ሚሊዮን ዩኒት ያለው የአለማችን ምርጥ ሽያጭ የሚኖረውን [[ሞዴል ቲ]]ን በመንደፍ ይታወቃል።
{{መዋቅር-ሰዎች}}
[[መደብ:የአሜሪካ ሰዎች]]
1r82gqsb7ljz7khwxeuznb0sxcc3ppp
የማቴዎስ ወንጌል
0
48316
372200
360970
2022-08-01T18:45:59Z
ክርስቶስሰምራ
27288
wikitext
text/x-wiki
{{infobox|abovestyle=background:#FFD300|above=የቅዱስ ማቴዎስ ወንጌል<div class=floatright>[[File:Livre.png|70px]]</div>
|image=[[File:Saint Matthew - Google Art Project (BQGT MiTdWZWLQ).jpg|thumb|250px|center]] |caption=|headerstyle=background:#FFD300|header1=[[:en:Matthew the Apostle|ሐዋርያው ማቴዎስ]]|headerstyle=background:#FFD300|header13=<span style="color:#FFD300">
</span>|label2=የፀሐፊው ስም|data2=መጀመሪያ ሌዊ በኋላ ማቴዎስ|label3=የተወለደው|data3=በ፩ኛው ዓ.ም. በ[[ቀፈርናሆም]] |label4=ሥራው|data4=መጀመሪያ የ[[ሮማ መንግሥት]] ግብር ሰብሳቢ በኋላ የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ደቀመዝሙር ፣ ሰባኪ ፣ ፀሐፊ |label5=የአባት ስም|data5=አልፍዮስ|label6= የታወቀ ቤ/ክርስቲያን|data6=[[:en:Salerno|ሳሌርኖ]]፣[[ጣሊያን]]|label6=ያረፈበት ቀን|data6=[[ኅዳር ፰]] ሂራፖሊስ አካባቢ ወይም [[ኢትዮጵያ]]|label8=በዓለ ንግሥ ምልክት|data8=[[ኅዳር ፰]]<br> [[File:Kápolnásnyék pulpit Matthew.jpg|88px]]|label9=የሚከበረው|data9=በመላው [[ክርስትና]] ሃይማኖት ተከታይ |label10=የጻፈው [[ወንጌል]]|data10=፳፰ ምዕራፍ|data11=<div class="floatleft">← '''[[መጽሐፈ ሄኖክ]]'''</div><div class="floatright">'''[[የማርቆስ ወንጌል]]''' →</div>|captionstyle=|header12=}}'''የጌታችን የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ወንጌል ቅዱስ ማቴዎስ እንደ ጻፈው''' ። ከአራቱ ወንጌላት አንደኛው ነው። በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] [[አዲስ ኪዳን]] ውስጥ ከሁሉ በፊት ይገኛል። በዕብራይስጥና በአርማይስጥ ቋንቋ ማቴዎስ ማለት ሀብተ አምላክ ወይም የአምላክ ስጦታ ማለት እንደሆነ ይነገራል ። በአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት የስም ዝርዝር ውስጥ በሁለተኛውና በሦስተኛው ማለትም በማርቆስና በሉቃስ ወንጌል በተራ ቁጥር ሰባተኛ ሲሆን ስሙም ማቴዎስ በመባል ተመዝግቦአል (ማር.፫:፲፮-፲፱ ፡ ሉቃ.፮:፲፬-፲፮) ።
ራሱ በጻፈው ወንጌልና በሐዋርያት ሥራ ደግሞ በተራ ቁጥር ስምንተኛ ሆኖ ማቴዎስ በመባል ተመዝግቦአል (ማቴ.፲: ፪-፬ ፡ የሐ.ሥ.፩-፲፫) ሌዊ ለሐዋርያነት ከመመረጡ በፊት የተጠራበት ስሙ ሲሆን ማቴዎስ ደግሞ ለወንጌል አገልግሎት በሐዋርያነት ከተጠራ በኋላ የተጠራበት ስሙ ነው ።
[[File:Matthew the Evangelist.jpg|thumb|205px|ወንጌላዊው ማቴዎስ]]
=== የመጀመሪያ ሥራው===
ቅዱስ ማቴዎስ ለሐዋርያነት ከመጠራቱ በፊት ሥራው በግዕዝ (ሊቀ መጽብሐን) ማለት ቀራጭ ነበረ ። በአዲስ ኪዳን የትምህርት አገላለጽ ቀራጮች እንደ አመንዝሮች ፣ ዓመፀኞቾ ፣ ይቆጠሩ ነበር (ሉቃ.፲፰፡፲፩-፲፪)። በዚህ አንጻር ማቴዎስ ቀራጭ እንደመሆኑ መጠን የዘመኑ የሃይማኖት ሰዎች ይጠሉት ነበር ። ጌታችን መድኃኒታችን [[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ማቴዎስን በመቅረጫው ባታ አገኘውና "ተከተለኝ"በማለት ስለ ጠራው ሁሉን ትቶ ተከተለው (ማቴ.፱፣፱)። ቀራጩ ማቴዎስ ሐዋርያና ወንጌላዊ ሆነ ፣ መደቡ ከአረመኔዎችና ከአመፀኞች ጋር የነበረው ሌዊ ከአሥራ ሁለቱ ቅዱሳን ሐዋርያት ጋር ተቆጠረ ። [[ወንጌል]]ን ጌታ ከአረገ ስምንተኛው ተፈጽሞ ዘጠነኛው ሲጀምር ቀላውዴዎስ ቄሣር በነገሠ በመጀመሪያው ዓመት በዕብራይስጥ ቋንቋ ጻፈ ።
አሁን መጀመርያ የምናውቀው ቅጂ በ[[ግሪክኛ]] ቢሆንም፣ ጽሑፉ በ[[ዕብራይስጥ]] እንደ ተቀነባበረ ከጥንት ጀምሮ በልማድ እንዲሁም እስካሁን በዛሬ ሊቃውንት ታስቧል።
ክርስቶስ '''"የመጣሁት ለበሽተኞች እንጂ ለደኅነኞች አይደለም"''' ያለበትም ማቴዎስ በመኖሪያው ቤቱ ግብዣ አድርጎ ክርስቶስን ጋብዞ ከቀራጮች ጋር አብሮ ሲበላ ፣ ፈሪሳውያን '''"ከኃጢያተኞች ጋር ትተባበራለህ"''' ብለው በመተቸታቸው ሆነ ።
=== ምልክቱ ===
ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ ከአብርሃምና ከዳዊት ዘር መወለዱን ለማስረዳት ከአብርሃም እስከ ቅድስት ድንግል [[ማርያም]] ድረስ በሰፊው ስለጻፈ ከጥንት ጀምሮ ማቴዎስ በገጸ ሰብእ ተመስሎአል ። ከሦስቱ ወንጌላውያን ይልቅ በማቴዎስ ወንጌል ከክርስቶስ ወልደ እጓል እምሕያው ፣ የሰው ልጅ በመባል ብዙ ጊዜ ስለተጠራ ለማቴዎስ የገጸ ሰብእ ምልክት ከአሰጡት ምክኒያቶች አንዱ ነው ።
<center><span style=font-size:26px>'''የማቴዎስ ወንጌል'''</span></center>
== '''ምዕራፍ ፩'''==
1፤የዳዊት፡ልጅ፡የአብርሃም፡ልጅ፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ትውልድ፡መጽሐፍ።
2፤አብርሃም፡ይሥሐቅን፡ወለደ፤ይሥሐቅም፡ያዕቆብን፡ወለደ፤ያዕቆብም፡ይሁዳንና፡
ወንድሞቹን፡ወለደ፤
3፤ይሁዳም፡ከትዕማር፡ፋሬስንና፡ዛራን፡ወለደ፤ፋሬስም፡ኤስሮምን፡ወለደ፤
4፤ኤስሮምም፡አራምን፡ወለደ፤አራምም፡ዐሚናዳብን፡ወለደ፤ዐሚናዳብም፡ነአሶንን፡
ወለደ፤ነአሶንም፡ሰልሞንን፡ወለደ፤
5፤ሰልሞንም፡ከራኬብ፡ቦኤዝን፡ወለደ፤ቦኤዝም፡ከሩት፡ኢዮቤድን፡ወለደ፤
ኢዮቤድም፡እሴይን፡ወለደ፤
6፤እሴይም፡ንጉሥ፡ዳዊትን፡ወለደ።
7፤ሰሎሞንም፡ሮብዓምን፡ወለደ፤ሮብዓምም፡አቢያን፡ወለደ፤አቢያም፡አሣፍን፡ወለደ፤
8፤አሣፍም፡ኢዮሳፍጥን፡ወለደ፤ኢዮሳፍጥም፡ኢዮራምን፡ወለደ፤ኢዮራምም፡ዖዝያንን፡ወለደ፤
9፤ዖዝያንም፡ኢዮአታምን፡ወለደ፤ኢዮአታምም፡አካዝን፡ወለደ፤
10፤አካዝም፡ሕዝቅያስን፡ወለደ፤ሕዝቅያስም፡ምናሴን፡ወለደ፤ምናሴም፡አሞፅን፡ወለደ፤
11፤አሞፅም፡ኢዮስያስን፡ወለደ፤ኢዮስያስም፡በባቢሎን፡ምርኮ፡ጊዜ፡ኢኮንያንንና፡ወንድሞቹን፡ወለደ።
12፤ከባቢሎንም፡ምርኮ፡በዃላ፡ኢኮንያን፡ሰላትያልን፡ወለደ፤ሰላትያልም፡ዘሩባቤልን፡ወለደ፤
13፤ዘሩባቤልም፡አብዩድን፡ወለደ፤አብዩድም፡ኤልያቄምን፡ወለደ፤ኤልያቄምም፡ዐዛርን፡ወለደ፤
14፤ዐዛርም፡ሳዶቅን፡ወለደ፤ሳዶቅም፡አኪምን፡ወለደ፤አኪምም፡ኤልዩድን፡ወለደ፤
15፤ኤልዩድም፡አልዓዛርን፡ወለደ፤አልዓዛርም፡ማታንን፡ወለደ፤ማታንም፡ያዕቆብን፡ወለደ፤
16፤ያዕቆብም፡ክርስቶስ፡የተባለውን፡ኢየሱስን፡የወለደች፡የማርያምን፡ዕጮኛ፡ዮሴፍን፡ወለደ።
17፤እንግዲህ፡ትውልድ፡ዅሉ፡ከአብርሃም፡እስከ፡ዳዊት፡ዐሥራ፡አራት፡ትውልድ፥ከዳዊትም፡እስከባቢሎን፡
ምርኮ፡ዐሥራ፡አራት፡ትውልድ፥ከባቢሎንም፡ምርኮ፡እስከ፡ክርስቶስ፡ዐሥራ፡አራት፡ትውልድ፡ነው።
18፤የኢየሱስ፡ክርስቶስም፡ልደት፡እንዲህ፡ነበረ።እናቱ፡ማርያም፡ለዮሴፍ፡በታጨች፡ጊዜ፥ሳይገናኙ፡
ከመንፈስ፡ቅዱስ፡ፀንሳ፡ተገኘች።
19፤ዕጮኛዋ፡ዮሴፍም፡ጻድቅ፡ኾኖ፡ሊገልጣት፡ስላልወደደ፥በስውር፡ሊተዋት፡ዐሰበ።
20፤ርሱ፡ግን፡ይህን፡ሲያስብ፥እንሆ፥የጌታ፡መልአክ፡በሕልም፡ታየው፥እንዲህም፡አለ፦የዳዊት፡ልጅ፡ዮሴፍ፡ሆይ፥ከርሷ፡የተፀነሰው፡ከመንፈስ፡ቅዱስ፡ነውና፥ዕጮኛኽን፡ማርያምን፡ለመውሰድ፡አትፍራ።
**ግ.፥የሱስ፡(መድኅን)፥(ዕብ.፥የሆሹዐ)፤'ኢ'፡ከጽርእ፡'የውጣ-ι'፡የተወረሰ፡ትርፍ፡ነው።
** ግ.፥መሲሕ፡(ዕብ.፥መሺያሕ)።'ክርስቶስ'፡የሚለው፡ቃል፡በጽርእ፡'ኅሪዖ-የተቀባ፥ምርጥ'፡፡ካለው፡የወጣ፡ነው፤
**ከ'ኅረየ'፡የተገኘ፡ይመስላል።ትኽክለኛው፡የግእዝ፡አጠራሩ፡'መሲሕ'፡ቢኾንም፥ሐዲስ፡ኪዳን፡ከጽርእ፡ወደ፡ግእዝ፡ሲመለስ፥ብዙ፡የስም አጠራሮች፡ከጽርኡ፡በተቀዱበት፡አባባል፡እስከ፡ዘመናችን፡ደርሰዋል፤ወደ፡ፊት፡ቢስተካከሉ፡ይበጃል።
21፤ልጅም፡ትወልዳለች፤ርሱ፡ሕዝቡን፡ከኀጢአታቸው፡ያድናቸዋልና፥ስሙን፡ኢየሱስ፡ትለዋለኽ።
22፤በነቢይ፡ከጌታ፡ዘንድ፦
23፤እንሆ፥ድንግል፡ትፀንሳለች፡ልጅም፡ትወልዳለች፥ስሙንም፡ዐማኑኤል፡ይሉታል፡የተባለው፡ይፈጸም፡
ዘንድ፡ይህ፡ዅሉ፡ኾኗል፥ትርጓሜውም፦እግዚአብሔር፡ከእኛ፡ጋራ፡የሚል፡ነው።
24፤ዮሴፍም፡ከእንቅልፉ፡ነቅቶ፡የጌታ፡መልአክ፡እንዳዘዘው፡አደረገ፤ዕጮኛውንም፡ወሰደ፤
25፤የበኵር፡ልጇንም፡እስክትወልድ፡ድረስ፡አላወቃትም፤ስሙንም፡ኢየሱስ፡አለው።
== '''ምዕራፍ ፪''' ==
1-2፤ኢየሱስም፡በይሁዳ፡ቤተ፡ልሔም፡በንጉሡ፡በሄሮድስ፡ዘመን፡በተወለደ፡ጊዜ፥እንሆ፥ሰብአ፡
ሰገል፦የተወለደው፡የአይሁድ፡ንጉሥ፡ወዴት፡ነው፧ኮከቡን፡በምሥራቅ፡አይተን፡ልንሰግድለት፡
መጥተናልና፥እያሉ፡ከምሥራቅ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡መጡ።
3፤ንጉሡ፡ሄሮድስም፡ሰምቶ፡ደነገጠ፥ኢየሩሳሌምም፡ዅሉ፡ከርሱ፡ጋራ፤
4፤የካህናትንም፡አለቃዎች፡የሕዝቡንም፡ጻፊዎች፡ዅሉ፡ሰብስቦ፡ክርስቶስ፡ወዴት፡እንዲወለድ፡ጠየቃቸው።
5-6፤እነርሱም፦አንቺ፡ቤተ፡ልሔም፥የይሁዳ፡ምድር፥ከይሁዳ፡ገዢዎች፡ከቶ፡አታንሺም፤ሕዝቤን፡እስራኤልን፡የሚጠብቅ፡መስፍን፡ከአንቺ፡ይወጣልና፥ተብሎ፡በነቢይ፡እንዲህ፡ተጽፏልና፥በይሁዳ፡ቤተ፡
ልሔም፡ነው፡አሉት።
7፤ከዚህ፡በዃላ፡ሄሮድስ፡ሰብአ፡ሰገልን፡በስውር፡ጠርቶ፡ኮከቡ፡የታየበትን፡ዘመን፡ከነርሱ፡በጥንቃቄ፡ተረዳ፥
8፤ወደ፡ቤተ፡ልሔምም፡እነርሱን፡ሰዶ፟፦ኺዱ፥ስለ፡ሕፃኑ፡በጥንቃቄ፡መርምሩ፤ባገኛችኹትም፡ጊዜ፡እኔ፡
ደግሞ፡መጥቼ፡እንድሰግድለት፡ንገሩኝ፡አላቸው።
9፤እነርሱም፡ንጉሡን፡ሰምተው፡ኼዱ፤እንሆም፥በምሥራቅ፡ያዩት፡ኮከብ፡ሕፃኑ፡ባለበት፡ላይ፡መጥቶ፡
እስኪቆም፡ድረስ፡ይመራቸው፡ነበር።
10፤ኮከቡንም፡ባዩ፡ጊዜ፡በታላቅ፡ደስታ፡እጅግ፡ደስ፡አላቸው።
11፤ወደ፡ቤትም፡ገብተው፡ሕፃኑን፡ከእናቱ፡ከማርያም፡ጋራ፡አዩት፥ወድቀውም ሰገዱለት፥ሣጥኖቻቸውንም፡
ከፍተው፡እጅ፡መንሻ፡ወርቅና፡ዕጣን፡ከርቤም፡አቀረቡለት።
12፤ወደ፡ሄሮድስም፡እንዳይመለሱ፡በሕልም፡ተረድተው፡በሌላ፡መንገድ፡ወደ፡አገራቸው፡ኼዱ።
13፤እነርሱም፡ከኼዱ፡በዃላ፥እንሆ፥የጌታ፡መልአክ፡በሕልም፡ለዮሴፍ፡ታይቶ፦ሄሮድስ፡ሕፃኑን፡
ሊገድለው፡ይፈልገዋልና፥ተነሣ፥ሕፃኑንና፡እናቱንም፡ይዘኽ፡ወደ፡ግብጽ፡ሽሽ፥እስክነግርኽም፡ድረስ፡በዚያ፡
ተቀመጥ፡አለው።
14-15፤ርሱም፡ተነሥቶ፡ሕፃኑንና፡እናቱን፡በሌሊት፡ያዘና፡ከጌታ፡ዘንድ፡በነቢይ፦ልጄን፡ከግብጽ፡ጠራኹት፡የተባለው፡እንዲፈጸም፥ወደ፡ግብጽ፡ኼደ፥ሄሮድስም፡እስኪሞት፡ድረስ፡በዚያ፡ኖረ።
16፤ከዚህ፡በዃላ፡ሄሮድስ፡ሰብአ፡ሰገል፡እንደ፡ተሣለቁበት፡ባየ፡ጊዜ፡እጅግ፡ተቈጣና፡ልኮ፡ከሰብአ፡ሰገል፡
እንደ፡ተረዳው፡ዘመን፡በቤተ፡ልሔምና፡በአውራጃዋ፡የነበሩትን፥ኹለት፡ዓመት፡የኾናቸውን፡ከዚያም፡
የሚያንሱትን፡ሕፃናት፡ዅሉ፡አስገደለ።
17-18፤ያን፡ጊዜ፡በነቢዩ፡በኤርምያስ፥ድምፅ፡በራማ፡ተሰማ፥ልቅሶና፡ብዙ፡ዋይታ፤ራሔል፡ስለ፡ልጆቿ፡
አለቀሰች፥መጽናናትም፡አልወደደችም፥የሉምና፡የተባለው፡ተፈጸመ።
19፤ሄሮድስም፡ከሞተ፡በዃላ፥እንሆ፥የጌታ፡መልአክ፡በግብጽ፡ለዮሴፍ፡በሕልም፡ታይቶ፦20፤የሕፃኑን፡ነፍስ፡የፈለጉት፡ሞተዋልና፥ተነሣ፥ሕፃኑን፡እናቱንም፡ይዘኽ፡ወደእስራኤል፡አገር፡ኺድ፡አለ።
21፤ርሱም፡ተነሥቶ፡ሕፃኑንና፡እናቱን፡ያዘና፡ወደእስራኤል፡አገር፡ገባ።
22፤በአባቱም፡በሄሮድስ፡ፈንታ፡አርኬላዎስ፡በይሁዳ፡እንደ፡ነገሠ፡በሰማ፡ጊዜ፥ወደዚያ፡መኼድን፡
ፈራ፤በሕልምም፡ተረድቶ፡ወደገሊላ፡አገር፡ኼደ፤
23፤በነቢያት፡ናዝራዊ፡ይባላል፡የተባለው፡ይፈጸም፡ዘንድ፥ናዝሬት፡ወደምትባል፡ከተማ፡መጥቶ፡ኖረ።
== '''ምዕራፍ ፫''' ==
1-2፤በዚያም፡ወራት፡መጥምቁ፡ዮሐንስ፦መንግሥተ፡ሰማያት፡ቀርባለችና፡ንስሓ፡ግቡ፡ብሎ፡በይሁዳ፡
ምድረ፡በዳ፡እየሰበከ፡መጣ።
3፤በነቢዩ፡በኢሳይያስ፦የጌታን፡መንገድ፡አዘጋጁ፡ጥርጊያውንም፡አቅኑ፡እያለ፡በምድረ፡በዳ፡የሚጮኽ፡
ሰው፡ድምፅ፡የተባለለት፡ይህ፡ነውና።
4፤ራሱም፡ዮሐንስ፡የግመል፡ጠጕር፡ልብስ፡ነበረው፥በወገቡም፡ጠፍር፡ይታጠቅ፡ነበር፤ምግቡም፡አንበጣና፡
የበረሓ፡ማር፡ነበረ።
5፤ያን፡ጊዜ፡ኢየሩሳሌም፡ይሁዳም፡ዅሉ፡በዮርዳኖስም፡ዙሪያ፡ያለ፡አገር፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡ይወጡ፡ነበር፤
6፤ኀጢአታቸውንም፡እየተናዘዙ፡በዮርዳኖስ፡ወንዝ፡ከርሱ፡ይጠመቁ፡ነበር።
7፤ዳሩ፡ግን፡ከፈሪሳውያንና፡ከሰዱቃውያን፡ብዙዎች፡ወደ፡ጥምቀቱ፡ሲመጡ፡ባየ፡ጊዜ፥እንዲህ፡
አላቸው፦እናንተ፡የእፍኝት፡ልጆች፥ከሚመጣው፡ቍጣ፡እንድትሸሹ፡ማን፡አመለከታችኹ፧
8፤እንግዲህ፡ለንስሓ፡የሚገ፟ባ፟፡ፍሬ፡አድርጉ፤
9፤በልባችኹም፦አብርሃም፡አባት፡አለን፡እንደምትሉ፡አይምሰላችኹ፤እላችዃለኹና፦ከነዚህ፡ድንጋዮች፡
ለአብርሃም፡ልጆች፡ሊያስነሣለት፡እግዚአብሔር፡ይችላል።
10፤አኹንስ፡ምሣር፡በዛፎች፡ሥር፡ተቀምጧል፤እንግዲህ፡መልካም፡ፍሬ፡የማያደርግ፡ዛፍ፡ዅሉ፡ይቈረጣል፡
ወደ፡እሳትም፡ይጣላል።
11፤እኔስ፡ለንስሓ፡በውሃ፡አጠምቃችዃለኹ፤ጫማውን፡እሸከም፡ዘንድ፡የማይገ፟ባ፟ኝ፡ከእኔ፡በዃላ፡
የሚመጣው፡ግን፡ከእኔ፡ይልቅ፡ይበረታል፤ርሱ፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡በእሳትም፡ያጠምቃችዃል፤
12፤መንሹም፡በእጁ፡ነው፥ዐውድማውንም፡ፈጽሞ፡ያጠራል፥ስንዴውንም፡በጐተራው፡ይከታል፥ገለባውን፡
ግን፡በማይጠፋ፡እሳት፡ያቃጥለዋል።
13፤ያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡በዮሐንስ፡ሊጠመቅ፡ከገሊላ፡ወደ፡ዮርዳኖስ፡መጣ።
14፤ዮሐንስ፡ግን፦እኔ፡ባንተ፡ልጠመቅ፡ያስፈልገኛል፡አንተም፡ወደ፡እኔ፡ትመጣለኽን፧ብሎ፡ይከለክለው፡
ነበር።
15፤ኢየሱስም፡መልሶ፦አኹንስ፡ፍቀድልኝ፤እንዲህ፡ጽድቅን፡ዅሉ፡መፈጸም፡ይገ፟ባ፟ናልና፥አለው።ያን፡
ጊዜ፡ፈቀደለት።
16፤ኢየሱስም፡ከተጠመቀ፡በዃላ፡ወዲያው፡ከውሃ፡ወጣ፤እንሆም፥ሰማያት፡ተከፈቱ፡የእግዚአብሔርም፡
መንፈስ፡እንደ፡ርግብ፡ሲወርድ፡በርሱ፡ላይም፡ሲመጣ፡አየ፤
17፤እንሆም፥ድምፅ፡ከሰማያት፡መጥቶ፦በርሱ፡ደስ፡የሚለኝ፡የምወደ፟ው፡ልጄ፡ይህ፡ነው፡አለ።
== '''ምዕራፍ ፬''' ==
1፤ከዚያ፡ወዲያ፡ኢየሱስ፡ከዲያብሎስ፡ይፈተን፡ዘንድ፡መንፈስ፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡ወሰደው፥
2፤አርባ፡ቀንና፡አርባ፡ሌሊትም፡ከጦመ፡በዃላ፡ተራበ።
3፤ፈታኝም፡ቀርቦ፦የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ከኾንኽ፥እነዚህ፡ድንጋዮች፡እንጀራ፡እንዲኾኑ፡በል፡አለው።
4፤ርሱም፡መልሶ፦ሰው፡ከእግዚአብሔር፡አፍ፡በሚወጣ፡ቃል፡ዅሉ፡እንጂ፡በእንጀራ፡ብቻ፡አይኖርም፡
ተብሎ፡ተጽፏል፡አለው።
5፤ከዚህ፡በዃላ፡ዲያብሎስ፡ወደ፡ቅድስት፡ከተማ፡ወሰደውና፡ርሱን፡በመቅደስ፡ጫፍ፡ላይ፡አቁሞ፦
6፤መላእክቱን፡ስለ፡አንተ፡ያዝልኻል፡እግርኽንም፡በድንጋይ፡ከቶ፡እንዳትሰናከል፡በእጃቸው፡ያነሡኻል፡
ተብሎ፡ተጽፏልና፥የእግዚአብሔር፡ልጅስ፡ከኾንኽ፥ወደ፡ታች፡ራስኽን፡ወርውር፡አለው።
7፤ኢየሱስም፦ጌታን፡አምላክኽን፡አትፈታተነው፡ተብሎ፡ደግሞ፡ተጽፏል፡አለው።
8፤ደግሞ፡ዲያብሎስ፡እጅግ፡ረዥም፡ወደ፡ኾነ፡ተራራ፡ወሰደው፥የዓለምንም፡መንግሥታት፡ዅሉ፡
ክብራቸውንም፡አሳይቶ፦9፤ወድቀኽ፡ብትሰግድልኝ፡ይህን፡ዅሉ፡እሰጥኻለኹ፡አለው።
10፤ያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፦ኺድ፥አንተ፡ሰይጣን፡ለጌታኽ፡ለአምላክኽ፡ስገድ፡ርሱንም፡ብቻ፡አምልክ፡ተብሎ፡
ተጽፏልና፥አለው።
11፤ያን፡ጊዜ፡ዲያብሎስ፡ተወው፥እንሆም፥መላእክት፡ቀርበው፡ያገለግሉት፡ነበር።
12፤ኢየሱስም፡ዮሐንስ፡ዐልፎ፡እንደ፡ተሰጠ፡በሰማ፡ጊዜ፡ወደ፡ገሊላ፡ፈቀቅ፡ብሎ፡ኼደ።
13፤ናዝሬትንም፡ትቶ፡በዛብሎንና፡በንፍታሌም፡አገር፡በባሕር፡አጠገብ፡ወዳለችው፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡መጥቶ፡ኖረ።
14-16፤በነቢዩም፡በኢሳይያስ፦የዛብሎን፡ምድርና፡የንፍታሌም፡ምድር፥የባሕር፡መንገድ፥በዮርዳኖስ፡
ማዶ፥የአሕዛብ፡ገሊላ፤በጨለማ፡የተቀመጠው፡ሕዝብ፡ታላቅ፡ብርሃን፡አየ፥በሞት፡አገርና፡ጥላ፡
ለተቀመጡትም፡ብርሃን፡ወጣላቸው፡
17፤የተባለው፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ይህ፡ኾነ።ከዚያ፡ዘመን፡ዠምሮ፡ኢየሱስ፦መንግሥተ፡ሰማያት፡ቀርባለችና፡
ንስሓ፡ግቡ፡እያለ፡ይሰብክ፡ዠመር።
18፤በገሊላ፡ባሕር፡አጠገብ፡ሲመላለስም፡ኹለት፡ወንድማማች፡ጴጥሮስ፡የሚሉትን፡ስምዖንን፡ወንድሙንም፡
እንድርያስን፡መረባቸውን፡ወደ፡ባሕር፡ሲጥሉ፡አየ፥ዓሣ፡አጥማጆች፡ነበሩና።
19፤ርሱም፦በዃላዬ፡ኑና፡ሰዎችን፡አጥማጆች፡እንድትኾኑ፡አደርጋችዃለኹ፡አላቸው።
20፤ወዲያውም፡መረባቸውን፡ትተው፡ተከተሉት።
21፤ከዚያም፡እልፍ፡ብሎ፡ሌላዎችን፡ኹለት፡ወንድማማች፡የዘብዴዎስን፡ልጅ፡ያዕቆብን፡ወንድሙንም፡
ዮሐንስን፡ከአባታቸው፡ከዘብዴዎስ፡ጋራ፡በታንኳ፡መረባቸውን፡ሲያበጁ፡አየ፤ጠራቸውም።
22፤እነርሱም፡ወዲያው፡ታንኳዪቱንና፡አባታቸውን፡ትተው፡ተከተሉት።
23፤ኢየሱስም፡በምኵራቦቻቸው፡እያስተማረ፡የመንግሥትንም፡ወንጌል፡እየሰበከ፡በሕዝብም፡ያለውን፡ደዌና፡
ሕማም፡ዅሉ፡እየፈወሰ፡በገሊላ፡ዅሉ፡ይዞር፡ነበር።
24፤ዝናውም፡ወደ፡ሶርያ፡ዅሉ፡ወጣ፤በልዩ፡ልዩ፡ደዌና፡ሥቃይም፡ተይዘው፡የታመሙትን፡ዅሉ፡
አጋንንትም፡ያደሩባቸውን፡በጨረቃም፡የሚነሣባቸውን፡ሽባዎችንም፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፥ፈወሳቸውም።
25፤ከገሊላም፡ከዐሥሩ፡ከተማም፡ከኢየሩሳሌምም፡ከይሁዳም፡ከዮርዳኖስም፡ማዶ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ተከተሉት።
== '''ምዕራፍ ፭''' ==
1፤ሕዝቡንም፡አይቶ፡ወደ፡ተራራ፡ወጣ፤በተቀመጠም፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ወደ፡ርሱ፡ቀረቡ፤
2፤አፉንም፡ከፍቶ፡አስተማራቸው፡እንዲህም፡አለ።
3፤በመንፈስ፡ድኻዎች፡የኾኑ፡ብፁዓን፡ናቸው፥መንግሥተ፡ሰማያት፡የእነርሱ፡ናትና።
4፤የሚያዝኑ፡ብፁዓን፡ናቸው፥መጽናናትን፡ያገኛሉና።
5፤የዋሆች፡ብፁዓን፡ናቸው፥ምድርን፡ይወርሳሉና።6፤ጽድቅን፡የሚራቡና፡የሚጠሙ፡ብፁዓን፡ናቸው፥ይጠግባሉና።
7፤የሚምሩ፡ብፁዓን፡ናቸው፥ይማራሉና።
8፤ልበ፡ንጹሖች፡ብፁዓን፡ናቸው፥እግዚአብሔርን፡ያዩታልና።
9፤የሚያስተራርቁ፡ብፁዓን፡ናቸው፥የእግዚአብሔር፡ልጆች፡ይባላሉና።
10፤ስለ፡ጽድቅ፡የሚሰደዱ፡ብፁዓን፡ናቸው፥መንግሥተ፡ሰማያት፡የእነርሱ፡ናትና።
11፤ሲነቅፏችኹና፡ሲያሳድዷችኹ፡በእኔም፡ምክንያት፡ክፉውን፡ዅሉ፡በውሸት፡ሲናገሩባችኹ፡ብፁዓን፡ናችኹ።
12፤ዋጋችኹ፡በሰማያት፡ታላቅ፡ነውና፥ደስ፡ይበላችኹ፥ሐሴትም፡አድርጉ፤ከእናንተ፡በፊት፡የነበሩትን፡
ነቢያትን፡እንዲሁ፡አሳደ፟ዋቸዋልና።
13፤እናንተ፡የምድር፡ጨው፡ናችኹ፤ጨው፡ዐልጫ፡ቢኾን፡ግን፡በምን፡ይጣፍጣል፧ወደ፡ውጭ፡ተጥሎ፡
በሰው፡ከመረገጥ፡በቀር፡ወደ፡ፊት፡ለምንም፡አይጠቅምም።
14፤እናንተ፡የዓለም፡ብርሃን፡ናችኹ።በተራራ፡ላይ፡ያለች፡ከተማ፡ልትሰወር፡አይቻላትም።
15፤መብራትንም፡አብርተው፡ከእንቅብ፡በታች፡አይደለም፡እንጂ፡በመቅረዙ፡ላይ፡ያኖሩታል፡በቤት፡ላሉት፡
ዅሉም፡ያበራል።
16፤መልካሙን፡ሥራችኹን፡አይተው፡በሰማያት፡ያለውን፡አባታችኹን፡እንዲያከብሩ፡ብርሃናችኹ፡እንዲሁ፡
በሰው፡ፊት፡ይብራ።
17፤እኔ፡ሕግንና፡ነቢያትን፡ለመሻር፡የመጣኹ፡አይምሰላችኹ፤ልፈጽም፡እንጂ፡ለመሻር፡አልመጣኹም።
18፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ሰማይና፡ምድር፡እስኪያልፍ፡ድረስ፥ከሕግ፡አንዲት፡የውጣ፡ወይም፡አንዲት፡
ነጥብ፡ከቶ፡አታልፍም፥ዅሉ፡እስኪፈጸም፡ድረስ።
19፤እንግዲህ፡ከነዚህ፡ከዅሉ፡ካነሱት፡ትእዛዛት፡አንዲቱን፡የሚሽር፡ለሰውም፡እንዲሁ፡የሚያስተምር፡ማንም፡ሰው፡በመንግሥተ፡ሰማያት፡ከዅሉ፡ታናሽ፡ይባላል፤የሚያደርግ፡ግን፡የሚያስተምርም፡ማንም፡ቢኾን፡ርሱ፡
በመንግሥተ፡ሰማያት፡ታላቅ፡ይባላል።
20፤እላችዃለኹና፦ጽድቃችኹ፡ከጻፊዎችና፡ከፈሪሳውያን፡ጽድቅ፡ካልበለጠ፥ወደ፡መንግሥተ፡ሰማያት፡ከቶ፡
አትገቡም።
21፤ለቀደሙት፦አትግደል፡እንደ፡ተባለ፡ሰምታችዃል፤የገደለም፡ዅሉ፡ፍርድ፡ይገ፟ባ፟ዋል።
22፤እኔ፡ግን፡እላችዃለኹ፥በወንድሙ፡ላይ፡የሚቈጣ፡ዅሉ፡ፍርድ፡ይገ፟ባ፟ዋል፤ወንድሙንም፡ጨርቃም፡
የሚለው፡ዅሉ፡የሸንጎ፡ፍርድ፡ይገ፟ባ፟ዋል፤ደንቈሮ፡የሚለውም፡ዅሉ፡የገሃነመ፡እሳት፡ፍርድ፡ይገ፟ባ፟ዋል።
23፤እንግዲህ፡መባኽን፡በመሠዊያው፡ላይ፡ብታቀርብ፥በዚያም፡ወንድምኽ፡አንዳች፡ባንተ፡ላይ፡እንዳለው፡
ብታስብ፥
24፤በዚያ፡በመሠዊያው፡ፊት፡መባኽን፡ትተኽ፡ኺድ፥አስቀድመኽም፡ከወንድምኽ፡ጋራ፡ታረቅ፥በዃላም፡
መጥተኽ፡መባኽን፡አቅርብ።
25፤ዐብረኸው፡በመንገድ፡ሳለኽ፡ከባላጋራኽ፡ጋራ፡ፈጥነኽ፡ተስማማ፤ባላጋራ፡ለዳኛ፡እንዳይሰጥኽ፡ዳኛም፡
ለሎሌው፥ወደ፡ወህኒም፡ትጣላለኽ፤
26፤እውነት፡እልኻለኹ፥የመጨረሻዋን፡ሳንቲም፡እስክትከፍል፡ድረስ፡ከቶ፡ከዚያ፡አትወጣም።
27፤አታመንዝር፡እንደ፡ተባለ፡ሰምታችዃል።
28፤እኔ፡ግን፡እላችዃለኹ፥ወደ፡ሴት፡ያየ፡ዅሉ፡የተመኛትም፡ያን፡ጊዜ፡በልቡ፡ከርሷ፡ጋራ፡
አመንዝሯል።
29፤ቀኝ፡ዐይንኽም፡ብታሰናክልኽ፡አውጥተኽ፡ከአንተ፡ጣላት፤ሙሉ፡ሰውነትኽ፡በገሃነም፡ከሚጣል፡ይልቅ፡
ከአካላትኽ፡አንድ፡ቢጠፋ፡ይሻልኻልና።
30፤ቀኝ፡እጅኽም፡ብታሰናክልኽ፡ቈርጠኽ፡ከአንተ፡ጣላት፤ሙሉ፡ሰውነትኽ፡በገሃነም፡ከሚጣል፡ይልቅ፡
ከአካላትኽ፡አንድ፡ቢጠፋ፡ይሻላልና።
31፤ሚስቱን፡የሚፈታት፡ዅሉ፡የፍቿን፡ጽሕፈት፡ይስጣት፡ተባለ።
32፤እኔ፡ግን፡እላችዃለኹ፥ያለዝሙት፡ምክንያት፡ሚስቱን፡የሚፈታ፡ዅሉ፡አመንዝራ፡
ያደርጋታል፥የተፈታችውንም፡የሚያገባ፡ዅሉ፡ያመነዝራል።
33፤ደግሞ፡ለቀደሙት፦በውሸት፡አትማል፥ነገር፡ግን፥መሐላዎችኽን፡ለጌታ፡ስጥ፡አንደ፡ተባለ፡
ሰምታችዃል።
34፤እኔ፡ግን፡እላችዃለኹ፦ከቶ፡አትማሉ፤በሰማይ፡አይኾንም፡የእግዚአብሔር፡ዙፋን፡ነውና፤
35፤በምድርም፡አይኾንም፡የእግሩ፡መረገጫ፡ናትና፤በኢየሩሳሌምም፡አይኾንም፡የታላቁ፡ንጉሥ፡ከተማ፡
ናትና፤
36፤በራስኽም፡አትማል፥አንዲቱን፡ጠጕር፡ነጭ፡ወይም፡ጥቍር፡ልታደርግ፡አትችልምና።
37፤ነገር፡ግን፥ቃላችኹ፡አዎን፡አዎን፡ወይም፡አይደለም፡አይደለም፡ይኹን፤ከነዚህም፡የወጣ፡ከክፉው፡
ነው።
38፤ዐይን፡ስለ፡ዐይን፡ጥርስም፡ስለ፡ጥርስ፡እንደ፡ተባለ፡ሰምታችዃል።
39፤እኔ፡ግን፡እላችዃለኹ፥ክፉውን፡አትቃወሙ፤ዳሩ፡ግን፡ቀኝ፡ጕንጭኽን፡በጥፊ፡ለሚመታኽ፡ዅሉ፡
ኹለተኛውን፡ደግሞ፡አዙርለት፤
40፤እንዲከስኽም፡እጀ፡ጠባብኽንም፡እንዲወስድ፡ለሚወድ፡መጐናጸፊያኽን፡ደግሞ፡ተውለት፤
41፤ማንም፡ሰው፡አንድ፡ምዕራፍ፡ትኼድ፡ዘንድ፡ቢያስገድድኽ፡ኹለተኛውን፡ከርሱ፡ጋራ፡ኺድ።
42፤ለሚለምንኽ፡ስጥ፥ከአንተም፡ይበደር፡ዘንድ፡ከሚወደ፟ው፡ፈቀቅ፡አትበል።
43፤ባልንጀራኽን፡ውደድ፡ጠላትኽንም፡ጥላ፡እንደ፡ተባለ፡ሰምታችዃል።
44-45፤እኔ፡ግን፡እላችዃለኹ፥በሰማያት፡ላለ፡አባታችኹ፡ልጆች፡ትኾኑ፡ዘንድ፡ጠላቶቻችኹን፡
ውደዱ፥የሚረግሟችኹንም፡መርቁ፥ለሚጠሏችኹም፡መልካም፡አድርጉ፥ስለሚያሳድዷችኹም፡ጸልዩ፤ርሱ፡
በክፉዎችና፡በበጎዎች፡ላይ፡ፀሓይን፡ያወጣልና፥በጻድቃንና፡በኀጢአተኛዎችም፡ላይ፡ዝናቡን፡ያዘንባልና።
46፤የሚወዷ፟ችኹን፡ብትወዱ፡ምን፡ዋጋ፡አላችኹ፧ቀራጮችስ፡ያንኑ፡ያደርጉ፡የለምን፧
47፤ወንድሞቻችኹንም፡ብቻ፡እጅ፡ብትነሡ፡ምን፡ብልጫ፡ታደርጋላችኹ፧አሕዛብስ፡ያንኑ፡ያደርጉ፡የለምን፧
48፤እንግዲህ፡የሰማዩ፡አባታችኹ፡ፍጹም፡እንደ፡ኾነ፡እናንተ፡ፍጹማን፡ኹኑ።
== '''ምዕራፍ ፮''' ==
1፤ለሰዎች፡ትታዩ፡ዘንድ፡ምጽዋታችኹን፡በፊታቸው፡እንዳታደርጉ፡ተጠንቀቁ፤ያለዚያ፡በሰማያት፡ባለው፡
አባታችኹ፡ዘንድ፡ዋጋ፡የላችኹም።
2፤እንግዲህ፡ምጽዋት፡ስታደርግ፥ግብዞች፡በሰው፡ዘንድ፡ሊከበሩ፡በምኵራብ፡በመንገድም፡እንደሚያደርጉ፡
በፊትኽ፡መለከት፡አታስነፋ፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ዋጋቸውን፡ተቀብለዋል።
3-4፤አንተ፡ግን፡ምጽዋት፡ስታደርግ፡ምጽዋትኽ፡በስውር፡እንዲኾን፡ቀኝኽ፡የምትሠራውን፡ግራኽ፡
አትወቅ፤በስውር፡የሚያይ፡አባትኽም፡በግልጥ፡ይከፍልኻል።
5፤ስትጸልዩም፡እንደ፡ግብዞች፡አትኹኑ፤ለሰው፡ይታዩ፡ዘንድ፡በምኵራብና፡በመንገድ፡ማእዘን፡ቆመው፡
መጸለይን፡ይወዳሉና፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ዋጋቸውን፡ተቀብለዋል።
6፤አንተ፡ግን፡ስትጸልይ፥ወደ፡ዕልፍኝኽ፡ግባ፥መዝጊያኽንም፡ዘግተኽ፡በስውር፡ላለው፡አባትኽ፡
ጸልይ፤በስውር፡የሚያይ፡አባትኽም፡በግልጥ፡ይከፍልኻል።
7፤አሕዛብም፡በመናገራቸው፡ብዛት፡እንዲሰሙ፡ይመስላቸዋልና፥ስትጸልዩ፡እንደ፡እነርሱ፡በከንቱ፡
አትድገሙ።
8፤ስለዚህ፥አትምሰሏቸው፤ሳትለምኑት፡አባታችኹ፡የሚያስፈልጋችኹን፡ያውቃልና።
9፤እንግዲህ፡እናንተስ፡እንዲህ፡ጸልዩ፦በሰማያት፡የምትኖር፡አባታችን፡ሆይ፥
10፤ስምኽ፡ይቀደስ፤መንግሥትኽ፡ትምጣ፤ፈቃድኽ፡በሰማይ፡እንደ፡ኾነች፡እንዲሁ፡በምድር፡ትኹን፤
11፤የዕለት፡እንጀራችንን፡ዛሬ፡ስጠን፤
12፤እኛም፡ደግሞ፡የበደሉንን፡ይቅር፡እንደምንል፡በደላችንን፡ይቅር፡በለን፤
13፤ከክፉም፡አድነን፡እንጂ፡ወደ፡ፈተና፡አታግባን፤መንግሥት፡ያንተ፡ናትና፥ኀይልም፡ክብርም፡
ለዘለዓለሙ፤አሜን።
14፤ለሰዎች፡ኀጢአታቸውን፡ይቅር፡ብትሉ፥የሰማዩ፡አባታችኹ፡እናንተን፡ደግሞ፡ይቅር፡ይላችዃልና፤
15፤ለሰዎች፡ግን፡ኀጢአታቸውን፡ይቅር፡ባትሉ፥አባታችኹም፡ኀጢአታችኹን፡ይቅር፡አይላችኹም።
16፤ስትጦሙም፥እንደ፡ግብዞች፡አትጠውልጉ፤ለሰዎች፡እንደ፡ጦመኛ፡ሊታዩ፡ፊታቸውን፡
ያጠፋሉና፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ዋጋቸውን፡ተቀብለዋል።
17-18፤አንተ፡ግን፡ስትጦም፥በስውር፡ላለው፡አባትኽ፡እንጂ፡እንደ፡ጦመኛ፡ለሰዎች፡እንዳትታይ፡ራስኽን፡
ተቀባ፡ፊትኽንም፡ታጠብ፤በስውር፡የሚያይ፡አባትኽም፡በግልጥ፡ይከፍልኻል።
19፤ብልና፡ዝገት፡በሚያጠፉት፡ሌባዎችም፡ቈፍረው፡በሚሠርቁት፡ዘንድ፡ለእናንተ፡በምድር፡ላይ፡መዝገብ፡
አትሰብስቡ፤
20፤ነገር፡ግን፥ብልም፡ዝገትም፡በማያጠፉት፡ሌባዎችም፡ቈፍረው፡በማይሠርቁት፡ዘንድ፡ለእናንተ፡በሰማይ፡
መዝገብ፡ሰብስቡ፤
21፤መዝገብኽ፡ባለበት፡ልብኽ፡ደግሞ፡በዚያ፡ይኾናልና።
22፤የሰውነት፡መብራት፡ዐይን፡ናት።ዐይንኽ፡እንግዲህ፡ጤናማ፡ብትኾን፥ሰውነትኽ፡ዅሉ፡ብሩህ፡ይኾናል፤
23፤ዐይንኽ፡ግን፡ታማሚ፡ብትኾን፥ሰውነትኽ፡ዅሉ፡የጨለመ፡ይኾናል።እንግዲህ፡ባንተ፡ያለው፡ብርሃን፡
ጨለማ፡ከኾነ፥ጨለማውስ፡እንዴት፡ይበረታ!
24፤ለኹለት፡ጌታዎች፡መገዛት፡የሚቻለው፡ማንም፡የለም፤ወይም፡አንዱን፡ይጠላል፡ኹለተኛውንም፡
ይወዳል፤ወይም፡ወደ፡አንዱ፡ይጠጋል፡ኹለተኛውንም፡ይንቃል፤ለእግዚአብሔርና፡ለገንዘብ፡መገዛት፡
አትችሉም።
25፤ስለዚህ፥እላችዃለኹ፥ስለ፡ነፍሳችኹ፡በምትበሉትና፡በምትጠጡት፥ወይም፡ስለ፡ሰውነታችኹ፡
በምትለብሱት፡አትጨነቁ፤ነፍስ፡ከመብል፣ሰውነትም፡ከልብስ፡አይበልጥምን፧
26፤ወደ፡ሰማይ፡ወፎች፡ተመልከቱ፤አይዘሩም፡አያጭዱምም፡በጐተራም፡አይከቱም፥የሰማዩ፡አባታችኹም፡
ይመግባቸዋል፤እናንተ፡ከነርሱ፡እጅግ፡አትበልጡምን፧
27፤ከእናንተ፡ተጨንቆ፡በቁመቱ፡ላይ፡አንድ፡ክንድ፡መጨመር፡የሚችል፡ማን፡ነው፧
28፤ስለ፡ልብስስ፡ስለ፡ምን፡ትጨነቃላችኹ፧የሜዳ፡አበባዎች፡እንዴት፡እንዲያድጉ፡ልብ፡አድርጋችኹ፡
ተመልከቱ፤
29፤አይደክሙም፡አይፈትሉምም፤ነገር፡ግን፥እላችዃለኹ፥ሰሎሞንስ፡እንኳ፡በክብሩ፡ዅሉ፡ከነዚህ፡እንደ፡
አንዱ፡አልለበሰም።
30፤እግዚአብሔር፡ግን፡ዛሬ፡ያለውን፡ነገም፡ወደ፡እቶን፡የሚጣለውን፡የሜዳን፡ሣር፡እንዲህ፡የሚያለብሰው፡
ከኾነ፥እናንተ፡እምነት፡የጎደላችኹ፥እናንተንማ፡ይልቁን፡እንዴት፧
31፤እንግዲህ፦ምን፡እንበላለን፧ምንስ፡እንጠጣለን፧ምንስ፡እንለብሳለን፧ብላችኹ፡አትጨነቁ፤
32፤ይህንስ፡ዅሉ፡አሕዛብ፡ይፈልጋሉ፤ይህ፡ዅሉ፡እንዲያስፈልጋችኹ፡የሰማዩ፡አባታችኹ፡ያውቃልና።
33፤ነገር፡ግን፥አስቀድማችኹ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ጽድቁንም፡ፈልጉ፥ይህም፡ዅሉ፡
ይጨመርላችዃል።
34፤ነገ፡ለራሱ፡ይጨነቃልና፥ለነገ፡አትጨነቁ፤ለቀኑ፡ክፋቱ፡ይበቃዋል።
== '''ምዕራፍ ፯''' ==
1-2፤እንዳይፈረድባችኹ፡አትፍረዱ፤በምትፈርዱበት፡ፍርድ፡ይፈረድባችዃልና፥በምትሰፍሩበትም፡መስፈሪያ፡
ይሰፈርባችዃል።
3፤በወንድምኽም፡ዐይን፡ያለውን፡ጕድፍ፡ስለ፡ምን፡ታያለኽ፥በዐይንኽ፡ግን፡ያለውን፡ምሰሶ፡ስለ፡ምን፡
አትመለከትም፧
4፤ወይም፡ወንድምኽን፦ከዐይንኽ፡ጕድፍ፡ላውጣ፡ፍቀድልኝ፡እንዴትስ፡ትለዋለኽ፧እንሆም፥በዐይንኽ፡
ምሰሶ፡አለ።
5፤አንተ፡ግብዝ፥አስቀድመኽ፡ከዐይንኽ፡ምሰሶውን፡አውጣ፥ከዚያም፡በዃላ፡ከወንድምኽ፡ዐይን፡ጕድፉን፡
ታወጣ፡ዘንድ፡አጥርተኽ፡ታያለኽ።
6፤በእግራቸው፡እንዳይረግጡት፡ተመልሰውም፡እንዳይነክሷችኹ፥የተቀደሰውን፡ለውሻዎች፡
አትስጡ፥ዕንቍዎቻችኹንም፡በዕሪያዎች፡ፊት፡አትጣሉ።
7፤ለምኑ፥ይሰጣችኹማል፤ፈልጉ፥ታገኙማላችኹ፤መዝጊያን፡አንኳኩ፥ይከፈትላችኹማል።
8፤የሚለምነው፡ዅሉ፡ይቀበላልና፥የሚፈልገውም፡ያገኛል፥መዝጊያንም፡ለሚያንኳኳ፡ይከፈትለታል።
9፤ወይስ፡ከእናንተ፥ልጁ፡እንጀራ፡ቢለምነው፥ድንጋይን፡የሚሰጠው፡ከእናንተ፡ማን፡ሰው፡ነው፧
10፤ዓሣስ፡ቢለምነው፡እባብን፡ይሰጠዋልን፧
11፤እንኪያስ፡እናንተ፡ክፉዎች፡ስትኾኑ፡ለልጆቻችኹ፡መልካም፡ስጦታ፡መስጠትን፡ካወቃችኹ፥በሰማያት፡
ያለው፡አባታችኹ፡ለሚለምኑት፡እንዴት፡አብልጦ፡መልካም፡ነገርን፡ይሰጣቸው፧
12፤እንግዲህ፡ሰዎች፡ሊያደርጉላችኹ፡የምትወዱትን፡ዅሉ፡እናንተ፡ደግሞ፡እንዲሁ፡አድርጉላቸው፤ሕግም፡
ነቢያትም፡ይህ፡ነውና።
13፤በጠበበው፡ደጅ፡ግቡ፤ወደ፡ጥፋት፡የሚወስደው፡ደጅ፡ሰፊ፥መንገዱም፡ትልቅ፡ነውና፥ወደ፡ርሱም፡የሚገቡ፡ብዙዎች፡ናቸው፤
14፤ወደ፡ሕይወት፡የሚወስደው፡ደጅ፡የጠበበ፥መንገዱም፡የቀጠነ፡ነውና፥የሚያገኙትም፡ጥቂቶች፡ናቸው።
15፤የበግ፡ለምድ፡ለብሰው፡ከሚመጡባችኹ፡በውስጣቸው፡ግን፡ነጣቂዎች፡ተኵላዎች፡ከኾኑ፡ከሐሰተኛዎች፡
ነቢያት፡ተጠንቀቁ።
16፤ከፍሬያቸው፡ታውቋቸዋላችኹ።ከሾኽ፡ወይን፡ከኵርንችትስ፡በለስ፡ይለቀማልን፧
17፤እንዲሁ፡መልካም፡ዛፍ፡ዅሉ፡መልካም፡ፍሬ፡ያደርጋል፥ክፉም፡ዛፍ፡ክፉ፡ፍሬ፡ያደርጋል።
18፤መልካም፡ዛፍ፡ክፉ፡ፍሬ፡ማፍራት፥ወይም፡ክፉ፡ዛፍ፡መልካም፡ፍሬ፡ማፍራት፡አይቻለውም።
19፤መልካም፡ፍሬ፡የማያደርግ፡ዛፍ፡ዅሉ፡ይቈረጣል፡ወደ፡እሳትም፡ይጣላል።
20፤ስለዚህም፡ከፍሬያቸው፡ታውቋቸዋላችኹ።
21፤በሰማያት፡ያለውን፡የአባቴን፡ፈቃድ፡የሚያደርግ፡እንጂ፥ጌታ፡ሆይ፥ጌታ፡ሆይ፥የሚለኝ፡ዅሉ፡
መንግሥተ፡ሰማያት፡የሚገባ፡አይደለም።
22፤በዚያ፡ቀን፡ብዙዎች፦ጌታ፡ሆይ፥ጌታ፡ሆይ፥በስምኽ፡ትንቢት፡አልተናገርንምን፥በስምኽስ፡አጋንንትን፡
አላወጣንምን፥በስምኽስ፡ብዙ፡ተኣምራትን፡አላደረግንምን፧ይሉኛል።
23፤የዚያን፡ጊዜም፦ከቶ፡አላወቅዃችኹም፤እናንተ፡ዐመፀኛዎች፥ከእኔ፡ራቁ፡ብዬ፡እመሰክርባቸዋለኹ።
24፤ስለዚህ፥ይህን፡ቃሌን፡ሰምቶ፡የሚያደርገው፡ዅሉ፡ቤቱን፡በአለት፡ላይ፡የሠራ፡ልባም፡ሰውን፡
ይመስላል።
25፤ዝናብም፡ወረደ፥ጐርፍም፡መጣ፥ነፋስም፡ነፈሰ፥ያንም፡ቤት፡ገፋው፤በአለት፡ላይም፡ስለ፡ተመሠረተ፡
አልወደቀም።
26፤ይህንም፡ቃሌን፡ሰምቶ፡የማያደርገው፡ሰው፡ዅሉ፡ቤቱን፡በአሸዋ፡ላይ፡የሠራ፡ሰነፍ፡ሰውን፡ይመስላል።
27፤ዝናብም፡ወረደ፥ጐርፍም፡መጣ፥ነፋስም፡ነፈሰ፥ያንም፡ቤት፡መታው፥ወደቀም፤አወዳደቁም፡ታላቅ፡
ኾነ።
28፤ኢየሱስም፡ይህን፡ነገር፡በጨረሰ፡ጊዜ፡ሕዝቡ፡በትምህርቱ፡ተገረሙ፤እንደ፡ጻፊዎቻቸው፡ሳይኾን፡
29፤እንደ፡ባለሥልጣን፡ያስተምራቸው፡ነበርና።
== '''ምዕራፍ ፰''' ==
1፤ከተራራም፡በወረደ፡ጊዜ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ተከተሉት።
2፤እንሆም፥ለምጻም፡ቀርቦ፦ጌታ፡ሆይ፥ብትወድስ፡ልታነጻኝ፡ትችላለኽ፡እያለ፡ሰገደለት።
3፤እጁንም፡ዘርግቶ፡ዳሰሰውና፦እወዳለኹ፥ንጻ፡አለው።ወዲያውም፡ለምጹ፡ነጻ።
4፤ኢየሱስም፦ለማንም፡እንዳትናገር፡ተጠንቀቅ፥ነገር፡ግን፥ኼደኽ፡ራስኽን፡ለካህን፡አሳይ፥ለእነርሱም፡
ምስክር፡እንዲኾን፡ሙሴ፡ያዘዘውን፡መባ፡አቅርብ፡አለው።
5፤ወደ፡ቅፍርናሖምም፡በገባ፡ጊዜ፡የመቶ፡አለቃ፡ወደ፡ርሱ፡ቀርቦ፦ጌታ፡ሆይ፥
6፤ብላቴናዬ፡ሽባ፡ኾኖ፡እጅግ፡እየተሣቀየ፡በቤት፡ተኝቷል፡ብሎ፡ለመነው።
7፤ኢየሱስም፦እኔ፡መጥቼ፡እፈውሰዋለኹ፡አለው።
8፤የመቶ፡አለቃውም፡መልሶ፦ጌታ፡ሆይ፥በቤቴ፡ጣራ፡ከታች፡ልትገባ፡አይገ፟ባ፟ኝም፤ነገር፡ግን፥ቃል፡
ብቻ፡ተናገር፥ብላቴናዬም፡ይፈወሳል።
9፤እኔ፡ደግሞ፡ለሌላዎች፡ተገዢ፡ነኝና፥ከእኔም፡በታች፡ጭፍራ፡አለኝ፤አንዱንም፦ኺድ፡ብለው፡
ይኼዳል፥ሌላውንም፦ና፡ብለው፡ይመጣል፥ባሪያዬንም፦ይህን፡አድርግ፡ብለው፡ያደርጋል፡አለው።
10፤ኢየሱስም፡ሰምቶ፡ተደነቀና፡ለተከተሉት፡እንዲህ፡አለ፦እውነት፡እላችዃለኹ፥በእስራኤል፡እንኳ፡እንዲህ፡
ያለ፡ትልቅ፡እምነት፡አላገኘኹም።
11፤እላችዃለኹም፥ብዙዎች፡ከምሥራቅና፡ከምዕራብ፡ይመጣሉ፡ከአብርሃምና፡ከይሥሐቅ፡ከያዕቆብም፡ጋራ፡
በመንግሥተ፡ሰማያት፡ይቀመጣሉ፤
12፤የመንግሥት፡ልጆች፡ግን፡በውጭ፡ወዳለው፡ጨለማ፡ይጣላሉ፤በዚያ፡ልቅሶና፡ጥርስ፡ማፋጨት፡ይኾናል።
13፤ኢየሱስም፡ለመቶ፡አለቃ፦ኺድና፡እንዳመንኽ፡ይኹንልኽ፡አለው።ብላቴናውም፡በዚያች፡ሰዓት፡
ተፈወሰ።
14፤ኢየሱስም፡ወደ፡ጴጥሮስ፡ቤት፡ገብቶ፡ዐማቱን፡በንዳድ፡ታማ፡ተኝታ፡አያት፤
15፤እጇንም፡ዳሰሰ፥ንዳዱም፡ለቀቃት፤ተነሥታም፡አገለገለቻቸው።
16-17፤በመሸም፡ጊዜ፡አጋንንት፡ያደረባቸውን፡ብዙዎችን፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፤በነቢዩ፡በኢሳይያስ፦ርሱ፡
ድካማችንን፡ተቀበለ፡ደዌያችንንም፡ተሸከመ፡የተባለው፡ይፈጸም፡ዘንድ፥መናፍስትን፡በቃሉ፡
አወጣ፥የታመሙትንም፡ዅሉ፡ፈወሰ።
18፤ኢየሱስም፡ብዙ፡ሰዎች፡ሲከቡት፡አይቶ፡ወደ፡ማዶ፡እንዲሻገሩ፡አዘዘ።
19፤አንድ፡ጻፊም፡ቀርቦ፦መምህር፡ሆይ፥ወደምትኼድበት፡ዅሉ፡እከተልኻለኹ፡አለው።
20፤ኢየሱስም፦ለቀበሮዎች፡ጕድጓድ፡ለሰማይም፡ወፎች፡መሳፈሪያ፡አላቸው፥ለሰው፡ልጅ፡ግን፡ራሱን፡
የሚያስጠጋበት፡የለውም፡አለው።
21፤ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ሌላው፦ጌታ፡ሆይ፥አስቀድሜ፡እንድኼድ፡አባቴን፡እንድቀብር፡ፍቀድልኝ፡
አለው።
22፤ኢየሱስም፦ተከተለኝ፥ሙታናቸውንም፡እንዲቀብሩ፡ሙታንን፡ተዋቸው፡አለው።
23፤ወደ፡ታንኳም፡ሲገባ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ተከተሉት።
24፤እንሆም፥ማዕበሉ፡ታንኳዪቱን፡እስኪደፍናት፡ድረስ፡በባሕር፡ታላቅ፡መናወጥ፡ኾነ፤ርሱ፡ግን፡ተኝቶ፡
ነበር።
25፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ቀርበው፦ጌታ፡ሆይ፥አድነን፥ጠፋን፡እያሉ፡አስነሡት።
26፤ርሱም፦እናንተ፡እምነት፡የጎደላችኹ፥ስለ፡ምን፡ትፈራላችኹ፧አላቸው፤ከዚህ፡በዃላ፡ተነሥቶ፡
ነፋሱንና፡ባሕሩን፡ገሠጸ፥ታላቅ፡ጸጥታም፡ኾነ።
27፤ሰዎቹም፦ነፋሳትና፡ባሕርስ፡ስንኳ፡የሚታዘዙለት፥ይህ፡እንዴት፡ያለ፡ሰው፡ነው፧እያሉ፡ተደነቁ።
28፤ወደ፡ማዶም፡ወደ፡ጌርጋሴኖን፡አገር፡በመጣ፡ጊዜ፥አጋንንት፡ያደሩባቸው፡ኹለት፡ሰዎች፡ከመቃብር፡
ወጥተው፡ተገናኙት፤እነርሱም፡ሰው፡በዚያ፡መንገድ፡ማለፍ፡እስኪሳነው፡ድረስ፡እጅግ፡ክፉዎች፡ነበሩ።
29፤እንሆም፦ኢየሱስ፡ሆይ፥የእግዚአብሔር፡ልጅ፥ከአንተ፡ጋራ፡ምን፡አለን፧ጊዜው፡ሳይደርስ፡ልትሣቅየን፡
ወደዚህ፡መጣኽን፧እያሉ፡ጮኹ።
30፤ከነርሱም፡ርቆ፡የብዙ፡ዕሪያ፡መንጋ፡ይሰማራ፡ነበር።
31፤አጋንንቱም፦ታወጣንስ፡እንደኾንኽ፥ወደዕሪያው፡መንጋ፡ስደደን፡ብለው፡ለመኑት፦ኺዱ፡አላቸው።
32፤እነርሱም፡ወጥተው፡ወደ፡ዕሪያዎቹ፡ኼዱና፡ገቡ፤እንሆም፥የዕሪያዎቹ፡መንጋ፡ዅሉ፡ከአፋፉ፡ወደ፡
ባሕር፡እየተጣደፉ፡ሮጡ፡በውሃም፡ውስጥ፡ሞቱ።
33፤እረኛዎችም፡ሸሹ፥ወደ፡ከተማዪቱም፡ኼደው፡ነገሩን፡ዅሉ፡አጋንንትም፡ባደሩባቸው፡የኾነውን፡አወሩ።
34፤እንሆም፥ከተማው፡ዅሉ፡ኢየሱስን፡ሊገናኝ፡ወጣ፥ባዩትም፡ጊዜ፡ከአገራቸው፡እንዲኼድላቸው፡
ለመኑት።
== '''ምዕራፍ ፱''' ==
1፤በታንኳም፡ገብቶ፡ተሻገረና፡ወደገዛ፡ከተማው፡መጣ።
2፤እንሆም፥በዐልጋ፡የተኛ፡ሽባ፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ።ኢየሱስም፡እምነታቸውን፡አይቶ፡ሽባውን፦አንተ፡
ልጅ፥አይዞኽ፥ኀጢአትኽ፡ተሰረየችልኽ፡አለው።
3፤እንሆም፥ከጻፊዎቹ፡አንዳንዱ፡በልባቸው፦ይህስ፡ይሳደባል፡አሉ።
4፤ኢየሱስም፡ዐሳባቸውን፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አለ፦ስለ፡ምን፡በልባችኹ፡ክፉ፡ታስባላችኹ፧
5፤ኀጢአትኽ፡ተሰረየችልኽ፡ከማለት፡ወይስ።ተነሣና፡ኺድ፡ከማለት፡ማናቸው፡ይቀላል፧
6፤ነገር፡ግን፥በምድር፡ላይ፡ኀጢአትን፡ያስተሰርይ፡ዘንድ፡ለሰው፡ልጅ፡ሥልጣን፡እንዳለው፡
እንድታውቁ፥በዚያን፡ጊዜ፡ሽባውን፦ተነሣ፤ዐልጋኽን፡ተሸከምና፡ወደ፡ቤትኽ፡ኺድ፡አለው።
7፤ተነሥቶም፡ወደ፡ቤቱ፡ኼደ።
8፤ሕዝቡም፡አይተው፡ተደነቁ፥ለሰውም፡እንዲህ፡ያለ፡ሥልጣን፡የሰጠ፡እግዚአብሔርን፡አከበሩ።
9፤ኢየሱስም፡ከዚያ፡ዐልፎ፡በመቅረጫው፡ተቀምጦ፡የነበረ፡ማቴዎስ፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡
አየና፦ተከተለኝ፡አለው።ተነሥቶም፡ተከተለው።
10፤በቤቱም፡በማእዱ፡ተቀምጦ፡ሳለ፥እንሆ፥ብዙ፡ቀራጮችና፡ኀጢአተኛዎች፡መጥተው፡ከኢየሱስና፡ከደቀ፡
መዛሙርቱ፡ጋራ፡ዐብረው፡ተቀመጡ።
11፤ፈሪሳውያንም፡አይተው፡ደቀ፡መዛሙርቱን፦መምህራችኹ፡ከቀራጮችና፡ከኀጢአተኛዎች፡ጋራ፡ዐብሮ፡
ስለ፡ምን፡ይበላል፧አሏቸው።
12፤ኢየሱስም፡ሰምቶ፦ሕመምተኛዎች፡እንጂ፡ባለጤናዎች፡ባለመድኀኒት፡አያስፈልጋቸውም፤
13፤ነገር፡ግን፥ኼዳችኹ፦ምሕረትን፡እወዳለኹ፡መሥዋዕትንም፡አይደለም፡ያለው፡ምን፡እንደ፡ኾነ፡
ተማሩ፤ኀጢአተኛዎችን፡ወደ፡ንስሓ፡እንጂ፡ጻድቃንን፡ልጠራ፡አልመጣኹምና፡አላቸው።
14፤በዚያን፡ጊዜ፡የዮሐንስ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ወደ፡ርሱ፡ቀርበው፦እኛና፡ፈሪሳውያን፥ብዙ፡ጊዜ፡
የምንጦመው፥ደቀ፡መዛሙርትኽ፡ግን፡የማይጦሙት፡ስለ፡ምንድር፡ነው፧አሉት።
15፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦ሚዜዎች፡ሙሽራው፡ከነርሱ፡ጋራ፡ሳለ፡ሊያዝኑ፡ይችላሉን፧ነገር፡ግን፡ሙሽራው፡ከነርሱ፡የሚወሰድበት፡ወራት፡ይመጣል፥በዚያ፡ጊዜም፡ይጦማሉ።
16፤በአረጀ፡ልብስ፡ዐዲስ፡ዕራፊ፡የሚያኖር፡የለም፤መጣፊያው፡ልብሱን፡ይቦጭቀዋልና፥መቀደዱም፡የባሰ፡
ይኾናል።
17፤በአረጀ፡አቍማዳ፡ዐዲስ፡የወይን፡ጠጅ፡የሚያኖር፡የለም፤ቢደረግ፡ግን፥አቍማዳው፡ይፈነዳል፥የወይን፡
ጠጁም፡ይፈሳል፡አቍማዳውም፡ይጠፋል፤ነገር፡ግን፥ዐዲሱን፡የወይን፡ጠጅ፡በዐዲስ፡አቍማዳ፡
ያኖረዋል፥ኹለቱም፡ይጠባበቃሉ።
18፤ይህንም፡ሲነግራቸው፥አንድ፡መኰንን፡መጥቶ፦ልጄ፡አኹን፡ሞተች፤ነገር፡ግን፥መጥተኽ፡እጅኽን፡
ጫንባት፥በሕይወትም፡ትኖራለች፡እያለ፡ሰገደለት።
19፤ኢየሱስም፡ተነሥቶ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ተከተለው።
20፤እንሆም፥ከዐሥራ፡ኹለት፡ዓመት፡ዠምሮ፡ደም፡የሚፈሳ፟ት፡ሴት፡በዃላው፡ቀርባ፡የልብሱን፡ጫፍ፡
ዳሰሰች፤
21፤በልቧ፦ልብሱን፡ብቻ፡የዳሰስኹ፡እንደ፡ኾነ፥እድናለኹ፡ትል፡ነበርና።
22፤ኢየሱስም፡ዘወር፡ብሎ፡አያትና፦ልጄ፡ሆይ፥አይዞሽ፤እምነትሽ፡አድኖሻል፡አላት።ሴቲቱም፡ከዚያች፡ሰዓት፡ዠምራ፡ዳነች።
23፤ኢየሱስም፡ወደመኰንኑ፡ቤት፡በደረሰ፡ጊዜ፥እንቢልተኛዎችንና፡የሚንጫጫውን፡ሕዝብ፡አይቶ፦
24፤ብላቴናዪቱ፡ተኝታለች፡እንጂ፡አልሞተችምና፡ፈቀቅ፡በሉ፡አላቸው።በጣምም፡ሣቁበት።
25፤ሕዝቡን፡ግን፡ከአስወጡ፡በዃላ፡ገብቶ፡እጇን፡ያዛት፥ብላቴናዪቱም፡ተነሣች።
26፤ያም፡ዝና፡ወደዚያ፡አገር፡ዅሉ፡ወጣ።
27፤ኢየሱስም፡ከዚያ፡ሲያልፍ፡ኹለት፡ዕውሮች፦የዳዊት፡ልጅ፡ሆይ፥ማረን፡ብለው፡እየጮኹ፡ተከተሉት።
28፤ወደ፡ቤትም፡በገባ፡ጊዜ፡ዕውሮቹ፡ወደ፡ርሱ፡ቀረቡ፥ኢየሱስም፦ይህን፡ማድረግ፡እንድችል፡
ታምናላችኹን፧አላቸው፦አዎን፥ጌታ፡ሆይ፡አሉት።
29፤በዚያን፡ጊዜ፦እንደ፡እምነታችኹ፡ይኹንላችኹ፡ብሎ፡ዐይኖቻቸውን፡ዳሰሰ።
30፤ዐይኖቻቸውም፡ተከፈቱ።
31፤ኢየሱስም፦ማንም፡እንዳያውቅ፡ተጠንቀቁ፡ብሎ፡በብርቱ፡አዘዛቸው።እነርሱ፡ግን፡ወጥተው፡በዚያ፡
አገር፡ዅሉ፡ስለ፡ርሱ፡አወሩ።
32፤እነርሱም፡ሲወጡ፥እንሆ፥ጋኔን፡ያደረበትን፡ዲዳ፡ሰው፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ።
33፤ጋኔኑንም፡ካወጣው፡በዃላ፡ዲዳው፡ተናገረ።ሕዝቡም፦እንዲህ፡ያለ፡በእስራኤል፡ዘንድ፡ከቶ፡አልታየም፡
እያሉ፡ተደነቁ።
34፤ፈሪሳውያን፡ግን፦በአጋንንት፡አለቃ፡አጋንንትን፡ያወጣል፡አሉ።
35፤ኢየሱስም፡በምኵራቦቻቸው፡እያስተማረ፥የመንግሥትንም፡ወንጌል፡እየሰበከ፥በሕዝብም፡ያለውን፡ደዌና፡
ሕማም፡ዅሉ፡እየፈወሰ፥በከተማዎችና፡በመንደሮች፡ዅሉ፡ይዞር፡ነበር።
36፤ብዙ፡ሕዝብም፡ባየ፡ጊዜ፥እረኛ፡እንደ፡ሌላቸው፡በጎች፡ተጨንቀው፡ተጥለውም፡ነበርና፥ዐዘነላቸው።
37፤በዚያን፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፦መከሩስ፡ብዙ፡ነው፥ሠራተኛዎች፡ግን፡ጥቂቶች፡ናቸው፤
38፤እንግዲህ፡የመከሩን፡ጌታ፡ወደመከሩ፡ሠራተኛዎች፡እንዲልክ፡ለምኑት፡አላቸው።
== '''ምዕራፍ ፲''' ==
1፤ዐሥራ፡ኹለቱን፡ደቀ፡መዛሙርቱን፡ወደ፡ርሱ፡ጠርቶ፥እንዲያወጧቸው፡በርኩሳን፡መናፍስት፡ላይ፡
ደዌንና፡ሕማምንም፡ዅሉ፡እንዲፈውሱ፡ሥልጣን፡ሰጣቸው።
2፤የዐሥራ፡ኹለቱም፡ሐዋርያት፡ስም፡ይህ፡ነው፤መዠመሪያው፡ጴጥሮስ፡የተባለው፡ስምዖን፡ወንድሙ፡
እንድርያስም፥የዘብዴዎስ፡ልጅ፡ያዕቆብም፡ወንድሙ፡ዮሐንስም፥
3፤ፊልጶስም፡በርተሎሜዎስም፥ቶማስም፡ቀራጩ፡ማቴዎስም፥የእልፍዮስ፡ልጅ፡ያዕቆብም፡ታዴዎስም፡
የተባለው፡ልብድዮስ፥
4፤ቀነናዊውም፡ስምዖን፡ደግሞም፡አሳልፎ፡የሰጠው፡የአስቆሮቱ፡ይሁዳ።
5፤እነዚህን፡ዐሥራ፡ኹለቱን፡ኢየሱስ፡ላካቸው፥አዘዛቸውም፥እንዲህም፡አለ፦በአሕዛብ፡መንገድ፡
አትኺዱ፥ወደሳምራውያንም፡ከተማ፡አትግቡ፤
6፤ይልቅስ፡የእስራኤል፡ቤት፡ወደሚኾኑ፡ወደጠፉት፡በጎች፡ኺዱ፡እንጂ።
7፤ኼዳችኹም፦መንግሥተ፡ሰማያት፡ቀርባለች፡ብላችኹ፡ስበኩ።
8፤ድውዮችን፡ፈውሱ፤ሙታንን፡አስነሡ፤ለምጻሞችን፡አንጹ፤አጋንንትን፡አውጡ፤በከንቱ፡
ተቀበላችኹ፥በከንቱ፡ስጡ።
9፤ወርቅ፡ወይም፡ብር፡ወይም፡ናስ፡በመቀነታችኹ፥
10፤ወይም፡ለመንገድ፡ከረጢት፡ወይም፡ኹለት፡እጀ፡ጠባብ፡ወይም፡ጫማ፡ወይም፡በትር፡
አታግኙ፤ለሠራተኛ፡ምግቡ፡ይገ፟ባ፟ዋልና።
11፤በምትገቡባትም፡በማናቸዪቱም፡ከተማ፡ወይም፡መንደር፥በዚያ፡የሚገባው፡ማን፡እንደ፡ኾነ፡በጥንቃቄ፡
መርምሩ፤እስክትወጡም፡ድረስ፡በዚያ፡ተቀመጡ።
12፤ወደ፡ቤትም፡ስትገቡ፡ሰላምታ፡ስጡ፤
13፤ቤቱም፡የሚ፟ገ፟ባ፟ው፡ቢኾን፡ሰላማችኹ፡ይድረስለት፤ባይገ፟ባ፟ው፡ግን፡ሰላማችኹ፡ይመለስላችኹ።
14፤ከማይቀበላችኹም፡ቃላችኹንም፡ከማይሰሙ፡ዅሉ፥ከዚያ፡ቤት፡ወይም፡ከዚያች፡ከተማ፡ስትወጡ፡
የእግራችኹን፡ትቢያ፡አራግፉ።
15፤እውነት፡እላችዃለኹ፥በፍርድ፡ቀን፡ከዚያች፡ከተማ፡ይልቅ፡ለሰዶምና፡ለገሞራ፡አገር፡ይቀልላቸዋል።
16፤እንሆ፥እኔ፡እንደ፡በጎች፡በተኵላዎች፡መካከል፡እልካችዃለኹ፤ስለዚህ፥እንደ፡እባብ፡ልባሞች፡እንደ፡ርግብም፡የዋሆች፡ኹኑ።
17፤ነገር፡ግን፥ወደ፡ሸንጎ፡አሳልፈው፡ይሰጧችዃል፥በምኵራቦቻቸውም፡ይገርፏችዃልና፥ከሰዎች፡ተጠበቁ፤
18፤ለእነርሱና፡ለአሕዛብም፡ምስክር፡እንዲኾን፥ስለ፡እኔ፡ወደ፡ገዢዎች፡ወደ፡ነገሥታትም፡ትወሰዳላችኹ።
19፤አሳልፈውም፡ሲሰጧችኹ፥የምትናገሩት፡በዚያች፡ሰዓት፡ይሰጣችዃልና፥እንዴት፡ወይስ፡ምን፡እንድትናገሩ፡
አትጨነቁ፤
20፤በእናንተ፡የሚናገር፡የአባታችኹ፡መንፈስ፡ነው፡እንጂ፥የምትናገሩ፡እናንተ፡አይደላችኹምና።
21፤ወንድምም፡ወንድሙን፥አባትም፡ልጁን፡ለሞት፡አሳልፎ፡ይሰጣል፥ልጆችም፡በወላጆቻቸው፡ላይ፡ይነሣሉ፡
ይገድሏቸውማል።
22፤በዅሉም፡ስለ፡ስሜ፡የተጠላችኹ፡ትኾናላችኹ፤እስከ፡መጨረሻ፡የሚጸና፡ግን፡ርሱ፡ይድናል።
23፤በአንዲቱ፡ከተማም፡መከራ፡ቢያሳይዋችኹ፡ወደ፡ሌላዪቱ፡ሽሹ፤እውነት፡እላችዃለኹና፥የሰው፡ልጅ፡
እስኪመጣ፡ድረስ፡የእስራኤልን፡ከተማዎች፡አትዘልቁም።
24፤ደቀ፡መዝሙር፡ከመምህሩ፥ባሪያም፡ከጌታው፡አይበልጥም።
25፤ደቀ፡መዝሙር፡እንደ፡መምህሩ፥ባሪያም፡እንደ፡ጌታው፡መኾኑ፡ይበቃዋል።ባለቤቱን፡ብዔል፡ዜቡል፡
ካሉት፥ቤተ፡ሰዎቹንማ፡እንዴት፡አብዝተው፡አይሏቸው!
26፤እንግዲህ፡አትፍሯቸው፤የማይገለጥ፡የተከደነ፥የማይታወቅም፡የተሰወረ፡ምንም፡የለምና።
27፤በጨለማ፡የምነግራችኹን፡በብርሃን፡ተናገሩ፤በዦሮም፡የምትሰሙትን፡በሰገነት፡ላይ፡ስበኩ።
28፤ሥጋንም፡የሚገድሉትን፡ነፍስን፡ግን፡መግደል፡የማይቻላቸውን፡አትፍሩ፤ይልቅስ፡ነፍስንም፡ሥጋንም፡
በገሃነም፡ሊያጠፋ፡የሚቻለውን፡ፍሩ።
29፤ኹለት፡ድንቢጦች፡በዐምስት፡ሳንቲም፡ይሸጡ፡የለምን፧ከነርሱም፡አንዲቱ፡ያለአባታችኹ፡ፈቃድ፡
በምድር፡ላይ፡አትወድቅም።
30፤የእናንተስ፡የራሳችኹ፡ጠጕር፡ዅሉ፡እንኳ፡ተቈጥሯል።
31፤እንግዲህ፡አትፍሩ፡ከብዙ፡ድንቢጦች፡እናንተ፡ትበልጣላችኹ።
32፤ስለዚህ፥በሰው፡ፊት፡ለሚመሰክርልኝ፡ዅሉ፥እኔ፡ደግሞ፡በሰማያት፡ባለው፡በአባቴ፡ፊት፡
እመሰክርለታለኹ፤
33፤በሰው፡ፊትም፡የሚክደኝን፡ዅሉ፡እኔ፡ደግሞ፡በሰማያት፡ባለው፡በአባቴ፡ፊት፡እክደዋለኹ።
34፤በምድር፡ላይ፡ሰላምን፡ለማምጣት፡የመጣኹ፡አይምሰላችኹ፤ሰይፍን፡እንጂ፡ሰላምን፡ለማምጣት፡
አልመጣኹም።
35፤ሰውን፡ከአባቱ፥ሴት፡ልጅንም፡ከእናቷ፥ምራትንም፡ከአማቷ፡እለያይ፡ዘንድ፡መጥቻለኹና፤
36፤ለሰውም፡ቤተ፡ሰዎቹ፡ጠላቶች፡ይኾኑበታል።
37፤ከእኔ፡ይልቅ፡አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡የሚወድ፡ለእኔ፡ሊኾን፡አይገ፟ባ፟ውም፤ከእኔ፡ይልቅም፡ወንድ፡
ልጁን፡ወይም፡ሴት፡ልጁን፡የሚወድ፡ለእኔ፡ሊኾን፡አይገ፟ባ፟ውም፤
38፤መስቀሉንም፡የማይዝ፡በዃላዬም፡የማይከተለኝ፡ለእኔ፡ሊኾን፡አይገ፟ባ፟ውም።
39፤ነፍሱን፡የሚያገኝ፡ያጠፋታል፥ነፍሱንም፡ስለ፡እኔ፡የሚያጠፋ፡ያገኛታል።
40፤እናንተን፡የሚቀበል፡እኔን፡ይቀበላል፥እኔንም፡የሚቀበል፡የላከኝን፡ይቀበላል።
41፤ነቢይን፡በነቢይ፡ስም፡የሚቀበል፡የነቢይን፡ዋጋ፡ይወስዳል፥ጻድቅንም፡በጻድቅ፡ስም፡የሚቀበል፡የጻድቁን፡
ዋጋ፡ይወስዳል።
42፤ማንም፡ከነዚህ፡ከታናናሾቹ፡ለአንዱ፡ቀዝቃዛ፡ጽዋ፡ውሃ፡ብቻ፡በደቀ፡መዝሙር፡ስም፡የሚያጠጣ፥እውነት፡እላችዃለኹ፥ዋጋው፡አይጠፋበትም።
== '''ምዕራፍ ፲፩''' ==
1፤ኢየሱስም፡ዐሥራ፡ኹለቱን፡ደቀ፡መዛሙርቱን፡ማዘዝ፡በፈጸመ፡ጊዜ፡በከተማዎቻቸው፡ሊያስተምርና፡
ሊሰብክ፡ከዚያ፡ዐለፈ።
2፤ዮሐንስም፡በወህኒ፡ሳለ፡የክርስቶስን፡ሥራ፡ሰምቶ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ኹለት፡ላከና።
3፤የሚመጣው፡አንተ፡ነኽን፧ወይስ፡ሌላ፡እንጠብቅ፧አለው።
4፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦ኼዳችኹ፡ያያችኹትን፡የሰማችኹትንም፡ለዮሐንስ፡አውሩለት፤5፤ዕውሮች፡ያያሉ፡ዐንካሳዎችም፡ይኼዳሉ፥ለምጻሞችም፡ይነጻሉ፡ደንቈሮዎችም፡ይሰማሉ፥ሙታንም፡ይነሣሉ፡
6፤ለድኻዎችም፡ወንጌል፡ይሰበካል፤በእኔም፡የማይሰናከለው፡ዅሉ፡ብፁዕ፡ነው።
7፤እነዚያም፡ሲኼዱ፡ኢየሱስ፡ለሕዝቡ፡ስለ፡ዮሐንስ፡ሊናገር፡ዠመረ፥እንዲህም፡አለ፦ምን፡ልታዩ፡ወደ፡
ምድረ፡በዳ፡ወጣችኹ፧
8፤ነፋስ፡የሚወዘውዘውን፡ሸምበቆን፧ወይስ፡ምን፡ልታዩ፡ወጣችኹ፧ቀጭን፡ልብስ፡የለበሰ፡
ሰውን፧እንሆ፥ቀጭን፡ልብስ፡የለበሱ፡በነገሥታት፡ቤት፡አሉ።
9፤ወይስ፡ምን፡ልታዩ፡ወጣችኹ፧ነቢይን፧አዎን፡እላችዃለኹ፥ከነቢይም፡የሚበልጠውን።
10፤እንሆ፥መንገድኽን፡በፊትኽ፡የሚጠርግ፡መልክተኛዬን፡በፊትኽ፡እልካለኹ፡ተብሎ፡የተጻፈለት፡ይህ፡
ነውና።
11፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ከሴቶች፡ከተወለዱት፡መካከል፡ከመጥምቁ፡ዮሐንስ፡የሚበልጥ፡
አልተነሣም፤በመንግሥተ፡ሰማያት፡ግን፡ከዅሉ፡የሚያንሰው፡ይበልጠዋል።
12፤ከመጥምቁም፡ከዮሐንስ፡ዘመን፡ዠምሮ፡እስከ፡ዛሬ፡ድረስ፡መንግሥተ፡ሰማያት፡ትገፋለች፥ግፈኛዎችም፡
ይናጠቋታል።
13፤ነቢያት፡ዅሉና፡ሕጉ፡እስከ፡ዮሐንስ፡ድረስ፡ትንቢት፡ተናገሩ፤
14፤ልትቀበሉትስ፡ብትወዱ፥ይመጣ፡ዘንድ፡ያለው፡ኤልያስ፡ይህ፡ነው።
15፤የሚሰማ፡ዦሮ፡ያለው፡ይስማ።
16፤ነገር፡ግን፥ይህን፡ትውልድ፡በምን፡እመስለዋለኹ፧በገበያ፡የሚቀመጡትን፡ልጆች፡ይመስላሉ፥እነርሱም፡
ባልንጀራዎቻቸውን፡እየጠሩ።
17፤እንቢልታ፡ነፋንላችኹ፥ዘፈንም፡አልዘፈናችኹም፤ሙሾ፡አወጣንላችኹ፥ዋይ፡ዋይም፡አላላችኹም፡
ይሏቸዋል።
18፤ዮሐንስ፡ሳይበላና፡ሳይጠጣ፡መጣ፥እነርሱም፦ጋኔን፡አለበት፡አሉት።
19፤የሰው፡ልጅ፡እየበላና፡እየጠጣ፡መጣ፥እነርሱም፦እንሆ፥በላተኛና፡የወይን፡ጠጅ፡ጠጪ፥የቀራጮችና፡
የኀጢአተኛዎች፡ወዳጅ፡ይሉታል።ጥበብም፡በልጆቿ፡ጸደቀች።
20፤በዚያን፡ጊዜ፡የሚበዙ፡ተኣምራት፡የተደረገባቸውን፡ከተማዎች፡ንስሓ፡ስላልገቡ፡ሊነቅፋቸው፡ዠመረ፡
እንዲህም፡አለ፦
21፤ወዮልሽ፡ኮራዚ፤ወዮልሽ፡ቤተ፡ሳይዳ፤በእናንተ፡የተደረገው፡ተኣምራት፡በጢሮስና፡በሲዶና፡ተደርጎ፡ቢኾን፥ማቅ፡ለብሰው፡ዐመድም፡ነስንሰው፡ከብዙ፡ጊዜ፡በፊት፡ንስሓ፡በገቡ፡ነበርና።
22፤ነገር፡ግን፥እላችዃለኹ፥በፍርድ፡ቀን፡ከእናንተ፡ይልቅ፡ለጢሮስና፡ለሲዶና፡ይቀልላቸዋል።
23፤አንቺም፡ቅፍርናሖም፥እስከ፡ሰማይ፡ከፍ፡አልሽን፧ወደ፡ሲኦል፡ትወርጃለሽ፤ባንቺ፡የተደረገው፡
ተኣምራት፡በሰዶም፡ተደርጎ፡ቢኾን፥እስከ፡ዛሬ፡በኖረች፡ነበርና።
24፤ነገር፡ግን፥እላችዃለኹ፥በፍርድ፡ቀን፡ከአንቺ፡ይልቅ፡ለሰዶም፡አገር፡ይቀልላታል።
25፤በዚያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡መልሶ፡እንዲህ፡አለ፦አባት፡ሆይ፥የሰማይና፡የምድር፡ጌታ፥ይህን፡
ከጥበበኛዎችና፡ከአስተዋዮች፡ሰውረኽ፡ለሕፃናት፡ስለ፡ገለጥኽላቸው፡አመሰግንኻለኹ፤
26፤አዎን፥አባት፡ሆይ፥ፈቃድኽ፡በፊትኽ፡እንዲህ፡ኾኗልና።
27፤ዅሉ፡ከአባቴ፡ዘንድ፡ተሰጥቶኛል፤ከአብ፡በቀር፡ወልድን፡የሚያውቅ፡የለም፥ከወልድም፡በቀር፡ወልድም፡
ሊገለጥለት፡ከሚፈቅድ፡በቀር፡አብን፡የሚያውቅ፡የለም።
28፤እናንተ፡ደካማዎች፡ሸክማችኹ፡የከበደ፡ዅሉ፥ወደ፡እኔ፡ኑ፥እኔም፡አሳርፋችዃለኹ።
29፤ቀንበሬን፡በላያችኹ፡ተሸከሙ፡ከእኔም፡ተማሩ፥እኔ፡የዋህ፡በልቤም፡ትሑት፡ነኝና፥ለነፍሳችኹም፡
ዕረፍት፡ታገኛላችኹ፤
30፤ቀንበሬ፡ልዝብ፡ሸክሜም፡ቀሊል፡ነውና።
== '''ምዕራፍ ፲፪''' ==
1፤በዚያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡በሰንበት፡ቀን፡በዕርሻ፡መካከል፡ዐለፈ፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ተራቡና፡እሸት፡
ይቀጥፉ፡ይበሉም፡ዠመር።
2፤ፈሪሳውያንም፡አይተው፦እንሆ፥ደቀ፡መዛሙርትኽ፡በሰንበት፡ማድረግ፡ያልተፈቀደውን፡ያደርጋሉ፡አሉት።
3-4፤ርሱ፡ግን፡እንዲህ፡አላቸው፦ዳዊትና፡ከርሱ፡ጋራ፡የነበሩት፡በተራቡ፡ጊዜ፥ርሱ፡
ያደረገውን፥ወደእግዚአብሔር፡ቤት፡እንደ፡ገባ፡ካህናትም፡ብቻ፡እንጂ፡ርሱና፡ከርሱ፡ጋራ፡የነበሩት፡ሊበሉት፡
ያልተፈቀደውን፡የመሥዋዕቱን፡ኅብስት፡እንደ፡በላ፡አላነበባችኹምን፧
5፤ካህናትም፡በሰንበት፡በመቅደስ፡ሰንበትን፡እንዲያረክሱ፡ኀጢአትም፡እንዳይኾንባቸው፡በሕጉ፡
አላነበባችኹምን፧
6፤ነገር፡ግን፥እላችዃለኹ፥ከመቅደስ፡የሚበልጥ፡ከዚህ፡አለ።
7፤ምሕረትን፡እወዳለኹ፡መሥዋዕትንም፡አይደለም፡ያለው፡ምን፡እንደ፡ኾነ፡ብታውቁስ፡ኀጢአት፡
የሌለባቸውን፡ባልኰነናችኹም፡ነበር።
8፤የሰው፡ልጅ፡የሰንበት፡ጌታ፡ነውና።
9፤ከዚያም፡ዐልፎ፡ወደ፡ምኵራባቸው፡ገባ።
10፤እንሆም፥እጁ፡የሰለለች፡ሰው፡ነበረ፤ይከሱትም፡ዘንድ።በሰንበት፡መፈወስ፡ተፈቅዷልን፧ብለው፡
ጠየቁት።
11፤ርሱ፡ግን፦ከእናንተ፡አንድ፡በግ፡ያለው፡በሰንበት፡በጕድጓድ፡ቢወድቅበት፥ይዞ፡የማያወጣው፡ሰው፡
ማን፡ነው፧
12፤እንግዲህ፡ሰው፡ከበግ፡ይልቅ፡እንደምን፡አይበልጥም! ስለዚህ፡በሰንበት፡መልካም፡መሥራት፡ተፈቅዷል፡
አላቸው።
13፤ከዚያም፡በዃላ፡ሰውየውን፦እጅኽን፡ዘርጋ፡አለው።ዘረጋትም፥እንደ፡ኹለተኛዪቱም፡ደኅና፡ኾነች።
14፤ፈሪሳውያን፡ግን፡ወጥተው፡እንዴት፡አድርገው፡እንዲያጠፉት፡ተማከሩበት።
15፤ኢየሱስም፡ዐውቆ፡ከዚያ፡ፈቀቅ፡አለ።ብዙ፡ሰዎችም፡ተከተሉት፥ዅሉንም፡ፈወሳቸው፥እንዳይገልጡትም፡
አዘዛቸው፤
16-17፤በነቢዩ፡በኢሳይያስ፡የተባለው፡ይፈጸም፡ዘንድ፡እንዲህ፡ሲል፦
18፤እንሆ፥የመረጥኹት፡ብላቴናዬ፥ነፍሴ፡ደስ፡የተሠኘችበት፡ወዳጄ፤መንፈሴን፡በርሱ፡ላይ፡
አኖራለኹ፥ፍርድንም፡ለአሕዛብ፡ያወራል።
19፤አይከራከርም፡አይጮኽምም፥ድምፁንም፡በአደባባይ፡የሚሰማ፡የለም።
20፤ፍርድን፡ድል፡ለመንሣት፡እስኪያወጣ፥የተቀጠቀጠን፡ሸምበቆ፡አይሰብርም፡የሚጤስን፡የጧፍ፡ክርም፡
አያጠፋም።
21፤አሕዛብም፡በስሙ፡ተስፋ፡ያደርጋሉ።
22፤ከዚህም፡በዃላ፡ጋኔን፡ያደረበትን፡ዕውር፡ዲዳም፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፤ዕውሩም፡ዲዳውም፡እስኪያይና፡
እስኪናገር፡ድረስ፡ፈወሰው።
23፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡ተገረሙና፦እንጃ፥ይህ፡ሰው፡የዳዊት፡ልጅ፡ይኾንን፧አሉ።
24፤ፈሪሳውያን፡ግን፡ሰምተው፦ይህ፡በብዔል፡ዜቡል፡በአጋንንት፡አለቃ፡ካልኾነ፡በቀር፡አጋንንትን፡
አያወጣም፡አሉ።
25፤ኢየሱስ፡ግን፡ዐሳባቸውን፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አላቸው፦ርስ፡በርሷ፡የምትለያይ፡መንግሥት፡ዅላ፡
ትጠፋለች፥ርስ፡በርሱ፡የሚለያይ፡ከተማም፡ዅሉ፡ወይም፡ቤት፡አይቆምም።
26፤ሰይጣንም፡ሰይጣንን፡የሚያወጣ፡ከኾነ፥ርስ፡በርሱ፡ተለያየ፥እንግዲህ፡መንግሥቱ፡እንዴት፡ትቆማለች፧
27፤እኔስ፡በብዔል፡ዜቡል፡አጋንንትን፡የማወጣ፡ከኾንኹ፥ልጆቻችኹ፡በማን፡ያወጧቸዋል፧ስለዚህ፡እነርሱ፡
ፈራጆች፡ይኾኑባችዃል።
28፤እኔ፡ግን፡በእግዚአብሔር፡መንፈስ፡አጋንንትን፡የማወጣ፡ከኾንኹ፥እንግዲህ፡የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡
ወደ፡እናንተ፡ደርሳለች።
29፤ወይስ፡ሰው፡አስቀድሞ፡ኀይለኛውን፡ሳያስር፡ወደኀይለኛው፡ቤት፡ገብቶ፡ዕቃውን፡ሊነጥቀው፡እንዴት፡
ይችላል፧ከዚያም፡ወዲያ፡ቤቱን፡ይበዘብዛል።
30፤ከእኔ፡ጋራ፡ያልኾነ፡ይቃወመኛል፥ከእኔ፡ጋራም፡የማያከማች፡ይበትናል።
31፤ስለዚህ፥እላችዃለኹ፥ኀጢአትና፡ስድብ፡ዅሉ፡ለሰዎች፡ይሰረይላቸዋል፥ነገር፡ግን፥መንፈስ፡ቅዱስን፡
ለሰደበ፡አይሰረይለትም።
32፤በሰው፡ልጅ፡ላይ፡ቃል፡የሚናገር፡ዅሉ፡ይሰረይለታል፤በመንፈስ፡ቅዱስ፡ላይ፡ግን፡የሚናገር፡ዅሉ፡
በዚህ፡ዓለም፡ቢኾን፡ወይም፡በሚመጣው፡አይሰረይለትም።
33፤ዛፍ፡ከፍሬዋ፡ትታወቃለችና፡ዛፏን፡መልካም፥ፍሬዋንም፡መልካም፡አድርጉ፥ወይም፡ዛፏን፡ክፉ፡
ፍሬዋንም፡ክፉ፡አድርጉ።
34፤እናንተ፡የእፍኝት፡ልጆች፥ክፉዎች፡ስትኾኑ፡መልካም፡ለመናገር፡እንዴት፡ትችላላችኹ፧በልብ፡ሞልቶ፡
ከተረፈው፡አፍ፡ይናገራልና።
35፤መልካም፡ሰው፡ከልቡ፡መልካም፡መዝገብ፡መልካም፡ነገርን፡ያወጣል፥ክፉ፡ሰውም፡ከክፉ፡መዝገብ፡
ክፉ፡ነገርን፡ያወጣል።
36፤እኔ፡እላችዃለኹ፥ሰዎች፡ስለሚናገሩት፡ስለ፡ከንቱ፡ነገር፡ዅሉ፡በፍርድ፡ቀን፡መልስ፡ይሰጡበታል፤
37፤ከቃልኽ፡የተነሣ፡ትጸድቃለኽና፡ከቃልኽም፡የተነሣ፡ትኰነናለኽ።
38፤በዚያን፡ጊዜ፡ከጻፊዎችና፡ከፈሪሳውያን፡አንዳንዶቹ፡መለሱና፦መምህር፡ሆይ፥ከአንተ፡ምልክት፡
እንድናይ፡እንወዳለን፡አሉ።
39፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦ክፉና፡አመንዝራ፡ትውልድ፡ምልክት፡ይሻል፥ከነቢዩም፡ከዮናስ፡
ምልክት፡በቀር፡ምልክት፡አይሰጠውም።
40፤ዮናስ፡በዓሣ፡ዐንበሪ፡ሆድ፡ሦስት፡ቀንና፡ሦስት፡ሌሊት፡እንደ፡ነበረ፥እንዲሁ፡የሰው፡ልጅ፡በምድር፡
ልብ፡ሦስት፡ቀንና፡ሦስት፡ሌሊት፡ይኖራል።
41፤የነነዌ፡ሰዎች፡በፍርድ፡ቀን፡ከዚህ፡ትውልድ፡ጋራ፡ተነሥተው፡ይፈርዱበታል፤በዮናስ፡ስብከት፡ንስሓ፡
ገብተዋልና፥እንሆም፥ከዮናስ፡የሚበልጥ፡ከዚህ፡አለ።
42፤ንግሥተ፡አዜብ፡በፍርድ፡ቀን፡ከዚህ፡ትውልድ፡ጋራ፡ተነሥታ፡ትፈርድበታለች፤የሰሎሞንን፡ጥበብ፡
ለመስማት፡ከምድር፡ዳር፡መጥታለችና፥እንሆም፥ከሰሎሞን፡የሚበልጥ፡ከዚህ፡አለ።
43፤ርኩስ፡መንፈስ፡ግን፡ከሰው፡በወጣ፡ጊዜ፥ዕረፍት፡እየፈለገ፡ውሃ፡በሌለበት፡ቦታ፡ያልፋል፥አያገኝምም።
44፤በዚያን፡ጊዜም፦ወደወጣኹበት፡ቤቴ፡እመለሳለኹ፡ይላል፤ቢመጣም፡ባዶ፡ኾኖ፡ተጠርጎና፡አጊጦ፡
ያገኘዋል።
45፤ከዚያ፡ወዲያ፡ይኼድና፡ከርሱ፡የከፉትን፡ሰባት፡ሌላዎችን፡አጋንንት፡ከርሱ፡ጋራ፡ይወስዳል፥ገብተውም፡
በዚያ፡ይኖራሉ፤ለዚያም፡ሰው፡ከፊተኛው፡ይልቅ፡የዃለኛው፡ይብስበታል።ለዚህ፡ክፉ፡ትውልድ፡ደግሞ፡
እንዲሁ፡ይኾንበታል።
46፤ገናም፡ለሕዝቡ፡ሲናገር፥እንሆ፥እናቱና፡ወንድሞቹ፡ሊነጋገሩት፡ፈልገው፡በውጭ፡ቆመው፡ነበር።
47፤አንዱም፦እንሆ፥እናትኽና፡ወንድሞችኽ፡ሊነጋገሩኽ፡ፈልገው፡በውጭ፡ቆመዋል፡አለው።
48፤ርሱ፡ግን፡ለነገረው፡መልሶ፦እናቴ፡ማን፡ናት፧ወንድሞቼስ፡እነማን፡ናቸው፧አለው።
49፤እጁንም፡ወደ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ዘርግቶ፦እንሆ፥እናቴና፡ወንድሞቼ፤
50፤በሰማያት፡ያለውን፡የአባቴን፡ፈቃድ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፥ርሱ፡ወንድሜ፡እኅቴም፡እናቴም፡ነውና፥አለ።
== '''ምዕራፍ ፲፫''' ==
1፤በዚያን፡ቀን፡ኢየሱስ፡ከቤት፡ወጥቶ፡በባሕር፡አጠገብ፡ተቀመጠ፤
2፤ርሱም፡በታንኳ፡ገብቶ፡እስኪቀመጥ፡ድረስ፡ብዙ፡ሰዎች፡ወደ፡ርሱ፡ተሰበሰቡ፥ሕዝቡም፡ዅሉ፡በወደቡ፡ቆመው፡ነበር።
3፤በምሳሌም፡ብዙ፡ነገራቸው፡እንዲህም፡አላቸው፦እንሆ፥ዘሪ፡ሊዘራ፡ወጣ።
4፤ርሱም፡ሲዘራ፡አንዳንዱ፡በመንገድ፡ዳር፡ወደቀ፥ወፎችም፡መጥተው፡በሉት።
5፤ሌላውም፡ብዙ፡መሬት፡በሌለበት፡በጭንጫ፡ላይ፡ወደቀ፤ጥልቅ፡መሬትም፡ስላልነበረው፡ወዲያው፡በቀለ፥
6፤ፀሓይ፡በወጣ፡ጊዜ፡ግን፡ጠወለገ፥ሥርም፡ስላልነበረው፡ደረቀ።
7፤ሌላውም፡በሾኽ፡መካከል፡ወደቀ፥ሾኽም፡ወጣና፡ዐነቀው።
8፤ሌላውም፡በመልካም፡መሬት፡ወደቀ፤አንዱም፡መቶ፥አንዱም፡ስድሳ፥አንዱም፡ሠላሳ፡ፍሬ፡ሰጠ።
9፤የሚሰማ፡ዦሮ፡ያለው፡ይስማ።
10፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ቀርበው፦ስለ፡ምን፡በምሳሌ፡ትነግራቸዋለኽ፧አሉት።
11፤ርሱም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦ለእናንተ፡የመንግሥተ፡ሰማያትን፡ምስጢር፡ማወቅ፡
ተሰጥቷችዃል፥ለእነርሱ፡ግን፡አልተሰጣቸውም።
12፤ላለው፡ይሰጠዋልና፥ይበዛለትማል፤ከሌለው፡ግን፡ያው፡ያለው፡እንኳ፡ይወሰድበታል።
13፤ስለዚህ፥እያዩ፡ስለማያዩ፥እየሰሙም፡ስለማይሰሙ፥ስለማያስተውሉም፡በምሳሌ፡እነግራቸዋለኹ።
14፤መስማት፡ትሰማላችኹና፡አታስተውሉም፥ማየትም፡ታያላችኹና፡አትመለከቱም።
15፤በዐይናቸው፡እንዳያዩ፥በዦሯቸውም፡እንዳይሰሙ፥በልባቸውም፡እንዳያስተውሉ፥ተመልሰውም፡
እንዳልፈውሳቸው፥የዚህ፡ሕዝብ፡ልብ፡ደንድኗልና፥ዦሯቸውም፡ደንቍሯል፥ዐይናቸውንም፡ጨፍነዋል፡የሚል፡
የኢሳይያስ፡ትንቢት፡በእነርሱ፡ይፈጸማል።
16፤የእናንተ፡ግን፡ዐይኖቻችኹ፡ስለሚያዩ፡ዦሮዎቻችኹም፡ስለሚሰሙ፡ብፁዓን፡ናቸው።
17፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ብዙዎች፡ነቢያትና፡ጻድቃን፡የምታዩትን፡ሊያዩ፡ተመኝተው፡
አላዩም፥የምትሰሙትንም፡ሊሰሙ፡ተመኝተው፡አልሰሙም።
18፤እንግዲህ፡እናንተ፡የዘሪውን፡ምሳሌ፡ስሙ።
19፤የመንግሥትን፡ቃል፡ሰምቶ፡በማያስተውል፡ዅሉ፥ክፉው፡ይመጣል፥በልቡ፡የተዘራውንም፡
ይነጥቃል፤በመንገድ፡ዳር፡የተዘራው፡ይህ፡ነው።
20፤በጭንጫ፡ላይ፡የተዘራውም፡ይህ፡ቃሉን፡ሰምቶ፡ወዲያው፡በደስታ፡የሚቀበለው፡ነው፤
21፤ነገር፡ግን፥ለጊዜው፡ነው፡እንጂ፡በርሱ፡ሥር፡የለውም፥በቃሉ፡ምክንያትም፡መከራ፡ወይም፡ስደት፡
በኾነ፡ጊዜ፡ወዲያው፡ይሰናከላል።
22፤በሾኽ፡መካከል፡የተዘራውም፡ይህ፡ቃሉን፡የሚሰማ፡ነው፥የዚህም፡ዓለም፡ዐሳብና፡የባለጠግነት፡
መታለል፡ቃሉን፡ያንቃል፥የማያፈራም፡ይኾናል።
23፤በመልካም፡መሬት፡የተዘራውም፡ይህ፡ቃሉን፡ሰምቶ፡የሚያስተውል፡ነው፤ርሱም፡ፍሬ፡ያፈራል፡
አንዱም፡መቶ፡አንዱም፡ስድሳ፡አንዱም፡ሠላሳ፡ያደርጋል።
24፤ሌላ፡ምሳሌ፡አቀረበላቸው፡እንዲህም፡አለ፦መንግሥተ፡ሰማያት፡በዕርሻው፡መልካም፡ዘርን፡የዘራን፡
ሰው፡ትመስላለች።
25፤ሰዎቹ፡ሲተኙ፡ግን፡ጠላቱ፡መጣና፡በስንዴው፡መካከል፡እንክርዳድን፡ዘርቶ፡ኼደ።
26፤ስንዴውም፡በበቀለና፡ባፈራ፡ጊዜ፥እንክርዳዱ፡ደግሞ፡ያን፡ጊዜ፡ታየ።
27፤የባለቤቱም፡ባሪያዎች፡ቀርበው፦ጌታ፡ሆይ፥መልካምን፡ዘር፡በዕርሻኽ፡ዘርተኽ፡
አልነበርኽምን፧እንክርዳዱንስ፡ከወዴት፡አገኘ፧አሉት።
28፤ርሱም፦ጠላት፡ይህን፡አደረገ፡አላቸው።ባሮቹም፦እንግዲህ፡ኼደን፡ብንለቅመው፡ትወዳለኽን፧አሉት።
29፤ርሱ፡ግን፦እንክርዳዱን፡ስትለቅሙ፡ስንዴውን፡ከርሱ፡ጋራ፡እንዳትነቅሉት፡አይኾንም።
30፤ተዉአቸው፤እስከ፡መከር፡ጊዜ፡ዐብረው፡ይደጉ፤በመከር፡ጊዜም፡ዐጫጆችን፦እንክርዳዱን፡
አስቀድማችኹ፡ልቀሙ፡በእሳትም፡ለማቃጠል፡በየነዶው፡እሰሩ፥ስንዴውን፡ግን፡በጐተራዬ፡ክተቱ፡እላለኹ፡
አለ።
31፤ሌላ፡ምሳሌ፡አቀረበላቸው፡እንዲህም፡አለ፦መንግሥተ፡ሰማያት፡ሰው፡ወስዶ፡በዕርሻው፡የዘራትን፡
የሰናፍጭ፡ቅንጣት፡ትመስላለች፤
32፤ርሷም፡ከዘር፡ዅሉ፡ታንሳለች፥ባደገች፡ጊዜ፡ግን፥ከአታክልቶች፡ትበልጣለች፡የሰማይም፡ወፎች፡
መጥተው፡በቅርንጫፎቿ፡እስኪሰፍሩ፡ድረስ፡ዛፍ፡ትኾናለች።
33፤ሌላ፡ምሳሌ፡ነገራቸው፡እንዲህም፡አለ፦መንግሥተ፡ሰማያት፡ዅሉ፡እስኪቦካ፡ድረስ፡ሴት፡ወስዳ፡
በሦስት፡መስፈሪያ፡ዱቄት፡የሸሸገችውን፡ርሾ፡ትመስላለች።
34-35፤ኢየሱስም፡ለሕዝቡ፡ይህን፡ዅሉ፡በምሳሌ፡ተናገረ፤በነቢዩም፦በምሳሌ፡አፌን፡እከፍታለኹ፥ዓለም፡
ከተፈጠረ፡ዠምሮ፡የተሰወረውንም፡እናገራለኹ፡የተባለው፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ያለምሳሌ፡አልተናገራቸውም።
36፤በዚያን፡ጊዜ፡ሕዝቡን፡ትቶ፡ወደ፡ቤት፡ገባ።ደቀ፡መዛሙርቱም፡ወደ፡ርሱ፡ቀርበው፦የዕርሻውን፡
እንክርዳድ፡ምሳሌ፡ተርጕምልን፡አሉት።
37፤ርሱም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦መልካምን፡ዘር፡የዘራው፡የሰው፡ልጅ፡ነው፤ዕርሻውም፡ዓለም፡ነው፤
38፤መልካሙም፡ዘር፡የመንግሥት፡ልጆች፡ናቸው፤
39፤እንክርዳዱም፡የክፉው፡ልጆች፡ናቸው፥የዘራውም፡ጠላት፡ዲያብሎስ፡ነው፤መከሩም፡የዓለም፡መጨረሻ፡
ነው፥ዐጫጆችም፡መላእክት፡ናቸው።
40፤እንግዲህ፡እንክርዳድ፡ተለቅሞ፡በእሳት፡እንደሚቃጠል፥በዓለም፡መጨረሻ፡እንዲሁ፡ይኾናል።
41፤የሰው፡ልጅ፡መላእክቱን፡ይልካል፥ከመንግሥቱም፡እንቅፋትን፡ዅሉ፡ዐመፃንም፡የሚያደርጉትን፡
ይለቅማሉ፥
42፤ወደ፡እቶነ፡እሳትም፡ይጥሏቸዋል፤በዚያ፡ልቅሶና፡ጥርስ፡ማፋጨት፡ይኾናል።
43፤በዚያን፡ጊዜ፡ጻድቃን፡በአባታቸው፡መንግሥት፡እንደ፡ፀሓይ፡ይበራሉ።የሚሰማ፡ዦሮ፡ያለው፡ይስማ።
44፤ደግሞ፡መንግሥተ፡ሰማያት፡በዕርሻ፡ውስጥ፡የተሰወረውን፡መዝገብ፡ትመስላለች፤ሰውም፡አግኝቶ፡
ሰወረው፥ከደስታውም፡የተነሣ፡ኼዶ፡ያለውን፡ዅሉ፡ሸጠና፡ያን፡ዕርሻ፡ገዛ።
45፤ደግሞ፡መንግሥተ፡ሰማያት፡መልካምን፡ዕንቍ፡የሚሻ፡ነጋዴን፡ትመስላለች፤
46፤ዋጋዋም፡እጅግ፡የበዛ፡አንዲት፡ዕንቍ፡በአገኘ፡ጊዜ፡ኼዶ፡ያለውን፡ዅሉ፡ሸጠና፡ገዛት።
47፤ደግሞ፡መንግሥተ፡ሰማያት፡ወደ፡ባሕር፡የተጣለች፡ከዅሉም፡ዐይነት፡የሰበሰበች፡መረብን፡ትመስላለች፤
48፤በሞላችም፡ጊዜ፡ወደ፡ወደቡ፡አወጧት፥ተቀምጠውም፡መልካሙን፡ለቅመው፡በዕቃዎች፡ውስጥ፡
አከማቹ፡ክፉውን፡ግን፡ወደ፡ውጭ፡ጣሉት።
49፤በዓለም፡መጨረሻ፡እንዲሁ፡ይኾናል፤መላእክት፡መጥተው፡ኀጢአተኛዎችን፡ከጻድቃን፡መካከል፡
ይለይዋቸዋል፥ወደ፡እቶነ፡እሳትም፡ይጥሏቸዋል፤
50፤በዚያ፡ልቅሶና፡ጥርስ፡ማፋጨት፡ይኾናል።
51፤ኢየሱስም፦ይህን፡ዅሉ፡አስተዋላችኹን፧አላቸው፦አዎን፡አሉት።
52፤ርሱም፦ስለዚህ፡የመንግሥተ፡ሰማያት፡ደቀ፡መዝሙር፡የኾነ፡ጻፊ፡ዅሉ፡ከመዝገቡ፡ዐዲሱንና፡
አሮጌውን፡የሚያወጣ፡ባለቤትን፡ይመስላል፡አላቸው።
53፤ኢየሱስም፡እነዚህም፡ምሳሌዎች፡ከጨረሰ፡በዃላ፡ከዚያ፡ኼደ።
54፤ወደገዛ፡አገሩም፡መጥቶ፡እስኪገረሙ፡ድረስ፡በምኵራባቸው፡ያስተምራቸው፡ነበር፤እንዲህም፡
አሉ፦ይህን፡ጥበብና፡ተኣምራት፡ይህ፡ከወዴት፡አገኘው፧
55፤ይህ፡የጸራቢ፡ልጅ፡አይደለምን፧እናቱስ፡ማርያም፡ትባል፡የለምን፧ወንድሞቹስ፡ያዕቆብና፡ዮሳ፡ስምዖንም፡
ይሁዳም፡አይደሉምን፧
56፤እኅቶቹስ፡ዅሉ፡በእኛ፡ዘንድ፡ያሉ፡አይደሉምን፧እንኪያስ፡ይህን፡ዅሉ፡ከወዴት፡
አገኘው፧ተሰናከሉበትም።
57፤ኢየሱስ፡ግን፦ነቢይ፡ከገዛ፡አገሩና፡ከገዛ፡ቤቱ፡በቀር፡ሳይከበር፡አይቀርም፡አላቸው።
58፤ባለማመናቸውም፡ምክንያት፡በዚያ፡ብዙ፡ተኣምራት፡አላደረገም።
== '''ምዕራፍ ፲፬''' ==
1፤በዚያ፡ዘመን፡የአራተኛው፡ክፍል፡ገዢ፡ሄሮድስ፡የኢየሱስን፡ዝና፡ሰማ፥
2፤ለሎሌዎቹም፦ይህ፡መጥምቁ፡ዮሐንስ፡ነው፤ርሱ፡ከሙታን፡ተነሥቷል፥ስለዚህም፡ኀይል፡በርሱ፡
ይደረጋል፡አለ።
3፤ሄሮድስ፡በወንድሙ፡በፊልጶስ፡ሚስት፡በሄሮድያዳ፡ምክንያት፡ዮሐንስን፡አስይዞ፡አሳስሮት፡በወህኒ፡አኑሮት፡
ነበርና፤
4፤ዮሐንስ፦ርሷ፡ለአንተ፡ትኾን፡ዘንድ፡አልተፈቀደም፡ይለው፡ነበርና።
5፤ሊገድለውም፡ወዶ፡ሳለ፥ሕዝቡ፡እንደ፡ነቢይ፡ስላዩት፡ፈራቸው።
6፤ነገር፡ግን፥ሄሮድስ፡የተወለደበት፡ቀን፡በኾነ፡ጊዜ፥የሄሮድያዳ፡ልጅ፡በመካከላቸው፡ዘፈነች፡ሄሮድስንም፡
ደስ፡አሠኘችው፤
7፤ስለዚህም፡የምትለምነውን፡ዅሉ፡እንዲሰጣት፡በመሐላ፡ተስፋ፡አደረገላት።
8፤ርሷም፡በእናቷ፡ተመክራ፦የመጥምቁን፡የዮሐንስን፡ራስ፡በዚህ፡በወጭት፡ስጠኝ፡አለችው።
9፤ንጉሡም፡ዐዘነ፥ነገር፡ግን፥ስለ፡መሐላው፡ከርሱም፡ጋራ፡ተቀምጠው፡ስላሉት፡ሰዎች፡እንዲሰጧት፡
አዘዘ፤
10፤ልኮም፡የዮሐንስን፡ራስ፡በወህኒ፡አስቈረጠው።
11፤ራሱንም፡በወጭት፡አምጥተው፡ለብላቴናዪቱ፡ሰጧት፥ወደ፡እናቷም፡ወሰደችው።
12፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ቀርበው፡በድኑን፡ወሰዱና፡ቀበሩት፥መጥተውም፡ለኢየሱስ፡አወሩለት።
13፤ኢየሱስም፡በሰማ፡ጊዜ፡ከዚያ፡ብቻውን፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡በታንኳ፡ፈቀቅ፡አለ፤ሕዝቡም፡ሰምተው፡
ከከተማዎቹ፡በእግር፡ተከተሉት።
14፤ወጥቶም፡ብዙ፡ሕዝብ፡አየና፡ዐዘነላቸው፡ድውዮቻቸውንም፡ፈወሰ።
15፤በመሸም፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ወደ፡ርሱ፡ቀርበው፦ቦታው፡ምድረ፡በዳ፡ነው፥አኹንም፡ሰዓቱ፡
ዐልፏል፤ወደ፡መንደሮች፡ኼደው፡ለራሳቸው፡ምግብ፡እንዲገዙ፡ሕዝቡን፡አሰናብት፡አሉት።
16፤ኢየሱስም፦እናንተ፡የሚበሉትን፡ስጧቸው፡እንጂ፡ሊኼዱ፡አያስፈልግም፡አላቸው።
17፤እነርሱም፦ከዐምስት፡እንጀራና፡ከኹለት፡ዓሣ፡በቀር፡በዚህ፡የለንም፡አሉት።
18፤ርሱም፦እነዚያን፡ወደዚህ፡አምጡልኝ፡አላቸው።
19፤ሕዝቡም፡በሣር፡ላይ፡እንዲቀመጡ፡አዘዘ፥ዐምስቱንም፡እንጀራና፡ኹለቱን፡ዓሣ፡ይዞ፡ወደ፡ሰማይ፡
አሻቅቦ፡አየና፡ባረከ፥እንጀራውንም፡ቈርሶ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሰጠ፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡ለሕዝቡ።
20፤ዅሉም፡በልተው፡ጠገቡ፥የተረፈውንም፡ቍርስራሽ፡ዐሥራ፡ኹለት፡መሶብ፡ሙሉ፡አነሡ።
21፤ከሴቶችና፡ከልጆችም፡በቀር፡የበሉት፡ዐምስት፡ሺሕ፡ወንዶች፡ያኽሉ፡ነበር።
22፤ወዲያውም፡ሕዝቡን፡ሲያሰናብት፡ሳለ፥ደቀ፡መዛሙርቱ፡በታንኳዪቱ፡ገብተው፡ወደ፡ማዶ፡
እንዲቀድሙት፡ግድ፡አላቸው።
23፤ሕዝቡንም፡አሰናብቶ፡ይጸልይ፡ዘንድ፡ብቻውን፡ወደ፡ተራራ፡ወጣ።በመሸም፡ጊዜ፡ብቻውን፡በዚያ፡
ነበረ።
24፤ታንኳዪቱም፡አኹን፡በባሕር፡መካከል፡ሳለች፥ነፋስ፡ከወደ፡ፊት፡ነበርና፥በማዕበል፡ትጨነቅ፡ነበር።
25፤ከሌሊቱም፡በአራተኛው፡ክፍል፡ኢየሱስ፡በባሕር፡ላይ፡እየኼደ፡ወደ፡እነርሱ፡መጣ።
26፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡በባሕር፡ላይ፡ሲኼድ፡ባዩት፡ጊዜ፦ምትሀት፡ነው፡ብለው፡ታወኩ፡በፍርሀትም፡
ጮኹ።
27፤ወዲያውም፡ኢየሱስ፡ተናገራቸውና፦አይዟችኹ፥እኔ፡ነኝ፤አትፍሩ፡አላቸው።
28፤ጴጥሮስም፡መልሶ፦ጌታ፡ሆይ፥አንተስ፡ከኾንኽ፡በውሃው፡ላይ፡ወዳንተ፡እንድመጣ፡እዘዘኝ፡አለው።
29፤ርሱም፦ና፡አለው።ጴጥሮስም፡ከታንኳዪቱ፡ወርዶ፡ወደ፡ኢየሱስ፡ሊደርስ፡በውሃው፡ላይ፡ኼደ።
30፤ነገር፡ግን፥የነፋሱን፡ኀይል፡አይቶ፡ፈራ፥ሊሰጥምም፡በዠመረ፡ጊዜ፦ጌታ፡ሆይ፥አድነኝ፡ብሎ፡ጮኸ።
31፤ወዲያውም፡ኢየሱስ፡እጁን፡ዘርግቶ፡ያዘውና፦አንተ፡እምነት፡የጐደለኽ፥ስለ፡ምን፡
ተጠራጠርኽ፧አለው።
32፤ወደ፡ታንኳዪቱም፡በወጡ፡ጊዜ፡ነፋሱ፡ተወ።
33፤በታንኳዪቱም፡የነበሩት፦በእውነት፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኽ፡ብለው፡ሰገዱለት።
34፤ተሻግረውም፡ወደ፡ጌንሴሬጥ፡ምድር፡መጡ።
35፤የዚያ፡ቦታ፡ሰዎችም፡ባወቁት፡ጊዜ፡በዙሪያው፡ወዳለ፡አገር፡ዅሉ፡ላኩ፥ሕመምተኛዎችንም፡ዅሉ፡ወደ፡
ርሱ፡አመጡ፤
36፤የልብሱንም፡ጫፍ፡ብቻ፡ሊዳስሱ፡ይለምኑት፡ነበር፤የዳሰሱትም፡ዅሉ፡ዳኑ።
== '''ምዕራፍ ፲፭''' ==
1፤በዚያን፡ጊዜ፡ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፡ከኢየሩሳሌም፡ወደ፡ኢየሱስ፡ቀረቡና፦
2፤ደቀ፡መዛሙርትኽ፡ስለ፡ምን፡የሽማግሌዎችን፡ወግ፡ይተላለፋሉ፧እንጀራ፡ሲበሉ፡እጃቸውን፡
አይታጠቡምና፡አሉት።
3፤ርሱም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦እናንተስ፡ስለ፡ወጋችኹ፡የእግዚአብሔርን፡ትእዛዝ፡ስለ፡ምን፡
ትተላለፋላችኹ፧
4፤እግዚአብሔር፦አባትኽንና፡እናትኽን፡አክብር፤ደግሞ፦አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡የሰደበ፡ፈጽሞ፡ይሙት፡
ብሏልና፤
5፤እናንተ፡ግን፦አባቱን፡ወይም፡እናቱን፦ከእኔ፡የምትጠቀምበት፡መባ፡ነው፡የሚል፡ዅሉ፥
6፤አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡አያከብርም፡ትላላችኹ፤ስለ፡ወጋችኹም፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ሻራችኹ።
7፤እናንተ፡ግብዞች፥ኢሳይያስ፡ስለ፡እናንተ፦
8፤ይህ፡ሕዝብ፡በከንፈሩ፡ያከብረኛል፥ልቡ፡ግን፡ከእኔ፡በጣም፡የራቀ፡ነው፤
9፤የሰውም፡ሥርዐት፡የኾነ፡ትምህርት፡እያስተማሩ፡በከንቱ፡ያመልኩኛል፡ብሎ፡በእውነት፡ትንቢት፡ተናገረ።
10፤ሕዝቡንም፡ጠርቶ፦ስሙ፡አስተውሉም፤
11፤ሰውን፡የሚያረክሰው፡ወደ፡አፍ፡የሚገባ፡አይደለም፥ከአፍ፡የሚወጣው፡ግን፡ሰውን፡የሚያረክሰው፡ይህ፡
ነው፡አላቸው።
12፤በዚያን፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ቀርበው፦ፈሪሳውያን፡ይህን፡ቃል፡ሰምተው፡እንደ፡ተሰናከሉ፡
ዐወቅኽን፧አሉት።
13፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፦የሰማዩ፡አባቴ፡ያልተከለው፡ተክል፡ዅሉ፡ይነቀላል።
14፤ተዉአቸው፤ዕውሮችን፡የሚመሩ፡ዕውሮች፡ናቸው፤ዕውርም፡ዕውርን፡ቢመራው፡ኹለቱም፡ወደ፡
ጕድጓድ፡ይወድቃሉ፡አለ።
15፤ጴጥሮስም፡መልሶ፦ምሳሌውን፡ተርጕምልን፡አለው።
16፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አለ፦እናንተ፡ደግሞ፡እስካኹን፡የማታስተውሉ፡ናችኹን፧
17፤ወደ፡አፍ፡የሚገባ፡ዅሉ፡ወደ፡ሆድ፡ዐልፎ፡ወደ፡እዳሪ፡እንዲጣል፡አትመለከቱምን፧
18፤ከአፍ፡የሚወጣ፡ግን፡ከልብ፡ይወጣል፥ሰውንም፡የሚያረክሰው፡ያ፡ነው።
19፤ከልብ፡ክፉ፡ዐሳብ፥መግደል፥ምንዝርነት፥ዝሙት፥መስረቅ፥በውሸት፡መመስከር፥ስድብ፡ይወጣልና።
20፤ሰውን፡የሚያረክሰው፡ይህ፡ነው፡እንጂ፥ባልታጠበ፡እጅ፡መብላትስ፡ሰውን፡አያረክሰውም።
21፤ኢየሱስም፡ከዚያ፡ወጥቶ፡ወደ፡ጢሮስና፡ወደ፡ሲዶና፡አገር፡ኼደ።
22፤እንሆም፥ከነናዊት276፡ሴት፡ከዚያ፡አገር፡ወጥታ፦ጌታ፡ሆይ፥የዳዊት፡ልጅ፥ማረኝ፤ልጄን፡ጋኔን፡
ክፉኛ፡ይዟታል፡ብላ፡ጮኸች።
23፤ርሱ፡ግን፡አንዳች፡አልመለሰላትም።ደቀ፡መዛሙርቱም፡ቀርበው፦በዃላችን፡ትጮኻለችና፡አሰናብታት፡
እያሉ፡ለመኑት።
24፤ርሱም፡መልሶ፦ከእስራኤል፡ቤት፡ለጠፉት፡በጎች፡በቀር፡አልተላክኹም፡አለ።
25፤ርሷ፡ግን፡መጥታ፦ጌታ፡ሆይ፥ርዳኝ፡እያለች፡ሰገደችለት።
26፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፦የልጆችን፡እንጀራ፡ይዞ፡ለቡችሎች፡መጣል፡አይገ፟ባ፟ም፡አለ።
27፤ርሷም፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፤ቡችሎችም፡እኮ፡ከጌታዎቻቸው፡ማእድ፡የወደቀውን፡ፍርፋሪ፡ይበላሉ፡
አለች።
28፤በዚያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡መልሶ፦አንቺ፡ሴት፥እምነትሽ፡ታላቅ፡ነው፤እንደ፡ወደድሽ፡ይኹንልሽ፡
አላት።ልጇም፡ከዚያች፡ሰዓት፡ዠምሮ፡ዳነች።
29፤ኢየሱስም፡ከዚያ፡ዐልፎ፡ወደገሊላ፡ባሕር፡አጠገብ፡መጣ፥ወደ፡ተራራም፡ወጥቶ፡በዚያ፡ተቀመጠ።
30፤ብዙ፡ሕዝብም፡ዐንካሳዎችን፥ዕውሮችንም፥ዲዳዎችንም፥ጕንድሾችንም፥ሌላዎችንም፡ብዙ፡ይዘው፡ወደ፡
ርሱ፡ቀረቡ፥በኢየሱስም፡እግር፡አጠገብ፡ጣሏቸው፤ፈወሳቸውም፤
31፤ስለዚህም፡ሕዝቡ፡ዲዳዎች፡ሲናገሩ፥ጕንድሾችም፡ሲድኑ፥ዐንካሳዎችም፡ሲኼዱ፥ዕውሮችም፡ሲያዩ፡
አይተው፡ተደነቁ፤የእስራኤልንም፡አምላክ፡አከበሩ።
32፤ኢየሱስም፡ደቀ፡መዛሙርቱን፡ጠርቶ፦ሕዝቡ፡ከእኔ፡ጋራ፡እስካኹን፡ሦስት፡ቀን፡ውለዋልና፥የሚበሉት፡
276 ከነዓናዊት።ስለሌላቸው፡አዝንላቸዋለኹ፤በመንገድም፡እንዳይዝሉ፡ጦማቸውን፡ላሰናብታቸው፡አልወድም፡አላቸው።
33፤ደቀ፡መዛሙርቱም፦ይህን፡ያኽል፡ሕዝብ፡የሚያጠግብ፡ይህን፡ያኽል፡እንጀራ፡በምድረ፡በዳ፡ከወዴት፡
እናገኛለን፧አሉት።
34፤ኢየሱስም፦ስንት፡እንጀራ፡አላችኹ፧አላቸው።እነርሱም፦ሰባት፥ጥቂትም፡ትንሽ፡ዓሣ፡አሉት።
35፤ሕዝቡም፡በምድር፡ላይ፡እንዲቀመጡ፡አዘዘ፤
36፤ሰባቱንም፡እንጀራ፡ዓሣውንም፡ይዞ፡አመሰገነ፡ቈርሶም፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሰጠ፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡
ለሕዝቡ።
37፤ዅሉም፡በሉና፡ጠገቡ፥የተረፈውንም፡ቍርስራሽ፡ሰባት፡ቅርጫት፡ሙሉ፡አነሡ።
38፤የበሉትም፡ከሴቶችና፡ከልጆች፡በቀር፡አራት፡ሺሕ፡ወንዶች፡ነበሩ።
39፤ሕዝቡንም፡ካሰናበተ፡በዃላ፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡ገብቶ፡ወደመጌዶል፡አገር፡መጣ።
== '''ምዕራፍ ፲፮''' ==
1፤ፈሪሳውያንና፡ሰዱቃውያንም፡ቀርበው፡ሲፈትኑት፡ከሰማይ፡ምልክት፡እንዲያሳያቸው፡ለመኑት።
2፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦በመሸ፡ጊዜ፦ሰማዩ፡ቀልቷልና፥ብራ፡ይኾናል፡ትላላችኹ፤
3፤ማለዳም፦ሰማዩ፡ደምኖ፡ቀልቷልና፥ዛሬ፡ይዘንባል፡ትላላችኹ።የሰማዩን፡ፊትማ፡መለየት፡
ታውቃላችኹ፥የዘመኑንስ፡ምልክት፡መለየት፡አትችሉምን፧
4፤ክፉና፡አመንዝራ፡ትውልድ፡ምልክት፡ይሻል፥ከነቢዩም፡ከዮናስ፡ምልክት፡በቀር፡ምልክት፡
አይሰጠውም።ትቷቸውም፡ኼደ።
5፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ወደ፡ማዶ፡በመጡ፡ጊዜ፡እንጀራ፡መያዝን፡ረሱ።
6፤ኢየሱስም፦ከፈሪሳውያንና፡ከሰዱቃውያን፡ርሾ፡ተጠንቀቁና፡ተጠበቁ፡አላቸው።
7፤እነርሱም፦እንጀራ፡ባንይዝ፡ነው፡ብለው፡ርስ፡በርሳቸው፡ተነጋገሩ።
8፤ኢየሱስም፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አላቸው፦እናንተ፡እምነት፡የጐደላችኹ፥እንጀራ፡ስለሌላችኹ፡ስለ፡ምን፡ርስ፡
በርሳችኹ፡ትነጋገራላችኹ፧ገና፡አታስተውሉምን፧
9፤ለዐምስቱ፡ሺሕ፡ዐምስቱ፡እንጀራ፥ስንት፡መሶብም፡እንዳነሣችኹ፡ትዝ፡አይላችኹምን፧
10፤ወይስ፡ለአራቱ፡ሺሕ፡ሰባቱ፡እንጀራ፥ስንት፡ቅርጫትም፡እንዳነሣችኹ፡ትዝ፡አይላችኹምን፧
11፤ከፈሪሳውያንና፡ከሰዱቃውያን፡ርሾ፡እንድትጠበቁ፡ብዬ፡ስለ፡እንጀራ፡እንዳልተናገርዃችኹ፡እንዴት፡
አታስተውሉምን፧
12፤እነርሱም፡ከፈሪሳውያንና፡ከሰዱቃውያን፡ትምህርት፡እንጂ፡ከእንጀራ፡ርሾ፡እንዲጠበቁ፡እንዳላላቸው፡ያን፡
ጊዜ፡አስተዋሉ።
13፤ኢየሱስም፡ወደፊልጶስ፡ቂሳርያ፡አገር፡በደረሰ፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፦ሰዎች፡የሰውን፡ልጅ፡ማን፡
እንደ፡ኾነ፡ይሉታል፧ብሎ፡ጠየቀ።
14፤እነርሱም፦አንዳንዱ፡መጥምቁ፡ዮሐንስ፥ሌላዎችም፡ኤልያስ፥ሌላዎችም፡ኤርምያስ፡ወይም፡ከነቢያት፡
አንዱ፡ነው፡ይላሉ፡አሉት።
15፤ርሱም፦እናንተስ፡እኔን፡ማን፡እንደ፡ኾንኹ፡ትላላችኹ፧አላቸው።
16፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡መልሶ፦አንተ፡ክርስቶስ፡የሕያው፡እግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኽ፡አለ።
17፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አለው፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥በሰማያት፡ያለው፡አባቴ፡እንጂ፡ሥጋና፡
ደም፡ይህን፡አልገለጠልኽምና፡ብፁዕ፡ነኽ።
18፤እኔም፡እልኻለኹ፥አንተ፡ጴጥሮስ፡ነኽ፥በዚችም፡አለት፡ላይ፡ቤተ፡ክርስቲያኔን፡እሠራለኹ፥የገሃነም፡
ደጆችም፡አይችሏትም።
19፤የመንግሥተ፡ሰማያትንም፡መክፈቻዎች፡እሰጥኻለኹ፤በምድር፡የምታስረው፡ዅሉ፡በሰማያት፡የታሰረ፡
ይኾናል፥በምድርም፡የምትፈታው፡ዅሉ፡በሰማያት፡የተፈታ፡ይኾናል።
20፤ያን፡ጊዜም፡ርሱ፡ክርስቶስ፡እንደ፡ኾነ፡ለማንም፡እንዳይነግሩ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፡አዘዛቸው።
21፤ከዚያን፡ቀን፡ዠምሮ፡ኢየሱስ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ይኼድ፡ዘንድ፡ከሽማግሌዎችና፡ከካህናት፡አለቃዎች፡
ከጻፊዎችም፡ብዙ፡መከራ፡ይቀበልና፡ይገደል፡ዘንድ፡በሦስተኛውም፡ቀን፡ይነሣ፡ዘንድ፡እንዲገባው፡ለደቀ፡
መዛሙርቱ፡ይገልጥላቸው፡ዠመር።
22፤ጴጥሮስም፡ወደ፡ርሱ፡ወስዶ፦አይኹንብኽ፡ጌታ፡ሆይ፤ይህ፡ከቶ፡አይደርስብኽም፡ብሎ፡ሊገሥጸው፡
ዠመረ።
23፤ርሱ፡ግን፡ዘወር፡ብሎ፡ጴጥሮስን፦ወደ፡ዃላዬ፡ኺድ፥አንተ፡ሰይጣን፤የሰውን፡እንጂ፡
የእግዚአብሔርን፡አታስብምና፡ዕንቅፋት፡ኾነኽብኛል፡አለው።
24፤በዚያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡እንዲህ፡አለ፦እኔን፡መከተል፡የሚወድ፡ቢኖር፥ራሱን፡
ይካድ፡መስቀሉንም፡ተሸክሞ፡ይከተለኝ።
25፤ነፍሱን፡ሊያድን፡የሚወድ፡ዅሉ፡ያጠፋታል፤ስለ፡እኔ፡ግን፡ነፍሱን፡የሚያጠፋ፡ዅሉ፡ያገኛታል።
26፤ሰው፡ዓለሙን፡ዅሉ፡ቢያተርፍ፡ነፍሱንም፡ቢያጐድል፡ምን፡ይጠቅመዋል፧ወይስ፡ሰው፡ስለ፡ነፍሱ፡
ቤዛ፡ምን፡ይሰጣል፧
27፤የሰው፡ልጅ፡ከመላእክቱ፡ጋራ፡በአባቱ፡ክብር፡ይመጣ፡ዘንድ፡አለውና፤ያን፡ጊዜም፡ለዅሉ፡እንደ፡ሥራው፡ያስረክበዋል።
28፤እውነት፡እላችዃለኹ፥የሰው፡ልጅ፡በመንግሥቱ፡ሲመጣ፡እስኪያዩ፡ድረስ፡እዚህ፡ከሚቆሙት፡ሞትን፡
የማይቀምሱ፡አንዳንድ፡አሉ።
== '''ምዕራፍ ፲፯''' ==
1፤ከስድስት፡ቀንም፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ጴጥሮስንና፡ያዕቆብን፡ወንድሙንም፡ዮሐንስን፡ይዞ፡ወደ፡ረዥም፡ተራራ፡
ብቻቸውን፡አወጣቸው።
2፤በፊታቸውም፡ተለወጠ፥ፊቱም፡እንደ፡ፀሓይ፡በራ፥ልብሱም፡እንደ፡ብርሃን፡ነጭ፡ኾነ።
3፤እንሆም፥ሙሴና፡ኤልያስ፡ከርሱ፡ጋራ፡ሲነጋገሩ፡ታዩዋቸው።
4፤ጴጥሮስም፡መልሶ፡ኢየሱስን፦ጌታ፡ሆይ፥በዚህ፡መኾን፡ለእኛ፡መልካም፡ነው፤ብትወድስ፥በዚህ፡
ሦስት፡ዳስ፡አንዱን፡ለአንተ፡አንዱንም፡ለሙሴ፡አንዱንም፡ለኤልያስ፡እንሥራ፡አለ።
5፤ርሱም፡ገና፡ሲናገር፥እንሆ፥ብሩህ፡ደመና፡ጋረዳቸው፥እንሆም፥ከደመናው፦በርሱ፡ደስ፡የሚለኝ፡
የምወደ፟ው፡ልጄ፡ይህ፡ነው፤ርሱን፡ስሙት፡የሚል፡ድምፅ፡መጣ።
6፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ሰምተው፡በፊታቸው፡ወደቁ፡እጅግም፡ፈርተው፡ነበር።
7፤ኢየሱስም፡ቀርቦ፡ዳሰሳቸውና፦ተነሡ፡አትፍሩም፡አላቸው።
8፤ዐይናቸውንም፡አቅንተው፡ሲያዩ፡ከኢየሱስ፡ብቻ፡በቀር፡ማንንም፡አላዩም።
9፤ከተራራውም፡በወረዱ፡ጊዜ፥ኢየሱስ፦የሰው፡ልጅ፡ከሙታን፡እስኪነሣ፡ድረስ፡ያያችኹትን፡ለማንም፡አትንገሩ፡ብሎ፡አዘዛቸው።
10፤ደቀ፡መዛሙርቱም፦እንግዲህ፡ጻፊዎች፦ኤልያስ፡አስቀድሞ፡ሊመጣ፡ይገ፟ባ፟ዋል፡ስለ፡ምን፡
ይላሉ፧ብለው፡ጠየቁት።
11፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ኤልያስማ፡አስቀድሞ፡ይመጣል፡ዅሉንም፡ያቀናል፤
12፤ነገር፡ግን፥እላችዃለኹ፥ኤልያስ፡ከዚህ፡በፊት፡መጣ፤የወደዱትንም፡ዅሉ፡አደረጉበት፡እንጂ፡
አላወቁትም፤እንዲሁም፡ደግሞ፡የሰው፡ልጅ፡ከነርሱ፡መከራ፡ይቀበል፡ዘንድ፡አለው፡አላቸው።
13፤በዚያን፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ስለ፡መጥምቁ፡ስለ፡ዮሐንስ፡እንደ፡ነገራቸው፡አስተዋሉ።
14፤ወደ፡ሕዝቡም፡ሲደርሱ፡አንድ፡ሰው፡ወደ፡ርሱ፡ቀረበና፡ተንበርክኮ፦ጌታ፡ሆይ፥ልጄን፡
ማርልኝ፥በጨረቃ፡እየተነሣበት፡ክፉኛ፡ይሣቀያልና፤
15፤ብዙ፡ጊዜ፡በእሳት፡ብዙ፡ጊዜም፡በውሃ፡ይወድቃልና።
16፤ወደ፡ደቀ፡መዛሙርትኽም፡አመጣኹት፡ሊፈውሱትም፡አቃታቸው፡አለው።
17፤ኢየሱስም፡መልሶ፦የማታምን፡ጠማማ፡ትውልድ፡ሆይ፥እስከ፡መቼ፡ከእናንተ፡ጋራ፡እኖራለኹ፧እስከ፡
መቼስ፡እታገሣችዃለኹ፧ወደዚህ፡ወደ፡እኔ፡አምጡት፡አለ።
18፤ኢየሱስም፡ገሠጸው፡ጋኔኑም፡ከርሱ፡ወጣ፥ብላቴናውም፡ከዚያች፡ሰዓት፡ዠምሮ፡ተፈወሰ።
19፤ከዚህ፡በዃላ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ብቻቸውን፡ወደ፡ኢየሱስ፡ቀረቡና፦እኛ፡ልናወጣው፡ያልቻልን፡ስለ፡
ምን፡ነው፧አሉት።
20፤ኢየሱስም፦ስለእምነታችኹ፡ማነስ፡ነው፤እውነት፡እላችዃለኹ፥የሰናፍጭ፡ቅንጣት፡የሚያኽል፡እምነት፡
ቢኖራችኹ፥ይህን፡ተራራ፦ከዚህ፡ወደዚያ፡ዕለፍ፡ብትሉት፡ያልፋል፤የሚሳናችኹም፡ነገር፡የለም።
21፤ይህ፡ዐይነት፡ግን፡ከጸሎትና፡ከጦም፡በቀር፡አይወጣም፡አላቸው።
22፤በገሊላም፡ሲመላለሱ፥ኢየሱስ፦የሰው፡ልጅ፡በሰዎች፡እጅ፡ዐልፎ፡ይሰጥ፡ዘንድ፡
አለው፥ይገድሉትማል፥
23፤በሦስተኛውም፡ቀን፡ይነሣል፡አላቸው።እጅግም፡ዐዘኑ።
24፤ወደ፡ቅፍርናሖምም፡በመጡ፡ጊዜ፡ግብር፡የሚቀበሉ፡ሰዎች፡ወደ፡ጴጥሮስ፡ቀረቡና፦መምህራችኹ፡
ኹለቱን፡ዲናር፡አይገብርምን፧አሉት።
25፤አዎን፡ይገብራል፡አለ።ወደ፡ቤትም፡በገባ፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡አስቀድሞ፦ስምዖን፡ሆይ፥ምን፡
ይመስልኻል፧የምድር፡ነገሥታት፡ቀረጥና፡ግብር፡ከማን፡ይቀበላሉ፧ከልጆቻቸውን፡ወይስ፡
ከእንግዳዎች፧አለው።
26፤ጴጥሮስም፦ከእንግዳዎች፡ባለው፡ጊዜ፡ኢየሱስ፦እንኪያስ፡ልጆቻቸው፡ነጻ፡ናቸው።
27፤ነገር፡ግን፥እንዳናሰናክላቸው፥ወደ፡ባሕር፡ኺድና፡መቃጥን፡ጣል፥መዠመሪያም፡የሚወጣውን፡ዓሣ፡
ውሰድና፡አፉን፡ስትከፍት፡ስታቴር፡ታገኛለኽ፤ያን፡ወስደኽ፡ስለ፡እኔና፡ስለ፡አንተ፡ስጣቸው፡አለው።
*፤አንድ፡ዲናር፡ዐምሳ፡የኢትዮጵያ፡ብር፡ሳንቲም፡ያኽል፡ነው።
**፤ስታቴር፡ኹለት፡ብር፡ያኽል፡ነው።
== '''ምዕራፍ ፲፰''' ==
1፤በዚያች፡ሰዓት፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ወደ፡ኢየሱስ፡ቀርበው፦በመንግሥተ፡ሰማያት፡ከዅሉ፡የሚበልጥ፡ማን፡
ይኾን፧አሉት።
2፤ሕፃንም፡ጠርቶ፡በመካከላቸው፡አቆመ፡
3፤እንዲህም፡አለ፦እውነት፡እላችዃለኹ፥ካልተመለሳችኹ፡እንደ፡ሕፃናትም፡ካልኾናችኹ፥ወደ፡መንግሥተ፡
ሰማያት፡ከቶ፡አትገቡም።
4፤እንግዲህ፡እንደዚህ፡ሕፃን፡ራሱን፡የሚያዋርድ፡ዅሉ፥በመንግሥተ፡ሰማያት፡የሚበልጥ፡ርሱ፡ነው።
5፤እንደዚህም፡ያለውን፡አንድ፡ሕፃን፡በስሜ፡የሚቀበል፡ዅሉ፡እኔን፡ይቀበላል፤
6፤በእኔም፡ከሚያምኑ፡ከነዚህ፡ከታናናሾቹ፡አንዱን፡የሚያሰናክል፡ዅሉ፥የወፍጮ፡ድንጋይ፡በዐንገቱ፡ታስሮ፡
ወደ፡ጥልቅ፡ባሕር፡መስጠም፡ይሻለው፡ነበር።
7፤ወዮ፡ለዓለም፡ስለ፡ማሰናከያ፤ማሰናከያ፡ሳይመጣ፡አይቀርምና፥ነገር፡ግን፥በርሱ፡ጠንቅ፡ማሰናከያ፡
ለሚመጣበት፡ለዚያ፡ሰው፡ወዮለት።
8፤እጅኽ፡ወይም፡እግርኽ፡ብታሰናክልኽ፥ቈርጠኽ፡ከአንተ፡ጣላት፤ኹለት፡እጅ፡ወይም፡ኹለት፡እግር፡
ኖሮኽ፡ወደዘለዓለም፡እሳት፡ከምትጣል፡ይልቅ፡ዐንካሳ፡ወይም፡ጕንድሽ፡ኾነኽ፡ወደ፡ሕይወት፡መግባት፡
ይሻልኻል።
9፤ዐይንኽ፡ብታሰናክልኽ፡አውጥተኽ፡ከአንተ፡ጣላት፤ኹለት፡ዐይን፡ኖሮኽ፡ወደ፡ገሃነመ፡እሳት፡ከምትጣል፡
ይልቅ፡አንዲት፡ዐይን፡ኖራኽ፡ወደ፡ሕይወት፡መግባት፡ይሻልኻል።
10፤ከነዚህ፡ከታናናሾቹ፡አንዱን፡እንዳትንቁ፡ተጠንቀቁ፤መላእክታቸው፡በሰማያት፡ዘወትር፡በሰማያት፡ያለውን፡
የአባቴን፡ፊት፡ያያሉ፡እላችዃለኹና።
11፤የሰው፡ልጅ፡የጠፋውን፡ለማዳን፡መጥቷልና።
12፤ምን፡ይመስላችዃል፧ላንድ፡ሰው፡መቶ፡በጎች፡ቢኖሩት፡ከነርሱም፡አንዱ፡ቢባዝን፥ዘጠና፡ዘጠኙን፡
በተራራ፡ትቶ፡ኼዶም፡የባዘነውን፡አይፈልግምን፧
13፤ቢያገኘውም፥እውነት፡እላችዃለኹ፥ካልባዘኑቱ፡ከዘጠና፡ዘጠኙ፡ይልቅ፡በርሱ፡ደስ፡ይለዋል።
14፤እንደዚሁ፡ከነዚህ፡ከታናናሾቹ፡አንዱ፡እንዲጠፋ፡በሰማያት፡ያለው፡አባታችኹ፡ፈቃድ፡አይደለም።
15፤ወንድምኽም፡ቢበድልኽ፥ኼደኽ፡አንተና፡ርሱ፡ብቻችኹን፡ኾናችኹ፡ውቀሰው።ቢሰማኽ፥ወንድምኽን፡
ገንዘብ፡አደረግኸው፤
16፤ባይሰማኽ፡ግን፥በኹለት፡ወይም፡በሦስት፡ምስክር፡አፍ፡ነገር፡ዅሉ፡እንዲጸና፥ዳግመኛ፡አንድ፡ወይም፡
ኹለት፡ከአንተ፡ጋራ፡ውሰድ፤
17፤እነርሱንም፡ባይሰማ፥ለቤተ፡ክርስቲያን፡ንገራት፤ደግሞም፡ቤተ፡ክርስቲያንን፡ባይሰማት፥እንደ፡አረመኔና፡
እንደ፡ቀራጭ፡ይኹንልኽ።
18፤እውነት፡እላችዃለኹ፥በምድር፡የምታስሩት፡ዅሉ፡በሰማይ፡የታሰረ፡ይኾናል፥በምድርም፡የምትፈቱት፡
ዅሉ፡በሰማይ፡የተፈታ፡ይኾናል።
19፤ደግሞ፡እላችዃለኹ፥ከእናንተ፡ኹለቱ፡በምድር፡በማናቸውም፡በሚለምኑት፡ነገር፡ዅሉ፡ቢስማሙ፡በሰማያት፡ካለው፡ከአባቴ፡ዘንድ፡ይደረግላቸዋል።
20፤ኹለት፡ወይም፡ሦስት፡በስሜ፡በሚሰበሰቡበት፡በዚያ፡በመካከላቸው፡እኾናለኹና።
21፤በዚያን፡ጊዜ፡ጴጥሮስ፡ወደ፡ርሱ፡ቀርቦ፦ጌታ፡ሆይ፥ወንድሜ፡ቢበድለኝ፡ስንት፡ጊዜ፡ልተውለት፧እስከ፡ሰባት፡ጊዜን፧አለው።
22፤ኢየሱስ፡እንዲህ፡አለው፦እስከ፡ሰባ፡ጊዜ፡ሰባት፡እንጂ፡እስከ፡ሰባት፡ጊዜ፡አልልኽም።
23፤ስለዚህ፥መንግሥተ፡ሰማያት፡ባሮቹን፡ሊቈጣጠር፡የወደደን፡ንጉሥ፡ትመስላለች።
24፤መቈጣጠርም፡በዠመረ፡ጊዜ፥እልፍ፡መክሊት፡ዕዳ፡ያለበትን፡አንድ፡ሰው፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ።
25፤የሚከፍለውም፡ቢያጣ፥ርሱና፡ሚስቱ፡ልጆቹም፡ያለውም፡ዅሉ፡እንዲሸጥና፡ዕዳው፡እንዲከፈል፡ጌታው፡አዘዘ።
26፤ስለዚህ፥ባሪያው፡ወድቆ፡ሰገደለትና፦ጌታ፡ሆይ፥ታገሠኝ፥ዅሉንም፡እከፍልኻለኹ፡አለው።
27፤የዚያም፡ባሪያ፡ጌታ፡ዐዘነለትና፡ለቀቀው፥ዕዳውንም፡ተወለት።
28፤ነገር፡ግን፥ያ፡ባሪያ፡ወጥቶ፡ከባልንጀራዎቹ፡ከባሮቹ፡መቶ፡ዲናር፡ዕዳ፡ያለበትን፡አንዱን፡
አገኘና፦ዕዳኽን፡ክፈለኝ፡ብሎ፡ያዘና፡ዐነቀው።
29፤ስለዚህ፥ባልንጀራው፡ባሪያ፡ወድቆ፦ታገሠኝ፥ዅሉንም፡እከፍልኻለኹ፡ብሎ፡ለመነው።
30፤ርሱም፡አልወደደም፥ግን፡ኼዶ፡ዕዳውን፡እስኪከፍል፡ድረስ፡በወህኒ፡አኖረው።
31፤ባልንጀራዎቹ፡የኾኑ፡ባሪያዎችም፡ያደረገውን፡አይተው፡እጅግ፡ዐዘኑ፥መጥተውም፡የኾነውን፡ዅሉ፡
ለጌታቸው፡ገለጡ።
32፤ከዚያ፡ወዲያ፡ጌታው፡ጠርቶ፦አንተ፡ክፉ፡ባሪያ፥ስለ፡ለመንኸኝ፡ያን፡ዕዳ፡ዅሉ፡ተውኹልኽ፤
33፤እኔ፡እንደ፡ማርኹኽ፡ባልንጀራኽ፡የኾነውን፡ያን፡ባሪያ፡ልትምረው፡ለአንተስ፡አይገ፟ባ፟ኽምን፧አለው።
34፤ጌታውም፡ተቈጣና፡ዕዳውን፡ዅሉ፡እስኪከፍለው፡ድረስ፡ለሚሣቅዩት፡አሳልፎ፡ሰጠው።
35፤ከእናንተ፡እያንዳንዱ፡ወንድሙን፡ከልቡ፡ይቅር፡ካላለ፥እንዲሁ፡ደግሞ፡የሰማዩ፡አባቴ፡ያደርግባችዃል።
== '''ምዕራፍ ፲፱''' ==
1፤ኢየሱስም፡ይህን፡ነገር፡ከፈጸመ፡በዃላ፥ከገሊላ፡ኼዶ፡ወደይሁዳ፡አውራጃ፡ወደዮርዳኖስ፡ማዶ፡መጣ።
2፤ብዙ፡ሕዝብም፡ተከተሉት፥በዚያም፡ፈወሳቸው።
3፤ፈሪሳውያንም፡ወደ፡ርሱ፡ቀረቡና፡ሲፈትኑት፦ሰው፡በኾነው፡ምክንያት፡ዅሉ፡ሚስቱን፡ሊፈታ፡
ተፈቅዶለታልን፧አሉት።
4፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፡እንዲህ፡አለ፦ፈጣሪ፡በመዠመሪያ፡ወንድና፡ሴት፡አደረጋቸው፥
5፤አለም፦ስለዚህ፡ሰው፡አባቱንና፡እናቱን፡ይተዋል፥ከሚስቱም፡ጋራ፡ይተባበራል፥ኹለቱም፡አንድ፡ሥጋ፡
ይኾናሉ፡የሚለውን፡ቃል፡አላነበባችኹምን፧
6፤ስለዚህ፥አንድ፡ሥጋ፡ናቸው፡እንጂ፡ወደ፡ፊት፡ኹለት፡አይደሉም።እግዚአብሔር፡ያጣመረውን፡
እንግዲህ፡ሰው፡አይለየው።
7፤እነርሱም፦እንኪያስ፡ሙሴ፡የፍቿን፡ጽሕፈት፡ሰጥተው፡እንዲፈቷት፡ስለ፡ምን፡አዘዘ፧አሉት።
8፤ርሱም፦ሙሴስ፡ስለልባችኹ፡ጥንካሬ፡ሚስቶቻችኹን፡ትፈቱ፡ዘንድ፡ፈቀደላችኹ፤ከጥንት፡ግን፡እንዲህ፡
አልነበረም።
9፤እኔ፡ግን፡እላችዃለኹ፥ያለዝሙት፡ምክንያት፡ሚስቱን፡ፈቶ፟፡ሌላዪቱን፡የሚያገባ፡ዅሉ፡
ያመነዝራል፥የተፈታችውንም፡የሚያገባ፡ያመነዝራል፡አላቸው።
10፤ደቀ፡መዛሙርቱም፦የባልና፡የሚስት፡ሥርዐት፡እንዲህ፡ከኾነ፡መጋባት፡አይጠቅምም፡አሉት።
11፤ርሱ፡ግን፦ይህ፡ነገር፡ለተሰጣቸው፡ነው፡እንጂ፡ለዅሉ፡አይደለም፤
12፤በእናት፡ማሕፀን፡ጃን፡ደረባዎች፡ኾነው፡የተወለዱ፡አሉ፥ሰውም፡የሰለባቸው፡ጃን፡ደረባዎች፡አሉ፥ስለ፡
መንግሥተ፡ሰማያትም፡ራሳቸውን፡የሰለቡ፡ጃን፡ደረባዎች፡አሉ፦ሊቀበለው፡የሚችል፡ይቀበለው፡አላቸው።
13፤በዚያን፡ጊዜ፡እጁን፡እንዲጭንባቸውና፡እንዲጸልይ፡ሕፃናትን፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡
ገሠጿቸው።
14፤ነገር፡ግን፥ኢየሱስ፦ሕፃናትን፡ተዉአቸው፥ወደ፡እኔም፡ይመጡ፡ዘንድ፡አትከልክሏቸው፤መንግሥተ፡
ሰማያት፡እንደነዚህ፡ላሉ፡ናትና፥አለ፤
15፤እጁንም፡ጫነባቸውና፡ከዚያ፡ኼደ።
16፤እንሆም፥አንድ፡ሰው፡ቀርቦ፦መምህር፡ሆይ፥የዘለዓለምን፡ሕይወት፡እንዳገኝ፡ምን፡መልካም፡ነገር፡
ላድርግ፧አለው።
17፤ርሱም፦ስለ፡መልካም፡ነገር፡ለምን፡ትጠይቀኛለኽ፧መልካም፡የኾነ፡አንድ፡ነው፤ወደ፡ሕይወት፡
መግባት፡ብትወድ፡ግን፡ትእዛዛትን፡ጠብቅ፡አለው።
18፤ርሱም፦የትኛዎችን፧አለው።ኢየሱስም፦አትግደል፥አታመንዝር፥አትስረቅ፥በሐሰት፡አትመስክር፥
19፤አባትኽንና፡እናትኽን፡አክብር፥ባልንጀራኽንም፡እንደ፡ራስኽ፡ውደድ፡አለው።
20፤ጐበዙም፦ይህንማ፡ዅሉ፡ከሕፃንነቴ፡ዠምሬ፡ጠብቄያለኹ፥ደግሞስ፡የሚጐድለኝ፡ምንድር፡
ነው፧አለው።
21፤ኢየሱስም፦ፍጹም፡ልትኾን፡ብትወድ፥ኺድና፡ያለኽን፡ሸጠኽ፡ለድኻዎች፡ስጥ፥መዝገብም፡በሰማያት፡
ታገኛለኽ፥መጥተኽም፡ተከተለኝ፡አለው።
22፤ጐበዙም፡ይህን፡ቃል፡በሰማ፡ጊዜ፡ብዙ፡ንብረት፡ነበረውና፡እያዘነ፡ኼደ።
23፤ኢየሱስም፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፦እውነት፡እላችዃለኹ፥ለባለጠጋ፡ወደ፡መንግሥተ፡ሰማያት፡መግባት፡
ጭንቅ፡ነው።
24፤ዳግመኛም፡እላችዃለኹ፥ባለጠጋ፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ከሚገባ፡ግመል፡በመርፌ፡ቀዳዳ፡ቢገባ፡ይቀላል፡አለ።
25፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ሰምተው፡እጅግ፡ተገረሙና፦እንኪያስ፡ማን፡ሊድን፡ይችላል፧አሉ።
26፤ኢየሱስም፡እነርሱን፡ተመልክቶ፦ይህ፡በሰው፡ዘንድ፡አይቻልም፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ግን፡ዅሉ፡
ይቻላል፡አላቸው።
27፤በዚያን፡ጊዜ፡ጴጥሮስ፡መልሶ፦እንሆ፥እኛ፡ዅሉን፡ትተን፡ተከተልንኽ፤እንኪያስ፡ምን፡እናገኝ፡
ይኾን፧አለው።
28፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦እውነት፡እላችዃለኹ፥እናንተስ፡የተከተላችኹኝ፥በዳግመኛ፡ልደት፡የሰው፡ልጅ፡በክብሩ፡ዙፋን፡በሚቀመጥበት፡ጊዜ፥እናንተ፡ደግሞ፡በዐሥራ፡ኹለቱ፡የእስራኤል፡ነገድ፡
ስትፈርዱ፡በዐሥራ፡ኹለት፡ዙፋን፡ትቀመጣላችኹ።
29፤ስለ፡ስሜም፡ቤቶችን፡ወይም፡ወንድሞችን፡ወይም፡እኅቶችን፡ወይም፡አባትን፡ወይም፡እናትን፡ወይም፡
ሚስትን፡ወይም፡ልጆችን፡ወይም፡ዕርሻን፡የተወ፡ዅሉ፡መቶ፡ዕጥፍ፡ይቀበላል፡የዘለዓለምንም፡ሕይወት፡
ይወርሳል።
30፤ነገር፡ግን፥ብዙዎቹ፡ፊተኛዎች፡ዃለኛዎች፥ዃለኛዎችም፡ፊተኛዎች፡ይኾናሉ።
== '''ምዕራፍ ፳''' ==
1፤መንግሥተ፡ሰማያት፡ለወይኑ፡አትክልት፡ሠራተኛዎችን፡ሊቀጥር፡ማልዶ፡የወጣ፡ባለቤት፡ሰውን፡
ትመስላለችና።
2፤ሠራተኛዎችንም፡በቀን፡አንድ፡ዲናር፡ተስማምቶ፡ወደወይኑ፡አትክልት፡ሰደዳቸው።
3፤በሦስት፡ሰዓትም፡ወጥቶ፡ሥራ፡የፈቱ፡ሌላዎችን፡በአደባባይ፡ቆመው፡አየ፥
4፤እነዚያንም፦እናንተ፡ደግሞ፡ወደወይኔ፡አትክልት፡ኺዱ፥የሚገ፟ባ፟ውንም፡እሰጣችዃለኹ፡አላቸው።እነርሱም፡ኼዱ።
5፤ደግሞም፡በስድስትና፡በዘጠኝ፡ሰዓት፡ወጥቶ፡እንዲሁ፡አደረገ።
6፤በዐሥራ፡አንደኛውም፡ሰዓት፡ወጥቶ፡ሌላዎችን፡ቆመው፡አገኘና፦ሥራ፡ፈታ፟ችኹ፡ቀኑን፡ዅሉ፡በዚህ፡
ስለ፡ምን፡ትቆማላችኹ፧አላቸው።
7፤የሚቀጥረን፡ስላጣን፡ነው፡አሉት።ርሱም፦እናንተ፡ደግሞ፡ወደወይኔ፡አትክልት፡ኺዱ፥የሚገ፟ባ፟ውንም፡
ትቀበላላችኹ፡አላቸው።
8፤በመሸም፡ጊዜ፡የወይኑ፡አትክልት፡ጌታ፡አዛዡን፦ሠራተኛዎችን፡ጥራና፡ከዃለኛዎች፡ዠምረኽ፡እስከ፡
ፊተኛዎች፡ድረስ፡ደመ፡ወዝ፡ስጣቸው፡አለው።
9፤በዐሥራ፡አንደኛው፡ሰዓትም፡የገቡ፡መጥተው፡እያንዳንዳቸው፡አንድ፡ዲናር፡ተቀበሉ።
10፤ፊተኛዎችም፡በመጡ፡ጊዜ፡አብዝተው፡የሚቀበሉ፡መስሏቸው፡ነበር፤እነርሱም፡ደግሞ፡እያንዳንዳቸው፡
አንድ፡ዲናር፡ተቀበሉ።
11-12፤ተቀብለውም፦እነዚህ፡ዃለኛዎች፡አንድ፡ሰዓት፡ሠሩ፥የቀኑንም፡ድካምና፡ትኵሳት፡ከተሸከምን፡
ከእኛ፡ጋራ፡አስተካከልኻቸው፡ብለው፡በባለቤቱ፡ላይ፡አንጐራጐሩ።
13፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፡ከነርሱ፡ለአንዱ፡እንዲህ፡አለው፦ወዳጄ፡ሆይ፥አልበ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ብቻቸውን፡
ወደ፡ርሱ፡አቅርቦ።
ደልኹኽም፡ባንድ፡ዲናር፡
አልተስማማኸኝምን፧
14፤ድርሻኽን፡ውሰድና፡ኺድ፤እኔ፡ለዚህ፡ለዃለኛው፡እንደ፡አንተ፡ልሰጠው፡እወዳለኹ፤በገንዘቤ፡
የወደድኹትን፡ኣደርግ፡ዘንድ፡መብት፡የለኝምን፧
15፤ወይስ፡እኔ፡መልካም፡ስለ፡ኾንኹ፡ዐይንኽ፡ምቀኛ፡ናትን፧
16፤እንዲሁ፡ዃለኛዎች፡ፊተኛዎች፥ፊተኛዎችም፡ዃለኛዎች፡ይኾናሉ፤የተጠሩ፡ብዙዎች፥የተመረጡ፡ግን፡
ጥቂቶች፡ናቸውና።
17፤ኢየሱስም፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ሊወጣ፡ሳለ፥በመንገድ፡ዐሥራ፡ኹለቱን
18፤እንሆ፥ወደ፡ኢየሩሳሌም፡እንወጣለን፥የሰው፡ልጅም፡ለካህናት፡አለቃዎችና፡ለጻፊዎች፡ይሰጣል፤የሞት፡
ፍርድም፡ይፈርዱበታል፥
19፤ሊዘባበቱበትም፡ሊገርፉትም፡ሊሰቅሉትም፡ለአሕዛብ፡አሳልፈው፡ይሰጡታል፥በሦስተኛውም፡ቀን፡ይነሣል፡
አላቸው።
20፤በዚያን፡ጊዜ፡የዘብዴዎስ፡ልጆች፡እናት፡ከልጆቿ፡ጋራ፡እየሰገደችና፡አንድ፡ነገር፡እየለመነች፡ወደ፡
ርሱ፡ቀረበች።
21፤ርሱም፦ምን፡ትፈልጊያለሽ፧አላት።ርሷም፦እነዚህ፡ኹለቱ፡ልጆቼ፡አንዱ፡በቀኝኽ፡አንዱም፡በግራኽ፡
በመንግሥትኽ፡እንዲቀመጡ፡እዘዝ፡አለችው።
22፤ኢየሱስ፡ግን፡መልሶ፦የምትለምኑትን፡አታውቁም፦እኔ፡ልጠጣው፡ያለውን፡ጽዋ፡ልትጠጡ፡እኔም፡
የምጠመቀውን፡ጥምቀት፡ልትጠመቁ፡ትችላላችኹን፧አለ።እንችላለን፡አሉት።
23፤ርሱም፦ጽዋዬንስ፡ትጠጣላችኹ፤በቀኝና፡በግራ፡መቀመጥ፡ግን፡ከአባቴ፡ዘንድ፡ለተዘጋጀላቸው፡ነው፡
እንጂ፡እኔ፡የምሰጥ፡አይደለኹም፡አላቸው።
24፤ዐሥሩም፡ሰምተው፡በኹለቱ፡ወንድማማች፡ተቈጡ።
25፤ኢየሱስ፡ግን፡ወደ፡ርሱ፡ጠርቶ፡እንዲህ፡አላቸው፦የአሕዛብ፡አለቃዎች፡እንዲገዟቸው፡ታላላቆቹም፡
በላያቸው፡እንዲሠለጥኑ፡ታውቃላችኹ።
26፤በእናንተስ፡እንዲህ፡አይደለም፤ነገር፡ግን፥ማንም፡ከእናንተ፡ታላቅ፡ሊኾን፡የሚወድ፡የእናንተ፡አገልጋይ፡
ይኹን፥
27፤ከእናንተም፡ማንም፡ፊተኛ፡ሊኾን፡የሚወድ፡የእናንተ፡ባሪያ፡ይኹን፤
28፤እንዲሁም፡የሰው፡ልጅ፡ሊያገለግል፡ነፍሱንም፡ለብዙዎች፡ቤዛ፡ሊሰጥ፡እንጂ፡እንዲያገለግሉት፡
አልመጣም።
29፤ከኢያሪኮም፡ሲወጡ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ተከተሉት።
30፤እንሆም፥ኹለት፡ዕውሮች፡በመንገድ፡ዳር፡ተቀምጠው፥ኢየሱስ፡እንዲያልፍ፡በሰሙ፡ጊዜ፦ጌታ፡
ሆይ፥የዳዊት፡ልጅ፥ማረን፡ብለው፡ጮኹ።
31፤ሕዝቡም፡ዝም፡እንዲሉ፡ገሠጿቸው፤እነርሱ፡ግን፦ጌታ፡ሆይ፥የዳዊት፡ልጅ፥ማረን፡እያሉ፡
አብዝተው፡ጮኹ።
32፤ኢየሱስም፡ቆሞ፡ጠራቸውና፦ምን፡ላደርግላችኹ፡ትወዳላችኹ፧አለ።
33፤ጌታ፡ሆይ፥ዐይኖቻችን፡ይከፈቱ፡ዘንድ፡አሉት።
34፤ኢየሱስም፡ዐዘነላቸውና፡ዐይኖቻቸውን፡ዳሰሰ፥ወዲያውም፡አዩና፡ተከተሉት።
== '''ምዕራፍ ፳፩''' ==
1፤ወደ፡ኢየሩሳሌምም፡ቀርበው፡ወደ፡ደብረ፡ዘይት፡ወደ፡ቤተ፡ፋጌ፡ሲደርሱ፥ያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡ከደቀ፡
መዛሙርቱ፡ኹለት፡ላከ፥
2፤እንዲህም፡አላቸው፦በፊታችኹ፡ወዳለችው፡መንደር፡ኺዱ፥በዚያን፡ጊዜም፡የታሰረችን፡አህያ፡
ውርንጫም፡ከርሷ፡ጋራ፡ታገኛላችኹ፤ፈታ፟ችኹ፡አምጡልኝ።
3፤ማንም፡አንዳች፡ቢላችኹ፦ለጌታ፡ያስፈልጉታል፡በሉ፤ወዲያውም፡ይሰዳቸዋል።
4-5፤ለጽዮን፡ልጅ፦እንሆ፥ንጉሥሽ፡የዋህ፡ኾኖ፡በአህያ፡ላይና፡በአህያዪቱ፡ግልገል፡በውርንጫዪቱ፡ላይ፡
ተቀምጦ፡ወደ፡አንቺ፡ይመጣል፡በሏት፡ተብሎ፡በነቢይ፡የተነገረው፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ይህ፡ኾነ።
6፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ኼደው፡ኢየሱስ፡እንዳዘዛቸው፡አደረጉ፥
7፤አህያዪቱንና፡ውርንጫዋንም፡አመጡለት፥ልብሳቸውንም፡በእነርሱ፡ላይ፡ጫኑ፥ተቀመጠባቸውም።
8፤ከሕዝቡም፡እጅግ፡ብዙዎች፡ልብሳቸውን፡በመንገድ፡ላይ፡አነጠፉ፥ሌላዎችም፡ከዛፍ፡ጫፍ፡ጫፉን፡
እየቈረጡ፡በመንገድ፡ላይ፡ያነጥፉ፡ነበር።
9፤የሚቀድሙትም፡ሕዝብ፡የሚከተሉትም፦ሆሣዕና፡ለዳዊት፡ልጅ፡በጌታ፡ስም፡የሚመጣ፡የተባረከ፡
ነው፤ሆሣዕና፡በአርያም፡እያሉ፡ይጮኹ፡ነበር።
10፤ወደ፡ኢየሩሳሌምም፡በገባ፡ጊዜ፡መላው፡ከተማ፦ይህ፡ማን፡ነው፧ብሎ፡ተናወጠ።
11፤ሕዝቡም፦ይህ፡ከገሊላ፡ናዝሬት፡የመጣ፡ነቢዩ፡ኢየሱስ፡ነው፡አሉ።
12፤ኢየሱስም፡ወደ፡መቅደስ፡ገባና፡በመቅደስ፡የሚሸጡትንና፡የሚገዙትን፡ዅሉ፡አወጣ፥የገንዘብ፡
ለዋጮችንም፡ገበታዎች፡የርግብ፡ሻጪዎችንም፡ወንበሮች፡ገለበጠና፦
13፤ቤቴ፡የጸሎት፡ቤት፡ትባላለች፡ተብሎ፡ተጽፏል፥እናንተ፡ግን፡የወንበዴዎች፡ዋሻ፡አደረጋችዃት፡
አላቸው።
14፤በመቅደስም፡ዕውሮችና፡ዐንካሳዎች፡ወደ፡ርሱ፡ቀረቡና፡ፈወሳቸው።
15፤ነገር፡ግን፥የካህናት፡አለቃዎችና፡ጻፊዎች፡ያደረገውን፡ድንቃ፡ድንቅ፡በመቅደስም፦ሆሣዕና፡ለዳዊት፡ልጅ፡እያሉ፡የሚጮኹትን፡ልጆች፡ባዩ፡ጊዜ፥ተቈጥተው።
16፤እነዚህ፡የሚሉትን፡አትሰማምን፧አሉት።ኢየሱስም፦እሰማለኹ፤ከሕፃናትና፡ከሚጠቡት፡አፍ፡ምስጋናን፡
ለራስኽ፡አዘጋጀኽ፡የሚለውን፡ቃል፡ከቶ፡አላነበባችኹምን፧አላቸው።
17፤ትቷቸውም፡ከከተማ፡ወደ፡ቢታንያ፡ወጣ፡በዚያም፡ዐደረ።
18፤በማለዳም፡ወደ፡ከተማ፡ሲመለስ፡ተራበ።
19፤በመንገድም፡አጠገብ፡በለስ፡አይቶ፡ወደ፡ርሷ፡መጣ፤ከቅጠልም፡ብቻ፡በቀር፡ምንም፡
አላገኘባትምና፦ለዘለዓለሙ፡ፍሬ፡አይገኝብሽ፡አላት።በለሲቱም፡ያን፡ጊዜውን፡ደረቀች።
20፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ይህን፡አይተው፦በለሲቱ፡ያን፡ጊዜውን፡እንዴት፡ደረቀች፧ብለው፡ተደነቁ።
21፤ኢየሱስም፡መልሶ፦እውነት፡እላችዃለኹ፥እምነት፡ቢኖራችኹ፡ባትጠራጠሩም፥በበለሲቱ፡እንደ፡ኾነባት፡
ብቻ፡አታደርጉም፤ነገር፡ግን፥ይህን፡ተራራ፡እንኳ፦ተነቅለኽ፡ወደ፡ባሕር፡ተወርወር፡ብትሉት፡ይኾናል፤
22፤አምናችኹም፡በጸሎት፡የምትለምኑትን፡ዅሉ፡ትቀበላላችኹ፡አላቸው።
23፤ወደ፡መቅደስም፡ገብቶ፡ሲያስተምር፡የካህናት፡አለቃዎችና፡የሕዝብ፡ሽማግሌዎች፡ወደ፡ርሱ፡
ቀረቡና፦በምን፡ሥልጣን፡እነዚህን፡ታደርጋለኽ፧ይህንስ፡ሥልጣን፡ማን፡ሰጠኽ፧አሉት።
24፤ኢየሱስም፡መልሶ፦እኔ፡ደግሞ፡አንዲት፡ነገር፡እጠይቃችዃለኹ፤እናንተም፡ያችን፡ብትነግሩኝ፡እኔ፡
ደግሞ፡እነዚህን፡በምን፡ሥልጣን፡እንዳደርግ፡እነግራችዃለኹ፤
25፤የዮሐንስ፡ጥምቀት፡ከወዴት፡ነበረች፧ከሰማይን፡ወይስ፡ከሰው፧አላቸው።እነርሱም፡ርስ፡በርሳቸው፡
ሲነጋገሩ፦ከሰማይ፡ብንል፦እንኪያስ፡ስለ፡ምን፡አላመናችኹበትም፧ይለናል፤
26፤ከሰው፡ግን፡ብንል፥ዮሐንስን፡ዅሉም፡እንደ፡ነቢይ፡ያዩታልና፥ሕዝቡን፡እንፈራለን፡አሉ።
27፤ለኢየሱስም፡መልሰው፦አናውቅም፡አሉት።ርሱም፡ደግሞ፦እኔም፡በምን፡ሥልጣን፡እነዚህን፡እንዳደርግ፡
አልነግራችኹም፡አላቸው።
28፤ነገር፡ግን፥ምን፡ይመስላችዃል፧አንድ፡ሰው፡ኹለት፡ልጆች፡ነበሩት፤ወደ፡አንደኛው፡ቀርቦ፦ልጄ፡
ሆይ፥ዛሬ፡ኺድና፡በወይኔ፡አትክልት፡ሥራ፡አለው።
29፤ርሱም፡መልሶ፦አልወድም፡አለ፤ዃላ፡ግን፡ተጸጸተና፡ኼደ።
30፤ወደ፡ኹለተኛውም፡ቀርቦ፡እንዲሁ፡አለው፡ርሱም፡መልሶ፦ዕሺ፡ጌታዬ፡አለ፤ነገር፡ግን፥አልኼደም።
31፤ከኹለቱ፡የአባቱን፡ፈቃድ፡ያደረገ፡ማን፡ነው፧ፊተኛው፡አሉት።ኢየሱስ፡እንዲህ፡አላቸው፦እውነት፡
እላችዃለኹ፥ቀራጮችና፡ጋለሞታዎች፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡በመግባት፡ይቀድሟችዃል።
32፤ዮሐንስ፡በጽድቅ፡መንገድ፡መጥቶላችኹ፡ነበርና፥አላመናችኹበትም፤ቀራጮችና፡ጋለሞታዎች፡ግን፡
አመኑበት፤እናንተም፡ይህን፡አይታችኹ፡ታምኑበት፡ዘንድ፡በዃላ፡ንስሓ፡አልገባችኹም።
33፤ሌላ፡ምሳሌ፡ስሙ።የወይን፡አትክልት፡የተከለ፡ባለቤት፡ሰው፡ነበረ፤ቅጥርም፡ቀጠረለት፥መጥመቂያም፡
ማሰለት፥ግንብም፡ሠራና፡ለገበሬዎች፡አከራይቶ፡ወደ፡ሌላ፡አገር፡ኼደ።
34፤የሚያፈራበትም፡ጊዜ፡ሲቀርብ፥ፍሬውን፡ሊቀበሉ፡ባሮቹን፡ወደ፡ገበሬዎች፡ላከ።
35፤ገበሬዎቹም፡ባሮቹን፡ይዘው፡አንዱን፡ደበደቡት፡አንዱንም፡ገደሉት፡ሌላውንም፡ወገሩት።
36፤ደግሞ፡ከፊተኛዎች፡የሚበዙ፡ሌላዎች፡ባሪያዎችን፡ላከ፥እንዲሁም፡አደረጉባቸው።
37፤በዃላ፡ግን፦ልጄንስ፡ያፍሩታል፡ብሎ፡ልጁን፡ላከባቸው።
38፤ገበሬዎቹ፡ግን፡ልጁን፡ባዩ፡ጊዜ፡ርስ፡በርሳቸው፦ወራሹ፡ይህ፡ነው፤ኑ፥እንግደለውና፡ርስቱን፡
እናግኝ፡ተባባሉ።
39፤ይዘውም፡ከወይኑ፡አትክልት፡አወጡና፡ገደሉት።
40፤እንግዲህ፡የወይኑ፡አትክልት፡ጌታ፡በሚመጣ፡ጊዜ፡በእነዚህ፡ገበሬዎች፡ምን፡ያደርግባቸዋል፧
41፤እነርሱም፦ክፉዎችን፡በክፉ፡ያጠፋቸዋል፥የወይኑንም፡አትክልት፡ፍሬውን፡በየጊዜው፡ለሚያስረክቡ፡
ለሌላዎች፡ገበሬዎች፡ይሰጠዋል፡አሉት።
42፤ኢየሱስ፡እንዲህ፡አላቸው፦ግንበኛዎች፡የናቁት፡ድንጋይ፡ርሱ፡የማእዘን፡ራስ፡ኾነ፤ይህም፡ከጌታ፡
ዘንድ፡ኾነ፥ለዐይኖቻችንም፡ድንቅ፡ነው፡የሚለውን፡ከቶ፡በመጽሐፍ፡አላነበባችኹምን፧
43፤ስለዚህ፥እላችዃለኹ፥የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ከእናንተ፡ትወሰዳለች፥ፍሬዋንም፡ለሚያደርግ፡ሕዝብ፡
ትሰጣለች።
44፤በዚህም፡ድንጋይ፡ላይ፡የሚወድቅ፡ይቀጠቀጣል፤ድንጋዩ፡ግን፡የሚወድቅበትን፡ዅሉ፡ይፈጨዋል።
45፤የካህናት፡አለቃዎችና፡ፈሪሳውያንም፡ምሳሌዎቹን፡ሰምተው፡ስለ፡እነርሱ፡እንደ፡ተናገረ፡አስተዋሉ፤
46፤ሊይዙትም፡ሲፈልጉት፡ሳሉ፡ሕዝቡ፡እንደ፡ነቢይ፡ስላዩት፡ፈሯቸው።
== '''ምዕራፍ ፳፪''' ==
1፤ኢየሱስም፡መለሰ፡ደግሞም፡በምሳሌ፡ነገራቸው፡እንዲህም፡አለ፦
2፤መንግሥተ፡ሰማያት፡ለልጁ፡ሰርግ፡ያደረገ፡ንጉሥን፡ትመስላለች።
3፤የታደሙትንም፡ወደ፡ሰርጉ፡ይጠሩ፡ዘንድ፡ባሮቹን፡ላከ፡ሊመጡም፡አልወደዱም።
4፤ደግሞ፡ሌላዎችን፡ባሪያዎች፡ልኮ፦የታደሙትን፦እንሆ፥ድግሴን፡አዘጋጀኹ፥ኰርማዎቼና፡የሰቡት፡
ከብቶቼ፡ታርደዋል፥ዅሉም፡ተዘጋጅቷል፤ወደ፡ሰርጉ፡ኑ፡በሏቸው፡አለ።
5፤እነርሱ፡ግን፡ቸል፡ብለው፡አንዱ፡ወደ፡ዕርሻው፥ሌላውም፡ወደ፡ንግዱ፡ኼደ፤
6፤የቀሩትም፡ባሮቹን፡ይዘው፡አንገላቷቸው፡ገደሏቸውም።
7፤ንጉሡም፡ተቈጣ፥ጭፍራዎቹንም፡ልኮ፡እነዚያን፡ገዳዮች፡አጠፋ፤ከተማቸውንም፡አቃጠለ።
8፤በዚያን፡ጊዜ፡ባሮቹን፦ሰርጉስ፡ተዘጋጅቷል፥ነገር፡ግን፥የታደሙት፡የማይገ፟ባ፟ቸው፡ኾኑ፤
9፤እንግዲህ፡ወደመንገድ፡መተላለፊያ፡ኼዳችኹ፡ያገኛችኹትን፡ዅሉ፡ወደ፡ሰርጉ፡ጥሩ፡አለ።
10፤እነዚያም፡ባሪያዎች፡ወደ፡መንገድ፡ወጥተው፡ያገኙትን፡ዅሉ፡ክፉዎችንም፡በጎዎችንም፡
ሰበሰቡ፤የሰርጉንም፡ቤት፡ተቀማጮች፡ሞሉት።
11፤ንጉሡም፡የተቀመጡትን፡ለማየት፡በገባ፡ጊዜ፡በዚያ፡የሰርግ፡ልብስ፡ያለበሰ፡አንድ፡ሰው፡አየና፦ወዳጄ፡
ሆይ፥
12፤የሰርግ፡ልብስ፡ሳትለብስ፡እንዴት፡ወደዚህ፡ገባኽ፧አለው፡ርሱም፡ዝም፡አለ።
13፤በዚያን፡ጊዜ፡ንጉሡ፡አገልጋዮቹን፦እጁንና፡እግሩን፡አስራችኹ፡በውጭ፡ወዳለው፡ጨለማ፡
አውጡት፤በዚያ፡ልቅሶና፡ጥርስ፡ማፋጨት፡ይኾናል፡አለ።
14፤የተጠሩ፡ብዙዎች፥የተመረጡ፡ግን፡ጥቂቶች፡ናቸውና።
15፤ስለዚህ፥ፈሪሳውያን፡ኼዱና፥እንዴት፡አድርገው፡በነገር፡እንዲያጠምዱት፡ተማከሩ።
16፤ደቀ፡መዛሙርታቸውንም፡ከሄሮድስ፡ወገን፡ጋራ፡ላኩበት፥እነርሱም፦መምህር፡ሆይ፥እውነተኛ፡እንደ፡
ኾንኽ፡በእውነትም፡የእግዚአብሔርን፡መንገድ፡እንድታስተምር፡እናውቃለን፥ለማንምም፡አታደላም፥የሰውን፡
ፊት፡አትመለከትምና፤
17፤እንግዲህ፡ምን፡ይመስልኻል፧ንገረን፡ለቄሳር፡ግብር፡መስጠት፡ተፈቅዷልን፡ወይስ፡አልተፈቀደም፧አሉት።
18፤ኢየሱስም፡ክፋታቸውን፡ዐውቆ፦እናንተ፡ግብዞች፥ስለ፡ምን፡ትፈትኑኛላችኹ፧
19፤የግብሩን፡ብር፡አሳዩኝ፡አለ።እነርሱም፡ዲናር፡አመጡለት።
20፤ርሱም፦ይህች፡መልክ፡ጽሕፈቲቱስ፡የማን፡ናት፧አላቸው።
21፤የቄሳር፡ነው፡አሉት።በዚያን፡ጊዜ፦እንኪያስ፡የቄሳርን፡ለቄሳር፡የእግዚአብሔርንም፡ለእግዚአብሔር፡
አስረክቡ፡አላቸው።
22፤ይህንም፡ሰምተው፡ተደነቁ፥ትተውትም፡ኼዱ።
23፤በዚያን፡ቀን፦ትንሣኤ፡ሙታን፡የለም፡የሚሉ፡ሰዱቃውያን፡ወደ፡ርሱ፡ቀረቡ፥
24፤እንዲህም፡ብለው፡ጠየቁት፦መምህር፡ሆይ፥ሙሴ፡አንድ፡ሰው፡ልጅ፡ሳይወልድ፡ሲሞት፡ወንድሙ፡
ሚስቱን፡አግብቶ፡ለወንድሙ፡ዘር፡ይተካ፡አለ።
25፤ሰባት፡ወንድማማች፡በእኛ፡ዘንድ፡ነበሩ፤ዐሽው፡ሚስት፡አግብቶ፡ሞተ፥ዘርም፡ስለሌለው፡ሚስቱን፡
ለወንድሙ፡ተወለት፤
26፤እንዲሁ፡ደግሞ፡ኹለተኛው፡ሦስተኛውም፥እስከ፡ሰባተኛው፡ድረስ።
27፤ከዅሉም፡በዃላ፡ሴቲቱ፡ሞተች።
28፤ዅሉ፡አግብተዋታልና፥በትንሣኤ፡ቀንስ፥ከሰባቱ፡ለማናቸው፡ሚስት፡ትኾናለች፧
29፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦መጻሕፍትንና፡የእግዚአብሔርን፡ኀይል፡አታውቁምና፡ትስታላችኹ።
30፤በትንሣኤስ፡እንደእግዚአብሔር፡መላእክት፡በሰማይ፡ይኾናሉ፡እንጂ፡አያገቡም፡አይጋቡምም።
31-32፤ስለ፡ትንሣኤ፡ሙታን፡ግን፦እኔ፡የአብርሃም፡አምላክ፥የይሥሐቅም፡አምላክ፡የያዕቆብም፡አምላክ፡
ነኝ፡የሚል፡ከእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ወደ፡እናንተ፡የተባለውን፡አላነበባችኹምን፧የሕያዋን፡አምላክ፡ነው፡
እንጂ፡የሙታን፡አይደለም።
33፤ሕዝቡም፡ይህን፡ሰምተው፡በትምህርቱ፡ተገረሙ።
34፤ፈሪሳውያንም፡ሰዱቃውያንን፡ዝም፡እንዳሠኛቸው፡በሰሙ፡ጊዜ፡ዐብረው፡ተሰበሰቡ።
35፤ከነርሱም፡አንድ፡ሕግ፡ዐዋቂ፡ሊፈትነው።
36፤መምህር፡ሆይ፥ከሕግ፡ማናቸዪቱ፡ትእዛዝ፡ታላቅ፡ናት፧ብሎ፡ጠየቀው።
37፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አለው፦ጌታ፡አምላክኽን፡በፍጹም፡ልብኽ፡በፍጹም፡ነፍስኽም፡በፍጹም፡ዐሳብኽም፡
ውደድ።
38፤ታላቂቱና፡ፊተኛዪቱ፡ትእዛዝ፡ይህች፡ናት።
39፤ኹለተኛዪቱም፡ይህችን፡ትመስላለች፥ርሷም፦ባልንጀራኽን፡እንደ፡ነፍስኽ፡ውደድ፡የምትለው፡ናት።
40፤በእነዚህ፡በኹለቱ፡ትእዛዛት፡ሕጉም፡ዅሉ፡ነቢያትም፡ተሰቅለዋል።
41-42፤ፈሪሳውያንም፡ተሰብስበው፡ሳሉ፥ኢየሱስ፦ስለ፡ክርስቶስ፡ምን፡ይመስላችዃል፧የማንስ፡ልጅ፡
ነው፧ብሎ፡ጠየቃቸው፦የዳዊት፡ልጅ፡ነው፡አሉት።
43-44፤ርሱም፦እንኪያስ፡ዳዊት፦ጌታ፡ጌታዬን፦ጠላቶችኽን፡የእግርኽ፡መረገጫ፡እስካደርግልኽ፡ድረስ፡
በቀኜ፡ተቀመጥ፡አለው፡ሲል፡እንዴት፡በመንፈስ፡ጌታ፡ብሎ፡ይጠራዋል፧
45፤ዳዊትስ፡ጌታ፡ብሎ፡ከጠራው፥እንዴት፡ልጁ፡ይኾናል፧አላቸው።
46፤አንድም፡ቃል፡ስንኳ፡ይመልስለት፡ዘንድ፡የተቻለው፡የለም፥ከዚያ፡ቀንም፡ዠምሮ፡ወደ፡ፊት፡ማንም፡ሊጠይቀው፡አልደፈረም።
== '''ምዕራፍ ፳፫''' ==
1፤በዚያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡ለሕዝቡና፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡እንዲህ፡ብሎ፡ነገራቸው፦
2፤ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፡በሙሴ፡ወንበር፡ተቀምጠዋል።
3፤ስለዚህ፥ያዘዟችኹን፡ዅሉ፡አድርጉ፥ጠብቁትም፤ነገር፡ግን፥እየተናገሩ፡አያደርጉትምና፥እንደ፡ሥራቸው፡
አታድርጉ።
4፤ከባድና፡አስቸጋሪ፡ሸክም፡ተብትበው፡በሰው፡ትከሻ፡ይጭናሉ፥እነርሱ፡ግን፡በጣታቸው፡ስንኳ፡ሊነኩት፡
አይወዱም።
5፤ለሰውም፡እንዲታዩ፡ሥራቸውን፡ዅሉ፡ያደርጋሉ፤ስለዚህ፥ዐሸን፡ክታባቸውን፡ያሰፋሉ፥ዘርፉንም፡
ያስረዝማሉ፥
6፤በምሳም፡የከበሬታ፡ስፍራ፥በምኵራብም፡የከበሬታ፡ወንበር፥
7፤በገበያም፡ሰላምታና፦መምህር፡ሆይ፡መምህር፡ሆይ፡ተብለው፡እንዲጠሩ፡ይወዳሉ።
8፤እናንተ፡ግን፦መምህር፡ተብላችኹ፡አትጠሩ፤መምህራችኹ፡አንድ፡ስለ፡ኾነ፡እናንተም፡ዅላችኹ፡
ወንድማማች፡ናችኹ።
9፤አባታችኹ፡አንዱ፡ርሱም፡የሰማዩ፡ነውና፥በምድር፡ላይ፡ማንንም፦አባት፡ብላችኹ፡አትጥሩ።
10፤ሊቃችኹ፡አንድ፡ርሱም፡ክርስቶስ፡ነውና፦ሊቃውንት፡ተብላችኹ፡አትጠሩ።
11፤ከእናንተም፡የሚበልጠው፡አገልጋያችኹ፡ይኾናል።
12፤ራሱን፡ከፍ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡ይዋረዳል፥ራሱንም፡የሚያዋርድ፡ዅሉ፡ከፍ፡ይላል።
13፤እናንተ፡ግብዞች፡ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፥መንግሥተ፡ሰማያትን፡በሰው፡ፊት፡ስለምትዘጉ፥ወዮላችኹ፡
እናንተ፡አትገቡም፡የሚገቡትንም፡እንዳይገቡ፡ትከለክላላችኹ።
14፤እናንተ፡ግብዞች፡ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፥በጸሎት፡ርዝመት፡እያመካኛችኹ፡የመበለቶችን፡ቤት፡
ስለምትበሉ፥ወዮላችኹ፤ስለዚህ፥የባሰ፡ፍርድ፡ትቀበላላችኹ።
15፤እናንተ፡ግብዞች፡ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፥አንድ፡ሰው፡ልታሳምኑ፡በባሕርና፡በደረቅ፡ስለምትዞሩ፥በኾነም፡
ጊዜ፡ከእናንተ፡ይልቅ፡ኹለት፡ዕጥፍ፡የባሰ፡የገሃነም፡ልጅ፡ስለምታደርጉት፥ወዮላችኹ።
16፤እናንተ፦ማንም፡በቤተ፡መቅደስ፡የሚምል፡ምንም፡የለበትም፤ማንም፡በቤተ፡መቅደስ፡ወርቅ፡የሚምል፡
ግን፡በመሐላው፡ይያዛል፡የምትሉ፥ዕውሮች፡መሪዎች፥ወዮላችኹ።
17፤እናንተ፡ደንቈሮዎችና፡ዕውሮች፥ማናቸው፡ይበልጣል፧ወርቁ፡ነውን፧ወይስ፡ወርቁን፡የቀደሰው፡ቤተ፡
መቅደስ፧
18፤ደግማችኹም፦ማንም፡በመሠዊያው፡የሚምል፡ምንም፡የለበትም፤ማንም፡በላዩ፡ባለው፡መባ፡የሚምል፡
ግን፡በመሐላው፡ይያዛል፡ትላላችኹ።
19፤እናንተ፡ደንቈሮዎችና፡ዕውሮች፥ማናቸው፡ይበልጣል፧መባው፡ነውን፧ወይስ፡መባውን፡የሚቀድሰው፡
መሠዊያው፧
20፤እንግዲህ፡በመሠዊያው፡የሚምለው፡በርሱና፡በርሱ፡ላይ፡ባለው፡ዅሉ፡ይምላል፤
21፤በቤተ፡መቅደስም፡የሚምለው፡በርሱና፡በርሱ፡በሚኖረው፡ይምላል፤
22፤በሰማይም፡የሚምለው፡በእግዚአብሔር፡ዙፋንና፡በርሱ፡ላይ፡በተቀመጠው፡ይምላል።
23፤እናንተ፡ግብዞች፡ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፥ከአዝሙድና፡ከእንስላል፡ከከሙንም፡ዓሥራት፡
ስለምታወጡ፥ፍርድንና፡ምሕረትን፡ታማኝነትንም፥በሕግ፡ያለውን፡ዋና፡ነገር፡
ስለምትተዉ፥ወዮላችኹ፤ሌላውን፡ሳትተዉ፡ይህን፡ልታደርጉ፡ይገ፟ባ፟ችኹ፡ነበር።
24፤እናንተ፡ዕውሮች፡መሪዎች፥ትንኝን፡የምታጠሩ፡ግመልንም፡የምትውጡ።
25፤እናንተ፡ግብዞች፡ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፥በውስጡ፡ቅሚያና፡ሥሥት፡ሞልቶ፡ሳለ፡የጽዋውንና፡የወጭቱን፡
ውጭ፡ስለምታጠሩ፥ወዮላችኹ።
26፤አንተ፡ዕውር፡ፈሪሳዊ፥ውጭው፡ደግሞ፡ጥሩ፡እንዲኾን፡አስቀድመኽ፡የጽዋውንና፡የወጭቱን፡ውስጡን፡
አጥራ።
27፤እናንተ፡ግብዞች፡ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፥በውጭ፡አምረው፡የሚታዩ፡በውስጡ፡ግን፡የሙታን፡ዐጥንት፡
ርኵሰትም፡ዅሉ፡የተሞሉ፡በኖራ፡የተለሰኑ፡መቃብሮችን፡ስለምትመስሉ፥ወዮላችኹ።
28፤እንዲሁ፡እናንተ፡ደግሞ፡በውጭ፡ለሰው፡እንደ፡ጻድቃን፡ትታያላችኹ፥በውስጣችኹ፡ግን፡ግብዝነትና፡
ዐመፀኝነት፡ሞልቶባችዃል።
29፤እናንተ፡ግብዞች፡ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፥የነቢያትን፡መቃብር፡ስለምትሠሩ፡የጻድቃንንም፡መቃብር፡
ስለምታስጌጡና፦
30፤በአባቶቻችን፡ዘመን፡ኖረን፡በኾነስ፥በነቢያት፡ደም፡ባልተባበርናቸውም፡ነበር፡ስለምትሉ፥ወዮላችኹ።
31፤እንግዲያስ፡የነቢያት፡ገዳዮች፡ልጆች፡እንደኾናችኹ፡በራሳችኹ፡ላይ፡ትመሰክራላችኹ።
32፤እናንተ፡ደግሞ፡የአባቶቻችኹን፡መስፈሪያ፡ሙሉ።
33፤እናንተ፡እባቦች፥የእፍኝት፡ልጆች፥ከገሃነም፡ፍርድ፡እንዴት፡ታመልጣላችኹ፧
34፤ስለዚህ፥እንሆ፥ነቢያትንና፡ጥበበኛዎችን፡ጻፊዎችንም፡ወደ፡እናንተ፡እልካለኹ፤ከነርሱም፡ትገድላላችኹ፡
ትሰቅሉማላችኹ፥ከነርሱም፡በምኵራባችኹ፡ትገርፋላችኹ፡ከከተማም፡ወደ፡ከተማ፡ታሳድዳላችኹ፤
35፤ከጻድቁ፡ከአቤል፡ደም፡ዠምሮ፡በቤተ፡መቅደስና፡በመሠዊያው፡መካከል፡እስከገደላችኹት፡እስከበራክዩ፡
ልጅ፡እስከዘካርያስ፡ደም፡ድረስ፡በምድር፡ላይ፡የፈሰሰው፡የጻድቅ፡ደም፡ዅሉ፡ይደርስባችኹ፡ዘንድ።
36፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ይህ፡ዅሉ፡በዚህ፡ትውልድ፡ላይ፡ይደርሳል።
37፤ኢየሩሳሌም፡ኢየሩሳሌም፡ሆይ፥ነቢያትን፡የምትገድል፡ወደ፡ርሷ፡የተላኩትንም፡የምትወግር፥ዶሮ፡
ጫጩቶቿን፡ከክንፎቿ፡በታች፡እንደምትሰበስብ፡ልጆችሽን፡እሰበስብ፡ዘንድ፡ስንት፡ጊዜ፡ወደድኹ!
አልወደዳችኹምም።
38፤እንሆ፥ቤታችኹ፡የተፈታ፡ኾኖ፡ይቀርላችዃል።
39፤እላችዃለኹና፥በጌታ፡ስም፡የሚመጣ፡የተባረከ፡ነው፡እስክትሉ፡ድረስ፡ከእንግዲህ፡ወዲህ፡አታዩኝም።
== '''ምዕራፍ ፳፬''' ==
1፤ኢየሱስም፡ከመቅደስ፡ወጥቶ፡ኼደ፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡የመቅደሱን፡ግንቦች፡ሊያሳዩት፡ቀረቡ።
2፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፦ይህን፡ዅሉ፡ታያላችኹን፧እውነት፡እላችዃለኹ፥ድንጋይ፡በድንጋይ፡ላይ፡ሳይፈርስ፡
በዚህ፡አይቀርም፡አላቸው።
3፤ርሱም፡በደብረ፡ዘይት፡ተቀምጦ፡ሳለ፥ደቀ፡መዛሙርቱ፡ለብቻቸው፡ወደ፡ርሱ፡ቀርበው፦ንገረን፥ይህ፡
መቼ፡ይኾናል፧የመምጣትኽና፡የዓለም፡መጨረሻ፡ምልክቱስ፡ምንድር፡ነው፧አሉት።
4፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦ማንም፡እንዳያስታችኹ፡ተጠንቀቁ።
5፤ብዙዎች፦እኔ፡ክርስቶስ፡ነኝ፡እያሉ፡በስሜ፡ይመጣሉና፤ብዙዎችንም፡ያስታሉ።
6፤ጦርንም፡የጦርንም፡ወሬ፡ትሰሙ፡ዘንድ፡አላችኹ፤ይህ፡ሊኾን፡ግድ፡ነውና፥ተጠበቁ፥አትደንግጡ፤ዳሩ፡
ግን፡መጨረሻው፡ገና፡ነው።
7፤ሕዝብ፡በሕዝብ፡ላይ፡መንግሥትም፡በመንግሥት፡ላይ፡ይነሣልና፥ራብም፡ቸነፈርም፡የምድርም፡መናወጥ፡
በልዩ፡ልዩ፡ስፍራ፡ይኾናል፤
8፤እነዚህም፡ዅሉ፡የምጥ፡ጣር፡መዠመሪያ፡ናቸው።
9፤በዚያን፡ጊዜ፡ለመከራ፡አሳልፈው፡ይሰጧችዃል፡ይገድሏችኹማል፥ስለ፡ስሜም፡በአሕዛብ፡ዅሉ፡
የተጠላችኹ፡ትኾናላችኹ።
10፤በዚያን፡ጊዜም፡ብዙዎች፡ይሰናከላሉ፡ርስ፡በርሳቸውም፡አሳልፈው፡ይሰጣጣሉ፥ርስ፡በርሳቸውም፡ይጣላሉ፤
11፤ብዙ፡ሐሰተኛዎች፡ነቢያትም፡ይነሣሉ፡ብዙዎችንም፡ያስታሉ፤
12፤ከዐመፃም፡ብዛት፡የተነሣ፡የብዙ፡ሰዎች፡ፍቅር፡ትቀዘቅዛለች።
13፤እስከ፡መጨረሻ፡የሚጸና፡ግን፡ርሱ፡ይድናል።
14፤ለአሕዛብም፡ዅሉ፡ምስክር፡እንዲኾን፡ይህ፡የመንግሥት፡ወንጌል፡በዓለም፡ዅሉ፡ይሰበካል፥በዚያን፡
ጊዜም፡መጨረሻው፡ይመጣል።
15፤እንግዲህ፡በነቢዩ፡በዳንኤል፡የተባለውን፡የጥፋትን፡ርኵሰት፡በተቀደሰችው፡ስፍራ፡ቆሞ፡ስታዩ፥አንባቢው፡
ያስተውል፥
16፤በዚያን፡ጊዜ፡በይሁዳ፡ያሉት፡ወደ፡ተራራዎች፡ይሽሹ፥
17፤በሰገነትም፡ያለ፡በቤቱ፡ያለውን፡ሊወስድ፡አይውረድ፥
18፤በዕርሻም፡ያለ፡ልብሱን፡ይወስድ፡ዘንድ፡ወደ፡ዃላው፡አይመለስ።
19፤በዚያችም፡ወራት፡ለርጕዞችና፡ለሚያጠቡ፡ወዮላቸው።
20፤ነገር፡ግን፥ሽሽታችኹ፡በክረምት፡ወይም፡በሰንበት፡እንዳይኾን፡ጸልዩ፤
21፤በዚያን፡ጊዜ፡ከዓለም፡መዠመሪያ፡ዠምሮ፡እስከ፡ዛሬ፡ድረስ፡ያልኾነ፡እንግዲህም፡ከቶ፡የማይኾን፡
ታላቅ፡መከራ፡ይኾናልና።
22፤እነዚያ፡ቀኖችስ፡ባያጥሩ፡ሥጋ፡የለበሰ፡ዅሉ፡ባልዳነም፡ነበር፤ነገር፡ግን፥እነዚያ፡ቀኖች፡
ስለተመረጡት፡ሰዎች፡ያጥራሉ።
23፤በዚያን፡ጊዜ፡ማንም፦እንሆ፥ክርስቶስ፡ከዚህ፡አለ፡ወይም፦ከዚያ፡አለ፡ቢላችኹ፡አትመኑ፤
24፤ሐሰተኛዎች፡ክርስቶሶችና፡ሐሰተኛዎች፡ነቢያት፡ይነሣሉና፥ቢቻላቸውስ፡የተመረጡትን፡እንኳ፡እስኪያስቱ፡
ድረስ፡ታላላቅ፡ምልክትና፡ድንቅ፡ያሳያሉ።
25፤እንሆ፥አስቀድሜ፡ነገርዃችኹ።
26፤እንግዲህ፦እንሆ፥በበረሓ፡ነው፡ቢሏችኹ፥አትውጡ፤እንሆ፥በዕልፍኝ፡ነው፡ቢሏችኹ፥አትመኑ፤
27፤መብረቅ፡ከምሥራቅ፡ወጥቶ፡እስከ፡ምዕራብ፡እንደሚታይ፥የሰው፡ልጅ፡መምጣት፡እንዲሁ፡ይኾናልና፤
28፤በድን፡ወዳለበት፡በዚያ፡አሞራዎች፡ይሰበሰባሉ።
29፤ከዚያች፡ወራትም፡መከራ፡በዃላ፡ወዲያው፡ፀሓይ፡ይጨልማል፥ጨረቃም፡ብርሃኗን፡
አትሰጥም፥ከዋክብትም፡ከሰማይ፡ይወድቃሉ፥
30፤የሰማያትም፡ኀይላት፡ይናወጣሉ።በዚያን፡ጊዜም፡የሰው፡ልጅ፡ምልክት፡በሰማይ፡ይታያል፥በዚያን፡
ጊዜም፡የምድር፡ወገኖች፡ዅሉ፡ዋይ፡ዋይ፡ይላሉ፥የሰው፡ልጅንም፡በኀይልና፡በብዙ፡ክብር፡በሰማይ፡ደመና፡
ሲመጣ፡ያዩታል፤
31፤መላእክቱንም፡ከታላቅ፡መለከት፡ድምፅ፡ጋራ፡ይልካቸዋል፥ከሰማያትም፡ዳርቻ፡እስከ፡ዳርቻው፡ከአራቱ፡
ነፋሳት፡ለርሱ፡የተመረጡትን፡ይሰበስባሉ።
32፤ምሳሌውንም፡ከበለስ፡ተማሩ፤ጫፏ፡ሲለሰልስ፡ቅጠሏም፡ሲያቈጠቍጥ፥ያን፡ጊዜ፡በጋ፡እንደ፡ቀረበ፡
ታውቃላችኹ፤
33፤እንዲሁ፡እናንተ፡ደግሞ፡ይህን፡ዅሉ፡ስታዩ፡በደጅ፡እንደ፡ቀረበ፡ዕወቁ።
34፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ይህ፡ዅሉ፡እስኪኾን፡ድረስ፡ይህ፡ትውልድ፡አያልፍም።
35፤ሰማይና፡ምድር፡ያልፋሉ፥ቃሌ፡ግን፡አያልፍም።
36፤ስለዚያች፡ቀንና፡ስለዚያች፡ሰዓት፡ግን፡ከአባት፡ብቻ፡በቀር፡የሰማይ፡መላእክትም፡ቢኾኑ፡ልጅም፡
ቢኾን፡የሚያውቅ፡የለም።
37፤የኖኅ፡ዘመን፡እንደ፡ነበረ፡የሰው፡ልጅ፡መምጣት፡እንዲሁ፡ይኾናልና።
38፤በዚያች፡ወራት፡ከጥፋት፡ውሃ፡በፊት፥ኖኅ፡ወደ፡መርከብ፡እስከገባበት፡ቀን፡ድረስ፥ሲበሉና፡ሲጠጡ፡
ሲያገቡና፡ሲጋቡም፡እንደ፡ነበሩ፥
39፤የጥፋት፡ውሃም፡መጥቶ፡ዅሉን፡እስከወሰደ፡ድረስ፡እንዳላወቁ፥የሰው፡ልጅ፡መምጣት፡ደግሞ፡እንዲሁ፡
ይኾናል።
40፤በዚያን፡ጊዜ፡ኹለት፡ሰዎች፡በዕርሻ፡ይኾናሉ፤አንዱ፡ይወሰዳል፡አንዱም፡ይቀራል፤
41፤ኹለት፡ሴቶች፡በወፍጮ፡ይፈጫሉ፤አንዲቱ፡ትወሰዳለች፡አንዲቱም፡ትቀራለች።
42፤ጌታችኹ፡በምን፡ሰዓት፡እንዲመጣ፡አታውቁምና፡እንግዲህ፡ንቁ።
43፤ያን፡ግን፡ዕወቁ፤ባለቤት፡ከሌሊቱ፡በየትኛው፡ክፍል፡ሌባ፡እንዲመጣ፡ቢያውቅ፡ኖሮ፥በነቃ፡ቤቱም፡
ሊቈፈር፡ባልተወም፡ነበር።
44፤ስለዚህ፥እናንተ፡ደግሞ፡ተዘጋጅታችኹ፡ኑሩ፥የሰው፡ልጅ፡በማታስቡበት፡ሰዓት፡ይመጣልና።
45፤እንኪያስ፡ምግባቸውን፡በጊዜው፡ይሰጣቸው፡ዘንድ፡ጌታው፡በቤተ፡ሰዎች፡ላይ፡የሾመው፡ታማኝና፡
ልባም፡ባሪያ፡ማን፡ነው፧
46፤ጌታው፡መጥቶ፡እንዲህ፡ሲያደርግ፡የሚያገኘው፡ያ፡ባሪያ፡ብፁዕ፡ነው፤
47፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ባለው፡ዅሉ፡ላይ፡ይሾመዋል።
48፤ያ፡ክፉ፡ባሪያ፡ግን፦ጌታዬ፡እስኪመጣ፡ይዘገያል፡ብሎ፡በልቡ፡ቢያስብ፥
49፤ባልንጀራዎቹን፡ባሪያዎች፡ሊመታ፡ቢዠምር፥ከሰካሮችም፡ጋራ፡ቢበላና፡ቢጠጣ፥
50፤የዚያ፡ባሪያ፡ጌታ፡ባልጠበቃት፡ቀን፡ባላወቃትም፡ሰዓት፡ይመጣል፥
51፤ከኹለትም፡ይሰነጥቀዋል፥ዕድሉንም፡ከግብዞች፡ጋራ፡ያደርግበታል፤በዚያ፡ልቅሶና፡ጥርስ፡ማፋጨት፡
ይኾናል።
== '''ምዕራፍ ፳፭''' ==
1፤በዚያን፡ጊዜ፡መንግሥተ፡ሰማያት፡መብራታቸውን፡ይዘው፡ሙሽራውን፡ሊቀበሉ፡የወጡ፡ዐሥር፡
ቈነዣዥትን፡ትመስላለች።
2፤ከነርሱም፡ዐምስቱ፡ሰነፎች፡ዐምስቱም፡ልባሞች፡ነበሩ።
3፤ሰነፎቹ፡መብራታቸውን፡ይዘው፡ከነርሱ፡ጋራ፡ዘይት፡አልያዙምና፤
4፤ልባሞቹ፡ግን፡ከመብራታቸው፡ጋራ፡በማሰሯቸው፡ዘይት፡ያዙ።
5፤ሙሽራውም፡በዘገየ፡ጊዜ፡ዅሉ፡እንቅልፍ፡እንቅልፍ፡አላቸውና፡ተኙ።
6፤እኩል፡ሌሊትም፡ሲኾን፦እንሆ፥ሙሽራው፡ይመጣል፥ትቀበሉት፡ዘንድ፡ውጡ፡የሚል፡ውካታ፡ኾነ።
7፤በዚያን፡ጊዜ፡እነዚያ፡ቈነዣዥት፡ዅሉ፡ተነሡና፡መብራታቸውን፡አዘጋጁ።
8፤ሰነፎቹም፡ልባሞቹን፦መብራታችን፡ሊጠፋብን፡ነው፤ከዘይታችኹ፡ስጡን፡አሏቸው።
9፤ልባሞቹ፡ግን፡መልሰው፦ምናልባት፡ለእኛና፡ለእናንተ፡ባይበቃስ፤ይልቅስ፡ወደሚሸጡት፡ኼዳችኹ፡
ለራሳችኹ፡ግዙ፡አሏቸው።
10፤ሊገዙም፡በኼዱ፡ጊዜ፡ሙሽራው፡መጣ፥ተዘጋጅተው፡የነበሩትም፡ከርሱ፡ጋራ፡ወደ፡ሰርግ፡
ገቡ፥ደጁም፡ተዘጋ።
11፤በዃላም፡ደግሞ፡የቀሩቱ፡ቈነዣዥት፡መጡና፦ጌታ፡ሆይ፡ጌታ፡ሆይ፥ክፈትልን፡አሉ።
12፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፦እውነት፡እላችዃለኹ፥አላውቃችኹም፡አለ።
13፤ቀኒቱንና፡ሰዓቲቱን፡አታውቁምና፥እንግዲህ፡ንቁ።
14፤ወደ፡ሌላ፡አገር፡የሚኼድ፡ሰው፡ባሮቹን፡ጠርቶ፡ያለውን፡ገንዘብ፡እንደ፡ሰጣቸው፡እንዲሁ፡ይኾናልና፤
15፤ለያንዳንዱ፡እንደ፡ዐቅሙ፥ለአንዱ፡ዐምስት፡መክሊት፡ለአንዱ፡ኹለት፡ለአንዱም፡አንድ፡ሰጠና፡ወደ፡
ሌላ፡አገር፡ወዲያው፡ኼደ።
16፤ዐምስት፡መክሊትም፡የተቀበለው፡ኼዶ፡ነገደበት፡ሌላም፡ዐምስት፡አተረፈ፤
17፤እንዲሁም፡ኹለት፡የተቀበለው፡ሌላ፡ኹለት፡አተረፈ።
18፤አንድ፡የተቀበለው፡ግን፡ኼዶ፡ምድርን፡ቈፈረና፡የጌታውን፡ገንዘብ፡ቀበረ።
19፤ከብዙ፡ዘመንም፡በዃላ፡የእነዚያ፡ባሪያዎች፡ጌታ፡መጣና፡ተቈጣጠራቸው።
20፤ዐምስት፡መክሊት፡የተቀበለውም፡ቀረበና፡ሌላ፡ዐምስት፡መክሊት፡አስረክቦ፦ጌታ፡ሆይ፥ዐምስት፡
መክሊት፡ሰጥተኸኝ፡ነበር፤እንሆ፥ሌላ፡ዐምስት፡መክሊት፡አተረፍኹበት፡አለ።
21፤ጌታውም፦መልካም፥አንተ፡በጎ፡ታማኝም፡ባሪያ፤በጥቂቱ፡ታምነኻል፥በብዙ፡እሾምኻለኹ፤ወደ፡
ጌታኽ፡ደስታ፡ግባ፡አለው።
22፤ኹለት፡መክሊትም፡የተቀበለው፡ደግሞ፡ቀርቦ፦ጌታ፡ሆይ፥ኹለት፡መክሊት፡ሰጥተኸኝ፡
ነበር፤እንሆ፥ሌላ፡ኹለት፡መክሊት፡አተረፍኹበት፡አለ።
23፤ጌታውም፦መልካም፥አንተ፡በጎ፥ታማኝም፡ባሪያ፤በጥቂቱ፡ታምነኻል፥በብዙ፡እሾምኻለኹ፥ወደ፡
ጌታኽ፡ደስታ፡ግባ፡አለው።
24፤አንድ፡መክሊትም፡የተቀበለው፡ደግሞ፡ቀርቦ፦ጌታ፡ሆይ፥ካልዘራኽባት፡የምታጭድ፡ካልበተንኽባትም፡
የምትሰበስብ፡ጨካኝ፡ሰው፡መኾንኽን፡ዐውቃለኹ፤
25፤ፈራኹም፡ኼጄም፡መክሊትኽን፡በምድር፡ቀበርኹት፤እንሆ፥መክሊትኽ፡አለኽ፡አለ።
26፤ጌታውም፡መልሶ፡እንዲህ፡አለው፦አንተ፡ክፉና፡ሀኬተኛ፡ባሪያ፥ካልዘራኹባት፡እንዳጭድ፡
ካልበተንኹባትም፡እንድሰበስብ፡ታውቃለኽን፧
27፤ስለዚህ፥ገንዘቤን፡ለለዋጮች፡ዐደራ፡ልትሰጠው፡በተገባኽ፡ነበር፥እኔም፡መጥቼ፡ያለኝን፡ከትርፉ፡ጋራ፡
እወስደው፡ነበር።
28፤ስለዚህ፥መክሊቱን፡ውሰዱበት፥ዐሥር፡መክሊትም፡ላለው፡ስጡት፤
29፤ላለው፡ዅሉ፡ይሰጠዋልና፥ይበዛለትማል፤ከሌለው፡ግን፡ያው፡ያለው፡እንኳ፡ይወሰድበታል።
30፤የማይጠቅመውንም፡ባሪያ፡በውጭ፡ወዳለው፡ጨለማ፡አውጡት፤በዚያ፡ልቅሶና፡ጥርስ፡ማፋጨት፡
ይኾናል።
31፤የሰው፡ልጅ፡በክብሩ፡በሚመጣበት፡ጊዜ፡ከርሱም፡ጋራ፡ቅዱሳን፡መላእክቱ፡ዅሉ፥በዚያን፡ጊዜ፡
በክብሩ፡ዙፋን፡ይቀመጣል፤
32፤አሕዛብም፡ዅሉ፡በፊቱ፡ይሰበሰባሉ፤እረኛም፡በጎቹን፡ከፍየሎች፡እንደሚለይ፡ርስ፡በርሳቸው፡ይለያቸዋል፥
33፤በጎችን፡በቀኙ፡ፍየሎችንም፡በግራው፡ያቆማቸዋል።
34፤ንጉሡም፡በቀኙ፡ያሉትን፡እንዲህ፡ይላቸዋል፦እናንተ፡የአባቴ፡ቡሩካን፥ኑ፤ዓለም፡ከተፈጠረበት፡ጊዜ፡
ዠምሮ፡የተዘጋጀላችኹን፡መንግሥት፡ውረሱ።
35፤ተርቤ፡አብልታችኹኛልና፥ተጠምቼ፡አጠጥታችኹኛልና፥እንግዳ፡ኾኜ፡ተቀብላችኹኛልና፥ታርዤ፡
አልብሳችኹኛልና፥
36፤ታምሜ፡ጠይቃችኹኛልና፥ታስሬ፡ወደ፡እኔ፡መጥታችዃልና።
37፤ጻድቃንም፡መልሰው፡ይሉታል፦ጌታ፡ሆይ፥ተርበኽ፡አይተን፡መቼ፡አበላንኽስ፧ወይስ፡ተጠምተኽ፡
አይተን፡መቼ፡አጠጣንኽ፧
38፤እንግዳ፡ኾነኽስ፡አይተን፡መቼ፡ተቀበልንኽ፧ወይስ፡ታርዘኽ፡አይተን፡መቼ፡አለበስንኽ፧
39፤ወይስ፡ታመኽ፡ወይስ፡ታስረኽ፡አይተን፡መቼ፡ወዳንተ፡መጣን፧
40፤ንጉሡም፡መልሶ፦እውነት፡እላችዃለኹ፥ከዅሉ፡ከሚያንሱ፡ከነዚህ፡ወንድሞቼ፡ለአንዱ፡እንኳ፡
ስላደረጋችኹት፡ለእኔ፡አደረጋችኹት፡ይላቸዋል።
41፤በዚያን፡ጊዜ፡በግራው፡ያሉትን፡ደግሞ፡ይላቸዋል፦እናንተ፡ርጉማን፥ለሰይጣንና፡ለመላእክቱ፡
ወደተዘጋጀ፡ወደዘለዓለም፡እሳት፡ከእኔ፡ኺዱ።
42፤ተርቤ፡አላበላችኹኝምና፥ተጠምቼ፡አላጠጣችኹኝምና፥እንግዳ፡ኾኜ፡አልተቀበላችኹኝምና፥
43፤ታርዤ፡አላለበሳችኹኝምና፥ታምሜ፡ታስሬም፡አልጠየቃችኹኝምና።
44፤እነርሱ፡ደግሞ፡ይመልሱና፦ጌታ፡ሆይ፥ተርበኽ፡ወይስ፡ተጠምተኽ፡ወይስ፡እንግዳ፡ኾነኽ፡ወይስ፡
ታርዘኽ፡ወይስ፡ታመኽ፡ወይስ፡ታስረኽ፡መቼ፡አይተን፡አላገለገልንኽም፧ይሉታል።
45፤ያን፡ጊዜ፦እውነት፡እላችዃለኹ፥ከዅሉ፡ከሚያንሱ፡ከነዚህ፡ለአንዱ፡ስላላደረጋችኹት፡ለእኔ፡ደግሞ፡
አላደረጋችኹትም፡ብሎ፡ይመልስላቸዋል።
46፤እነዚያም፡ወደዘለዓለም፡ቅጣት፥ጻድቃን፡ግን፡ወደዘለዓለም፡ሕይወት፡ይኼዳሉ።
== '''ምዕራፍ ፳፮''' ==
1፤ኢየሱስም፡እነዚህን፡ቃሎች፡ዅሉ፡በፈጸመ፡ጊዜ፥
2፤ለደቀ፡መዛሙርቱ፦ከኹለት፡ቀን፡በዃላ፡ፋሲካ፡እንዲኾን፡ታውቃላችኹ፥የሰው፡ልጅም፡ሊሰቀል፡
ዐልፎ፡ይሰጣል፡አለ።
3፤በዚያን፡ጊዜ፡የካህናት፡አለቃዎች፡የሕዝብም፡ሽማግሌዎች፡ቀያፋ፡በሚባለው፡በሊቀ፡ካህናቱ፡ግቢ፡
ተሰበሰቡ፥
4፤ኢየሱስንም፡በተንኰል፡ሊያስይዙት፡ሊገድሉትም፡ተማከሩ፤
5፤ነገር፡ግን፦በሕዝቡ፡ዘንድ፡ሁከት፡እንዳይነሣ፡በበዓል፡አይኹን፡አሉ።
6፤ኢየሱስም፡በቢታንያ፡በለምጻሙ፡በስምዖን፡ቤት፡ሳለ፥
7፤አንዲት፡ሴት፡ዋጋው፡እጅግ፡የበዛ፡ሽቱ፡የሞላው፡የአልባስጥሮስ፡ብልቃጥ፡ይዛ፡ወደ፡ርሱ፡ቀረበች፡
በማእዱም፡ተቀምጦ፡ሳለ፡በራሱ፡ላይ፡አፈሰሰችው።
8፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ይህን፡አይተው፡ተቈጡና፦ይህ፡ጥፋት፡ለምንድር፡ነው፧
9፤ይህ፡በብዙ፡ዋጋ፡ተሽጦ፡ለድኻዎች፡ሊሰጥ፡ይቻል፡ነበርና፥አሉ።
10፤ኢየሱስም፡ይህን፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አላቸው፦መልካም፡ሥራ፡ሠርታልኛለችና፡ሴቲቱንስ፡ስለ፡ምን፡
ታደክሟታላችኹ፧
11፤ድኻዎች፡ዅልጊዜ፡ከእናንተ፡ጋራ፡ይኖራሉና፥እኔ፡ግን፡ዅልጊዜ፡ከእናንተ፡ጋራ፡አልኖርም፤
12፤ርሷ፡ይህን፡ሽቱ፡በሰውነቴ፡ላይ፡አፍሳ፟፡ለመቃብሬ፡አደረገች።
13፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ይህ፡ወንጌል፡በዓለም፡ዅሉ፡በማናቸውም፡ስፍራ፡በሚሰበክበት፡ርሷ፡ያደረገችው፡
ደግሞ፡ለርሷ፡መታሰቢያ፡እንዲኾን፡ይነገራል።
14፤በዚያን፡ጊዜ፡የአስቆሮቱ፡ይሁዳ፡የሚባለው፡ከዐሥራ፡ኹለቱ፡አንዱ፡ወደካህናት፡አለቃዎች፡ኼዶ፦
15፤ምን፡ልትሰጡኝ፡ትወዳላችኹ፡እኔም፡አሳልፌ፡እሰጣችዃለኹ፧እነርሱም፡ሠላሳ፡ብር፡መዘኑለት።
16፤ከዚያችም፡ሰዓት፡ዠምሮ፡አሳልፎ፡ሊሰጠው፡ምቹ፡ጊዜ፡ይሻ፡ነበር።
17፤በቂጣው፡በዓል፡በመዠመሪያ፡ቀን፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ወደ፡ኢየሱስ፡ቀርበው፦ፋሲካን፡ትበላ፡ዘንድ፡
ወዴት፡ልናሰናዳልኽ፡ትወዳለኽ፡አሉት።
18፤ርሱም፦ወደ፡ከተማ፡ከእገሌ፡ዘንድ፡ኼዳችኹ፦መምህር፦ጊዜዬ፡ቀርቧል፤ከደቀ፡መዛሙርቴ፡ጋራ፡
ከአንተ፡ዘንድ፡ፋሲካን፡አደርጋለኹ፡ይላል፡በሉት፡አለ።
19፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ኢየሱስ፡እንዳዘዛቸው፡አደረጉ፡ፋሲካንም፡አሰናዱ።
20፤በመሸም፡ጊዜ፡ከዐሥራ፡ኹለቱ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡በማእዱ፡ተቀመጠ።
21፤ሲበሉም፦እውነት፡እላችዃለኹ፥ከእናንተ፡አንዱ፡እኔን፡አሳልፎ፡ይሰጣል፡አለ።
22፤እጅግም፡አዝነው፡እያንዳንዱ፦ጌታ፡ሆይ፥እኔ፡እኾንን፧ይሉት፡ዠመር።
23፤ርሱም፡መልሶ፦ከእኔ፡ጋራ፡እጁን፡በወጭቱ፡ያጠለቀ፥እኔን፡አሳልፎ፡የሚሰጥ፡ርሱ፡ነው።
24፤የሰው፡ልጅስ፡ስለ፡ርሱ፡እንደ፡ተጻፈ፡ይኼዳል፥ነገር፡ግን፥የሰው፡ልጅ፡ዐልፎ፡ለሚሰጥበት፡ለዚያ፡
ሰው፡ወዮለት፤ያ፡ሰው፡ባልተወለደ፡ይሻለው፡ነበር፡አለ።
25፤አሳልፎ፡የሚሰጠው፡ይሁዳም፡መልሶ፦መምህር፡ሆይ፥እኔ፡እኾንን፧አለ፤አንተ፡አልኽ፡አለው።
26፤ሲበሉም፡ኢየሱስ፡እንጀራን፡አንሥቶ፡ባረከ፡ቈርሶም፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሰጠና፦እንካችኹ፥ብሉ፡ይህ፡
ሥጋዬ፡ነው፡አለ።
27፤ጽዋንም፡አንሥቶ፡አመስግኖም፡ሰጣቸው፡እንዲህም፡አለ፦ዅላችኹ፡ከርሱ፡ጠጡ፤
28፤ስለ፡ብዙዎች፡ለኀጢአት፡ይቅርታ፡የሚፈስ፡የዐዲስ፡ኪዳን፡ደሜ፡ይህ፡ነው።
29፤ነገር፡ግን፥እላችዃለኹ፥በአባቴ፡መንግሥት፡ከእናንተ፡ጋራ፡ከዚህ፡ከወይን፡ፍሬ፡ዐዲሱን፡
እስከምጠጣበት፡እስከዚያ፡ቀን፡ድረስ፡ከዛሬ፡ዠምሬ፡አልጠጣውም።
30፤መዝሙርም፡ከዘመሩ፡በዃላ፡ወደ፡ደብረ፡ዘይት፡ወጡ።
31፤በዚያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፦በዚች፡ሌሊት፡ዅላችኹ፡በእኔ፡ትሰናከላላችኹ፤እረኛውን፡እመታለኹ፡
የመንጋውም፡በጎች፡ይበተናሉ፡የሚል፡ተጽፏልና፤
32፤ከተነሣኹ፡በዃላ፡ግን፡ወደ፡ገሊላ፡እቀድማችዃለኹ፡አላቸው።
33፤ጴጥሮስም፡መልሶ፦ዅሉም፡ባንተ፡ቢሰናከሉ፡እኔ፡ከቶ፡አልሰናከልም፡አለው።
34፤ኢየሱስ፦እውነት፡እልኻለኹ፥በዚች፡ሌሊት፡ዶሮ፡ሳይጮኽ፡ሦስት፡ጊዜ፡ትክደኛለኽ፡አለው።
35፤ጴጥሮስ፦ከአንተ፡ጋራ፡መሞት፡እንኳ፡የሚያስፈልገኝ፡ቢኾን፥ከቶ፡አልክድኽም፡አለው።ደቀ፡
መዛሙርቱ፡ዅሉ፡ደግሞ፡እንደዚሁ፡አሉ።
36፤በዚያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡ከነርሱ፡ጋራ፡ጌቴሴማኒ፡ወደምትባል፡ስፍራ፡መጣ፡ደቀ፡መዛሙርቱንም፦ወዲያ፡
ኼጄ፡ስጸልይ፡ሳለ፡በዚህ፡ተቀመጡ፡አላቸው።
37፤ጴጥሮስንም፡ኹለቱንም፡የዘብዴዎስን፡ልጆች፡ወስዶ፡ሊያዝን፡ሊተክዝም፡ዠመር።
38፤ነፍሴ፡እስከ፡ሞት፡ድረስ፡እጅግ፡ዐዘነች፤በዚህ፡ቈዩ፥ከእኔም፡ጋራ፡ትጉ፡አላቸው።
39፤ጥቂትም፡ወደ፡ፊት፡እልፍ፡ብሎ፡በፊቱ፡ወደቀና፡ሲጸልይ፦አባቴ፥ቢቻልስ፥ይህች፡ጽዋ፡ከእኔ፡
ትለፍ፤ነገር፡ግን፥አንተ፡እንደምትወድ፡ይኹን፡እንጂ፡እኔ፡እንደምወድ፡አይኹን፡አለ።
40፤ወደ፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡መጣ፤ተኝተውም፡አገኛቸውና፡ጴጥሮስን፦እንዲሁም፡ከእኔ፡ጋራ፡አንዲት፡
ሰዓት፡እንኳ፡ልትተጉ፡አልቻላችኹምን፧
41፤ወደ፡ፈተና፡እንዳትገቡ፡ትጉና፡ጸልዩ፤መንፈስስ፡ተዘጋጅታለች፡ሥጋ፡ግን፡ደካማ፡ነው፡አለው።
42፤ደግሞ፡ኹለተኛ፡ኼዶ፡ጸለየና፦አባቴ፥ይህች፡ጽዋ፡ሳልጠጣት፡ታልፍ፡ዘንድ፡የማይቻል፡እንደ፡
ኾነ፥ፈቃድኽ፡ትኹን፡አለ።
43፤ደግሞም፡መጥቶ፡ዐይኖቻቸው፡በእንቅልፍ፡ከብደው፡ነበርና፥ተኝተው፡አገኛቸው።
44፤ደግሞም፡ትቷቸው፡ኼደ፥ሦስተኛም፡ያንኑ፡ቃል፡ደግሞ፡ጸለየ።
45፤ከዚያ፡ወዲያ፡ወደ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡መጥቶ፦እንግዲህስ፡ተኙ፡ዕረፉም፤እንሆ፥ሰዓቲቱ፡ቀርባለች፡
የሰው፡ልጅም፡በኀጢአተኛዎች፡እጅ፡ዐልፎ፡ይሰጣል።
46፤ተነሡ፥እንኺድ፤እንሆ፥አሳልፎ፡የሚሰጠኝ፡ቀርቧል፡አላቸው።
47፤ይህንም፡ገና፡ሲናገር፥እንሆ፥ከዐሥራ፡ኹለቱ፡አንዱ፡ይሁዳ፡መጣ፥ከርሱም፡ጋራ፡ብዙ፡ሕዝብ፡
ሰይፍና፡ጐመድ፡ይዘው፡ከካህናት፡አለቃዎችና፡ከሕዝቡ፡ሽማግሌዎች፡ዘንድ፡መጡ።
48፤አሳልፎ፡የሚሰጠውም፦የምስመው፡ርሱ፡ነው፤ያዙት፡ብሎ፡ምልክት፡ሰጥቷቸው፡ነበር።
49፤ወዲያውም፡ወደ፡ኢየሱስ፡ቀረበና፦መምህር፡ሆይ፥ሰላም፡ለአንተ፡ይኹን፡ብሎ፡ሳመው።
50፤ኢየሱስም፦ወዳጄ፡ሆይ፥ለምን፡ነገር፡መጣኽ፧አለው።በዚያን፡ጊዜ፡ቀረቡ፡እጃቸውንም፡በኢየሱስ፡
ላይ፡ጭነው፡ያዙት።
51፤እንሆም፥ከኢየሱስ፡ጋራ፡ከነበሩት፡አንዱ፡እጁን፡ዘርግቶ፡ሰይፉን፡መዘዘና፡የሊቀ፡ካህናቱን፡ባሪያ፡መቶ፟፡
ዦሮውን፡ቈረጠው።
52፤በዚያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡እንዲህ፡አለው፦ሰይፍ፡የሚያነሡ፡ዅሉ፡በሰይፍ፡ይጠፋሉና፡ሰይፍኽን፡ወደ፡
ስፍራው፡መልስ።
53፤ወይስ፡አባቴን፡እንድለምን፡ርሱም፡አኹን፡ከዐሥራ፡ኹለት፡ጭፍራዎች፡የሚበዙ፡መላእክት፡
እንዲሰድልኝ፡የማይቻል፡ይመስልኻልን፧
54፤እንዲህ፡ከኾነስ፦እንደዚህ፡ሊኾን፡ይገ፟ባ፟ል፡የሚሉ፡መጻሕፍት፡እንዴት፡ይፈጸማሉ፧
55፤በዚያን፡ሰዓት፡ኢየሱስ፡ለሕዝቡ፦ወንበዴን፡እንደምትይዙ፡ሰይፍና፡ጐመድ፡ይዛችኹ፡ልትይዙኝ፡
ወጣችኹን፧በመቅደስ፡ዕለት፡ዕለት፡እያስተማርኹ፡ከእናንተ፡ጋራ፡ስቀመጥ፡ሳለኹ፡አልያዛችኹኝም።
56፤ነገር፡ግን፥ይህ፡ዅሉ፡የኾነ፡የነቢያት፡መጻሕፍት፡ይፈጸሙ፡ዘንድ፡ነው፡አለ።በዚያን፡ጊዜ፡ደቀ፡
መዛሙርቱ፡ዅሉ፡ትተውት፡ሸሹ።
57፤ኢየሱስን፡የያዙትም፡ጻፊዎችና፡ሽማግሌዎች፡ወደተከማቹበት፡ወደ፡ሊቀ፡ካህናቱ፡ወደ፡ቀያፋ፡ወሰዱት።
58፤ጴጥሮስ፡ግን፡እስከሊቀ፡ካህናቱ፡ግቢ፡ድረስ፡ሩቅ፡ኾኖ፡ተከተለው፥የነገሩንም፡ፍጻሜ፡ያይ፡ዘንድ፡
ወደ፡ውስጥ፡ገብቶ፡ከሎሌዎቹ፡ጋራ፡ተቀመጠ።
59፤የካህናት፡አለቃዎችና፡ሽማግሌዎች፡ሸንጎውም፡ዅሉ፡እንዲገድሉት፡በኢየሱስ፡ላይ፡የሐሰት፡ምስክር፡
ይፈልጉ፡ነበር፥አላገኙም፤
60፤ብዙም፡የሐሰት፡ምስክሮች፡ምንም፡ቢቀርቡ፡አላገኙም።
61፤በዃላም፡ኹለት፡ቀርበው፦ይህ፡ሰው፦የእግዚአብሔርን፡ቤተ፡መቅደስ፡አፍርሼ፡በሦስት፡ቀን፡
ልሠራው፡እችላለኹ፡ብሏል፡አሉ።
62፤ሊቀ፡ካህናቱም፡ተነሥቶ፦እነዚህ፡ለሚመሰክሩብኽ፡አንድ፡ስንኳ፡አትመልስምን፧አለው።
63፤ኢየሱስ፡ግን፡ዝም፡አለ።ሊቀ፡ካህናቱም፦አንተ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ክርስቶስ፡የኾንኽ፡እንደ፡ኾነ፡
እንድትነግረን፡በሕያው፡እግዚአብሔር፡አምልኻለኹ፡አለው።
64፤ኢየሱስም፦አንተ፡አልኽ፥ነገር፡ግን፥እላችዃለኹ፥ከእንግዲህ፡ወዲህ፡የሰው፡ልጅ፡በኀይል፡ቀኝ፡
ሲቀመጥ፥በሰማይም፡ደመና፡ሲመጣ፡ታያላችኹ፡አለው።
65፤በዚያን፡ጊዜ፡ሊቀ፡ካህናቱ፡ልብሱን፡ቀዶ፦ተሳድቧል፡እንግዲህ፡ወዲህ፡ምስክሮች፡ስለ፡ምን፡
ያስፈልገናል፧እንሆ፥ስድቡን፡አኹን፡ሰምታችዃል፤ምን፡ይመስላችዃል፧አለ።
66፤እነርሱም፦ሞት፡ይገ፟ባ፟ዋል፡ብለው፡መለሱ።
67፤በዚያን፡ጊዜ፡በፊቱ፡ተፉበት፤ጐሰሙትም፥ሌላዎችም፡በጥፊ፡መትተው፦ክርስቶስ፡ሆይ፥በጥፊ፡
የመታኽ፡ማን፡ነው፧
68፤ትንቢት፡ተናገርልን፡አሉ።
69፤ጴጥሮስም፡ከቤት፡ውጭ፡በዐጥሩ፡ግቢ፡ተቀምጦ፡ነበር፤አንዲት፡ገረድም፡ወደ፡ርሱ፡ቀርባ፦አንተ፡
ደግሞ፡ከገሊላው፡ከኢየሱስ፡ጋራ፡ነበርኽ፡አለችው።
70፤ርሱ፡ግን፦የምትዪውን፡አላውቀውም፡ብሎ፡በዅሉ፡ፊት፡ካደ።
71፤ወደ፡በሩም፡ሲወጣ፡ሌላዪቱ፡አየችውና፡በዚያ፡ላሉት፦ይህ፡ደግሞ፡ከናዝሬቱ፡ከኢየሱስ፡ጋራ፡ነበረ፡
አለች።
72፤ዳግመኛም፡ሲምል።ሰውየውን፡አላውቀውም፡ብሎ፡ካደ።
73፤ጥቂትም፡ቈይተው፡በዚያ፡ቆመው፡የነበሩ፡ቀርበው፡ጴጥሮስን፦አነጋገርኽ፡ይገልጥኻልና፥በእውነት፡
አንተ፡ደግሞ፡ከነርሱ፡ወገን፡ነኽ፡አሉት።
74፤በዚያን፡ጊዜ፦ሰውየውን፡አላውቀውም፡ብሎ፡ሊራገምና፡ሊምል፡ዠመረ።ወዲያውም፡ዶሮ፡ጮኸ።
75፤ጴጥሮስም፦ዶሮ፡ሳይጮኽ፡ሦስት፡ጊዜ፡ትክደኛለኽ፡ያለው፡የኢየሱስ፡ቃል፡ትዝ፡አለው፤ወደ፡
ውጭም፡ወጥቶ፡መራራ፡ልቅሶ፡አለቀሰ።
== '''ምዕራፍ ፳፯''' ==
1፤ሲነጋም፡የካህናት፡አለቃዎችና፡የሕዝቡ፡ሽማግሌዎች፡ዅሉ፡ሊገድሉት፡በኢየሱስ፡ላይ፡ተማከሩ፤
2፤አስረውም፡ወሰዱት፥ለገዢው፡ለጰንጤናዊው፡ጲላጦስም፡አሳልፈው፡ሰጡት።
3፤በዚያን፡ጊዜ፡አሳልፎ፡የሰጠው፡ይሁዳ፡እንደ፡ተፈረደበት፡አይቶ፡ተጸጸተ፥ሠላሳውንም፡ብር፡ለካህናት፡
አለቃዎችና፡ለሽማግሌዎች፡መልሶ፦
4፤ንጹሕ፡ደም፡አሳልፌ፡በመስጠቴ፡በድያለኹ፡አለ።እነርሱ፡ግን፦እኛስ፡ምን፡አግዶን፧አንተው፡
ተጠንቀቅ፡አሉ።
5፤ብሩንም፡በቤተ፡መቅደስ፡ጥሎ፡ኼደና፡ታንቆ፡ሞተ።
6፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ብሩን፡አንሥተው፦የደም፡ዋጋ፡ነውና፥ወደ፡መባ፡ልንጨምረው፡አልተፈቀደም፡
አሉ።
7፤ተማክረውም፡የሸክላ፡ሠሪውን፡መሬት፡ለእንግዳዎች፡መቃብር፡ገዙበት።
8፤ስለዚህ፥ያ፡መሬት፡እስከ፡ዛሬ፡ድረስ፡የደም፡መሬት፡ተባለ።
9፤በዚያን፡ጊዜ፡በነቢዩ፡በኤርምያስ፡የተባለው፦ከእስራኤል፡ልጆችም፡አንዳንዶቹ፡የገመቱትን፥የተገመተውን፡
ዋጋ፡ሠላሳ፡ብር፡ያዙ፥
10፤ጌታም፡እንዳዘዘኝ፡ስለሸክላ፡ሠሪ፡መሬት፡ሰጡት።የሚል፡ተፈጸመ።
11፤ኢየሱስም፡በገዢው፡ፊት፡ቆመ፤ገዢውም፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡አንተ፡ነኽን፧ብሎ፡
ጠየቀው፤ኢየሱስም፦አንተ፡አልኽ፡አለው።
12፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ሽማግሌዎችም፡ሲከሱት፡ምንም፡አልመለሰም።
13፤በዚያን፡ጊዜ፡ጲላጦስ፦ስንት፡ያኽል፡እንዲመሰክሩብኽ፡አትሰማምን፧አለው።
14፤ገዢውም፡እጅግ፡እስኪደነቅ፡ድረስ፡አንዲት፡ቃል፡ስንኳ፡አልመለሰለትም።
15፤በዚያም፡በዓል፡ሕዝቡ፡የወደዱትን፡አንድ፡እስረኛ፡ሊፈታላቸው፡ለገዢው፡ልማድ፡ነበረው።
16፤በዚያን፡ጊዜም፡በርባን፡የሚባል፡በጣም፡የታወቀ፡እስረኛ፡ነበራቸው።
17፤እንግዲህ፡እነርሱ፡ተሰብስበው፡ሳሉ፡ጲላጦስ፦በርባንን፡ወይስ፡ክርስቶስ፡የተባለውን፡ኢየሱስን፡
ማንኛውን፡ልፈታላችኹ፡ትወዳላችኹ፧አላቸው፤
18፤በቅንአት፡አሳልፈው፡እንደ፡ሰጡት፡ያውቅ፡ነበርና።
19፤ርሱም፡በፍርድ፡ወንበር፡ተቀምጦ፡ሳለ፥ሚስቱ፦ስለ፡ርሱ፡ዛሬ፡በሕልም፡እጅግ፡መከራ፡
ተቀብያለኹና፥በዚያ፡ጻድቅ፡ሰው፡ምንም፡አታድርግ፡ብላ፡ላከችበት።
20፤የካህናት፡አለቃዎችና፡ሽማግሌዎች፡ግን፡በርባንን፡እንዲለምኑ፡ኢየሱስን፡ግን፡እንዲያጠፉ፡ሕዝቡን፡
አባበሉ።
21፤ገዢውም፡መልሶ፦ከኹለቱ፡ማንኛውን፡ልፈታላችኹ፡ትወዳላችኹ፧አላቸው፤እነርሱም፦በርባንን፡አሉ።
22፤ጲላጦስ፦ክርስቶስ፡የተባለውን፡ኢየሱስን፡እንግዲህ፡ምን፡ላድርገው፧አላቸው፤ዅሉም፦ይሰቀል፡አሉ።
23፤ገዢውም፦ምን፡ነው፧ያደረገው፡ክፋት፡ምንድር፡ነው፧አለ፤እነርሱ፡ግን፦ይሰቀል፡እያሉ፡ጩኸት፡
አበዙ።
24፤ጲላጦስም፡ሁከት፡እንዲዠመር፡እንጂ፡አንዳች፡እንዳይረባ፡ባየ፡ጊዜ፥ውሃ፡አንሥቶ፦እኔ፡ከዚህ፡
ጻድቅ፡ሰው፡ደም፡ንጹሕ፡ነኝ፤እናንተ፡ተጠንቀቁ፡ሲል፡በሕዝቡ፡ፊት፡እጁን፡ታጠበ።
25፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡መልሰው፦ደሙ፡በእኛና፡በልጆቻችን፡ላይ፡ይኹን፡አሉ።
26፤በዚያን፡ጊዜ፡በርባንን፡ፈታላቸው፥ኢየሱስን፡ግን፡ገርፎ፡ሊሰቀል፡አሳልፎ፡ሰጠ።
27፤በዚያን፡ጊዜ፡የገዢው፡ወታደሮች፡ኢየሱስን፡ወደገዢው፡ግቢ፡ውስጥ፡ወሰዱት፡ጭፍራውንም፡ዅሉ፡
ወደ፡ርሱ፡አከማቹ።
28፤ልብሱንም፡ገፈው፡ቀይ፡ልብስ፡አለበሱት፥
29፤ከሾኽም፡አክሊል፡ጐንጉነው፡በራሱ፡ላይ፥በቀኝ፡እጁም፡መቃ፡አኖሩ፥በፊቱም፡ተንበርክከው፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡ሆይ፥ሰላም፡ለአንተ፡ይኹን፡እያሉ፡ዘበቱበት፤
30፤ተፉበትም፡መቃውንም፡ይዘው፡ራሱን፡መቱት።
31፤ከዘበቱበትም፡በዃላ፡ቀዩን፡ልብስ፡ገፈፉት፥ልብሱንም፡አለበሱት፡ሊሰቅሉትም፡ወሰዱት።
32፤ሲወጡም፡ስምዖን፡የተባለው፡የቀሬናን፡ሰው፡አገኙ፤ርሱንም፡መስቀሉን፡ይሸከም፡ዘንድ፡አስገደዱት።
33፤ትርጓሜው፡የራስ፡ቅል፡ስፍራ፡ወደሚኾን፥ጎልጎታ፡ወደሚባለው፡ስፍራ፡በደረሱ፡ጊዜም፥
34፤በሐሞት፡የተደባለቀ፡የወይን፡ጠጅ፡ሊጠጣ፡አቀረቡለት፤ቀምሶም፡ሊጠጣው፡አልወደደም።
35፤ከሰቀሉትም፡በዃላ፡ልብሱን፡ዕጣ፡ጥለው፡ተካፈሉ፥
36፤በዚያም፡ተቀምጠው፡ይጠብቁት፡ነበር።
37፤ይህ፡ኢየሱስ፡የአይሁድ፡ንጉሥ፡ነው፡የሚል፡የክሱን፡ጽሕፈት፡ከራሱ፡በላይ፡አኖሩ።
38፤በዚያን፡ጊዜ፡ኹለት፡ወንበዴዎች፡አንዱ፡በቀኝ፡አንዱም፡በግራ፡ከርሱ፡ጋራ፡ተሰቀሉ።
39፤የሚያልፉትም፡ራሳቸውን፡እየነቀነቁ፡ይሰድቡት፡ነበርና።
40፤ቤተ፡መቅደስን፡የምታፈርስ፡በሦስት፡ቀንም፡የምትሠራው፥ራስኽን፡አድን፤የእግዚአብሔር፡ልጅስ፡
ከኾንኽ፡ከመስቀል፡ውረድ፡አሉት።
41፤እንዲሁም፡ደግሞ፡የካህናት፡አለቃዎች፡ከጻፊዎችና፡ከሽማግሌዎች፡ጋራ፡እየዘበቱበት፡እንዲህ፡አሉ።
42፤ሌላዎችን፡አዳነ፥ራሱን፡ሊያድን፡አይችልም፤የእስራኤል፡ንጉሥ፡ከኾነ፥አኹን፡ከመስቀል፡ይውረድ፡
እኛም፡እናምንበታለን።
43፤በእግዚአብሔር፡ታምኗል፤የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኝ፡ብሏልና፥ከወደደውስ፡አኹን፡ያድነው።
44፤ከርሱ፡ጋራ፡የተሰቀሉት፡ወንበዴዎች፡ደግሞ፡ያንኑ፡እያሉ፡ይነቅፉት፡ነበር።
45፤ከስድስት፡ሰዓትም፡ዠምሮ፡እስከ፡ዘጠኝ፡ሰዓት፡ድረስ፡በምድር፡ዅሉ፡ላይ፡ጨለማ፡ኾነ።
46፤በዘጠኝ፡ሰዓትም፡ኢየሱስ፦ኤሎሄ፥ኤሎሄ፥ላማ፡ሰበቅታኒ፧ብሎ፡በታላቅ፡ድምፅ፡
ጮኸ።ይህም፦አምላኬ፡አምላኬ፥ስለ፡ምን፡ተውኸኝ፧ማለት፡ነው።
47፤በዚያም፡ከቆሙት፡ሰዎች፡ሰምተው፦ይህስ፡ኤልያስን፡ይጠራል፡አሉ።
48፤ወዲያውም፡ከነርሱ፡አንዱ፡ሮጠ፤ሰፍነግም፡ይዞ፡ሖምጣጤ፡ሞላበት፥በመቃም፡አድርጎ፡አጠጣው።
49፤ሌላዎቹ፡ግን፦ተው፥ኤልያስ፡መጥቶ፡ያድነው፡እንደ፡ኾነ፡እንይ፡አሉ።
50፤ኢየሱስም፡ኹለተኛ፡በታላቅ፡ድምፅ፡ጮኾ፡ነፍሱን፡ተወ።
51፤እንሆም፥የቤተ፡መቅደስ፡መጋረጃ፡ከላይ፡እስከ፡ታች፡ከኹለት፡ተቀደደ፥ምድርም፡
ተናወጠች፥አለቶችም፡ተሰነጠቁ፤
52፤መቃብሮችም፡ተከፈቱ፥ተኝተው፡ከነበሩትም፡ከቅዱሳን፡ብዙ፡ሥጋዎች፡ተነሡ፤
53፤ከትንሣኤውም፡በዃላ፡ከመቃብሮች፡ወጥተው፡ወደ፡ቅድስት፡ከተማ፡ገቡና፡ለብዙዎች፡ታዩ።
54፤የመቶ፡አለቃም፡ከርሱም፡ጋራ፡ኢየሱስን፡የሚጠብቁ፡መናወጡንና፡የኾነውን፡ነገር፡አይተው፦ይህ፡
በእውነት፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነበረ፡ብለው፡እጅግ፡ፈሩ።
55፤ኢየሱስን፡እያገለገሉ፡ከገሊላ፡የተከተሉት፡ብዙ፡ሴቶች፡በሩቅ፡ኾነው፡ሲመለከቱ፡በዚያ፡ነበሩ፤
56፤ከነርሱም፡መግደላዊት፡ማርያምና፡የያዕቆብና፡የዮሳ፡እናት፡ማርያም፡የዘብዴዎስም፡የልጆቹ፡እናት፡ነበሩ።
57፤በመሸም፡ጊዜ፡ዮሴፍ፡የተባለው፡ባለጠጋ፡ሰው፡ከአርማትያስ277፡መጣ፥ርሱም፡ደግሞ፡የኢየሱስ፡ደቀ፡
277 ዕብ.፥ራማህ።
መዝሙር፡ነበረ፤
58፤ይኸውም፡ወደ፡ጲላጦስ፡ቀርቦ፡የኢየሱስን፡ሥጋ፡ለመነው።
59፤ጲላጦስም፡እንዲሰጡት፡አዘዘ።ዮሴፍም፡ሥጋውን፡ይዞ፡በንጹሕ፡በፍታ፡ከፈነው፥
60፤ከአለት፡በወቀረው፡በዐዲሱ፡መቃብርም፡አኖረው፥በመቃብሩም፡ደጃፍ፡ታላቅ፡ድንጋይ፡አንከባሎ፡ኼደ።
61፤መግደላዊት፡ማርያምም፡ኹለተኛዪቱም፡ማርያም፡በመቃብሩ፡አንጻር፡ተቀምጠው፡በዚያ፡ነበሩ።
62፤በማግስቱም፡ከመዘጋጀት፡በዃላ፡በሚኾነው፡ቀን፥የካህናት፡አለቃዎችና፡ፈሪሳውያን፡ወደ፡ጲላጦስ፡
ተሰበሰቡና፦
63፤ጌታ፡ሆይ፥ያ፡አሳች፡በሕይወቱ፡ገና፡ሳለ፦ከሦስት፡ቀን፡በዃላ፡እነሣለኹ፡እንዳለ፡ትዝ፡አለን።
64፤እንግዲህ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡መጥተው፡በሌሊት፡እንዳይሰርቁት፡ለሕዝቡም፦ከሙታን፡ተነሣ፡እንዳይሉ፥የዃለኛዪቱ፡ስሕተት፡ከፊተኛዪቱ፡ይልቅ፡የከፋች፡ትኾናለችና፡መቃብሩ፡እስከ፡ሦስተኛ፡ቀን፡
ድረስ፡እንዲጠበቅ፡እዘዝ፡አሉት።
65፤ጲላጦስም፦ጠባቂዎች፡አሏችኹ፤ኼዳችኹ፡እንዳወቃችኹ፡አስጠብቁ፡አላቸው።
66፤እነርሱም፡ኼደው፡ከጠባቂዎች፡ጋራ፡ድንጋዩን፡ዐትመው፡መቃብሩን፡አስጠበቁ።
== '''ምዕራፍ ፳፰''' ==
1፤በሰንበትም፡መጨረሻ፡መዠመሪያው፡ቀን፡ሲነጋ፡መግደላዊት፡ማርያምና፡ኹለተኛዪቱ፡ማርያም፡
መቃብሩን፡ሊያዩ፡መጡ።
2፤እንሆም፥የጌታ፡መልአክ፡ከሰማይ፡ስለ፡ወረደ፡ታላቅ፡የምድር፡መናወጥ፡ኾነ፤ቀርቦም፡ድንጋዩን፡
አንከባሎ፡በላዩ፡ተቀመጠ።
3፤መልኩም፡እንደ፡መብረቅ፡ልብሱም፡እንደ፡በረዶ፡ነጭ፡ነበረ።
4፤ጠባቂዎቹም፡ርሱን፡ከመፍራት፡የተነሣ፡ተናወጡ፡እንደ፡ሞቱም፡ኾኑ።
5፤መልአኩም፡መልሶ፡ሴቶቹን፡አላቸው፦እናንተስ፡አትፍሩ፥የተሰቀለውን፡ኢየሱስን፡እንድትሹ፡
ዐውቃለኹና፤
6፤እንደ፡ተናገረ፡ተነሥቷልና፥በዚህ፡የለም፤የተኛበትን፡ስፍራ፡ኑና፡እዩ።
7፤ፈጥናችኹም፡ኺዱና፦ከሙታን፡ተነሣ፥እንሆም፥ወደ፡ገሊላ፡ይቀድማችዃል፡በዚያም፡ታዩታላችኹ፡
ብላችኹ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ንገሯቸው።እንሆም፥ነገርዃችኹ።
8፤በፍርሀትና፡በታላቅ፡ደስታም፡ፈጥነው፡ከመቃብር፡ኼዱ፥ለደቀ፡መዛሙርቱም፡ሊያወሩ፡ሮጡ።
9፤እንሆም፥ኢየሱስ፡አገኛቸውና፦ደስ፡ይበላችኹ፡አላቸው።እነርሱም፡ቀርበው፡እግሩን፡ይዘው፡ሰገዱለት።
10፤በዚያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፦አትፍሩ፤ኼዳችኹ፡ወደ፡ገሊላ፡እንዲኼዱ፡ለወንድሞቼ፡ተናገሩ፥በዚያም፡
ያዩኛል፡አላቸው።
11፤ሲኼዱም፡ሳሉ፥እንሆ፥ከጠባቂዎቹ፡አንዳንድ፡ወደ፡ከተማ፡መጥተው፡የኾነውን፡ዅሉ፡ለካህናት፡
አለቃዎች፡አወሩ።
12፤ከሽማግሌዎች፡ጋራም፡ተሰብስበው፡ተማከሩና፡ለጭፍራዎች፡ብዙ፡ገንዘብ፡ሰጥተዋቸው።
13፤እኛ፡ተኝተን፡ሳለን፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡በሌሊት፡መጥተው፡ሰረቁት፡በሉ።
14፤ይህም፡በገዢው፡ዘንድ፡የተሰማ፡እንደ፡ኾነ፥እኛ፡እናስረዳዋለን፡እናንተም፡ያለሥጋት፡እንድትኾኑ፡
እናደርጋለን፡አሏቸው።
15፤እነርሱም፡ገንዘቡን፡ተቀብለው፡እንዳስተማሯቸው፡አደረጉ።ይህም፡ነገር፡በአይሁድ፡ዘንድ፡እስከ፡ዛሬ፡
ድረስ፡ሲወራ፡ይኖራል።
16፤ዐሥራ፡አንዱ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ግን፡ኢየሱስ፡ወዳዘዛቸው፡ተራራ፡ወደ፡ገሊላ፡ኼዱ፥
17፤ባዩትም፡ጊዜ፡ሰገዱለት፤የተጠራጠሩ፡ግን፡ነበሩ።
18፤ኢየሱስም፡ቀረበና፡እንዲህ፡ብሎ፡ተናገራቸው፦ሥልጣን፡ዅሉ፡በሰማይና፡በምድር፡ተሰጠኝ።
19-20፤እንግዲህ፡ኺዱና፡አሕዛብን፡ዅሉ፡በአብ፡በወልድና፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡ስም፡
እያጠመቃችዃቸው፥ያዘዝዃችኹንም፡ዅሉ፡እንዲጠብቁ፡እያስተማራችዃቸው፡ደቀ፡መዛሙርት፡
አድርጓቸው፤እንሆም፡እኔ፡እስከ፡ዓለም፡ፍጻሜ፡ድረስ፡ዅልጊዜ፡ከእናንተ፡ጋራ፡ነኝ፨
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]
[[መደብ:ትንቢት]]
hqf3gg26yj1d36wriocf2gjkyrjqe1c
የዮሐንስ ወንጌል
0
48650
372201
371258
2022-08-01T18:47:00Z
ክርስቶስሰምራ
27288
wikitext
text/x-wiki
{{infobox|abovestyle=background:#BCD4EC|above=የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌል <div class=floatright>[[File:Livre.png|70px]]</div>|image=[[File:Ethiopian - John the Evangelist - Walters W850153V - Open Group.jpg|thumb|250px|center|የወንጌላዊው ዮሐንስ ምስል ስዕል [[:en:Gunda Gunde|በጉንዳ ጉንዶ ገዳም ወንጌል]] ፲፭፴፪ ዓ.ም.]]|caption=|headerstyle=background:#BCD4EC|header1=[[:en:John the Evangelist|ክርስቶስ የሚወደው ደቀመዝሙር ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ ]]
|headerstyle=background:#BCD4EC|header13=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=|data1=|label2=የፀሐፊው ስም|data2=ዮሐንስ |label3=የተወለደበት ቀን|data3=በ፩ኛው ክፍለ ዘመን በ፲ኛው ዓመት |label4=የተወለደበት ቦታ|data4=ቤተሳይዳ|label5=ሥራው|data5=ወንጌል ሰባኪ ፀሐፊም|label6=ያረፈበት ቀን|data6=፻ ዓ.ም.|label7=ንግሥ|data7=[[ጥር ፬]]|label8=መታወቂያው|data8=
[[File:BookDimmaJohnSymbol.jpg|75px]]| label9=የሚከበረው|data9=በመላው የክርስትና እምነት ተከታይ|label10=የጻፈው [[ወንጌል]]|data10=፳፩ ምዕራፍ|data11=<div class="floatleft">← '''[[የሉቃስ ወንጌል]]'''</span></div><div class="floatright">'''[[የሐዋርያት ሥራ ፩]]''' →</span>|captionstyle=|header12=}}
'''የጌታችን የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ወንጌል ቅዱስ ዮሐንስ እንደ ጻፈው'''። ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ይወደው የነበረው የዘብዴዎስ ልጅ ዮሐንስ በፍልስጤም ከፍልስጤምም ውጪ ክርስትና እንድትስፋፋ ያደረገ ጌታ በመስቀል ላይ ሳለ '''[[ማርያም|እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን]]''' እንዲያገለግላት አደራ የተቀበለ የእመቤታችን የአደራ ልጅ ነው (ዮሐ. ፲፱፡፳፮)።
ከዚህም ጋር '''ከ[[ቅዱስ ጳውሎስ]]''' ዕረፍት በኋላ '''ከ[[ኢየሩሳሌም]]''' ወደ '''[[ኤፌሶን]]''' ሄዶ በትንሽዋ እሲያ ወንጌልን የሰበከ በሮማዊው ቄሣር በዶሚቲያኖስ ዘመነ መንግሥት ወደ ፍጥሞ ደሴት ተሰዶ በእስር ቤት ሳለ '''[[የዮሐንስ ራእይ|ራእይ]]ን''' የጻፈ ነው ።
{{ የቦታ መረጃ
| ስም = [[:en:Patmos|ፍጥሞ]]
| ሌላ_ስም =
| ካርታ_አገር =
| ክፍላገር =
| width =
| relief =
| lat_deg =
| lat_min =
| north_south = N
| lon_deg =
| lon_min =
| east_west = E
| ከፍታ =
| ሕዝብ_ጠቅላላ =
| ስዕል = Chiliomodi Patmos.jpg|
| ስዕል_መግለጫ = ቅዱስ ዮሐንስ ብግዞት ለብቻው ለብዙ ዓመት ሲኖርቦት [[የዮሐንስ ራእይ]] ክርስቶስ ተገልጾለት ያጻፈው [[:en:Patmos|ፍጥሞ]] የምትባለው ትንሽ ደሴት ።
<center><span style="font-size:16px>'''ግሪክና አዋሳኝዋ ቱርክ'''</span></center>
{{Location map+ | ግሪክ
| width = 250
| float = center
| caption = [[File:Red ff0000 pog.svg|10px]] '''ፍጥሞ''' <br> [[File:Green 008000 pog.svg|10px]] '''ኤፌሶን'''
| relief = 1
| places =
{{Location map~ | ግሪክ
| label = '''[[:en:Patmos|ፍጥሞ]]'''
| position = bottom
| background = transparent
| mark = Red pog.svg
| alt =
| mark-title = ፍጥሞ
| lat_deg = 37.325 | lat_min = 0| lat_dir = N
| lon_deg = 26.541| lon_min = 6.67 | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = '''[[ኤፌሶን]]'''
| position = top
| background = transparent
| mark = Green pog.svg
| alt =
| mark-title = ኤፌሶን
| lat_deg = 37.56 | lat_min = 3 | lat_dir = N
| lon_deg = 27.20 | lon_min = 3 | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = <span style="font-size:18px>'''[[ግሪክ (አገር)|ግ ሪ ክ]]'''</span>
| position =
| background = transparent
| alt =
| mark = Antu map-mercator.svg
| link =
| lat_deg = 39.86 | lat_min = 3 | lat_dir = N
| lon_deg = 20.50 | lon_min = 3 | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = <span style="font-size:18px>'''[[ቱርክ]]'''</span>
| position =
| background = transparent
| mark = Antu map-mercator.svg
| alt =
| link =
| lat_deg = 38.86 | lat_min = | lat_dir = N
| lon_deg = 29.50 | lon_min = | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = [[ስዕል:ግሪክና ቱርክ በአ.PNG|88px]]
| position =
| background = transparent
| mark = Antu map-mercator.svg
| alt =
| link =
| lat_deg = 36.30 | lat_min = | lat_dir = N
| lon_deg = 18.85 | lon_min = | lon_dir = E
}}
}}
}}
ከዶሚቴያኖስም ሞት በኋላ ወደ ኤፌሶን ተመልሶ " ልጆቼ እርስበርሳቹህ ተፋቀሩ " እያለ ያስተማረ በስሙ የሚጠሩትን ወንጌልን እና ሦስቱን መልዕክታት የጻፈ ንባቤ መለኮት የሚል ስያሜ የተሰጠው ሐዋርያ ነው። ወንጌሉም ጌታ ከዐረገ በኋላ በሠላሳ ወይም በሠላሳ አምስት ዓመት ኔሮን ቄሣር በነገሠ በስምንት ዓመት በ[[የናኒ]] ቋንቋ ጻፈው በልሳነ [[ጽርዕ]] የሚልም አብነት አለ። ከአራቱ ወንጌል መጨረሻ ላይ የተጻፈ ነው<ref>ወንጌል [http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) አንድምታ] {{Wayback|url=http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) |date=20190108105342 }} ይመልከቱ</ref>።
=== ምልክቱ ===
ወንጌላዊው ዮሐንስ በንስር ይመሰላል። በሥነ አንስርት(አሞሮች) የሊቃውንት ጥናት እንደሚነገረው ንስር ከሌሎች አዕዋፍ ሁሉ ተለይቶ ወደላይ መጥቆ ይበራል። በላይም ሆኖ በመሬት ላይ ያሉትን ረቂቃን ነገሮችን አጣርቶ ማየት ይችላል። ወንጌላዊው ዮሐንስም ወንጌልን ሲጽፍ ከወንጌላውያኑ አጻጻፍ በተለየ በሚስጥረ ሥላሴ ይጀምራል ስለሥጋዌም ሲጽፍ ወደላይ መጥቆ በማሰብ ቅድመ ዓለም ስለነበረው ቃል ይተርክና [["ያቀድሞ የነበረው ቃል ሥጋ ሆነ"]] በማለት ይጽፋል (ዮሐ.፩፡፲፬)። ንስር ወደላይ መጥቆ እንደሚበርና ወደ ምድር ሲመለከት ረቂቃን የሆኑትን ነገሮች መመልከት እንደሚችል፡ ዮሐንስም ረቂቅና ጥልቅ የሆነውን ትምህርት ያስተምር ነበር። እነዚህም:
*[["እግዚአብሔር ፍቅር ነው"]]
*[["እግዚአብሔር ብርሃን ነው"]]
*[["እግዚአብሔር ሕይወት ነው"]]
የሚሉትና የመሳሰሉት ናቸው።<ref>የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ወንጌል [http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) አንድምታን] {{Wayback|url=http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) |date=20190108105342 }}ደበሎ ድህረገፅ ላይ ይመልከቱ</ref>
=== ማጣቀሻ ===
መጀመርያ ሦስቱ ወንጌላት ([[የማቴዎስ ወንጌል]]፣ [[የማርቆስ ወንጌል]]፣ [[የሉቃስ ወንጌል]]) ስለተመሳሳይነታችው «ሲኖፕቲክ» («አከከታች») ወንጌላት ሲባሉ፣ የዮሐንስ ወንጌል ስለ ኢየሱስ ሕይወት፣ ስብከትና ትምህርት ከነዚህ የተለየ ነፃ አስተያየት ያለውን ድርሰት ያቀርባል። እንደ ሌሎቹም አሁን መጀመርያ የምናውቀው ቅጂ በ[[ግሪክኛ]] ነው።
<center><span style=font-size:26px>'''የዮሐንስ ወንጌል'''</span></center>
== '''ምዕራፍ ፩''' ==
1፤በመዠመሪያው፡ቃል፡ነበረ፥ቃልም፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ነበረ፥ቃልም፡እግዚአብሔር፡ነበረ።
2፤ይህ፡በመዠመሪያው፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ነበረ።
3፤ዅሉ፡በርሱ፡ኾነ፥ከኾነውም፡አንዳች፡ስንኳ፡ያለርሱ፡አልኾነም።
4፤በርሱ፡ሕይወት፡ነበረች፥ሕይወትም፡የሰው፡ብርሃን፡ነበረች።
5፤ብርሃንም፡በጨለማ፡ይበራል፥ጨለማም፡አላሸነፈውም።
6፤ከእግዚአብሔር፡የተላከ፡ስሙ፡ዮሐንስ፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡ነበረ፤
7፤ዅሉ፡በርሱ፡በኩል፡እንዲያምኑ፡ይህ፡ስለ፡ብርሃን፡ይመሰክር፡ዘንድ፡ለምስክር፡መጣ።
8፤ስለ፡ብርሃን፡ሊመሰክር፡መጣ፡እንጂ፥ርሱ፡ብርሃን፡አልነበረም።
9፤ለሰው፡ዅሉ፡የሚያበራው፡እውነተኛው፡ብርሃን፡ወደ፡ዓለም፡ይመጣ፡ነበር።
10፤በዓለም፡ነበረ፥ዓለሙም፡በርሱ፡ኾነ፥ዓለሙም፡አላወቀውም።
11፤የርሱ፡ወደኾነው፡መጣ፥የገዛ፡ወገኖቹም፡አልተቀበሉትም።
12፤ለተቀበሉት፡ዅሉ፡ግን፥በስሙ፡ለሚያምኑት፡ለእነርሱ፡የእግዚአብሔር፡ልጆች፡ይኾኑ፡ዘንድ፡ሥልጣንን፡
ሰጣቸው፤
13፤እነርሱም፡ከእግዚአብሔር፡ተወለዱ፡እንጂ፡ከደም፡ወይም፡ከሥጋ፡ፈቃድ፡ወይም፡ከወንድ፡ፈቃድ፡
አልተወለዱም።
14፤ቃልም፡ሥጋ፡ኾነ፤ጸጋንና፡እውነትንም፡ተመልቶ፡በእኛ፡ዐደረ፥አንድ፡ልጅም፡ከአባቱ፡ዘንድ፡እንዳለው፡ክብር፡የኾነው፡ክብሩን፡አየን።
15፤ዮሐንስ፡ስለ፡ርሱ፡መሰከረ፡እንዲህም፡ብሎ፡ጮኸ፦ከእኔ፡በዃላ፡የሚመጣው፡ርሱ፡ከእኔ፡በፊት፡
ነበረና፡ከእኔ፡ይልቅ፡የከበረ፡ኾኗል፤ስለ፡ርሱ፡ያልኹት፡ይህ፡ነበረ።
16፤እኛ፡ዅላችን፡ከሙላቱ፡ተቀብለን፡በጸጋ፡ላይ፡ጸጋ፡ተሰጥቶናልና፥ሕግ፡በሙሴ፡ተሰጥቶ፡ነበርና፤
17፤ጸጋና፡እውነት፡ግን፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ኾነ።
18፤መቼም፡ቢኾን፡እግዚአብሔርን፡ያየው፡አንድ፡ስንኳ፡የለም፤በአባቱ፡ዕቅፍ፡ያለ፡አንድ፡ልጁ፡ርሱ፡
ተረከው።
19፤አይሁድም፦አንተ፡ማን፡ነኽ፧ብለው፡ይጠይቁት፡ዘንድ፡ከኢየሩሳሌም፡ካህናትንና፡ሌዋውያንን፡በላኩበት፡ጊዜ፥የዮሐንስ፡ምስክርነት፡ይህ፡ነው።
20፤መሰከረም፡አልካደምም፤እኔ፡ክርስቶስ፡አይደለኹም፡ብሎ፡መሰከረ።
21፤እንኪያስ፡ማን፡ነኽ፧ኤልያስ፡ነኽን፧ብለው፡ጠየቁት፦አይደለኹም፡አለ፦ነቢዩ፡ነኽን፧አይደለኹም፡
ብሎ፡መለሰ።
22፤እንኪያስ፦ማን፡ነኽ፧ለላኩን፡መልስ፡እንድንሰጥ፤ስለ፡ራስኽ፡ምን፡ትላለኽ፧አሉት።
23፤ርሱም፦ነቢዩ፡ኢሳይያስ፡እንዳለ፦የጌታን፡መንገድ፡አቅኑ፡ብሎ፡በምድረ፡በዳ፡የሚጮኽ፡ሰው፡
ድምፅ፡እኔ፡ነኝ፡አለ።
24-25፤የተላኩትም፡ከፈሪሳውያን፡ነበሩና፦እንኪያስ፡አንተ፡ክርስቶስ፡ወይም፡ኤልያስ፡ወይም፡ነቢዩ፡
ካይደለኽ፥ስለ፡ምን፡ታጠምቃለኽ፧ብለው፡ጠየቁት።
26፤ዮሐንስ፡መልሶ፦እኔ፡በውሃ፡አጠምቃለኹ፤ዳሩ፡ግን፡እናንተ፡የማታውቁት፡በመካከላችኹ፡ቆሟል፤27፤እኔ፡የጫማውን፡ጠፍር፡ልፈታ፡የማይገ፟ባ፟ኝ፥ከእኔ፡በዃላ፡የሚመጣው፡ከእኔ፡ይልቅ፡የሚከብር፡ይህ፡
ነው፡አላቸው።
28፤ይህ፡ነገር፡ዮሐንስ፡ያጠምቅበት፡በነበረው፡በዮርዳኖስ፡ማዶ፡በቢታንያ፡በቤተ፡ራባ፡ኾነ።
29፤በነገው፡ዮሐንስ፡ኢየሱስን፡ወደ፡ርሱ፡ሲመጣ፡አይቶ፡እንዲህ፡አለ፦እንሆ፥የዓለምን፡ኀጢአት፡
የሚያስወግድ፡የእግዚአብሔር፡በግ።
30፤አንድ፡ሰው፡ከእኔ፡በዃላ፡ይመጣል፥ከእኔም፡በፊት፡ነበርና፥ከእኔ፡ይልቅ፡የከበረ፡ኾኗል፡ብዬ፡ስለ፡
ርሱ፡ያልኹት፡ይህ፡ነው።
31፤እኔም፡አላውቀውም፡ነበር፥ዳሩ፡ግን፡ለእስራኤል፡ይገለጥ፡ዘንድ፡ስለዚህ፡በውሃ፡እያጠመቅኹ፡እኔ፡
መጣኹ።
32፤ዮሐንስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መሰከረ።መንፈስ፡ከሰማይ፡እንደ፡ርግብ፡ኾኖ፡ሲወርድ፡አየኹ፤በርሱ፡
ላይም፡ኖረ።
33፤እኔም፡አላውቀውም፡ነበር፥ዳሩ፡ግን፡በውሃ፡አጠምቅ፡ዘንድ፡የላከኝ፡ርሱ፦መንፈስ፡ሲወርድበትና፡ሲኖርበት፡የምታየው፥በመንፈስ፡ቅዱስ፡የሚያጠምቅ፡ርሱ፡ነው፡አለኝ።
34፤እኔም፡አይቻለኹ፡ርሱም፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡ኾነ፡መስክሬያለኹ።
35፤በነገው፡ደግሞ፡ዮሐንስ፡ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ኹለት፡ቆመው፡ነበር፥
36፤ኢየሱስም፡ሲኼድ፡ተመልክቶ፦እንሆ፥የእግዚአብሔር፡በግ፡አለ።
37፤ኹለቱም፡ደቀ፡መዛሙርት፡ሲናገር፡ሰምተው፡ኢየሱስን፡ተከተሉት።
38፤ኢየሱስም፡ዘወር፡ብሎ፡ሲከተሉትም፡አይቶ፦ምን፡ትፈልጋላችኹ፧አላቸው።
39፤እነርሱም፦ረቢ፥ወዴት፡ትኖራለኽ፧አሉት፤ትርጓሜው፡መምህር፡ሆይ፡ማለት፡ነው።
40፤መጥታችኹ፡እዩ፡አላቸው።መጥተው፡የሚኖርበትን፡አዩ፥በዚያም፡ቀን፡በርሱ፡ዘንድ፡ዋሉ፤ዐሥር፡
ሰዓት፡ያኽል፡ነበረ።
41፤ከዮሐንስ፡ዘንድ፡ሰምተው፡ከተከተሉት፡ከኹለቱ፡አንዱ፡የስምዖን፡ጴጥሮስ፡ወንድም፡እንድርያስ፡ነበረ።
42፤ርሱ፡አስቀድሞ፡የራሱን፡ወንድም፡ስምዖንን፡አገኘውና፦መሲሕን፡አግኝተናል፡አለው፤ትርጓሜውም፡ክርስቶስ፡ማለት፡ነው።
43፤ወደ፡ኢየሱስም፡አመጣው።ኢየሱስም፡ተመልክቶ፦አንተ፡የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ነኽ፤አንተ፡ኬፋ፡
ትባላለኽ፡አለው፤ትርጓሜው፡ጴጥሮስ፡ማለት፡ነው።
44፤በነገው፡ኢየሱስ፡ወደ፡ገሊላ፡ሊወጣ፡ወደደ፥ፊልጶስንም፡አገኘና፦ተከተለኝ፡አለው።
45፤ፊልጶስም፡ከእንድርያስና፡ከጴጥሮስ፡ከተማ፡ከቤተ፡ሳይዳ፡ነበረ።
46፤ፊልጶስ፡ናትናኤልን፡አግኝቶ፦ሙሴ፡በሕግ፡ነቢያትም፡ስለ፡ርሱ፡የጻፉትን፡የዮሴፍን፡ልጅ፡የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡አግኝተነዋል፡አለው።
47፤ናትናኤልም፦ከናዝሬት፡መልካም፡ነገር፡ሊወጣ፡ይችላልን፧አለው።ፊልጶስ፦መጥተኽ፡እይ፡አለው።
48፤ኢየሱስ፡ናትናኤልን፡ወደ፡ርሱ፡ሲመጣ፡አይቶ፡ስለ፡ርሱ፦ተንኰል፡የሌለበት፡በእውነት፡የእስራኤል፡
ሰው፥እንሆ፥አለ።
49፤ናትናኤልም፦ከወዴት፡ታውቀኛለኽ፧አለው።ኢየሱስም፡መልሶ፦ፊልጶስ፡ሳይጠራኽ፥ከበለስ፡በታች፡
ሳለኽ፥አየኹኽ፡አለው።
50፤ናትናኤልም፡መልሶ፦መምህር፡ሆይ፥አንተ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኽ፤አንተ፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ነኽ፡
አለው።
51፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ከበለስ፡በታች፡አየኹኽ፡ስላልኹኽ፡አመንኽን፧ከዚህ፡የሚበልጥ፡ነገር፡ታያለኽ፡
አለው።
52፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ሰማይ፡ሲከፈት፡የእግዚአብሔርም፡መላእክት፡በሰው፡ልጅ፡ላይ፡
ሲወጡና፡ሲወርዱ፡ታያላችኹ፡አለው።
== '''ምዕራፍ ፪''' ==
1
በሦስተኛውም ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ነበረ፥ የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች፤
2
ኢየሱስም ደግሞ ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።
3
የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የኢየሱስ እናት፦ የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም አለችው።
4
ኢየሱስም፦ አንቺ ሴት፥ ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም አላት።
5
እናቱም ለአገልጋዮቹ፦ የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ አለቻቸው።
6
አይሁድም እንደሚያደርጉት የማንጻት ልማድ ስድስት የድንጋይ ጋኖች በዚያ ተቀምጠው ነበር፥ እያንዳንዳቸውም ሁለት ወይም ሦስት እንስራ ይይዙ ነበር።
7
ኢየሱስም፦ ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሞሉአቸው።
8
አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው፤ ሰጡትም።
9
አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ፦
10
ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤ አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል አለው።
11
ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መጀመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ፤ ክብሩንም ገለጠ፥ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ።
12
ከዚህ በኋላ ከእናቱና ከወንድሞቹ ከደቀ መዛሙርቱም ጋር ወደ ቅፍርናሆም ወረደ፥ በዚያም ጥቂት ቀን ኖሩ።
13
የአይሁድ ፋሲካም ቀርቦ ነበር፥ ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ።
14
በመቅደስም በሬዎችንና በጎችን ርግቦችንም የሚሸጡትን ገንዘብ ለዋጮችንም ተቀምጠው አገኘ፤
15
የገመድም ጅራፍ አበጅቶ ሁሉን በጎችንም በሬዎችንም ከመቅደስ አወጣቸው፥ የለዋጮችንም ገንዘብ አፈሰሰ ገበታዎቻቸውንም ገለበጠ፥
16
ርግብ ሻጪዎችንም፦ ይህን ከዚህ ውሰዱ፤ የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት አላቸው።
17
ደቀ መዛሙርቱም፦ የቤትህ ቅናት ይበላኛል ተብሎ እንደ ተጻፈ አሰቡ።
18
ስለዚህ አይሁድ መልሰው፦ ይህን ስለምታደርግ ምን ምልክት ታሳየናለህ? አሉት።
19
ኢየሱስም መልሶ፦ ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው።
20
ስለዚህ አይሁድ፦ ይህ ቤተመቅደስ ከአርባ ስድስት ዓመት ጀምሮ ይሠራ ነበር፥ አንተስ በሦስት ቀን ታነሣዋለህን? አሉት።
21
እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ ይል ነበር።
22
ስለዚህ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ይህን እንደ ተናገረ አሰቡና መጽሐፍንና ኢየሱስ የተናገረውን ቃል አመኑ።
23
በፋሲካ በዓልም በኢየሩሳሌም ሳለ፥ ያደረገውን ምልክት ባዩ ጊዜ ብዙ ሰዎች በስሙ አመኑ፤
24-25
ነገር ግን ኢየሱስ ሰዎችን ሁሉ ያውቅ ነበር፤ ስለ ሰውም ማንም ሊመሰክር አያስፈልገውም ነበርና አይተማመናቸውም ነበር፤ ራሱ በሰው ያለውን ያውቅ ነበርና።
== '''ምዕራፍ ፫''' ==
1፤ከፈሪሳውያንም፡ወገን፡የአይሁድ፡አለቃ፡የኾነ፡ኒቆዲሞስ፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡ነበረ፤ርሱም፡በሌሊት፡
ወደ፡ኢየሱስ፡መጥቶ፦
2፤መምህር፡ሆይ፥እግዚአብሔር፡ከርሱ፡ጋራ፡ከኾነ፡በቀር፡አንተ፡የምታደርጋቸውን፡እነዚህን፡ምልክቶች፡
ሊያደርግ፡የሚችል፡የለምና፡መምህር፡ኾነኽ፡ከእግዚአብሔር፡ዘንድ፡እንደ፡መጣኽ፡እናውቃለን፡አለው።
3፤ኢየሱስም፡መልሶ፦እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥ሰው፡ዳግመኛ፡ካልተወለደ፡በቀር፡የእግዚአብሔርን፡
መንግሥት፡ሊያይ፡አይችልም፡አለው።
4፤ኒቆዲሞስም፦ሰው፡ከሸመገለ፡በዃላ፡እንዴት፡ሊወለድ፡ይችላል፧ኹለተኛ፡ወደ፡እናቱ፡ማሕፀን፡ገብቶ፡
ይወለድ፡ዘንድ፡ይችላልን፧አለው።
5፤ኢየሱስም፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥ሰው፡ከውሃና፡ከመንፈስ፡ካልተወለደ፡
በቀር፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ሊገባ፡አይችልም።
6፤ከሥጋ፡የተወለደ፡ሥጋ፡ነው፥ከመንፈስም፡የተወለደ፡መንፈስ፡ነው።
7፤ዳግመኛ፡ልትወለዱ፡ያስፈልጋችዃል፡ስላልኹኽ፡አታድንቅ።
8፤ነፋስ፡ወደሚወደ፟ው፡ይነፍሳል፥ድምፁንም፡ትሰማለኽ፥ነገር፡ግን፥ከወዴት፡እንደ፡መጣ፡ወዴትም፡
እንዲኼድ፡አታውቅም፤ከመንፈስ፡የተወለደ፡ዅሉ፡እንዲሁ፡ነው።
9፤ኒቆዲሞስ፡መልሶ፦ይህ፡እንዴት፡ሊኾን፡ይችላል፧አለው።
10፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አለው፦አንተ፡የእስራኤል፡መምህር፡ስትኾን፡ይህን፡አታውቅምን፧
11፤እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥የምናውቀውን፡እንናገራለን፡ያየነውንም፡እንመሰክራለን፥ምስክራችንንም፡
አትቀበሉትም።
12፤ስለ፡ምድራዊ፡ነገር፡በነገርዃችኹ፡ጊዜ፡ካላመናችኹ፥ስለ፡ሰማያዊ፡ነገር፡ብነግራችኹ፡እንዴት፡ታምናላችኹ፧
13፤ከሰማይም፡ከወረደ፡በቀር፡ወደ፡ሰማይ፡የወጣ፡ማንም፡የለም፥ርሱም፡በሰማይ፡የሚኖረው፡የሰው፡ልጅ፡
ነው።
14-15፤ሙሴም፡በምድረ፡በዳ፡እባብን፡እንደ፡ሰቀለ፡እንዲሁ፡በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡
እንዲኖረው፡እንጂ፡እንዳይጠፋ፡የሰው፡ልጅ፡ይሰቀል፡ይገ፟ባ፟ዋል።
16፤በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡እንዲኖረው፡እንጂ፡እንዳይጠፋ፡እግዚአብሔር፡አንድያ፡
ልጁን፡እስኪሰጥ፡ድረስ፡ዓለሙን፡እንዲሁ፡ወዷ፟ልና።
17፤ዓለም፡በልጁ፡እንዲድን፡ነው፡እንጂ፥በዓለም፡እንዲፈርድ፡እግዚአብሔር፡ወደ፡ዓለም፡አልላከውምና።
18፤በርሱ፡በሚያምን፡አይፈረድበትም፤በማያምን፡ግን፡በአንዱ፡በእግዚአብሔር፡ልጅ፡ስም፡ስላላመነ፡አኹን፡
ተፈርዶበታል።
19፤ብርሃንም፡ወደ፡ዓለም፡ስለ፡መጣ፡ሰዎችም፡ሥራቸው፡ክፉ፡ነበርና፥ከብርሃን፡ይልቅ፡ጨለማን፡ስለ፡
ወደዱ፡ፍርዱ፡ይህ፡ነው።
20፤ክፉ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡ብርሃንን፡ይጠላልና፥ሥራውም፡እንዳይገለጥ፡ወደ፡ብርሃን፡አይመጣም፤
21፤እውነትን፡የሚያደርግ፡ግን፡ሥራው፡በእግዚአብሔር፡ተደርጎ፡እንደ፡ኾነ፡ይገለጥ፡ዘንድ፡ወደ፡ብርሃን፡
ይመጣል።
22፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ወደይሁዳ፡አገር፡መጣ፥በዚያም፡ከነርሱ፡ጋራ፡
ተቀምጦ፡ያጠምቅ፡ነበር።
23፤ዮሐንስም፡ደግሞ፡በሳሌም፡አቅራቢያ፡በሄኖን፡በዚያ፡ብዙ፡ውሃ፡ነበርና፥ያጠምቅ፡ነበር፥
24፤እየመጡም፡ይጠመቁ፡ነበር፡ዮሐንስ፡ገና፡ወደ፡ወህኒ፡አልተጨመረም፡ነበርና።
25፤ስለዚህም፡በዮሐንስ፡ደቀ፡መዛሙርትና፡በአይሁድ፡መካከል፡ስለ፡ማንጻት፡ክርክር፡ኾነ።
26፤ወደ፡ዮሐንስም፡መጥተው፦መምህር፡ሆይ፥በዮርዳኖስ፡ማዶ፡ከአንተ፡ጋራ፡የነበረው፡አንተም፡
የመሰከርኽለት፥እንሆ፥ርሱ፡ያጠምቃል፡ዅሉም፡ወደ፡ርሱ፡ይመጣሉ፡አሉት።
27፤ዮሐንስ፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦ከሰማይ፡ካልተሰጠው፡ሰው፡አንዳች፡ሊቀበል፡አይችልም።
28፤እናንተ፦እኔ፡ክርስቶስ፡አይደለኹም፥ነገር፡ግን፦ከርሱ፡በፊት፡ተልኬያለኹ፡እንዳልኹ፡ራሳችኹ፡
ትመሰክሩልኛላችኹ።
29፤ሙሽራዪቱ፡ያለችው፡ርሱ፡ሙሽራ፡ነው፤ቆሞ፡የሚሰማው፡ሚዜው፡ግን፡በሙሽራው፡ድምፅ፡እጅግ፡
ደስ፡ይለዋል።እንግዲህ፡ይህ፡ደስታዬ፡ተፈጸመ።
30፤ርሱ፡ሊልቅ፡እኔ፡ግን፡ላንስ፡ያስፈልጋል።
31፤ከላይ፡የሚመጣው፡ከዅሉ፡በላይ፡ነው፤ከምድር፡የሚኾነው፡የምድር፡ነው፥የምድሩንም፡
ይናገራል።ከሰማይ፡የሚመጣው፡ከዅሉ፡በላይ፡ነው።
32፤ያየውንና፡የሰማውንም፡ይህን፡ይመሰክራል፥ምስክሩንም፡የሚቀበለው፡የለም።
33፤ምስክሩን፡የተቀበለ፡እግዚአብሔር፡እውነተኛ፡እንደ፡ኾነ፡አተመ።
34፤እግዚአብሔር፡የላከው፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ይናገራልና፤እግዚአብሔር፡መንፈሱን፡ሰፍሮ፡አይሰጥምና።
35፤አባት፡ልጁን፡ይወዳል፡ዅሉንም፡በእጁ፡ሰጥቶታል።
36፤በልጁ፡የሚያምን፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡አለው፤በልጁ፡የማያምን፡ግን፡የእግዚአብሔር፡ቍጣ፡በርሱ፡
ላይ፡ይኖራል፡እንጂ፡ሕይወትን፡አያይም።
== '''ምዕራፍ ፬''' ==
1፤እንግዲህ፦ኢየሱስ፡ከዮሐንስ፡ይልቅ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ያደርጋል፡ያጠምቅማል፡ማለትን፡ፈሪሳውያን፡
እንደ፡ሰሙ፡ጌታ፡ባወቀ፡ጊዜ፥
2-3፤ይሁዳን፡ትቶ፡ወደ፡ገሊላ፡ደግሞ፡ኼደ፤ዳሩ፡ግን፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡እንጂ፡ኢየሱስ፡ራሱ፡
አላጠመቀም።
4፤በሰማርያም፡ሊያልፍ፡ግድ፡ኾነበት።
5፤ስለዚህ፥ያዕቆብ፡ለልጁ፣ለዮሴፍ፡በሰጠው፡ስፍራ፡አጠገብ፡ወደምትኾን፥ሲካር፡ወደምትባል፡የሰማርያ፡ከተማ፡መጣ፤
6፤በዚያም፡የያዕቆብ፡ጕድጓድ፡ነበረ።ኢየሱስም፡መንገድ፡ከመኼድ፡ደክሞ፡በጕድጓድ፡አጠገብ፡እንዲህ፡
ተቀመጠ፤ጊዜውም፡ስድስት፡ሰዓት፡ያኽል፡ነበረ።
7፤ከሰማርያ፡አንዲት፡ሴት፡ውሃ፡ልትቀዳ፡መጣች።ኢየሱስም፦ውሃ፡አጠጪኝ፡አላት፤
8፤ደቀ፡መዛሙርቱ፡ምግብ፡ሊገዙ፡ወደ፡ከተማ፡ኼደው፡ነበርና።
9፤ስለዚህ፥ሳምራዊቲቱ፦አንተ፡የይሁዳ፡ሰው፡ስትኾን፡ሳምራዊት፡ሴት፡ከምኾን፡ከእኔ፡መጠጥ፡እንዴት፡ትለምናለኽ፧አለችው፤አይሁድ፡ከሳምራውያን፡ጋራ፡አይተባበሩም፡ነበርና።
10፤ኢየሱስ፡መልሶ፦የእግዚአብሔርን፡ስጦታና፦ውሃ፡አጠጪኝ፡የሚልሽ፡ማን፡መኾኑንስ፡
ብታውቂ፥አንቺ፡ትለምኚው፡ነበርሽ፡የሕይወትም፡ውሃ፡ይሰጥሽ፡ነበር፡አላት።
11፤ሴቲቱ፦ጌታ፡ሆይ፥መቅጃ፡የለኽም፡ጕድጓዱም፡ጥልቅ፡ነው፤እንግዲህ፡የሕይወት፡ውሃ፡ከወዴት፡
ታገኛለኽ።
[[ስዕል:ክርስቶስ ሣምራዊቷን ሲያናግር.jpeg|thumb|ኢየሱስ ክርስቶስ ከሳምራዊቷ ሴት ጋር በውሃ ጉድጓዱ ቦታ ሲነጋገር::]]<p>
12፤በእውኑ፡አንተ፡ይህን፡ጕድጓድ፡ከሰጠን፡ከአባታችን፡ከያዕቆብ፡ትበልጣለኽን፧ራሱም፡ልጆቹም፡
ከብቶቹም፡ከዚህ፡ጠጥተዋል፡አለችው።
13፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ከዚህ፡ውሃ፡የሚጠጣ፡ዅሉ፡እንደ፡ገና፡ይጠማል፤
14፤እኔ፡ከምሰጠው፡ውሃ፡የሚጠጣ፡ዅሉ፡ግን፡ለዘለዓለም፡አይጠማም፥እኔ፡የምሰጠው፡ውሃ፡በርሱ፡
ውስጥ፡ለዘለዓለም፡ሕይወት፡የሚፈልቅ፡የውሃ፡ምንጭ፡ይኾናል፡እንጂ፡አላት።
15፤ሴቲቱ፦ጌታ፡ሆይ፥እንዳልጠማ፡ውሃም፡ልቀዳ፡ወደዚህ፡እንዳልመጣ፡ይህን፡ውሃ፡ስጠኝ፡አለችው።
16፤ኢየሱስም፦ኺጂና፡ባልሽን፡ጠርተሽ፡ወደዚህ፡ነዪ፡አላት።
17፤ሴቲቱ፡መልሳ፦ባል፡የለኝም፡አለችው።ኢየሱስ፦ባል፡የለኝም፡በማለትሽ፡መልካም፡ተናገርሽ፤
18፤ዐምስት፡ባሎች፡ነበሩሽና፥አኹን፡ከአንቺ፡ጋራ፡ያለው፡ባልሽ፡አይደለም፤በዚህስ፡እውነት፡ተናገርሽ፡
አላት።
19፤ሴቲቱ፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡ነቢይ፡እንደ፡ኾንኽ፡አያለኹ።
20፤አባቶቻችን፡በዚህ፡ተራራ፡ሰገዱ፤እናንተም፦ሰው፡ሊሰግድበት፡የሚገ፟ባ፟ው፡ስፍራ፡በኢየሩሳሌም፡ነው፡
ትላላችኹ፡አለችው።
21፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላት፦አንቺ፡ሴት፥እመኚኝ፥በዚህ፡ተራራ፡ወይም፡በኢየሩሳሌም፡ለአብ፡
የማትሰግዱበት፡ጊዜ፡ይመጣል።
22፤እናንተስ፡ለማታውቁት፡ትሰግዳላችኹ፤እኛ፡መዳን፡ከአይሁድ፡ነውና፥ለምናውቀው፡እንሰግዳለን።
23፤ነገር፡ግን፥በእውነት፡የሚሰግዱ፡ለአብ፡በመንፈስና፡በእውነት፡የሚሰግዱበት፡ጊዜ፡ይመጣል፡አኹንም፡
ኾኗል፤አብ፡ሊሰግዱለት፡እንደ፡እነዚህ፡ያሉትን፡ይሻልና፤
24፤እግዚአብሔር፡መንፈስ፡ነው፥የሚሰግዱለትም፡በመንፈስና፡በእውነት፡ሊሰግዱለት፡ያስፈልጋቸዋል።
25፤ሴቲቱ፦ክርስቶስ፡የሚባል፡መሲሕ፡እንዲመጣ፡ዐውቃለኹ፤ርሱ፡ሲመጣ፡ዅሉን፡ይነግረናል፡አለችው።
26፤ኢየሱስ፦የምናገርሽ፡እኔ፡ርሱ፡ነኝ፡አላት።
27፤በዚያም፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡መጡና፡ከሴት፡ጋራ፡በመነጋገሩ፡ተደነቁ፤ነገር፡ግን፦ምን፡
ትፈልጊያለሽ፧ወይም፦ስለ፡ምን፡ትናገራታለኽ፧ያለ፡ማንም፡አልነበረም።
28፤ሴቲቱም፡እንስራዋን፡ትታ፡ወደ፡ከተማ፡ኼደች፡ለሰዎችም፦
29፤ያደረግኹትን፡ዅሉ፡የነገረኝን፡ሰው፡ኑና፡እዩ፤እንጃ፡ርሱ፡ክርስቶስ፡ይኾንን፧አለች።
30፤ከከተማ፡ወጥተው፡ወደ፡ርሱ፡ይመጡ፡ነበር።
31፤ይህም፡ሲኾን፡ሳለ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦መምህር፡ሆይ፥ብላ፡ብለው፡ለመኑት።
32፤ርሱ፡ግን፦እናንተ፡የማታውቁት፡የምበላው፡መብል፡ለእኔ፡አለኝ፡አላቸው።
33፤ስለዚህ፥ደቀ፡መዛሙርቱ፦የሚበላው፡አንዳች፡ሰው፡አምጥቶለት፡ይኾንን፧ተባባሉ።
34፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦የእኔስ፡መብል፡የላከኝን፡ፈቃድ፡ኣደርግ፡ዘንድ፡ሥራውንም፡እፈጽም፡
ዘንድ፡ነው።
35፤እናንተ፦ገና፡አራት፡ወር፡ቀርቷል፡መከርም፡ይመጣል፡ትሉ፡
የለምን፧እንሆ፥እላችዃለኹ፥ዐይናችኹን፡አንሡ፡አዝመራውም፡አኹን፡እንደ፡ነጣ፡ዕርሻውን፡ተመልከቱ።
36፤የሚያጭድ፡ደመ፡ወዝን፡ይቀበላል፥የሚዘራና፡የሚያጭድም፡ዐብረው፡ደስ፡እንዲላቸው፡ለዘለዓለም፡
ሕይወት፡ፍሬን፡ይሰበስባል።
37፤አንዱ፡ይዘራል፡አንዱም፡ያጭዳል፡የሚለው፡ቃል፡በዚህ፡እውነት፡ኾኗልና።
38፤እኔም፡እናንተ፡ያልደከማችኹበትን፡ታጭዱ፡ዘንድ፡ሰደድዃችኹ፤ሌላዎች፡ደከሙ፡እናንተም፡
በድካማቸው፡ገባችኹ።
39፤ሴቲቱም፦ያደረግኹትን፡ዅሉ፡ነገረኝ፡ብላ፡ስለመሰከረችው፡ቃል፡ከዚያች፡ከተማ፡የሰማርያ፡ሰዎች፡
ብዙ፡አመኑበት።
40፤የሰማርያ፡ሰዎችም፡ወደ፡ርሱ፡በመጡ፡ጊዜ፡በእነርሱ፡ዘንድ፡እንዲኖር፡ለመኑት፤በዚያም፡ኹለት፡ቀን፡ያኽል፡ኖረ።
41፤ስለ፡ቃሉ፡ከፊተኛዎች፡ይልቅ፡ብዙ፡ሰዎች፡አመኑ፤
42፤ሴቲቱንም፦አኹን፡የምናምን፡ስለ፡ቃልሽ፡አይደለም፥እኛ፡ራሳችን፡ሰምተነዋልና፤ርሱም፡በእውነት፡
ክርስቶስ፡የዓለም፡መድኀኒት፡እንደ፡ኾነ፡እናውቃለን፡ይሏት፡ነበር።
43፤ከኹለቱ፡ቀኖችም፡በዃላ፡ከዚያ፡ወጥቶ፡ወደ፡ገሊላ፡ኼደ።
44፤ነቢይ፡በገዛ፡አገሩ፡እንዳይከበር፡ኢየሱስ፡ራሱ፡መስክሯልና።
45፤ወደ፡ገሊላም፡በመጣ፡ጊዜ፥የገሊላ፡ሰዎች፡ራሳቸው፡ደግሞ፡ለበዓል፡መጥተው፡ነበርና፥በበዓል፡
በኢየሩሳሌም፡ያደረገውን፡ዅሉ፡ስላዩ፡ተቀበሉት።
46፤ኢየሱስም፡ውሃውን፡የወይን፡ጠጅ፡ወዳደረገባት፡ወደ፡ገሊላ፡ቃና፡ዳግመኛ፡መጣ።በቅፍርናሖምም፡
ልጁ፡የታመመበት፡ከንጉሥ፡ቤት፡አንድ፡ሹም፡ነበረ።
47፤ርሱም፡ኢየሱስ፡ከይሁዳ፡ወደ፡ገሊላ፡እንደ፡መጣ፡ሰምቶ፡ልጁ፡ሊሞት፡ስለ፡አለው፡ወደ፡ርሱ፡ኼደ፡
ወርዶም፡እንዲፈውስለት፡ለመነው።
48፤ስለዚህም፡ኢየሱስ፦ምልክትና፡ድንቅ፡ነገር፡ካላያችኹ፡ከቶ፡አታምኑም፡አለው።
49፤ሹሙም፦ጌታ፡ሆይ፥ብላቴናዬ፡ሳይሞት፡ውረድ፡አለው።
50፤ኢየሱስም፦ኺድ፤ልጅኽ፡በሕይወት፡አለ፡አለው።ሰውዬውም፡ኢየሱስ፡የነገረውን፡ቃል፡አምኖ፡ኼደ።
51፤ርሱም፡ሲወርድ፡ሳለ፡ባሮቹ፡ተገናኙትና፦ብላቴናኽ፡በሕይወት፡አለ፡ብለው፡ነገሩት።
52፤ርሱም፡በጎ፡የኾነበትን፡ሰዓት፡ጠየቃቸው፤እነርሱም፦ትናንት፡በሰባት፡ሰዓት፡ንዳዱ፡ለቀቀው፡አሉት።
53፤አባቱም፥ኢየሱስ፦ልጅኽ፡በሕይወት፡አለ፡ባለው፡በዚያ፡ሰዓት፡እንደ፡ኾነ፡ዐወቀ፤ርሱም፡ከቤተ፡
ሰዎቹ፡ዅሉ፡ጋራ፡አመነ።
54፤ይህም፡ደግሞ፡ኢየሱስ፡ከይሁዳ፡ወደ፡ገሊላ፡መጥቶ፡ያደረገው፡ኹለተኛ፡ምልክት፡ነው።
== '''ምዕራፍ ፭''' ==
1፤ከዚህ፡በዃላ፡የአይሁድ፡በዓል፡ነበረ፥ኢየሱስም፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ወጣ።
2፤በኢየሩሳሌምም፡በበጎች፡በር፡አጠገብ፡በዕብራይስጥ፡ቤተ፡ሳይዳ፡የምትባል፡አንዲት፡መጠመቂያ፡
ነበረች፤ዐምስትም፡መመላለሻ፡ነበረባት።
3፤በእነዚህ፡ውስጥ፡የውሃውን፡መንቀሳቀስ፡እየጠበቁ፡በሽተኛዎችና፡ዕውሮች፡ዐንካሳዎችም፡ሰውነታቸውም፡
የሰለለ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ይተኙ፡ነበር።
4፤አንዳንድ፡ጊዜ፡የጌታ፡መልአክ፡ወደ፡መጠመቂያዪቱ፡ወርዶ፡ውሃውን፡ያናውጥ፡ነበርና፤እንግዲህ፡
ከውሃው፡መናወጥ፡በዃላ፡በመዠመሪያ፡የገባ፡ከማናቸው፡ካለበት፡ደዌ፡ጤናማ፡ይኾን፡ነበር።
5፤በዚያም፡ከሠላሳ፡ስምንት፡ዓመት፡ዠምሮ፡የታመመ፡አንድ፡ሰው፡ነበረ፤
6፤ኢየሱስ፡ይህን፡ሰው፡ተኝቶ፡ባየ፡ጊዜ፥እስከ፡አኹን፡ብዙ፡ዘመን፡እንዲሁ፡እንደ፡ነበረ፡
ዐውቆ፦ልትድን፡ትወዳለኽን፧አለው።
7፤ድውዩም፦ጌታ፡ሆይ፥ውሃው፡በተናወጠ፡ጊዜ፡በመጠመቂያዪቱ፡ውስጥ፡የሚያኖረኝ፡ሰው፡
የለኝም፥ነገር፡ግን፥እኔ፡ስመጣ፡ሳለኹ፡ሌላው፡ቀድሞኝ፡ይወርዳል፡ብሎ፡መለሰለት።
8፤ኢየሱስ፦ተነሣና፡ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ኺድ፡አለው።
9፤ወዲያውም፡ሰውዬው፡ዳነ፡ዐልጋውንም፡ተሸክሞ፡ኼደ።
10፤ያም፡ቀን፡ሰንበት፡ነበረ።ስለዚህ፡አይሁድ፡የተፈወሰውን፡ሰው፦ሰንበት፡ነው፥ዐልጋኽንም፡ልትሸከም፡
አልተፈቀደልኽም፡አሉት።
11፤ርሱ፡ግን፦ያዳነኝ፡ያ፡ሰው፦ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ኺድ፡አለኝ፡ብሎ፡መለሰላቸው።
12፤እነርሱም፦ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ኺድ፡ያለኽ፡ሰው፡ማን፡ነው፧ብለው፡ጠየቁት።
13፤ዳሩ፡ግን፡በዚያ፡ስፍራ፡ሕዝብ፡ሰለ፡ነበሩ፡ኢየሱስ፡ፈቀቅ፡ብሎ፡ነበርና፥የተፈወሰው፡ሰው፡ማን፡
እንደ፡ኾነ፡አላወቀም።
14፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡በመቅደስ፡አገኘውና፦እንሆ፥ድነኻል፤ከዚህ፡የሚብስ፡እንዳይደርስብኽ፡ወደ፡
ፊት፡ኀጢአት፡አትሥራ፡አለው።
15፤ሰውዬው፡ኼዶ፡ያዳነው፡ኢየሱስ፡እንደ፡ኾነ፡ለአይሁድ፡ነገረ።
16፤ስለዚህም፡በሰንበት፡ይህን፡ስላደረገ፡አይሁድ፡ኢየሱስን፡ያሳድዱት፡ነበር፡ሊገድሉትም፡ይፈልጉ፡ነበር።
17፤ኢየሱስ፡ግን፦አባቴ፡እስከ፡ዛሬ፡ይሠራል፡እኔም፡ደግሞ፡እሠራለኹ፡ብሎ፡መለሰላቸው።
18፤እንግዲህ፡ሰንበትን፡ስለ፡ሻረ፡ብቻ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥ደግሞ፡ራሱን፡ከእግዚአብሔር፡ጋራ፡
አስተካክሎ፦እግዚአብሔር፡አባቴ፡ነው፡ስለ፡አለ፥ስለዚህ፡አይሁድ፡ሊገድሉት፡አብዝተው፡ይፈልጉት፡ነበር።
19፤ስለዚህ፥ኢየሱስ፡መለሰ፥እንዲህም፡አላቸው፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥አብ፡ሲያደርግ፡ያየውን፡
ነው፡እንጂ፡ወልድ፡ከራሱ፡ሊያደርግ፡ምንም፡አይችልም፤ያ፡የሚያደርገውን፡ዅሉ፡ወልድ፡ደግሞ፡ይህን፡
እንዲሁ፡ያደርጋልና።
20፤አብ፡ወልድን፡ይወዳልና፥የሚያደርገውንም፡ዅሉ፡ያሳየዋል፤እናንተም፡ትደነቁ፡ዘንድ፡ከዚህ፡የሚበልጥ፡
ሥራ፡ያሳየዋል።
21፤አብ፡ሙታንን፡እንደሚያነሣ፡ሕይወትም፡እንደሚሰጣቸው፥እንዲሁ፡ወልድ፡ደግሞ፡ለሚወዳቸው፡ሕይወትን፡ይሰጣቸዋል።
22-23፤ሰዎች፡ዅሉ፡አብን፡እንደሚያከብሩት፡ወልድን፡ያከብሩት፡ዘንድ፥ፍርድን፡ዅሉ፡ለወልድ፡ሰጠው፡
እንጂ፡አብ፡ባንድ፡ሰው፡ስንኳ፡አይፈርድም።ወልድን፡የማያከብር፡የላከውን፡አብን፡አያከብርም።
24፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ቃሌን፡የሚሰማ፡የላከኝንም፡የሚያምን፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡
አለው፥ከሞትም፡ወደ፡ሕይወት፡ተሻገረ፡እንጂ፡ወደ፡ፍርድ፡አይመጣም።
25፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ሙታን፡የእግዚአብሔርን፡ልጅ፡ድምፅ፡የሚሰሙበት፡ሰዓት፡ይመጣል፡
ርሱም፡አኹን፡ነው፤የሚሰሙትም፡በሕይወት፡ይኖራሉ።
26፤አብ፡በራሱ፡ሕይወት፡እንዳለው፡እንዲሁ፡ደግሞ፡ለወልድ፡በራሱ፡ሕይወት፡እንዲኖረው፡ሰጥቶታልና።
27፤የሰው፡ልጅም፡ስለ፡ኾነ፡ይፈርድ፡ዘንድ፡ሥልጣን፡ሰጠው።
28-29፤በመቃብር፡ያሉቱ፡ዅሉ፡ድምፁን፡የሚሰሙበት፡ሰዓት፡ይመጣል፤መልካምም፡ያደረጉ፡ለሕይወት፡
ትንሣኤ፡ክፉም፡ያደረጉ፡ለፍርድ፡ትንሣኤ፡ይወጣሉና፡በዚህ፡አታድንቁ።
30፤እኔ፡ከራሴ፡አንዳች፡ላደርግ፡አይቻለኝም፤እንደ፡ሰማኹ፡እፈርዳለኹ፡ፍርዴም፡ቅን፡ነው፥የላከኝን፡
ፈቃድ፡እንጂ፡ፈቃዴን፡አልሻምና።
31፤እኔ፡ስለ፡እኔ፡ስለ፡ራሴ፡ብመሰክር፡ምስክሬ፡እውነት፡አይደለም፤
32፤ስለ፡እኔ፡የሚመሰክር፡ሌላ፡ነው፥ርሱም፡ስለ፡እኔ፡የሚመሰክረው፡ምስክር፡እውነት፡እንደ፡ኾነ፡
ዐውቃለኹ።
33፤እናንተ፡ወደ፡ዮሐንስ፡ልካችዃል፡ርሱም፡ለእውነት፡መስክሯል።
34፤እኔ፡ግን፡ከሰው፡ምስክር፡አልቀበልም፥እናንተ፡እንድትድኑ፡ይህን፡እላለኹ፡እንጂ።
35፤ርሱ፡የሚነድና፡የሚያበራ፡መብራት፡ነበረ፥እናንተም፡ጥቂት፡ዘመን፡በብርሃኑ፡ደስ፡ሊላችኹ፡
ወደዳችኹ።
36፤እኔ፡ግን፡ከዮሐንስ፡ምስክር፡የሚበልጥ፡ምስክር፡አለኝ፤አብ፡ልፈጽመው፡የሰጠኝ፡ሥራ፥ይህ፡
የማደርገው፡ሥራ፥አብ፡እንደ፡ላከኝ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራልና።
37፤የላከኝ፡አብም፡ርሱ፡ስለ፡እኔ፡መስክሯል።ድምፁን፡ከቶ፡አልሰማችኹም፥መልኩንም፡አላያችኹም፤
38፤ርሱም፡የላከውን፡እናንተ፡አታምኑምና፡በእናንተ፡ዘንድ፡የሚኖር፡ቃሉ፡የላችኹም።
39፤እናንተ፡በመጻሕፍት፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡እንዳላችኹ፡ይመስላችዃልና፥እነርሱን፡
ትመረምራላችኹ፤እነርሱም፡ስለ፡እኔ፡የሚመሰክሩ፡ናቸው፤
40፤ነገር፡ግን፥ሕይወት፡እንዲኾንላችኹ፡ወደ፡እኔ፡ልትመጡ፡አትወዱም።
41-42፤ከሰው፡ክብርን፡አልቀበልም፤ዳሩ፡ግን፡የእግዚአብሔር፡ፍቅር፡በራሳችኹ፡እንደ፡ሌላችኹ፡
ዐውቃችዃለኹ።
43፤እኔ፡በአባቴ፡ስም፡መጥቻለኹ፡አልተቀበላችኹኝምም፤ሌላው፡በራሱ፡ስም፡ቢመጣ፡ርሱን፡
ትቀበሉታላችኹ።
44፤እናንተ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ክብር፡የምትቀባበሉ፡ከአንዱም፡ከእግዚአብሔር፡ያለውን፡ክብር፡
የማትፈልጉ፥እንዴት፡ልታምኑ፡ትችላላችኹ፧
45፤እኔ፡በአብ፡ዘንድ፡የምከሳችኹ፡አይምሰላችኹ፤የሚከሳችኹ፡አለ፤ርሱም፡ተስፋ፡የምታደርጉት፡ሙሴ፡ነው።
46፤ሙሴንስ፡ብታምኑት፡እኔን፡ባመናችኹ፡ነበር፤ርሱ፡ስለ፡እኔ፡ጽፏልና።
47፤መጻሕፍትን፡ካላመናችኹ፡ግን፡ቃሌን፡እንዴት፡ታምናላችኹ።
== '''ምዕራፍ ፮''' ==
1፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ወደገሊላ፡ባሕር፡ማዶ፡ተሻገረ፤ርሱም፡የጥብርያዶስ፡ባሕር፡ነው።
2፤በበሽተኛዎችም፡ያደረገውን፡ምልክቶች፡ስላዩ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ተከተሉት።
3፤ኢየሱስም፡ወደ፡ተራራ፡ወጣና፡በዚያ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ተቀመጠ።
4፤የአይሁድ፡በዓልም፡ፋሲካ፡ቀርቦ፡ነበር።
5፤ኢየሱስም፡ዐይኖቹን፡አንሥቶ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ወደ፡ርሱ፡ሲመጣ፡አየና፡ፊልጶስን፦እነዚህ፡እንዲበሉ፡እንጀራ፡ከወዴት፡እንገዛለን፧አለው።
6፤ራሱ፡ሊያደርግ፡ያለውን፡ያውቅ፡ነበርና፥ሊፈትነው፡ይህን፡ተናገረ።
7፤ፊልጶስ፦እያንዳንዳቸው፡ትንሽ፡ትንሽ፡እንኳ፡እንዲቀበሉ፡የኹለት፡መቶ፡ዲናር፡እንጀራ፡አይበቃቸውም፡
ብሎ፡መለሰለት።
8፤ከደቀ፡መዛሙርቱ፡አንዱ፡የስምዖን፡ጴጥሮስ፡ወንድም፡እንድርያስ።
9፤ዐምስት፡የገብስ፡እንጀራና፡ኹለት፡ዓሣ፡የያዘ፡ብላቴና፡በዚህ፡አለ፤ነገር፡ግን፥እነዚህን፡ለሚያኽሉ፡ሰዎች፡ይህ፡ምን፡ይኾናል፧አለው።
10፤ኢየሱስም፦ሰዎቹን፡እንዲቀመጡ፡አድርጉ፡አለ።በዚያም፡ስፍራ፡ብዙ፡ሣር፡ነበረበት።ወንዶችም፡
ተቀመጡ፡ቍጥራቸውም፡ዐምስት፡ሺሕ፡የሚያኽል፡ነበር።
11፤ኢየሱስም፡እንጀራውን፡ያዘ፥አመስግኖም፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሰጠ፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡ለተቀመጡት፡
ሰዎች፡ሰጧቸው፡እንዲሁም፡ከዓሣው፡በፈለጉት፡መጠን።
12፤ከጠገቡም፡በዃላ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፦አንድ፡ስንኳ፡እንዳይጠፋ፡የተረፈውን፡ቍርስራሽ፡አከማቹ፡
አላቸው።
13፤ሰለዚህ፡አከማቹ፥ከበሉትም፡ከዐምስቱ፡የገብስ፡እንጀራ፡የተረፈውን፡ቍርስራሽ፡ዐሥራ፡ኹለት፡መሶብ፡
ሞሉ።
14፤ከዚህ፡የተነሣ፡ሰዎቹ፡ኢየሱስ፡ያደረገውን፡ምልክት፡ባዩ፡ጊዜ፦ይህ፡በእውነት፡ወደ፡ዓለም፡
የሚመጣው፡ነቢይ፡ነው፡አሉ።
15፤በዚህም፡ምክንያት፡ኢየሱስ፡ያነግሡት፡ዘንድ፡ሊመጡና፡ሊነጥቁት፡እንዳላቸው፡ዐውቆ፡ደግሞ፡ወደ፡ተራራ፡ብቻውን፡ፈቀቅ፡አለ።
16፤በመሸም፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ወደ፡ባሕር፡ወረዱ፥
17፤በታንኳም፡ገብተው፡በባሕር፡ማዶ፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡ይመጡ፡ነበር።አኹንም፡ጨልሞ፡ነበር፤ኢየሱስም፡
ገና፡ወደ፡እነርሱ፡አልመጣም፡ነበር፤
18፤ብርቱ፡ነፋስም፡ስለ፡ነፈሰ፡ባሕሩ፡ተናወጠ።
19፤ኻያ፡ዐምስት፡ወይም፡ሠላሳ፡ምዕራፍ፡ከቀዘፉ፡በዃላም፥ኢየሱስ፡በባሕር፡ላይ፡እየኼደ፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡
ሲቀርብ፡አይተው፡ፈሩ።
20፤ርሱ፡ግን፦እኔ፡ነኝ፤አትፍሩ፡አላቸው።
21፤ስለዚህ፥በታንኳዪቱ፡ሊቀበሉት፡ወደዱ፤ወዲያውም፡ታንኳዪቱ፡ወደሚኼዱበት፡ምድር፡ደረሰች።
22፤በነገው፡በባሕር፡ማዶ፡ቆመው፡የነበሩ፡ሕዝቡ፡ከአንዲት፡ጀልባ፡በቀር፡በዚያ፡ሌላ፡ጀልባ፡
እንዳልነበረች፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡ለብቻቸው፡እንደ፡ኼዱ፡እንጂ፡ኢየሱስ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ወደ፡
ታንኳዪቱ፡እንዳልገባ፡አዩ፤
23፤ዳሩ፡ግን፡ሌላዎች፡ጀልባዎች፡ጌታ፡የባረከውን፡እንጀራ፡ወደበሉበት፡ስፍራ፡አጠገብ፡ከጥብርያዶስ፡
መጡ።
24፤ሕዝቡም፡ኢየሱስ፡ወይም፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡በዚያ፡እንዳልነበሩ፡ባዩ፡ጊዜ፥ራሳቸው፡በጀልባዎቹ፡
ገብተው፡ኢየሱስን፡እየፈለጉ፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡መጡ።
25፤በባሕር፡ማዶም፡ሲያገኙት።መምህር፡ሆይ፥ወደዚህ፡መቼ፡መጣኽ፧አሉት።
26፤ኢየሱስም፡መልሶ፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥የምትፈልጉኝ፡እንጀራን፡ስለ፡በላችኹና፡ስለ፡
ጠገባችኹ፡ነው፡እንጂ፡ምልክቶችን፡ስላያችኹ፡አይደለም።
27፤ለሚጠፋ፡መብል፡አትሥሩ፤ነገር፡ግን፥ለዘለዓለም፡ሕይወት፡ለሚኖር፡መብል፡የሰው፡ልጅ፡
ለሚሰጣችኹ፡ሥሩ፤ርሱን፡እግዚአብሔር፡አብ፡ዐትሞታልና።
28፤እንግዲህ፦የእግዚአብሔርን፡ሥራ፡እንድንሠራ፡ምን፡እናድርግ፧አሉት።
29፤ኢየሱስ፡መልሶ፦ይህ፡የእግዚአብሔር፡ሥራ፡ርሱ፡በላከው፡እንድታምኑ፡ነው፡አላቸው።
30፤እንግዲህ፦እንኪያ፡አይተን፡እንድናምንኽ፡አንተ፡ምን፡ምልክት፡ታደርጋለኽ፧ምንስ፡ትሠራለኽ።
31፤ይበሉ፡ዘንድ፡ከሰማይ፡እንጀራ፡ሰጣቸው፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፥አባቶቻችን፡በምድረ፡በዳ፡መና፟፡በሉ፡
አሉት።
32፤ኢየሱስም፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥እውነተኛ፡እንጀራ፡ከሰማይ፡የሚሰጣችኹ፡አባቴ፡ነው፡
እንጂ፡ከሰማይ፡እንጀራ፡የሰጣችኹ፡ሙሴ፡አይደለም፤
33፤የእግዚአብሔር፡እንጀራ፡ከሰማይ፡የሚወርድ፡ለዓለምም፡ሕይወትን፡የሚሰጥ፡ነውና፥አላቸው።
34፤ስለዚህ፦ጌታ፡ሆይ፥ይህን፡እንጀራ፡ዘወትር፡ስጠን፡አሉት።
35፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦የሕይወት፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ፤ወደ፡እኔ፡የሚመጣ፡ከቶ፡አይራብም፡በእኔ፡
የሚያምንም፡ዅልጊዜ፡ከቶ፡አይጠማም።
36፤ነገር፡ግን፥አይታችኹኝ፡እንዳላመናችኹ፡አልዃችኹ።
37፤አብ፡የሚሰጠኝ፡ዅሉ፡ወደ፡እኔ፡ይመጣል፥ወደ፡እኔም፡የሚመጣውን፡ከቶ፡ወደ፡ውጭ፡አላወጣውም፤
38፤ፈቃዴን፡ለማድረግ፡አይደለም፡እንጂ፡የላከኝን፡ፈቃድ፡ለማድረግ፡ከሰማይ፡ወርጃለኹና።
39፤ከሰጠኝም፡ዅሉ፡አንድን፡ስንኳ፡እንዳላጠፋ፡በመጨረሻው፡ቀን፡እንዳስነሣው፡እንጂ፡የላከኝ፡የአብ፡
ፈቃድ፡ይህ፡ነው።
40፤ልጅንም፡አይቶ፡በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወትን፡እንዲያገኝ፡የአባቴ፡ፈቃድ፡ይህ፡
ነው፥እኔም፡በመጨረሻው፡ቀን፡አስነሣዋለኹ።
41፤እንግዲህ፡አይሁድ፦ከሰማይ፡የወረደ፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ፡ስለ፡አለ፡ስለ፡ርሱ፡አንጐራጐሩና፦
42፤አባቱንና፡እናቱን፡የምናውቃቸው፡ይህ፡የዮሴፍ፡ልጅ፡ኢየሱስ፡አይደለምን፧እንግዲህ፦ከሰማይ፡
ወርጃለኹ፡እንዴት፡ይላል፧አሉ።
43፤ኢየሱስ፡መለሰ፡አላቸውም፦ርስ፡በርሳችኹ፡አታንጐራጕሩ።
44፤የላከኝ፡አብ፡ከሳበው፡በቀር፡ወደ፡እኔ፡ሊመጣ፡የሚችል፡የለም፥እኔም፡በመጨረሻው፡ቀን፡
አስነሣዋለኹ።
45፤ዅሉም፡ከእግዚአብሔር፡የተማሩ፡ይኾናሉ፡ተብሎ፡በነቢያት፡ተጽፏል፤እንግዲህ፡ከአብ፡የሰማ፡
የተማረም፡ዅሉ፡ወደ፡እኔ፡ይመጣል።
46፤አብን፡ያየ፡ማንም፡የለም፤ከእግዚአብሔር፡ከኾነ፡በቀር፥ርሱ፡አብን፡አይቷል።
47፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፡በእኔ፡የሚያምን፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡አለው።
48፤የሕይወት፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ።
49፤አባቶቻችኹ፡በምድረ፡በዳ፡መና፟፡በሉ፥ሞቱም፤
50፤ሰው፡ከርሱ፡በልቶ፡እንዳይሞት፡ከሰማይ፡አኹን፡የወረደ፡እንጀራ፡ይህ፡ነው።
51፤ከሰማይ፡የወረደ፡ሕያው፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ፤ሰው፡ከዚህ፡እንጀራ፡ቢበላ፡ለዘለዓለም፡ይኖራል፤እኔም፡
ስለዓለም፡ሕይወት፡የምሰጠው፡እንጀራ፡ሥጋዬ፡ነው።
52፤እንግዲህ፡አይሁድ፦ይህ፡ሰው፡ሥጋውን፡ልንበላ፡ይሰጠን፡ዘንድ፡እንዴት፡ይችላል፧ብለው፡ርስ፡
በርሳቸው፡ተከራከሩ።
53፤ስለዚህ፥ኢየሱስ፡እንዲህ፡አላቸው፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥የሰውን፡ልጅ፡ሥጋ፡ካልበላችኹ፡
ደሙንም፡ካልጠጣችኹ፡በራሳችኹ፡ሕይወት፡የላችኹም።
54፤ሥጋዬን፡የሚበላ፡ደሜንም፡የሚጠጣ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡አለው፥እኔም፡በመጨረሻው፡ቀን፡
አስነሣዋለኹ።
55፤ሥጋዬ፡እውነተኛ፡መብል፡ደሜም፡እውነተኛ፡መጠጥ፡ነውና።
56፤ሥጋዬን፡የሚበላ፡ደሜንም፡የሚጠጣ፡በእኔ፡ይኖራል፡እኔም፡በርሱ፡እኖራለኹ።
57፤ሕያው፡አብ፡እንደ፡ላከኝ፡እኔም፡ከአብ፡የተነሣ፡ሕያው፡እንደምኾን፥እንዲሁ፡የሚበላኝ፡ደግሞ፡ከእኔ፡
የተነሣ፡ሕያው፡ይኾናል።
58፤ከሰማይ፡የወረደ፡እንጀራ፡ይህ፡ነው፤አባቶቻችኹ፡መና፟፡በልተው፡እንደ፡ሞቱ፡አይደለም፤ይህን፡እንጀራ፡የሚበላ፡ለዘለዓለም፡ይኖራል፡
59፤በቅፍርናሖም፡ሲያስተምር፡ይህን፡በምኵራብ፡አለ።
60፤ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ብዙዎች፡በሰሙ፡ጊዜ፦ይህ፡የሚያስጨንቅ፡ንግግር፡ነው፤ማን፡ሊሰማው፡
ይችላል፧አሉ።
61፤ኢየሱስ፡ግን፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ስለዚህ፡እንዳንጐራጐሩ፡በልቡ፡ዐውቆ፡አላቸው፦ይህ፡ያሰናክላችዃልን፧
62፤እንግዲህ፡የሰው፡ልጅ፡አስቀድሞ፡ወደነበረበት፡ሲወጣ፡ብታዩ፡እንዴት፡ይኾናል፧
63፤ሕይወትን፡የሚሰጥ፡መንፈስ፡ነው፤ሥጋ፡ምንም፡አይጠቅምም፤እኔ፡የነገርዃችኹ፡ቃል፡መንፈስ፡ነው፡
ሕይወትም፡ነው።
64፤ነገር፡ግን፥ከእናንተ፡የማያምኑ፡አሉ።ኢየሱስ፡የማያምኑት፡እነማን፡እንደ፡ኾኑ፡አሳልፎ፡የሚሰጠውም፡
ማን፡እንደ፡ኾነ፡ከመዠመሪያ፡ያውቅ፡ነበርና።
65፤ደግሞ፦ስለዚህ፡አልዃችኹ፥ከአብ፡የተሰጠው፡ካልኾነ፡ወደ፡እኔ፡ሊመጣ፡የሚችል፡የለም፡አለ።
66፤ከዚህም፡የተነሣ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ብዙዎች፡ወደ፡ዃላ፡ተመለሱ፤ወደ፡ፊትም፡ከርሱ፡ጋራ፡
አልኼዱም።
67፤ኢየሱስም፡ለዐሥራ፡ኹለቱ፦እናንተ፡ደግሞ፡ልትኼዱ፡ትወዳላችኹን፧አለ።
68፤ስምዖን፡ጴጥሮስ፦ጌታ፡ሆይ፥ወደ፡ማን፡እንኼዳለን፧አንተ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡ቃል፡አለኽ፤
69፤እኛስ፡አንተ፡ክርስቶስ፡የሕያው፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡ኾንኽ፡አምነናል፡ዐውቀናልም፡ብሎ፡
መለሰለት።
70፤ኢየሱስም፦እኔ፡እናንተን፡ዐሥራ፡ኹለታችኹን፡የመረጥዃችኹ፡አይደለምን፧ከእናንተም፡አንዱ፡
ዲያብሎስ፡ነው፡ብሎ፡መለሰላቸው።
71፤ስለስምዖንም፡ልጅ፡ስለአስቆሮቱ፡ይሁዳ፡ተናገረ፤ከዐሥራ፡ኹለቱ፡አንዱ፡የኾነ፡ርሱ፡አሳልፎ፡ይሰጠው፡
ዘንድ፡አለውና።
== '''ምዕራፍ ፯''' ==
1፤ከዚህም፡በዃላ፡ኢየሱስ፡አይሁድ፡ሊገድሉት፡ይፈልጉ፡ስለ፡ነበር፡በይሁዳ፡ሊመላለስ፡አይወድም፡
ነበርና፥በገሊላ፡ይመላለስ፡ነበር።
2፤የአይሁድም፡የዳስ፡በዓል፡ቀርቦ፡ነበር።
3፤እንግዲህ፡ወንድሞቹ፦ደቀ፡መዛሙርትኽ፡ደግሞ፡የምታደርገውን፡ሥራ፡እንዲያዩ፡ከዚህ፡ተነሣና፡ወደ፡
ይሁዳ፡ኺድ፤
4፤ራሱ፡ሊገለጥ፡እየፈለገ፡በስውር፡የሚሠራ፡የለምና።እነዚህን፡ብታደርግ፥ራስኽን፡ለዓለም፡ግለጥ፡አሉት።
5፤ወንድሞቹ፡ስንኳ፡አላመኑበትም፡ነበርና።
6፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦ጊዜዬ፡ገና፡አልደረሰም፥ጊዜያችኹ፡ግን፡ዘወትር፡የተመቸ፡ነው።
7፤ዓለም፡እናንተን፡ሊጠላ፡አይቻለውም፤እኔ፡ግን፡ሥራው፡ክፉ፡መኾኑን፡እመሰክርበታለኹና፡እኔን፡
ይጠላኛል።
8፤እናንተ፡ወደዚህ፡በዓል፡ውጡ፤እኔስ፡ጊዜዬ፡ገና፡ስላልተፈጸመ፡ወደዚህ፡በዓል፡ገና፡አልወጣም።9፤ይህንም፡አላቸውና፡በገሊላ፡ቀረ።
10፤ወንድሞቹ፡ግን፡ወደ፡በዓሉ፡ከወጡ፡በዃላ፡በዚያን፡ጊዜ፡ርሱ፡ደግሞ፡በግልጥ፡ሳይኾን፡ተሰውሮ፡
ወጣ።
11፤አይሁድም፦ርሱ፡ወዴት፡ነው፧እያሉ፡በበዓሉ፡ይፈልጉት፡ነበር።
12፤በሕዝብም፡መካከል፡ስለ፡ርሱ፡ብዙ፡ማንጐራጐር፡ነበረ፤አንዳንዱም፦ደግ፡ሰው፡ነው፤ሌላዎች፡
ግን፦አይደለም፥ሕዝቡን፡ግን፡ያስታል፡ይሉ፡ነበር።
13፤ዳሩ፡ግን፡አይሁድን፡ስለ፡ፈሩ፡ማንም፡ስለ፡ርሱ፡በግልጥ፡አይናገርም፡ነበር።
14፤አኹንም፡በበዓሉ፡እኩሌታ፡ኢየሱስ፡ወደ፡መቅደስ፡ወጥቶ፡ያስተምር፡ነበር።
15፤አይሁድም፦ይህ፡ሰው፡ሳይማር፡መጻሕፍትን፡እንዴት፡ያውቃል፧ብለው፡ይደነቁ፡ነበር።
16፤ስለዚህ፥ኢየሱስ፡መለሰ፥እንዲህም፡አላቸው፦ትምህርቴስ፡ከላከኝ፡ነው፡እንጂ፡ከእኔ፡አይደለም፤
17፤ፈቃዱን፡ሊያደርግ፡የሚወድ፡ቢኖር፥ርሱ፡ይህ፡ትምህርት፡ከእግዚአብሔር፡ቢኾን፡ወይም፡እኔ፡ከራሴ፡
የምናገር፡ብኾን፡ያውቃል።
18፤ከራሱ፡የሚናገር፡የራሱን፡ክብር፡ይፈልጋል፤የላከውን፡ክብር፡የሚፈልግ፡ግን፡ርሱ፡እውነተኛ፡
ነው፥በርሱም፡ዐመፃ፡የለበትም።
19፤ሙሴ፡ሕግን፡አልሰጣችኹምን፧ከእናንተ፡ግን፡ሕግን፡የሚያደርግ፡አንድ፡ስንኳ፡የለም።ልትገድሉኝ፡ስለ፡ምን፡ትፈልጋላችኹ፧
20፤ሕዝቡ፡መለሱና፦ጋኔን፡አለብኽ፤ማን፡ሊገድልኽ፡ይፈልጋል፧አሉት።
21፤ኢየሱስ፡መለሰ፡አላቸውም፦አንድ፡ሥራ፡አደረግኹ፡ዅላችኹም፡ታደንቃላችኹ።
22፤ስለዚህ፥ሙሴ፡መገረዝን፡ሰጣችኹ፤ከአባቶችም፡ነው፡እንጂ፡ከሙሴ፡አይደለም፤በሰንበትም፡ሰውን፡
ትገርዛላችኹ።
23፤የሙሴ፡ሕግ፡እንዳይሻር፡ሰው፡በሰንበት፡መገረዝን፡የሚቀበል፡ከኾነስ፡ሰውን፡ዅለንተናውን፡በሰንበት፡
ጤናማ፡ስላደረግኹ፡ትቈጡኛላችኹን፧
24፤ቅን፡ፍርድ፡ፍረዱ፡እንጂ፥በመልክ፡አትፍረዱ።
25፤እንግዲህ፡ከኢየሩሳሌም፡ሰዎች፡አንዳንዶቹ፡እንዲህ፡አሉ፦ሊገድሉት፡የሚፈልጉት፡ይህ፡አይደለምን።
26፤እንሆም፥በግልጥ፡ይናገራል፥አንዳችም፡አይሉትም።አለቃዎቹ፥ይህ፡ሰው፡በእውነት፡ክርስቶስ፡እንደ፡
ኾነ፡በእውነት፡ዐወቁን፧
27፤ነገር፡ግን፥ይህን፡ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡ዐውቀናል፤ክርስቶስ፡ሲመጣ፡ግን፡ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡ማንም፡
አያውቅም።
28፤እንግዲህ፡ኢየሱስ፡በመቅደስ፡ሲያስተምር፦እኔንም፡ታውቁኛላችኹ፡ከወዴትም፡እንደ፡ኾንኹ፡
ታውቃላችኹ፤እኔም፡በራሴ፡አልመጣኹም፥ነገር፡ግን፥እናንተ፡የማታውቁት፡የላከኝ፡እውነተኛ፡ነው፤
29፤እኔ፡ግን፡ከርሱ፡ዘንድ፡ነኝ፡ርሱም፡ልኮኛልና፥ዐውቀዋለኹ፡ብሎ፡ጮኸ።
30፤ስለዚህ፥ሊይዙት፡ይፈልጉ፡ነበር፤ነገር፡ግን፥ጊዜው፡ገና፡ስላልደረሰ፡ማንም፡እጁን፡አልጫነበትም።
31፤ከሕዝቡ፡ግን፡ብዙዎች፡አመኑበትና፦ክርስቶስ፡በመጣ፡ጊዜ፡ይህ፡ካደረጋቸው፡ምልክቶች፡ይልቅ፡
ያደርጋልን፧አሉ።
32፤ፈሪሳውያንም፡ሕዝቡ፡ሰለ፡ርሱ፡እንደዚህ፡ሲያንጐራጕሩ፡ሰሙ፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ፈሪሳውያም፡ሊይዙት፡ሎሌዎችን፡ላኩ።
33፤ኢየሱስም፦ገና፡ጥቂት፡ጊዜ፡ከእናንተ፡ጋራ፡እቈያለኹ፡ወደላከኝም፡እኼዳለኹ።
34፤ትፈልጉኛላችኹ፡አታገኙኝምም፤እኔም፡ወዳለኹበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡አለ።
35፤እንግዲህ፡አይሁድ፦እኛ፡እንዳናገኘው፡ይህ፡ወዴት፡ይኼድ፡ዘንድ፡አለው፧በግሪክ፡ሰዎች፡መካከል፡
ተበትነው፡ወደሚኖሩት፡ሊኼድና፡የግሪክን፡ሰዎች፡ሊያስተምር፡አለውን፧
36፤ርሱ፦ትፈልጉኛላችኹ፡አታገኙኝምም፡እኔም፡ወዳለኹበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡የሚለው፡ይህ፡
ቃል፡ምንድር፡ነው፧ብለው፡ርስ፡በርሳቸው፡ተነጋገሩ።
37፤ከበዓሉም፡በታላቁ፡በዃለኛው፡ቀን፡ኢየሱስ፡ቆሞ፦ማንም፡የተጠማ፡ቢኖር፡ወደ፡እኔ፡ይምጣና፡
ይጠጣ።
38፤በእኔ፡የሚያምን፡መጽሐፍ፡እንዳለ፥የሕይወት፡ውሃ፡ወንዝ፡ከሆዱ፡ይፈልቃል፡ብሎ፡ጮኸ።
39፤ይህን፡ግን፡በርሱ፡የሚያምኑ፡ሊቀበሉት፡ስላላቸው፡ስለ፡መንፈስ፡ተናገረ፤ኢየሱስ፡ገና፡
ስላልከበረ፥መንፈስ፡ገና፡አልወረደም፡ነበርና።
40፤ስለዚህ፥ከሕዝቡ፡ዐያሌ፡ሰዎች፡ይህን፡ቃል፡ሲሰሙ፦ይህ፡በእውነት፡ነቢዩ፡ነው፡አሉ፤
41፤ሌላዎች፦ይህ፡ክርስቶስ፡ነው፡አሉ፤ሌላዎች፡ግን፦ክርስቶስ፡በእውኑ፡ከገሊላ፡ይመጣልን፧
42፤ክርስቶስ፡ከዳዊት፡ዘር፡ዳዊትም፡ከነበረባት፡መንደር፡ከቤተ፡ልሔም፡እንዲመጣ፡መጽሐፍ፡
አላለምን፧አሉ።
43፤እንግዲህ፡ከርሱ፡የተነሣ፡በሕዝቡ፡መካከል፡መለያየት፡ኾነ፤
44፤ከነርሱም፡አንዳንዶቹ፡ሊይዙት፡ወደዱ፥ነገር፡ግን፥እጁን፡ማንም፡አልጫነበትም።
45፤ሎሌዎቹም፡ወደ፡ካህናት፡አለቃዎችና፡ወደ፡ፈሪሳውያን፡መጡ፤እነዚያም፦ያላመጣችኹት፡ስለ፡ምን፡
ነው፧አሏቸው።
46፤ሎሌዎቹ፦እንደዚህ፡ሰው፡ማንም፡እንዲሁ፡ከቶ፡አልተናገረም፡ብለው፡መለሱ።
47፤እንግዲህ፡ፈሪሳውያን፦እናንተ፡ደግሞ፡ሳታችኹን፧
48፤ከአለቃዎች፡ወይስ፡ከፈሪሳውያን፡በርሱ፡ያመነ፡አለን፧
49፤ነገር፡ግን፥ሕግን፡የማያውቀው፡ይህ፡ሕዝብ፡ርጉም፡ነው፡ብለው፡መለሱላቸው።
50፤ከነርሱ፡አንዱ፡በሌሊት፡ቀድሞ፡ወደ፡ርሱ፡መጥቶ፡የነበረ፡ኒቆዲሞስ።
51፤ሕጋችን፡አስቀድሞ፡ከርሱ፡ሳይሰማ፡ምንስ፡እንዳደረገ፡ሳያውቅ፡በሰው፡ይፈርዳልን፧አላቸው።
52፤እነርሱም፡መለሱና፦አንተም፡ደግሞ፡ከገሊላ፡ነኽን፧ነቢይ፡ከገሊላ፡እንዳይነሣ፡መርምርና፡እይ፡አሉት።
53፤እያንዳንዱም፡ወደ፡ቤቱ፡ኼደ።
== '''ምዕራፍ ፰''' ==
1፤ኢየሱስ፡ግን፡ወደ፡ደብረ፡ዘይት፡ኼደ።
2፤ማለዳም፡ደግሞ፡ወደ፡መቅደስ፡ደረሰ፥ሕዝቡም፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡መጡ።ተቀምጦም፡ያስተምራቸው፡
ነበር።
3፤ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያንም፡በምንዝር፡የተያዘችን፡ሴት፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፡በመካከልም፡ርሱዋን፡አቁመው።
4፤መምህር፡ሆይ፥ይህች፡ሴት፡ስታመነዝር፡ተገኝታ፡ተያዘች።
5፤ሙሴም፡እንደነዚህ፡ያሉት፡እንዲወገሩ፡በሕግ፡አዘዘን፤አንተስ፡ስለ፡ርሷ፡ምን፡ትላለኽ፧አሉት።
6፤የሚከሱበትንም፡እንዲያገኙ፡ሊፈትኑት፡ይህን፡አሉ።ኢየሱስ፡ግን፡ጐንበስ፡ብሎ፡በጣቱ፡በምድር፡ላይ፡
ጻፈ፤
7፤መላልሰው፡በጠየቁት፡ጊዜ፡ግን፡ቀና፡ብሎ፦ከእናንተ፡ኀጢአት፡የሌለበት፡አስቀድሞ፡በድንጋይ፡
ይውገራት፡አላቸው።
8፤ደግሞም፡ጐንበስ፡ብሎ፡በጣቱ፡በምድር፡ላይ፡ጻፈ።
9፤እነርሱም፡ይህን፡ሲሰሙ፡ኅሊናቸው፡ወቀሳቸውና፡ከሽማግሌዎች፡ዠምረው፡እስከ፡ዃለኛዎች፡አንድ፡
አንድ፡እያሉ፡ወጡ፤ኢየሱስም፡ብቻውን፡ቀረ፥ሴቲቱም፡በመካከል፡ቆማ፡ነበር።
10፤ኢየሱስም፡ቀና፡ብሎ፡ከሴቲቱ፡በቀር፡ማንንም፡ባላየ፡ጊዜ፦አንቺ፡ሴት፥እነዚያ፡ከሳሾችሽ፡ወዴት፡
አሉ፧የፈረደብሽ፡የለምን፧አላት።
11፤ርሷም፦ጌታ፡ሆይ፥አንድ፡ስንኳ፡አለች።ኢየሱስም፦እኔም፡አልፈርድብሽም፤ኺጂ፥ካኹንም፡ዠምሮ፡
ደግመሽ፡ኀጢአት፡አትሥሪ፡አላት።
12፤ደግሞም፡ኢየሱስ፦እኔ፡የዓለም፡ብርሃን፡ነኝ፤የሚከተለኝ፡የሕይወት፡ብርሃን፡ይኾንለታል፡እንጂ፡
በጨለማ፡አይመላለስም፡ብሎ፡ተናገራቸው።
13፤ፈሪሳውያንም፦አንተ፡ስለ፡ራስኽ፡ትመሰክራለኽ፤ምስክርነትኽ፡እውነት፡አይደለም፡አሉት።
14፤ኢየሱስ፡መለሰ፥አላቸውም፦እኔ፡ስለ፡ራሴ፡ምንም፡እንኳ፡ብመሰክር፡ከወዴት፡እንደመጣኹ፡ወዴትም፡እንድኼድ፡ዐውቃለኹና፡ምስክርነቴ፡እውነት፡ነው፤እናንተ፡ግን፡ከወዴት፡እንደ፡መጣኹ፡ወዴትም፡
እንድኼድ፡አታውቁም።
15፤እናንተ፡ሥጋዊ፡ፍርድን፡ትፈርዳላችኹ፤እኔ፡ባንድ፡ሰው፡ስንኳ፡አልፈርድም።
16፤የላከኝ፡አብ፡ከእኔ፡ጋራ፡ነው፡እንጂ፡ብቻዬን፡አይደለኹምና፡እኔ፡ብፈርድ፡ፍርዴ፡እውነት፡ነው።
17፤የኹለት፡ሰዎችም፡ምስክርነት፡እውነት፡እንደ፡ኾነ፡በሕጋችኹ፡ተጽፏል።
18፤ስለ፡ራሴ፡የምመሰክር፡እኔ፡ነኝ፥የላከኝም፡አብ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራል።
19፤እንግዲህ፦አባትኽ፡ወዴት፡ነው፧አሉት።ኢየሱስ፡መልሶ፦እኔንም፡ወይም፡አባቴንም፡
አታውቁም፤እኔንስ፡ብታውቁኝ፡አባቴን፡ደግሞ፡ባወቃችኹ፡ነበር፡አላቸው።
20፤ኢየሱስ፡በመቅደስ፡ሲያስተምር፡በግምጃ፡ቤት፡አጠገብ፡ይህን፡ነገር፡ተናገረ፤ጊዜው፡ገና፡አልደረሰምና፡
ማንም፡አልያዘውም።
21፤ኢየሱስም፡ደግሞ፦እኔ፡እኼዳለኹ፡ትፈልጉኛላችኹም፡በኀጢአታችኹም፡ትሞታላችኹ፡እኔ፡
ወደምኼድበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡አላቸው።
22፤አይሁድም፦እኔ፡ወደምኼድበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡ማለቱ፡ራሱን፡ይገድላልን፧እንጃ፡አሉ።
23፤እናንተ፡ከታች፡ናችኹ፥እኔ፡ከላይ፡ነኝ፤እናንተ፡ከዚህ፡ዓለም፡ናችኹ፥እኔ፡ከዚህ፡ዓለም፡
አይደለኹም።
24፤እንግዲህ፦በኀጢአታችኹ፡ትሞታላችኹ፡አልዃችኹ፤እኔ፡እንደኾንኹ፡ባታምኑ፡በኀጢአታችኹ፡
ትሞታላችኹና፡አላቸው።
25፤እንግዲህ፦አንተ፡ማን፡ነኽ፧አሉት።ኢየሱስም፦ከመዠመሪያ፡ለእናንተ፡የተናገርኹት፡ነኝ።
26፤ስለ፡እናንተ፡የምናገረው፡የምፈርደውም፡ብዙ፡ነገር፡አለኝ፤ዳሩ፡ግን፡የላከኝ፡እውነተኛ፡ነው፥እኔም፡
ከርሱ፡የሰማኹትን፡ይህን፡ለዓለም፡እናገራለኹ፡አላቸው።
27፤ስለ፡አብ፡እንደ፡ነገራቸው፡አላስተዋሉም።
28፤ስለዚህም፡ኢየሱስ፦የሰውን፡ልጅ፡ከፍ፡ከፍ፡ባደረጋችኹት፡ጊዜ፡እኔ፡እኾን፡ዘንድ፡አባቴም፡
እንዳስተማረኝ፡እነዚህን፡እናገር፡ዘንድ፡እንጂ፡ከራሴ፡አንዳች፡እንዳላደርግ፡በዚያን፡ጊዜ፡ታውቃላችኹ።
29፤የላከኝም፡ከእኔ፡ጋራ፡ነው፤እኔ፡ደስ፡የሚያሠኘውን፡ዘወትር፡አደርጋለኹና፡አብ፡ብቻዬን፡አይተወኝም፡
አላቸው።
30፤ይህን፡ሲናገር፡ብዙዎች፡በርሱ፡አመኑ።
31፤ኢየሱስም፡ያመኑትን፡አይሁድ፦እናንተ፡በቃሌ፡ብትኖሩ፡በእውነት፡ደቀ፡መዛሙርቴ፡ናችኹ፤
32፤እውነትንም፡ታውቃላችኹ፡እውነትም፡ሐራነት፡ያወጣችዃል፡አላቸው።
33፤እነርሱም፡መልሰው፦የአብርሃም፡ዘር፡ነን፡ለአንድም፡ስንኳ፡ከቶ፡ባሪያዎች፡
አልኾንም፤አንተ፦ሐራነት፡ትወጣላችኹ፡እንዴት፡ትላለኽ፧አሉት።
34፤ኢየሱስ፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ኀጢአት፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡የኀጢአት፡
ባሪያ፡ነው።
35፤ባሪያም፡ለዘለዓለም፡በቤት፡አይኖርም፤ልጁ፡ለዘለዓለም፡ይኖራል።
36፤እንግዲህ፡ልጁ፡ሐራነት፡ቢያወጣችኹ፡በእውነት፡ሐራነት፡ትወጣላችኹ።
37፤የአብርሃም፡ዘር፡መኾናችኹንስ፡ዐውቃለኹ፥ነገር፡ግን፥ቃሌ፡በእናንተ፡አይኖርምና፡ልትገድሉኝ፡
ትፈልጋላችኹ።
38፤እኔ፡በአባቴ፡ዘንድ፡ያየኹትን፡እናገራለኹ፤እናንተም፡ደግሞ፡በአባታችኹ፡ዘንድ፡ያያችኹትን፡
ታደርጋላችኹ።
39፤መልሰውም፦አባታችንስ፡አብርሃም፡ነው፡አሉት።ኢየሱስም፦የአብርሃም፡ልጆች፡ብትኾኑ፡የአብርሃምን፡
ሥራ፡ባደረጋችኹ፡ነበር።
40፤ነገር፡ግን፥አኹን፡ከእግዚአብሔር፡የሰማኹትን፡እውነት፡የነገርዃችኹን፡ሰው፡ልትገድሉኝ፡
ትፈልጋላችኹ፤አብርሃም፡እንዲህ፡አላደረገም።
41፤እናንተ፡የአባታችኹን፡ሥራ፡ታደርጋላችኹ፡አላቸው፦እኛስ፡ከዝሙት፡አልተወለድንም፤አንድ፡አባት፡አለን፥ርሱም፡እግዚአብሔር፡ነው፡አሉት።
42፤ኢየሱስም፡አላቸው፦እግዚአብሔርስ፡አባታችኹ፡ከኾነ፡በወደዳችኹኝ፡ነበር፤እኔ፡ከእግዚአብሔር፡
ወጥቼ፡መጥቻለኹና፤ርሱ፡ላከኝ፡እንጂ፡ከራሴ፡አልመጣኹምና።
43፤ንግግሬን፡የማታስተውሉ፡ስለ፡ምንድር፡ነው፧ቃሌን፡ልትሰሙ፡ስለማትችሉ፡ነው።
44፤እናንተ፡ከአባታችኹ፡ከዲያብሎስ፡ናችኹ፡የአባታችኹንም፡ምኞት፡ልታደርጉ፡ትወዳላችኹ።ርሱ፡
ከመዠመሪያ፡ነፍሰ፡ገዳይ፡ነበረ፤እውነትም፡በርሱ፡ስለሌለ፡በእውነት፡አልቆመም።ሐሰትን፡ሲናገር፡ከራሱ፡
ይናገራል፥ሐሰተኛ፡የሐሰትም፡አባት፡ነውና።
45፤እኔ፡ግን፡እውነትን፡የምናገር፡ስለ፡ኾንኹ፡አታምኑኝም።
46፤ከእናንተ፡ስለ፡ኀጢአት፡የሚወቅሰኝ፡ማን፡ነው፧እውነት፡የምናገር፡ከኾንኹ፡እናንተ፡ስለ፡ምን፡
አታምኑኝም፧
47፤ከእግዚአብሔር፡የኾነ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ይሰማል፤እናንተ፡ከእግዚአብሔር፡አይደላችኹምና፡ስለዚህ፡
አትሰሙም።
48፤አይሁድ፡መልሰው፦ሳምራዊ፡እንደ፡ኾንኽ፡ጋኔንም፡እንዳለብኽ፡በማለታችን፡እኛ፡መልካም፡እንል፡
የለምን፧አሉት።
49፤ኢየሱስም፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦እኔስ፡ጋኔን፡የለብኝም፥ነገር፡ግን፥አባቴን፡አከብራለኹ፡እናንተም፡
ታዋርዱኛላችኹ።
50፤እኔ፡ግን፡የራሴን፡ክብር፡አልፈልግም፤የሚፈልግ፡የሚፈርድም፡አለ።
51፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ቃሌን፡የሚጠብቅ፡ቢኖር፡ለዘለዓለም፡ሞትን፡አያይም።
52፤አይሁድ፦ጋኔን፡እንዳለብኽ፡አኹን፡ዐወቅን።አብርሃም፡ስንኳ፡ሞተ፥ነቢያትም፤አንተም፦ቃሌን፡
የሚጠብቅ፡ቢኖር፡ለዘለዓለም፡ሞትን፡አይቀምስም፡ትላለኽ።
53፤በእውኑ፡አንተ፡ከሞተው፡ከአባታችን፡ከአብርሃም፡ትበልጣለኽን፧ነቢያትም፡ሞቱ፤ራስኽን፡ማንን፡
ታደርጋለኽ፧አሉት።
54፤ኢየሱስም፡መለሰ፥አለም፦እኔ፡ራሴን፡ባከብር፡ክብሬ፡ከንቱ፡ነው፤የሚያከብረኝ፡እናንተ፡አምላካችን፡
የምትሉት፡አባቴ፡ነው፤
55፤አላወቃችኹትምም፥እኔ፡ግን፡ዐውቀዋለኹ።አላውቀውም፡ብል፡እንደናንተ፡ሐሰተኛ፡በኾንኹ፤ዳሩ፡ግን፡
ዐውቀዋለኹ፡ቃሉንም፡እጠብቃለኹ።
56፤አባታችኹ፡አብርሃም፡ቀኔን፡ያይ፡ዘንድ፡ሐሤት፡አደረገ፥አየም፡ደስም፡አለው።
57፤አይሁድም፦ገና፡ዐምሳ፡ዓመት፡ያልኾነኽ፡አብርሃምን፡አይተኻልን፧አሉት።
58፤ኢየሱስም፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥አብርሃም፡ሳይወለድ፡እኔ፡አለኹ፡አላቸው።
59፤ስለዚህ፥ሊወግሩት፡ድንጋይ፡አነሡ፤ኢየሱስ፡ግን፡ተሰወራቸው፥ከመቅደስም፡ወጥቶ፡በመካከላቸው፡ዐልፎ፡ኼደ።
== '''ምዕራፍ ፱''' ==
1፤ሲያልፍም፡ከመወለዱ፡ዠምሮ፡ዕውር፡የኾነውን፡ሰው፡አየ።
2፤ደቀ፡መዛሙርቱም፦መምህር፡ሆይ፥ይህ፡ሰው፡ዕውር፡ኾኖ፡እንዲወለድ፡ኀጢአት፡የሠራ፡ማን፡
ነው፧ርሱ፡ወይስ፡ወላጆቹ፧ብለው፡ጠየቁት።
3፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መለሰ፦የእግዚአብሔር፡ሥራ፡በርሱ፡እንዲገለጥ፡ነው፡እንጂ፡ርሱ፡ወይም፡
ወላጆቹ፡ኀጢአት፡አልሠሩም።
4፤ቀን፡ሳለ፡የላከኝን፡ሥራ፡ላደርግ፡ይገ፟ባ፟ኛል፤ማንም፡ሊሠራ፡የማይችልባት፡ሌሊት፡ትመጣለች።
5፤በዓለም፡ሳለኹ፡የዓለም፡ብርሃን፡ነኝ።
6፤ይህን፡ብሎ፡ወደ፡መሬት፡እንትፍ፡አለ፡በምራቁም፡ጭቃ፡አድርጎ፡በጭቃው፡የዕውሩን፡ዐይኖች፡ቀባና፦
7፤ኺድና፡በሰሊሖም፡መጠመቂያ፡ታጠብ፡አለው፤(ትርጓሜው፡'የተላከ'፡ነው)።ስለዚህ፡ኼዶ፡
ታጠበ፥እያየም፡መጣ።
8፤ጎረቤቶቹም፡ቀድሞም፡ሲለምን፡አይተውት፡የነበሩ፦ይህ፡ተቀምጦ፡ይለምን፡የነበረ፡አይደለምን፧አሉ።
9፤ሌላዎች፦ርሱ፡ነው፡አሉ፤ሌላዎች፦አይደለም፡ርሱን፡ይመስላል፡እንጂ፡አሉ፤ርሱ፦እኔ፡ነኝ፡አለ።
10፤ታድያ፦ዐይኖችኽ፡እንዴት፡ተከፈቱ፧አሉት።
11፤ርሱ፡መልሶ፦ኢየሱስ፡የሚባለው፡ሰው፡ጭቃ፡አድርጎ፡አይኖቼን፡ቀባና፦ወደሰሊሖም፡መጠመቂያ፡
ኼደኽ፡ታጠብ፡አለኝ፤ኼጄ፡ታጥቤም፡አየኹ፡አለ።
12፤ያ፡ሰው፡ወዴት፡ነው፧አሉት፦አላውቅም፡አለ።
13፤በፊት፡ዕውር፡የነበረውን፡ሰው፡ወደ፡ፈሪሳውያን፡ወሰዱት።
14፤ኢየሱስም፡ጭቃ፡አድርጎ፡ዐይኖቹን፡የከፈተበት፡ቀን፡ሰንበት፡ነበረ።
15፤ስለዚህ፥ፈሪሳውያን፡ደግሞ፡እንዴት፡እንዳየ፡እንደ፡ገና፡ጠየቁት።ርሱም፦ጭቃ፡በዐይኖቼ፡
አኖረ፥ታጠብኹም፥አያለኹም፡አላቸው።
16፤ከፈሪሳውያንም፡አንዳንዶቹ፦ይህ፡ሰው፡ሰንበትን፡አያከብርምና፡ከእግዚአብሔር፡አይደለም፡አሉ።ሌላዎች፡
ግን፦ኀጢአትኛ፡ሰው፡እንደነዚህ፡ያሉ፡ምልክቶች፡ሊያደርግ፡እንዴት፡ይችላል፧አሉ።
17፤በመካከላቸውም፡መለያየት፡ኾነ።ከዚህም፡የተነሣ፡ዕውሩን፦አንተ፡ዐይኖችኽን፡ስለከፈተ፡ስለ፡ርሱ፡
ምን፡ትላለኽ፧ደግሞ፡አሉት።ርሱም፦ነቢይ፡ነው፡አለ።
18፤አይሁድ፡የዚያን፡ያየውን፡ወላጆች፡እስኪጠሩ፡ድረስ፡ዕውር፡እንደ፡ነበረ፡እንዳየም፡ስለ፡ርሱ፡
አላመኑም፥
19፤እነርሱንም፦እናንተ፡ዕውር፡ኾኖ፡ተወለደ፡የምትሉት፡ልጃችኹ፡ይህ፡ነውን፧ታድያ፡አኹን፡እንዴት፡
ያያል፧ብለው፡ጠየቋቸው።
20፤ወላጆቹም፡መልሰው፦ይህ፡ልጃችን፡እንደ፡ኾነ፡ዕውርም፡ኾኖ፡እንደ፡ተወለደ፡እናውቃለን፤
21፤ዳሩ፡ግን፡አኹን፡እንዴት፡እንዳየ፡አናውቅም፥ወይም፡ዐይኖቹን፡ማን፡እንደ፡ከፈተ፡እኛ፡
አናውቅም፤ጠይቁት፡ርሱ፡ሙሉ፡ሰው፡ነው፤ርሱ፡ስለ፡ራሱ፡ይናገራል፡አሉ።
22፤ወላጆቹ፡አይሁድን፡ስለ፡ፈሩ፡ይህን፡አሉ፤ርሱ፡ክርስቶስ፡ነው፡ብሎ፡የሚመሰክር፡ቢኖር፡ከምኵራብ፡
እንዲያወጡት፡አይሁድ፡ከዚህ፡በፊት፡ተስማምተው፡ነበርና።
23፤ስለዚህ፥ወላጆቹ፦ሙሉ፡ሰው፡ነው፥ጠይቁት፡አሉ።
24፤ስለዚህ፥ዕውር፡የነበረውን፡ሰው፡ኹለተኛ፡ጠርተው፦እግዚአብሔርን፡አክብር፤ይህ፡ሰው፡ኀጢአተኛ፡
መኾኑን፡እኛ፡እናውቃለን፡አሉት።
25፤ርሱም፡መልሶ፦ኀጢአተኛ፡መኾኑን፡አላውቅም፤ዕውር፡እንደ፡ነበርኹ፡አኹንም፡እንዳይ፡ይህን፡አንድ፡
ነገር፡ዐውቃለኹ፡አለ።
26፤ደግመውም፦ምን፡አደረገልኽ፧እንዴትስ፡ዐይኖችኽን፡ከፈተ፧አሉት።
27፤ርሱም፡መልሶ፦አስቀድሜ፡ነገርዃችኹ፡አልሰማችኹምም፤ስለ፡ምን፡ዳግመኛ፡ልትሰሙ፡
ትወዳላችኹ፧እናንተ፡ደግሞ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ልትኾኑ፡ትወዳላችኹን፧አላቸው።
28፤ተሳድበውም፦አንተ፡የርሱ፡ደቀ፡መዝሙር፡ነኽ፥እኛ፡ግን፡የሙሴ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ነን፤
29፤እግዚአብሔር፡ሙሴን፡እንደ፡ተናገረው፡እኛ፡እናውቃለን፥ይህ፡ሰው፡ግን፡ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡
አናውቅም፡አሉት።
30፤ሰውዬው፡መለሰ፡እንዲህም፡አላቸው፦ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡እናንተ፡አለማወቃችኹ፡ይህ፡ድንቅ፡ነገር፡ነው፥ዳሩ፡ግን፡ዐይኖቼን፡ከፈተ።
31፤እግዚአብሔርን፡የሚፈራ፡ፈቃዱንም፡የሚያደርግ፡ቢኖር፡ያንን፡እግዚአብሔር፡ይሰማዋል፡እንጂ፡
ኀጢአተኛዎችን፡እንዳይሰማ፡እናውቃለን።
32፤ዕውር፡ኾኖ፡የተወለደውን፡ዐይኖች፡ማንም፡እንደ፡ከፈተ፡ዓለም፡ከተፈጠረ፡ዠምሮ፡አልተሰማም፤
33፤ይህ፡ሰው፡ከእግዚአብሔር፡ባይኾን፡ምንም፡ሊያደርግ፡ባልቻለም፡ነበር።
34፤መልሰው፦አንተ፡ዅለንተናኽ፡በኀጢአት፡ተወለድኽ፥አንተም፡እኛን፡ታስተምረናለኽን፧አሉት።ወደ፡
ውጭም፡አወጡት።
35፤ኢየሱስም፡ወደ፡ውጭ፡እንዳወጡት፡ሰማ፤ሲያገኘውም፦አንተ፡በእግዚአብሔር፡ልጅ፡
ታምናለኽን፧አለው።
36፤ርሱም፡መልሶ፦ጌታ፡ሆይ፥በርሱ፡አምን፡ዘንድ፡ማን፡ነው፧አለ።
37፤ኢየሱስም፦አይተኸዋልም፡ከአንተ፡ጋራም፡የሚናገረው፡ርሱ፡ነው፡አለው።
38፤ርሱም፦ጌታ፡ሆይ፥አምናለኹ፡አለ፤ሰገደለትም።
39፤ኢየሱስም፦የማያዩ፡እንዲያዩ፡የሚያዩም፡እንዲታወሩ፡እኔ፡ወደዚህ፡ዓለም፡ለፍርድ፡መጣኹ፡አለ።
40፤ከፈሪሳውያንም፡ከርሱ፡ጋራ፡የነበሩት፡ይህን፡ሰምተው፦እኛ፡ደግሞ፡ዕውሮች፡ነንን፧አሉት።
41፤ኢየሱስም፡አላቸው፦ዕውሮችስ፡ብትኾኑ፡ኀጢአት፡ባልኾነባችኹም፡ነበር፤አኹን፡ግን፦እናያለን፡
ትላላችኹ፤ኀጢአታችኹ፡ይኖራል።
== '''ምዕራፍ ፲''' ==
1፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ወደበጎች፡በረት፡በበሩ፡የማይገባ፡በሌላ፡መንገድ፡ግን፡የሚወጣ፡ርሱ፡
ሌባ፡ወንበዴም፡ነው፤
2፤በበሩ፡የሚገባ፡ግን፡የበጎች፡እረኛ፡ነው።
3፤ለርሱ፡በረኛው፡ይከፍትለታል፤በጎቹም፡ድምፁን፡ይሰሙታል፥የራሱንም፡በጎች፡በየስማቸው፡ጠርቶ፡
ይወስዳቸዋል።
4፤የራሱንም፡ዅሉ፡ካወጣቸ4፤የራሱንም፡ዅሉ፡ካወጣቸው፡በዃላ፡በፊታቸው፡ይኼዳል፥በጎቹም፡ድምፁን፡ያውቃሉና፡ይከተሉታል፤
5፤ከሌላው፡ግን፡ይሸሻሉ፡እንጂ፡አይከተሉትም፥የሌላዎችን፡ድምፅ፡አያውቁምና።
6፤ኢየሱስ፡ይህን፡ምሳሌ፡ነገራቸው፤እነርሱ፡ግን፡የነገራቸው፡ምን፡እንደ፡ኾነ፡አላስተዋሉም።
7፤ኢየሱስም፡ደግሞ፡አላቸው፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥እኔ፡የበጎች፡በር፡ነኝ።
8፤ከእኔ፡በፊት፡የመጡ፡ዅሉ፡ሌባዎችና፡ወንበዴዎች፡ናቸው፤ዳሩ፡ግን፡በጎቹ፡አልሰሟቸውም።
9፤በሩ፡እኔ፡ነኝ፤በእኔ፡የሚገባ፡ቢኖር፡ይድናል፥ይገባልም፡ይወጣልም፡መሰማሪያም፡ያገኛል።
10፤ሌባው፡ሊሰርቅና፡ሊያርድ፡ሊያጠፋም፡እንጂ፡ስለ፡ሌላ፡አይመጣም፤እኔ፡ሕይወት፡እንዲኾንላቸው፡
እንዲበዛላቸውም፡መጣኹ።
11፤መልካም፡እረኛ፡እኔ፡ነኝ።መልካም፡እረኛ፡ነፍሱን፡ስለ፡በጎቹ፡ያኖራል።
12፤እረኛ፡ያልኾነው፡በጎቹም፡የርሱ፡ያልኾኑ፡ሞያተኛ፡ግን፥ተኵላ፡ሲመጣ፡ባየ፡ጊዜ፥በጎቹን፡ትቶ፡
ይሸሻል፤ተኵላም፡ይነጥቃቸዋል፡በጎቹንም፡ይበትናቸዋል።
13፤ሞያተኛ፡ስለ፡ኾነ፡ለበጎቹም፡ስለማይገደው፡ሞያተኛው፡ይሸሻል።
14-15፤መልካም፡እረኛ፡እኔ፡ነኝ፥አብም፡እንደሚያውቀኝ፡እኔም፡አብን፡እንደማውቀው፡የራሴን፡በጎች፡
ዐውቃለኹ፡የራሴም፡በጎች፡ያውቁኛል፤ነፍሴንም፡ስለ፡በጎች፡አኖራለኹ።
16፤ከዚህም፡በረት፡ያልኾኑ፡ሌላዎች፡በጎች፡አሉኝ፤እነርሱን፡ደግሞ፡ላመጣ፡ይገ፟ባ፟ኛል፥ድምፄንም፡
ይሰማሉ፥አንድም፡መንጋ፡ይኾናሉ፥እረኛውም፡አንድ።
17፤ነፍሴን፡ደግሞ፡አነሣት፡ዘንድ፡አኖራለኹና፡ስለዚህ፡አብ፡ይወደኛል።
18፤እኔ፡በፈቃዴ፡አኖራታለኹ፡እንጂ፡ከእኔ፡ማንም፡አይወስዳትም።ላኖራት፡ሥልጣን፡አለኝ፡ደግሞም፡
ላነሣት፡ሥልጣን፡አለኝ፡ይህችን፡ትእዛዝ፡ከአባቴ፡ተቀበልኹ።
19፤እንግዲህ፡ከዚህ፡ቃል፡የተነሣ፡በአይሁድ፡መካከል፡እንደ፡ገና፡መለያየት፡ኾነ።
20፤ከነርሱም፡ብዙዎች፦ጋኔን፡አለበት፡አብዷልም፤ስለ፡ምንስ፡ትሰሙታላችኹ፧አሉ።
21፤ሌላዎችም፦ይህ፡ጋኔን፡ያለበት፡ሰው፡ቃል፡አይደለም፤ጋኔን፡የዕውሮችን፡ዐይኖች፡ሊከፍት፡
ይችላልን፧አሉ።
22፤በኢየሩሳሌምም፡የመቅደስ፡መታደስ፡በዓል፡ኾነ፤
23፤ክረምትም፡ነበረ።ኢየሱስም፡በመቅደስ፡በሰሎሞን፡ደጅ፡መመላለሻ፡ይመላለስ፡ነበር።
24፤አይሁድም፡ርሱን፡ከበ፟ው፦እስከ፡መቼ፡ድረስ፡በጥርጣሪ፡ታቈየናለኽ፧አንተ፡ክርስቶስ፡እንደ፡ኾንኽ፡
ገልጠኽ፡ንገረን፡አሉት።
25፤ኢየሱስም፡መለሰላቸው፥እንዲህ፡ሲል፦ነገርዃችኹ፡አታምኑምም፡እኔ፡በአባቴ፡ስም፡የማደርገው፡ሥራ፡
ይህ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራል፤26፤እናንተ፡ግን፡እንደ፡ነገርዃችኹ፡ከበጎቼ፡ስላልኾናችኹ፡አታምኑም።
27፤በጎቼ፡ድምፄን፡ይሰማሉ፡እኔም፡ዐውቃቸዋለኹ፡ይከተሉኝማል፤
28፤እኔም፡የዘለዓለም፡ሕይወትን፡እሰጣቸዋለኹ፥ለዘለዓለምም፡አይጠፉም፥ከእጄም፡ማንም፡አይነጥቃቸውም።
29፤የሰጠኝ፡አባቴ፡ከዅሉ፡ይበልጣል፥ከአባቴም፡እጅ፡ሊነጥቃቸው፡ማንም፡አይችልም።
30፤እኔና፡አብ፡አንድ፡ነን።
31፤አይሁድ፡ሊወግሩት፡ደግመው፡ድንጋይ፡አነሡ።
32፤ኢየሱስ፦ከአባቴ፡ብዙ፡መልካም፡ሥራ፡አሳየዃችኹ፤ከነርሱ፡ስለ፡ማናቸው፡ሥራ፡ትወግሩኛላችኹ፧ብሎ፡መለሰላቸው።
33፤አይሁድም፦ስለ፡መልካም፡ሥራ፡አንወግርኽም፤ስለ፡ስድብ፤አንተም፡ሰው፡ስትኾን፡ራስኽን፡አምላክ፡
ስለ፡ማድረግኽ፡ነው፡እንጂ፡ብለው፡መለሱለት።
34፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መለሰላቸው፦እኔ፦አማልክት፡ናችኹ፡አልኹ፡ተብሎ፡በሕጋችኹ፡የተጻፈ፡
አይደለምን፧
35፤መጽሐፉ፡ሊሻር፡አይቻልምና፡እነዚያን፡የእግዚአብሔር፡ቃል፡የመጣላቸውን፡አማልክት፡ካላቸው፥
36፤የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኝ፡ስላልኹ፡እናንተ፡አብ፡የቀደሰውን፡ወደ፡ዓለምም፡የላከውን፦ትሳደባለኽ፡
ትሉታላችኹን፧
37፤እኔ፡የአባቴን፡ሥራ፡ባላደርግ፡አትመኑኝ፤
38፤ባደርገው፡ግን፥እኔን፡ስንኳ፡ባታምኑ፡አብ፡በእኔ፡እንደ፡ኾነ፡እኔም፡በአብ፡እንደ፡ኾንኹ፡ታውቁና፡
ታስተውሉ፡ዘንድ፡ሥራውን፡እመኑ።
39፤እንግዲህ፡ደግመው፡ሊይዙት፡ፈለጉ፤ከእጃቸውም፡ወጣ።
40፤ዮሐንስም፡በመዠመሪያ፡ያጠምቅበት፡ወደነበረው፡ስፍራ፡ወደዮርዳኖስ፡ማዶ፡እንደ፡ገና፡ኼደ፡በዚያም፡
ኖረ።
41፤ብዙ፡ሰዎችም፡ወደ፡ርሱ፡መጥተው፦ዮሐንስ፡አንድ፡ምልክት፡ስንኳ፡አላደረገም፥ነገር፡ግን፥ዮሐንስ፡
ስለዚህ፡ሰው፡የተናገረው፡ዅሉ፡እውነት፡ነበረ፡አሉ።
42፤በዚያም፡ብዙዎች፡በርሱ፡አመኑ።
== '''ምዕራፍ ፲፩''' ==
1፤ከማርያምና፡ከእኅቷ፡ከማርታ፡መንደር፡ከቢታንያ፡የኾነ፡አልዓዛር፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡ታሞ፡ነበር።
2፤ማርያምም፡ጌታን፡ሽቱ፡የቀባችው፡እግሩንም፡በጠጕሯ፡ያበሰችው፡ነበረች፤ወንድሟም፡አልዓዛር፡ታሞ፡
ነበር።
3፤ስለዚህ፥እኅቶቹ፦ጌታ፡ሆይ፥እንሆ፥የምትወደ፟ው፡ታሟል፡ብለው፡ወደ፡ርሱ፡ላኩ።
4፤ኢየሱስም፡ሰምቶ፦ይህ፡ሕመም፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡በርሱ፡ይከብር፡ዘንድ፡ስለእግዚአብሔር፡ክብር፡
ነው፡እንጂ፡ለሞት፡አይደለም፡አለ።
5፤ኢየሱስም፡ማርታንና፡እኅቷን፡አልዓዛርንም፡ይወድ፡ነበር።
6፤እንደ፡ታመመም፡በሰማ፡ጊዜ፡ያን፡ጊዜ፡በነበረበት፡ስፍራ፡ኹለት፡ቀን፡ዋለ፤
7፤ከዚህም፡በዃላ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፦ወደ፡ይሁዳ፡ደግሞ፡እንኺድ፡አላቸው።
8፤ደቀ፡መዛሙርቱ፦መምህር፡ሆይ፥አይሁድ፡ከጥቂት፡ጊዜ፡በፊት፡ሊወግሩኽ፡ይፈልጉ፡ነበር፥ደግሞም፡
ወደዚያ፡ትኼዳለኽን፧አሉት።
9፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ቀኑ፡ዐሥራ፡ኹለት፡ሰዓት፡አይደለምን፧በቀን፡የሚመላለስ፡ቢኖር፡የዚህን፡ዓለም፡
ብርሃን፡ያያልና፥አይሰናከልም፤
10፤በሌሊት፡የሚመላለስ፡ቢኖር፡ግን፡ብርሃን፡በርሱ፡ስለሌለ፡ይሰናከላል፡አላቸው።
11፤ይህን፡ተናገረ፤ከዚህም፡በዃላ፦ወዳጃችን፡አልዓዛር፡ተኝቷል፤ነገር፡ግን፥ከእንቅልፉ፡ላስነሣው፡
እኼዳለኹ፡አላቸው።
12፤እንግዲህ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦ጌታ፡ሆይ፥ተኝቶስ፡እንደ፡ኾነ፡ይድናል፡አሉት።
13፤ኢየሱስስ፡ስለ፡ሞቱ፡ተናግሮ፡ነበር፤እነርሱ፡ግን፡ስለ፡እንቅልፍ፡መተኛት፡እንደ፡ተናገረ፡መሰላቸው።
14፤እንግዲህ፡ያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡በግልጥ፦አልዓዛር፡ሞተ፤
15፤እንድታምኑም፡በዚያ፡ባለመኖሬ፡ስለ፡እናንተ፡ደስ፡ይለኛል፤ነገር፡ግን፥ወደ፡ርሱ፡እንኺድ፡አላቸው።
16፤ስለዚህ፥ዲዲሞስ፡የሚሉት፡ቶማስ፥ለባልንጀራዎቹ፣ለደቀ፡መዛሙርት፦ከርሱ፡ጋራ፡እንሞት፡ዘንድ፡
እኛ፡ደግሞ፡እንኺድ፡አለ።
17፤ኢየሱስም፡በመጣ፡ጊዜ፡በመቃብር፡እስከ፡አኹን፡አራት፡ቀን፡ኾኖት፡አገኘው።
18፤ቢታንያም፡ዐሥራ፡ዐምስት፡ምዕራፍ፡ያኽል፡ለኢየሩሳሌም፡ቅርብ፡ነበረች።
19፤ከአይሁድም፡ብዙዎች፡ስለ፡ወንድማቸው፡ሊያጽናኗቸው፡ወደ፡ማርታና፡ወደ፡ማርያም፡መጥተው፡ነበር።
20፤ማርታም፡ኢየሱስ፡እንደ፡መጣ፡በሰማች፡ጊዜ፡ልትቀበለው፡ወጣች፤ማርያም፡ግን፡በቤት፡ተቀምጣ፡ነበር።
21፤ማርታም፡ኢየሱስን፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡በዚህ፡ኖረኽ፡ብትኾን፡ወንድሜ፡ባልሞተም፡ነበር፤
22፤አኹንም፡ከእግዚአብሔር የምትለምነውን፡ዅሉ፡እግዚአብሔር፡እንዲሰጥኽ፡ዐውቃለኹ፡አለችው።
23፤ኢየሱስም፦ወንድምሽ፡ይነሣል፡አላት።
24፤ማርታም፦በመጨረሻው፡ቀን፡በትንሣኤ፡እንዲነሣ፡ዐውቃለኹ፡አለችው።
25፤ኢየሱስም፦ትንሣኤና፡ሕይወት፡እኔ፡ነኝ፤የሚያምንብኝ፡ቢሞት፡እንኳ፡ሕያው፡ይኾናል፤
26፤ሕያው፡የኾነም፡የሚያምንብኝም፡ዅሉ፡ለዘለዓለም፡አይሞትም፤ይህን፡ታምኚያለሽን፧አላት።
27፤ርሷም፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፤አንተ፡ወደ፡ዓለም፡የሚመጣው፡ክርስቶስ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡
ኾንኽ፡እኔ፡አምናለኹ፡አለችው።
28፤ይህንም፡ብላ፡ኼደች፥እኅቷንም፡ማርያምን፡በስውር፡ጠርታ፦መምህሩ፡መጥቷል፡ይጠራሽማል፡
አለቻት።
29፤ርሷም፡በሰማች፡ጊዜ፡ፈጥና፡ተነሣች፡ወደ፡ርሱም፡መጣች፤
30፤ኢየሱስም፡ማርታ፡በተቀበለችበት፡ስፍራ፡ነበረ፡እንጂ፡ገና፡ወደ፡መንደሩ፡አልገባም፡ነበር።
31፤ሲያጽናኗት፡ከርሷ፡ጋራ፡በቤት፡የነበሩ፡አይሁድም፡ማርያም፡ፈጥና፡እንደ፡ተነሣችና፡እንደ፡ወጣች፡ባዩ፡
ጊዜ፥ወደ፡መቃብር፡ኼዳ፡በዚያ፡ልታለቅስ፡መስሏቸው፡ተከተሏት።
32፤ማርያምም፡ኢየሱስ፡ወዳለበት፡መጥታ፡ባየችው፡ጊዜ፡በእግሩ፡ላይ፡ወድቃ፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡በዚህ፡
ኖረኽ፡ብትኾን፡ወንድሜ፡ባልሞተም፡ነበር፡አለችው።
33፤ኢየሱስም፡ርሷ፡ስታለቅስ፡ከርሷም፡ጋራ፡የመጡት፡አይሁድ፡ሲያለቅሱ፡አይቶ፡በመንፈሱ፡ዐዘነ፡በራሱም፡
ታወከ፤
34፤ወዴት፡አኖራችኹት፧አለም።እነርሱም፦
ጌታ፡ሆይ፥መጥተኽ፡እይ፡አሉት።
35፤ኢየሱስም፡እንባውን፡አፈሰሰ።
36፤ስለዚህ፥አይሁድ፦እንዴት፡ይወደ፟ው፡እንደ፡ነበረ፡እዩ፡አሉ።
37፤ከነርሱ፡ግን፡አንዳንዶቹ፦ይህ፡የዕውሩን፡ዐይኖች፡የከፈተ፡ይህን፡ደግሞ፡እንዳይሞት፡ያደርግ፡ዘንድ፡
ባልቻለም፡ነበርን፧አሉ።
38፤ኢየሱስም፡በራሱ፡ዐዝኖ፡ወደ፡መቃብሩ፡መጣ፤ርሱም፡ዋሻ፡ነበረ፤ድንጋይም፡ተገጥሞበት፡ነበር።
39፤ኢየሱስ፦ድንጋዩን፡አንሡ፡አለ።የሞተውም፡እኅት፡ማርታ፦ጌታ፡ሆይ፥ከሞተ፡አራት፡ቀን፡ኾኖታልና፥አኹን፡ይሸታል፡አለችው።
40፤ኢየሱስ፦ብታምኚስ፡የእግዚአብሔርን፡ክብር፡እንድታዪ፡አልነገርኹሽምን፧አላት።
41፤ድንጋዩንም፡አነሡት።ኢየሱስም፡ዐይኖቹን፡ወደ፡ላይ፡አንሥቶ፦አባት፡ሆይ፥ስለ፡ሰማኸኝ፡
አመሰግንኻለኹ።
42፤ዅልጊዜም፡እንድትሰማኝ፡ዐወቅኹ፤ነገር፡ግን፥አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡ያምኑ፡ዘንድ፡በዚህ፡ዙሪያ፡ስለቆሙት፡ሕዝብ፡ተናገርኹ፡አለ።
43፤ይህንም፡ብሎ፡በታላቅ፡ድምፅ፦አልዓዛር፡ሆይ፥ወደ፡ውጭ፡ና፡ብሎ፡ጮኸ።
44፤የሞተውም፡እጆቹና፡እግሮቹ፡በመግነዝ፡እንደ፡ተገነዙ፡ወጣ፤ፈቱም፡በጨርቅ፡እንደ፡ተጠመጠመ፡
ነበር።ኢየሱስም፦ፍቱትና፡ይኺድ፡ተዉት፡አላቸው።
45፤ስለዚህ፥ወደ፡ማርያም፡ከመጡት፥ኢየሱስም፡ያደረገውን፡ካዩት፡ከአይሁድ፡ብዙዎች፡በርሱ፡አመኑ፤
46፤ከነርሱ፡አንዳንዶቹ፡ግን፡ወደ፡ፈሪሳውያን፡ኼደው፡ኢየሱስ፡ያደረገውን፡ነገሯቸው።
47፤እንግዲህ፡የካህናት፡አለቃዎችና፡ፈሪሳውያን፡ሸንጎ፡ሰብስበው፦ምን፡እናድርግ፧ይህ፡ሰው፡ብዙ፡
ምልክቶች፡ያደርጋልና።
48፤እንዲሁ፡ብንተወው፡ዅሉ፡በርሱ፡ያምናሉ፤የሮሜም፡ሰዎች፡መጥተው፡አገራችንን፡ወገናችንንም፡
ይወስዳሉ፡አሉ።
49፤በዚያችም፡ዓመት፡ሊቀ፡ካህናት፡የነበረ፡ቀያፋ፡የሚሉት፡ከነርሱ፡አንዱ፦እናንተ፡ምንም፡አታውቁም፤
50፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡ከሚጠፋ፡አንድ፡ሰው፡ስለ፡ሕዝቡ፡ይሞት፡ዘንድ፡እንዲሻለን፡አታስቡም፡አላቸው።
51፤ይህንም፡የተናገረ፡ከራሱ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥በዚያች፡ዓመት፡ሊቀ፡ካህናት፡ነበረና፡ኢየሱስ፡ስለ፡
ሕዝቡ፡ሊሞት፡እንዳለው፡ትንቢት፡ተናገረ፤
52፤ስለ፡ሕዝቡም፡ዅሉ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥የተበተኑትን፡የእግዚአብሔርን፡ልጆች፡ደግሞ፡በአንድነት፡
እንዲሰበስባቸው፡ነው፡እንጂ።
53፤እንግዲህ፡ከዚያ፡ቀን፡ዠምረው፡ሊገድሉት፡ተማከሩ።
54፤ከዚያ፡ወዲያም፡ኢየሱስ፡በአይሁድ፡መካከል፡ተገልጦ፡አልተመላለሰም፤ነገር፡ግን፥ከዚያ፡በምድረ፡በዳ፡
አጠገብ፡ወዳለች፡ምድር፥ኤፍሬም፡ወደምትባል፡ከተማ፡ኼደ፤በዚያም፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ተቀመጠ።
55፤የአይሁድም፡ፋሲካ፡ቀርቦ፡ነበር።ብዙ፡ሰዎችም፡ራሳቸውን፡ያነጹ፡ዘንድ፡ከፋሲካ፡በፊት፡ከአገሩ፡ወደ፡
ኢየሩሳሌም፡ወጡ።
56፤ኢየሱስንም፡ይፈልጉት፡ነበር፤በመቅደስም፡ቆመው፡ርስ፡በርሳቸው፦ምን፡ይመስላችዃል፧ወደ፡በዓሉ፡
አይመጣም፡ይኾንን፧ተባባሉ።
57፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ፈሪሳውያንም፡ይይዙት፡ዘንድ፥ርሱ፡ያለበትን፡ስፍራ፡የሚያውቀው፡ሰው፡ቢኖር፡
እንዲያመለክታቸው፡አዘ፟ው፡ነበር።
== '''ምዕራፍ ፲፪''' ==
1፣ከፋሲካም በፊት በስድስተኛው ቀን ኢየሱስ ከሙታን ያስነሣው አልዓዛር ወደ ነበረበት ወደ ቢታንያ መጣ።
2፣በዚያም እራት አደረጉለት፤ ማርታም ታገለግል ነበር፤ አልዓዛር ግን ከእርሱ ጋር ከተቀመጡት አንዱ ነበረ።
3፣ማርያምም ዋጋው እጅግ የከበረ የጥሩ ናርዶስ ሽቱ ንጥር ወስዳ የኢየሱስን እግር ቀባች፤ በጠጕርዋም እግሩን አበሰች፤ ቤቱም ከናርዶስ ሽቱ ሞላ።
4፣ነገር ግን ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ አሳልፎ ሊሰጠው ያለው የስምዖን ልጅ የአስቆሮቱ ይሁዳ፦
5፣ይህ ሽቱ ለሦስት መቶ ዲናር ተሽጦ ለድሆች ያልተሰጠ ስለ ምን ነው? አለ።
6፣ይህንም የተናገረ ሌባ ስለ ነበረ ነው እንጂ ለድሆች ተገድዶላቸው አይደለም፤ ከረጢትም ይዞ በውስጡ ከሚገባው ይወስድ ስለ ነበረ ነው።
7፣ኢየሱስም፦ ለምቀበርበት ቀን እንድትጠብቀው ተውአት፤
8፣ድሆችስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ይኖራሉና፥ እኔ ግን ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር አልኖርም አለ።
9፣ከአይሁድም ብዙ ሕዝብ በዚያ እንደ ነበረ አውቀው መጡ፥ ከሙታንም ያስነሣውን አልዓዛርን ደግሞ እንዲያዩ ነበረ እንጂ ስለ ኢየሱስ ብቻ አይደለም።
10፣የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ደግሞ ሊገድሉት ተማከሩ፥
11፣ከአይሁድ ብዙዎች ከእርሱ የተነሣ ሄደው በኢየሱስ ያምኑ ነበርና።
12፣በማግሥቱ ወደ በዓሉ መጥተው የነበሩ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመጣ በሰሙ ጊዜ፥
13፣የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ ይዘው ሊቀበሉት ወጡና፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ።
14-15፣አንቺ የጽዮን ልጅ አትፍሪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ በአህያ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ይመጣል ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስ የአህያ ውርንጫ አግኝቶ በእርሱ ተቀመጠ።
16፣ደቀ መዛሙርቱም ይህን ነገር በመጀመሪያ አላስተዋሉም፤ ነገር ግን ኢየሱስ ከከበረ በኋላ በዚያን ጊዜ ይህ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይህንም እንዳደረጉለት ትዝ አላቸው።
17፣አልዓዛርንም ከመቃብር ጠርቶ ከሙታን ሲያስነሣው ከእርሱ ጋር የነበሩት ሕዝብ ይመሰክሩለት ነበር።
18፣ስለዚህ ደግሞ ሕዝቡ ይህን ምልክት እንዳደረገ ስለ ሰሙ ሊቀበሉት ወጡ።
19፣ስለዚህ ፈሪሳውያን እርስ በርሳቸው፦ አንድ ስንኳ ልታደርጉ እንዳይቻላችሁ ታያላችሁን? እነሆ፥ ዓለሙ በኋላው ተከትሎት ሄዶአል ተባባሉ።
20፣በበዓሉም ሊሰግዱ ከወጡት አንዳንዶቹ የግሪክ ሰዎች ነበሩ፤
21፣እነርሱም ከገሊላ ቤተ ሳይዳ ወደሚሆን ወደ ፊልጶስ መጥተው፦ ጌታ ሆይ፥ ኢየሱስን ልናይ እንወዳለን ብለው ለመኑት።
22፣ፊልጶስም መጥቶ ለእንድርያስ ነገረው፤ እንድርያስና ፊልጶስ መጥተው ለኢየሱስ ነገሩት።
23፣ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል፦ የሰው ልጅ ይከብር ዘንድ ሰዓቱ ደርሶአል።
24፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የስንዴ ቅንጣት በምድር ወድቃ ካልሞተች ብቻዋን ትቀራለች፤ ብትሞት ግን ብዙ ፍሬ ታፈራለች።
25፣ነፍሱን የሚወድ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም በዚህ ዓለም የሚጠላ ለዘላለም ሕይወት ይጠብቃታል።
26፣የሚያገለግለኝ ቢኖር ይከተለኝ፥ እኔም ባለሁበት አገልጋዬ ደግሞ በዚያ ይሆናል፤ የሚያገለግለኝም ቢኖር አብ ያከብረዋል።
27፣አሁን ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ። ነገር ግን ስለዚህ ወደዚህ ሰዓት መጣሁ።
28፣አባት ሆይ፥ ስምህን አክብረው። ስለዚህም፦ አከበርሁት ደግሞምአከብረዋለሁ የሚል ድምፅ ከሰማይ መጣ።
29፣በዚያ ቆመው የነበሩትም ሕዝብ በሰሙ ጊዜ፦ ነጐድጓድ ነው አሉ፤ ሌሎች፦ መልአክ ተናገረው አሉ።
30፣ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ ይህ ድምፅ ስለ እናንተ መጥቶአል እጂ ስለ እኔ አይደለም።
31፣አሁን የዚህ ዓለም ፍርድ ደርሶአል፤ አሁን የዚህ ዓለም ገዥ ወደ ውጭ ይጣላል፤
32፣እኔም ከምድር ከፍ ከፍ ያልሁ እንደ ሆነ ሁሉን ወደ እኔ እስባለሁ።
33፣በምን ዓይነትም ሞት ይሞት ዘንድ እንዳለው ሲያመለክታቸው ይህን ተናገረ።
34፣እንግዲህ ሕዝቡ፦ እኛስ ክርስቶስ ለዘላለም እንዲኖር ከሕጉ ሰምተናል፤ አንተስ የሰው ልጅ ከፍ ከፍ ይል ዘንድ እንዲያስፈልገው እንዴት ትላላህ? ይህ የሰው ልጅ ማን ነው? ብለው መለሱለት።
35፣ኢየሱስም፦ ገና ጥቂት ጊዜ ብርሃን ከእናንተ ጋር ነው። ጨለማ እንዳይደርስባችሁ ብርሃን ሳለላችሁ ተመላለሱ፤ በጨለማም የሚመላለስ ወዴት እንዲሄድ አያውቅም።
36፣የብርሃን ልጆች እንድትሆኑ ብርሃን ሳለላችሁ በብርሃኑ እመኑ አላቸው። ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ሄደና ተሰወረባቸው።
37-38፣ነገር ግን ይህን ያህል ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ፤ ነቢዩ ኢሳይያስ፦ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ በእርሱ አላመኑም።
39-40፣ኢሳይያስ ደግሞ፦በዓይኖቻቸው እንዳያዩ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ እንዳይመለሱም፥ እኔም እንዳልፈውሳቸው፥ ዓይኖቻቸውን አሳወረ ልባቸውንም አደነደነ ብሎአልና ስለዚህ ማመን አቃታቸው።
41፣ክብሩን ስለ አየ ኢሳይያስ ይህን አለ፥ ስለ እርሱም ተናገረ።
42፣ከዚህም ጋር ከአለቆች ደግሞ ብዙዎች በእርሱ አመኑ፤ ነገር ግን ከምኵራብ እንዳያስወጡአቸው በፈሪሳውያን ምክንያት አልመሰከሩለትም፤
43፣ከእግዚአብሔር ክብር ይልቅ የሰውን ክብር ወደዋልና።
44፣ኢየሱስም ጮኸ፥ እንዲህም አለ፦ በእኔ የሚያምን በላከኝ ማመኑ ነው እንጂ በእኔ አይደለም፤
45፣እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል።
46፣በእኔ የሚያምን ሁሉ በጨለማ እንዳይኖር እኔ ብርሃን ሆኜ ወደ ዓለም መጥቻለሁ።
47፣ዓለምን ላድን እንጂ በዓለም ልፈርድ አልመጣሁምና ቃሌን ሰምቶ የማይጠብቀው ቢኖር የምፈርድበት እኔ አይደለሁም።
48፣የሚጥለኝ ቃሌንም እናገራለሁ።
== '''ምዕራፍ ፲፫'''==
1፣ኢየሱስም ከፋሲካ በዓል በፊት፥ ከዚህ ዓለም ወደ አብ የሚሄድበት ሰዓት እንደ ደረሰ አውቆ፥ በዚህ ዓለም ያሉትን ወገኖቹን የወደዳቸውን እስከ መጨረሻ ወደዳቸው።
2፣እራትም ሲበሉ ዲያብሎስ በስምዖን ልጅ በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ አሳልፎ እንዲሰጠው አሳብ ካገባ በኋላ፥3
ኢየሱስ አብ ሁሉን በልጁ እንደ ሰጠው ከእግዚአብሔርም እንደ ወጣ ወደ እግዚአብሔርም እንዲሄድ አውቆ፥
4፣ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤
5፣በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ።
6፣ወደ ስምዖን ጴጥሮስም መጣ፤ እርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ የእኔን እግር ታጥባለህን? አለው።
7፣ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ የማደርገውን አንተ አሁን አታውቅም፥ በኋላ ግን ታስተውለዋለህ አለው።
8፣ጴጥሮስም፦ የእኔን እግር ለዘላለም አታጥብም አለው።
ኢየሱስም፦ ካላጠብሁህ፥ ከእኔ ጋር ዕድል የለህም ብሎ መለሰለት።
9፣ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ እጄንና ራሴን ደግሞ እንጂ እግሬን ብቻ አይደለም አለው።
10፣ኢየሱስም፦ የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም፥ ሁለንተናው ግን ንጹሕ ነው፤ እናንተም ንጹሐን ናችሁ፥ ነገር ግን ሁላችሁ አይደላችሁምአለው።
11፣አሳልፎ የሚሰጠውን ያውቅ ነበርና፤ ስለዚህ፦ ሁላችሁ ንጹሐን አይደላችሁም አለው።
12፣እግራቸውንም አጥቦ ልብሱንም አንሥቶ ዳግመኛ ተቀመጠ፥ እንዲህም አላቸው፦ ያደረግሁላችሁን ታስተውላላችሁን?
13፣እናንተ መምህርና ጌታትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ።
14፣እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።
15፣እኔ ለእናንተ እንዳደረግሁ እናንተ ደግሞ ታደርጉ ዘንድ ምሳሌ ሰጥቻችኋለሁና።
16፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ባሪያ ከጌታው አይበልጥም። መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም።
17፣ይህን ብታውቁ፥ ብታደርጉትም ብፁዓን ናችሁ።
18፣ስለ ሁላችሁ አልናገርም፤ እኔ የመረጥኋቸውን አውቃለሁ፤ ነገር ግን መጽሐፍ፦ እንጀራዬን የሚበላ በእኔ ላይ ተረከዙን አነሣብኝ ያለው ይፈጸም ዘንድ ነው።
19፣በሆነ ጊዜ እኔ እንደ ሆንሁ ታምኑ ዘንድ፥ ከአሁን ጀምሬ አስቀድሞ ሳይሆን እነግራችኋለሁ።
20፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ማናቸውን የምልከውን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።
21፣ኢየሱስ ይህን ብሎ በመንፈሱ ታወከ መስክሮም፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል አለ።
22፣ደቀ መዛሙርቱ ስለ ማን እንደ ተናገረ አመንትተው እርስ በርሳቸው ተያዩ።
23፣ኢየሱስም ይወደው የነበረ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ በኢየሱስ ደረት ላይ ተጠጋ፤
24፣ስለዚህ ስምዖን ጴጥሮስ እርሱን ጠቅሶ፦ ስለማን እንደ ተናገረ ንገረን አለው።
25፣እርሱም በኢየሱስ ደረት እንዲህ ተጠግቶ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ነው? አለው።
26፣ኢየሱስም፦ እኔ ቍራሽ አጥቅሼ የምሰጠው እርሱ ነው ብሎ መለሰለት። ቍራሽም አጥቅሶ ለአስቆሮቱ ለስምዖን ልጅ ለይሁዳ ሰጠው።
27፣ቍራሽም ከተቀበለ በኋላ ያን ጊዜ ሰይጣን ገባበት። እንግዲህ ኢየሱስ፦ የምታደርገውን ቶሎ ብለህ አድርግ አለው።
28፣ነገር ግን ከተቀመጡት ስለ ምን ይህን እንዳለው ማንም አላወቀም፤
29፣ይሁዳ ከረጢቱን የያዘ ስለ ሆነ፥ ኢየሱስ፦ ለበዓሉ የሚያስፈልገንን ግዛ፥ ወይም ለድሆች ምጽዋት እንዲሰጥ ያለው ለአንዳንዱ መስሎአቸው ነበርና።
30፣እርሱም ቍራሹን ከተቀበለ በኋላ ወዲያው ወጣ፤ ሌሊትም ነበረ።
31፣ከወጣም በኋላ ኢየሱስ እንዲ አለ፦ አሁን የሰው ልጅ ከበረ እግዚአብሔርም ስለ እርሱ ከበረ፤
32፣እግዚአብሔር ስለ እርሱ የከበረ ከሆነ፥ እግዚአብሔር ደግሞ እርሱን ራሱን ያከብረዋል ወዲያውም ያከብረዋል።
33፣ልጆች ሆይ፥ ገና ጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ፤ ትፈልጉኛላችሁ፤ ለአይሁድም፦ እኔ ወደምሄድበት እናንተ ልትመጡ አይቻላችሁም እንዳልኋቸው፥ አሁን ለእናንተ ደግሞ እላችኋለሁ።
34፣እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ፥ እንደ ወደድኋችሁ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ አዲስ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ።
35፣እርስ በርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ፥ ደቀ መዛሙርቴ እንደ ሆናችሁ ሰዎች ሁሉ በዚህ ያውቃሉ።
36፣ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ ወዴት ትሄዳለህ? አለው። ኢየሱስም፦ ወደምሄድበት አሁን ልትከተለኝ አትችልም፥ ነገር ግን በኋላ ትከተለኛለህ ብሎ መለሰለት።
37፣ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ አሁን ልከተልህ አለመቻሌ ስለ ምንድር ነው? ነፍሴን ስንኳ ስለ አንተ እሰጣለሁ አለው።
38፣ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት፦ ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም።
== '''ምዕራፍ ፲፬''' ==
1፤ልባችኹ፡አይታወክ፤በእግዚአብሔር፡እመኑ፥በእኔም፡ደግሞ፡እመኑ።
2፤በአባቴ፡ቤት፡ብዙ፡መኖሪያ፡አለ፤እንዲህስ፡ባይኾን፡ባልዃችኹ፡ነበር፤ስፍራ፡አዘጋጅላችኹ፡ዘንድ፡
እኼዳለኹና፤
3፤ኼጄም፡ስፍራ፡ባዘጋጅላችኹ፥እኔ፡ባለኹበት፡እናንተ፡ደግሞ፡እንድትኾኑ፡ኹለተኛ፡እመጣለኹ፡ወደ፡
እኔም፡እወስዳችዃለኹ።
4፤ወደምኼድበትም፡ታውቃላችኹ፥መንገዱንም፡ታውቃላችኹ።
5፤ቶማስም፦ጌታ፡ሆይ፥ወደምትኼድበት፡አናውቅም፤እንዴትስ፡መንገዱን፡እናውቃለን፧አለው።
6፤ኢየሱስም፦እኔ፡መንገድና፡እውነት፡ሕይወትም፡ነኝ፤በእኔ፡በቀር፡ወደ፡አብ፡የሚመጣ፡የለም።
7፤እኔንስ፡ብታውቁኝ፡አባቴን፡ደግሞ፡ባወቃችኹ፡ነበር።ካኹንም፡ዠምራችኹ፡ታውቁታላችኹ፡
አይታችኹትማል፡አለው።
8፤ፊልጶስ፦ጌታ፡ሆይ፥አብን፡አሳየንና፡ይበቃናል፡አለው።
9፤ኢየሱስም፡አለው፦አንተ፡ፊልጶስ፥ይህን፡ያኽል፡ዘመን፡ከእናንተ፡ጋራ፡ስኖር፡አታውቀኝምን፧እኔን፡
ያየ፡አብን፡አይቷል፤እንዴትስ፡አንተ፦አብን፡አሳየን፡ትላለኽ፧
10፤እኔ፡በአብ፡እንዳለኹ፡አብም፡በእኔ፡እንዳለ፡አታምንምን፧እኔ፡የምነግራችኹን፡ቃል፡ከራሴ፡
አልናገረውም፤ነገር፡ግን፥በእኔ፡የሚኖረው፡አብ፡ርሱ፡ሥራውን፡ይሠራል።
11፤እኔ፡በአብ፡እንዳለኹ፡አብም፡በእኔ፡እንዳለ፡እመኑኝ፤ባይኾንስ፡ስለ፡ራሱ፡ስለ፡ሥራው፡እመኑኝ።
12፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥በእኔ፡የሚያምን፡እኔ፡የማደርገውን፡ሥራ፡ርሱ፡ደግሞ፡
ያደርጋል፤ከዚህም፡የሚበልጥ፡ያደርጋል፥
13፤እኔ፡ወደ፡አብ፡እኼዳለኹና፤አብም፡ስለ፡ወልድ፡እንዲከበር፡በስሜ፡የምትለምኑትን፡ዅሉ፡
አደርገዋለኹ።
14፤ማናቸውንም፡ነገር፡በስሜ፡ብትለምኑ፡እኔ፡አደርገዋለኹ።
15-16፤ብትወዱኝ፡ትእዛዜን፡ጠብቁ።እኔም፡አብን፡እለምናለኹ፡ለዘለዓለምም፡ከእናንተ፡ጋራ፡እንዲኖር፡ሌላ፡
አጽናኝ፡ይሰጣችዃል፤
17፤ርሱም፡ዓለም፡የማያየውና፡የማያውቀው፡ስለ፡ኾነ፡ሊቀበለው፡የማይቻለው፡የእውነት፡መንፈስ፡
ነው፤ነገር፡ግን፥ከእናንተ፡ዘንድ፡ስለሚኖር፡በውስጣችኹም፡ስለሚኾን፡እናንተ፡ታውቃላችኹ።
18፤ወላጆች፡እንደ፡ሌላቸው፡ልጆች፡አልተዋችኹም፤ወደ፡እናንተ፡እመጣለኹ።
19፤ገና፡ጥቂት፡ዘመን፡አለ፡ከዚህም፡በዃላ፡ዓለም፡አያየኝም፤እናንተ፡ግን፡ታዩኛላችኹ፤እኔ፡ሕያው፡
ነኝና፡እናንተ፡ደግሞ፡ሕያዋን፡ትኾናላችኹ።
20፤እኔ፡በአባቴ፡እንዳለኹ፡እናንተም፡በእኔ፡እንዳላችኹ፡እኔም፡በእናንተ፡እንዳለኹ፡በዚያን፡ቀን፡
ታውቃላችኹ።
21፤ትእዛዜ፡በርሱ፡ዘንድ፡ያለችው፡የሚጠብቃትም፡የሚወደኝ፡ርሱ፡ነው፤የሚወደኝንም፡አባቴ፡ይወደዋል፡
እኔም፡እወደዋለኹ፡ራሴንም፡እገልጥለታለኹ።
22፤የአስቆሮቱ፡ያይደለ፡ይሁዳ፦ጌታ፡ሆይ፥ለዓለም፡ሳይኾን፡ራስኽን፡ለእኛ፡ልትገልጥ፡ያለኽ፡እንዴት፡
ነው፧አለው።
23፤ኢየሱስም፡መለሰ፥አለውም፦የሚወደኝ፡ቢኖር፡ቃሌን፡ይጠብቃል፤አባቴም፡ይወደዋል፡ወደ፡ርሱም፡
እንመጣለን፡በርሱም፡ዘንድ፡መኖሪያ፡እናደርጋለን።
24፤የማይወደኝ፡ቃሌን፡አይጠብቅም፤የምትሰሙትም፡ቃል፡የላከኝ፡የአብ፡ነው፡እንጂ፡የእኔ፡አይደለም።
25፤ከእናንተ፡ዘንድ፡ስኖር፡ይህን፡ነግሬያችዃለኹ፤
26፤አብ፡በስሜ፡የሚልከው፡ግን፡መንፈስ፡ቅዱስ፡የኾነው፡አጽናኝ፡ርሱ፡ዅሉን፡ያስተምራችዃል፥እኔም፡
የነገርዃችኹን፡ዅሉ፡ያሳስባችዃል።
27፤ሰላምን፡እተውላችዃለኹ፥ሰላሜን፡እሰጣችዃለኹ፤እኔ፡የምሰጣችኹ፡ዓለም፡እንደሚሰጥ፡
አይደለም።ልባችኹ፡አይታወክ፡አይፍራም።
28፤እኔ፡እኼዳለኹ፡ወደ፡እናንተም፡እመጣለኹ፡እንዳልዃችኹ፡ሰማችኹ።የምትወዱኝስ፡ብትኾኑ፡ከእኔ፡
አብ፡ይበልጣልና፥ወደ፡አብ፡በመኼዴ፡ደስ፡ባላችኹ፡ነበር።
29፤ከኾነም፡በዃላ፡ታምኑ፡ዘንድ፡አኹን፡አስቀድሞ፡ሳይኾን፡ነግሬያችዃለኹ።
30፤ከእንግዲህ፡ወዲህ፡ከእናንተ፡ጋራ፡ብዙ፡አልናገርም፥የዚህ፡ዓለም፡ገዢ፡ይመጣልና፤በእኔ፡ላይም፡
አንዳች፡የለውም፤
31፤ነገር፡ግን፥አብን፡እንድወድ፡ዓለም፡ሊያውቅ፥አብም፡እንዳዘዘኝ፥እንዲሁ፡አደርጋለኹ።ተነሡ፤ከዚህ፡
እንኺድ።
== '''ምዕራፍ ፲፭''' ==
1፤እውነተኛ፡የወይን፡ግንድ፡እኔ፡ነኝ፤ገበሬውም፡አባቴ፡ነው።
2፤ፍሬ፡የማያፈራውን፡በእኔ፡ያለውን፡ቅርንጫፍ፡ዅሉ፡ያስወግደዋል፤ፍሬ፡የሚያፈራውንም፡ዅሉ፡አብዝቶ፡
እንዲያፈራ፡ያጠራዋል።
3፤እናንተ፡ስለነገርዃችኹ፡ቃል፡አኹን፡ንጹሓን፡ናችኹ፤
4፤በእኔ፡ኑሩ፡እኔም፡በእናንተ።ቅርንጫፍ፡በወይኑ፡ግንድ፡ባይኖር፡ከራሱ፡ፍሬ፡ሊያፈራ፡
እንዳይቻለው፥እንዲሁ፡እናንተ፡ደግሞ፡በእኔ፡ባትኖሩ፡አትችሉም።
5፤እኔ፡የወይን፡ግንድ፡ነኝ፡እናንተም፡ቅርንጫፎች፡ናችኹ።ያለእኔ፡ምንም፡ልታደርጉ፡አትችሉምና፡በእኔ፡
የሚኖር፡እኔም፡በርሱ፥ርሱ፡ብዙ፡ፍሬ፡ያፈራል።
6፤በእኔ፡የማይኖር፡ቢኾን፡እንደ፡ቅርንጫፍ፡ወደ፡ውጭ፡ይጣላል፡ይደርቅማል፤እነርሱንም፡ሰብስበው፡ወደ፡
እሳት፡ይጥሏቸዋል፥ያቃጥሏቸውማል።
7፤በእኔ፡ብትኖሩ፡ቃሎቼም፡በእናንተ፡ቢኖሩ፡የምትወዱትን፡ዅሉ፡ለምኑ፡ይኾንላችኹማል።
8፤ብዙ፡ፍሬ፡ብታፈሩና፡ደቀ፡መዛሙርቴ፡ብትኾኑ፡በዚህ፡አባቴ፡ይከበራል።
9፤አብ፡እንደ፡ወደደኝ፡እኔ፡ደግሞ፡ወደድዃችኹ፤በፍቅሬ፡ኑሩ።
10፤እኔ፡የአባቴን፡ትእዛዝ፡እንደ፡ጠበቅኹ፡በፍቅሩም፡እንደምኖር፥ትእዛዜን፡ብትጠብቁ፡በፍቅሬ፡
ትኖራላችኹ።
11፤ደስታዬም፡በእናንተ፡እንዲኾን፡ደስታችኹም፡እንዲፈጸም፡ይህን፡ነግሬያችዃለኹ።
12፤እኔ፡እንደ፡ወደድዃችኹ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ትዋደዱ፡ዘንድ፡ትእዛዜ፡ይህች፡ናት።
13፤ነፍሱን፡ስለ፡ወዳጆቹ፡ከመስጠት፡ይልቅ፡ከዚህ፡የሚበልጥ፡ፍቅር፡ለማንም፡የለውም።
14፤እኔ፡ያዘዝዃችኹን፡ዅሉ፡ብታደርጉ፡እናንተ፡ወዳጆቼ፡ናችኹ።
15፤ከእንግዲህ፡ወዲህ፡ባሪያዎች፡አልላችኹም፤ባሪያ፡ጌታው፡የሚያደርገውን፡አያውቅምና፤ወዳጆች፡ግን፡
ብያችዃለኹ፥ከአባቴ፡የሰማኹትን፡ዅሉ፡ለእናንተ፡አስታውቄያችዃለኹና።
16፤እኔ፡መረጥዃችኹ፡እንጂ፡እናንተ፡አልመረጣችኹኝም፤አብም፡በስሜ፡የምትለምኑትን፡ዅሉ፡
እንዲሰጣችኹ፥ልትኼዱና፡ፍሬ፡ልታፈሩ፡ፍሬያችኹም፡ሊኖር፡ሾምዃችኹ።
17፤ርስ፡በርሳችኹ፡እንድትዋደዱ፡ይህን፡አዛችዃለኹ።
18፤ዓለም፡ቢጠላችኹ፡ከእናንተ፡በፊት፡እኔን፡እንደ፡ጠላኝ፡ዕወቁ።
19፤ከዓለምስ፡ብትኾኑ፡ዓለም፡የራሱ፡የኾነውን፡ይወድ፡ነበር፤ነገር፡ግን፥እኔ፡ከዓለም፡መረጥዃችኹ፡
እንጂ፡ከዓለም፡ስላይደላችኹ፡ስለዚህ፡ዓለም፡ይጠላችዃል።
20፤ባሪያ፡ከጌታው፡አይበልጥም፡ብዬ፡የነገርዃችኹን፡ቃል፡ዐስቡ።እኔን፡አሳደውኝ፡እንደ፡ኾኑ፡እናንተን፡
ደግሞ፡ያሳድዷችዃል፤ቃሌን፡ጠብቀው፡እንደ፡ኾኑ፡ቃላችኹን፡ደግሞ፡ይጠብቃሉ።
21፤ዳሩ፡ግን፡የላከኝን፡አያውቁምና፡ይህን፡ዅሉ፡ሰለ፡ስሜ፡ያደርጉባችዃል።
22፤እኔ፡መጥቼ፡ባልነገርዃቸውስ፡ኀጢአት፡ባልኾነባቸውም፡ነበር፤አኹን፡ግን፡ለኀጢአታቸው፡ምክንያት፡
የላቸውም።
23፤እኔን፡የሚጠላ፡አባቴን፡ደግሞ፡ይጠላል።
24፤ሌላ፡ሰው፡ያላደረገውን፡ሥራ፡በመካከላቸው፡ባላደረግኹ፥ኀጢአት፡ባልኾነባቸውም፡ነበር፤አኹን፡ግን፡
እኔንም፡አባቴንም፡አይተውማል፡ጠልተውማል።
25፤ነገር፡ግን፥በሕጋቸው።በከንቱ፡ጠሉኝ፡ተብሎ፡የተጻፈው፡ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
26፤ዳሩ፡ግን፡እኔ፡ከአብ፡ዘንድ፡የምልክላችኹ፡አጽናኝ፡ርሱም፡ከአብ፡የሚወጣ፡የእውነት፡መንፈስ፡
በመጣ፡ጊዜ፥ርሱ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራል፤
27፤እናንተም፡ደግሞ፡ከመዠመሪያ፡ከእኔ፡ጋራ፡ኖራችዃልና፥ትመሰክራላችኹ።
== '''ምዕራፍ ፲፮''' ==
1፤እንዳትሰናከሉ፡ይህን፡ተናግሬያችዃለኹ።
2፤ከምኵራባቸው፡ያወጧችዃል፤ከዚህ፡በላይ፡ደግሞ፡የሚገድላችኹ፡ዅሉ፡እግዚአብሔርን፡እንደሚያገለግል፡
የሚመስልበት፡ጊዜ፡ይመጣል።
3፤ይህንም፡የሚያደርጉባችኹ፡አብንና፡እኔን፡ስላላወቁ፡ነው።
4፤ነገር፡ግን፥ጊዜው፡ሲደርስ፡እኔ፡እንደ፡ነገርዃችኹ፡ታስቡ፡ዘንድ፡ይህን፡ተናግሬያችዃለኹ።ከእንናንተም፡
ጋራ፡ስለ፡ነበርኹ፡በመዠመሪያ፡ይህን፡አልነገርዃችኹም።
5፤አኹን፡ግን፡ወደላከኝ፡እኼዳለኹ፡ከእናንተም፦ወዴት፡ትኼዳለኽ፧ብሎ፡የሚጠይቀኝ፡የለም።
6፤ነገር፡ግን፥ይህን፡ስለ፡ተናገርዃችኹ፡ሐዘን፡በልባችኹ፡ሞልቷል።
7፤እኔ፡ግን፡እውነት፡እነግራችዃለኹ፤እኔ፡እንድኼድ፡ይሻላችዃል።እኔ፡ባልኼድ፡አጽናኙ፡ወደ፡እናንተ፡
አይመጣምና፤እኔ፡ብኼድ፡ግን፡ርሱን፡እልክላችዃለኹ።
8፤ርሱም፡መጥቶ፡ስለ፡ኀጢአት፡ስለ፡ጽድቅም፡ስለ፡ፍርድም፡ዓለምን፡ይወቅሳል፤
9-10፤ስለ፡ኀጢአት፥በእኔ፡ስለማያምኑ፡ነው፤ስለ፡ጽድቅም፥ወደ፡አብ፡ስለምኼድ፡ከዚህም፡በዃላ፡
ስለማታዩኝ፡ነው፤
11፤ስለ፡ፍርድም፥የዚህ፡ዓለም፡ገዢ፡ስለ፡ተፈረደበት፡ነው።
12፤የምነግራችኹ፡ገና፡ብዙ፡አለኝ፥ነገር፡ግን፥አኹን፡ልትሸከሙት፡አትችሉም።
13፤ግን፡ርሱ፡የእውነት፡መንፈስ፡በመጣ፡ጊዜ፡ወደ፡እውነት፡ዅሉ፡ይመራችዃል፤የሚሰማውን፡ዅሉ፡
ይናገራል፡እንጂ፡ከራሱ፡አይነግርምና፤የሚመጣውንም፡ይነግራችዃል።
14፤ርሱ፡ያከብረኛል፥ለእኔ፡ካለኝ፡ወስዶ፡ይነግራችዃልና።
15፤ለአብ፡ያለው፡ዅሉ፡የእኔ፡ነው፤ስለዚህ፦ለእኔ፡ካለኝ፡ወስዶ፡ይነግራችዃል፡አልኹ።
16፤ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥አታዩኝምም፤ደግሞም፡ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥ታዩኛላችኹም፥እኔ፡ወደ፡አብ፡
እኼዳለኹና።
17፤ከደቀ፡መዛሙርቱም፡አንዳንዶቹ፡ርስ፡በርሳቸው፦ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥አታዩኝምም፤ደግሞም፡ጥቂት፡ጊዜ፡
አለ፥ታዩኛላችኹም፤ደግሞ፦ወደ፡አብ፡እኼዳለኹና፡የሚለን፡ይህ፡ምንድር፡ነው፧ተባባሉ።
18፤እንግዲህ፦ጥቂት፡የሚለው፡ይህ፡ምንድር፡ነው፧የሚናገረውን፡አናውቅም፡አሉ።
19፤ኢየሱስም፡ሊጠይቁት፡እንደ፡ወደዱ፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አላቸው፦ጥቂት፡ጊዜ፡
አለ፥አታዩኝምም፤ደግሞም፡ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥ታዩኛላችኹ፡ስላልኹ፥ስለዚህ፡ርስ፡በርሳችኹ፡
ትመራመራላችኹን፧
20፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥እናንተ፡ታለቅሳላችኹ፡ሙሾም፡ታወጣላችኹ፥ዓለም፡ግን፡ደስ፡
ይለዋል፤እናንተም፡ታዝናላችኹ፥ነገር፡ግን፥ሐዘናችኹ፡ወደ፡ደስታ፡ይለወጣል።
21፤ሴት፡በምትወልድበት፡ጊዜ፡ወራቷ፡ስለ፡ደረሰ፡ታዝናለች፤ነገር፡ግን፥ሕፃን፡ከወለደች፡በዃላ፥ሰው፡
በዓለም፡ተወልዷልና፥ስለ፡ደስታዋ፡መከራዋን፡ዃላ፡አታስበውም።
22፤እንግዲህ፡እናንተ፡ደግሞ፡አኹን፡ታዝናላችኹ፤ነገር፡ግን፥እንደ፡ገና፡አያችዃለኹ፡ልባችኹም፡ደስ፡ይለዋል፥ደስታችኹንም፡የሚወስድባችኹ፡የለም።
23፤በዚያን፡ቀንም፡ከእኔ፡አንዳች፡አትለምኑም።እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥አብ፡በስሜ፡የምትለምኑትን፡
ዅሉ፡ይሰጣችዃል።
24፤እስከ፡አኹን፡በስሜ፡ምንም፡አልለመናችኹም፤ደስታችኹ፡ፍጹም፡እንዲኾን፡ለምኑ፡ትቀበሉማላችኹ።
25፤ይህን፡በምሳሌ፡ነግሬያችዃለኹ፤ነገር፡ግን፥ስለ፡አብ፡ለእናንተ፡በግልጥ፡የምናገርበት፡እንጂ፡ከዚያ፡
ወዲያ፡በምሳሌ፡የማልናገርበት፡ሰዓት፡ይመጣል።
26፤በዚያን፡ቀን፡በስሜ፡ትለምናላችኹ፤እኔም፡ስለ፡እናንተ፡አብን፡እንድለምን፡የምላችኹ፡አይደለኹም፤
27፤እናንተ፡ስለ፡ወደዳችኹኝ፡ከእግዚአብሔርም፡ዘንድ፡እኔ፡እንደ፡ወጣኹ፡ስላመናችኹ፡አብ፡ርሱ፡ራሱ፡
ይወዳችዃልና።
28፤ከአብ፡ወጥቼ፡ወደ፡ዓለም፡መጥቻለኹ፤ደግሞ፡ዓለምን፡እተወዋለኹ፡ወደ፡አብም፡እኼዳለኹ።
29፤ደቀ፡መዛሙርቱ፦እንሆ፥አኹን፡በግልጥ፡ትናገራለኽ፡በምሳሌም፡ምንም፡አትነግርም።
30፤ዅሉን፡እንድታውቅ፥ማንምም፡ሊጠይቅኽ፡እንዳትፈልግ፡አኹን፡እናውቃለን፤ስለዚህ፥ከእግዚአብሔር፡
እንደ፡ወጣኽ፡እናምናለን፡አሉት።
31፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መለሰላቸው።አኹን፡ታምናላችኹን፧
32፤እንሆ፥እያንዳንዳችኹ፡ወደ፡ቤት፡የምትበታተኑበት፡እኔንም፡ለብቻዬ፡የምትተዉበት፡ሰዓት፡
ይመጣል፥አኹንም፡ደርሷል፤ነገር፡ግን፥አብ፡ከእኔ፡ጋራ፡ስለ፡ኾነ፡ብቻዬን፡አይደለኹም።
33፤በእኔ፡ሳላችኹ፡ሰላም፡እንዲኾንላችኹ፡ይህን፡ተናግሬያችዃለኹ።በዓለም፡ሳላችኹ፡መከራ፡
አለባችኹ፤ነገር፡ግን፥አይዟችኹ፤እኔ፡ዓለምን፡አሸንፌዋለኹ።
== '''ምዕራፍ ፲፯''' ==
1-2፤ኢየሱስም፡ይህን፡ተናግሮ፡ወደ፡ሰማይ፡ዐይኖቹን፡አነሣና፡እንዲህ፡አለ፦አባት፡ሆይ፥ሰዓቱ፡
ደርሷል፤ልጅኽ፡ያከብርኽ፡ዘንድ፥በሥጋም፡ዅሉ፡ላይ፡ሥልጣን፡እንደ፡ሰጠኸው፥ለሰጠኸው፡ዅሉ፡
የዘለዓለምን፡ሕይወት፡ይሰጣቸው፡ዘንድ፡ልጅኽን፡አክብረው።
3፤እውነተኛ፡አምላክ፡ብቻ፡የኾንኽ፡አንተን፡የላክኸውንም፡ኢየሱስ፡ክርስቶስን፡ያውቁ፡ዘንድ፡ይህች፡
የዘለዓለም፡ሕይወት፡ናት።
4፤እኔ፡ላደርገው፡የሰጠኸኝን፡ሥራ፡ፈጽሜ፡በምድር፡አከበርኹኽ፤
5፤አኹንም፥አባት፡ሆይ፥ዓለም፡ሳይፈጠር፡ባንተ፡ዘንድ፡በነበረኝ፡ክብር፡አንተ፡በራስኽ፡ዘንድ፡አክብረኝ።
6፤ከዓለም፡ለሰጠኸኝ፡ሰዎች፡ስምኽን፡ገለጥኹላቸው።የአንተ፡ነበሩ፡ለኔም፡ሰጠኻቸው፤
7፤ቃልኽንም፡ጠብቀዋል።የሰጠኸኝ፡ዅሉ፡ከአንተ፡እንደ፡ኾነ፡አኹን፡ያውቃሉ፤
8፤የሰጠኸኝን፡ቃል፡ሰጥቻቸዋለኹና፤እነርሱም፡ተቀበሉት፥ከአንተም፡ዘንድ፡እንደ፡ወጣኹ፡በእውነት፡
ዐወቁ፥አንተም፡እንደ፡ላክኸኝ፡አመኑ።
9፤እኔ፡ስለ፡እነዚህ፡እለምናለኹ፤ስለ፡ዓለም፡አልለምንም፡ስለሰጠኸኝ፡እንጂ፤የአንተ፡ናቸውና፤
10፤የእኔም፡የኾነ፡ዅሉ፡የአንተ፡ነው፡የአንተውም፡የእኔ፡ነው፤እኔም፡ስለ፡እነርሱ፡ከብሬያለኹ።
11፤ከዚህም፡በዃላ፡በዓለም፡አይደለኹም፥እነርሱም፡በዓለም፡ናቸው፥እኔም፡ወዳንተ፡እመጣለኹ።ቅዱስ፡
አባት፡ሆይ፥እነዚህን፡የሰጠኸኝን፡እንደ፡እኛ፡አንድ፡እንዲኾኑ፡በስምኽ፡ጠብቃቸው።
12፤ከነርሱ፡ጋራ፡በዓለም፡ሳለኹ፡የሰጠኸኝን፡በስምኽ፡እኔ፡እጠብቃቸው፡ነበር፤ጠበቅዃቸውም፡መጽሐፉም፡እንዲፈጸም፡ከጥፋት፡ልጅ፡በቀር፡ከነርሱ፡ማንም፡አልጠፋም።
13፤አኹንም፡ወዳንተ፡እመጣለኹ፤በእነርሱም፡ዘንድ፡ደስታዬ፡የተፈጸመ፡እንዲኾንላቸው፡ይህን፡በዓለም፡
እናገራለኹ።
14፤እኔ፡ቃልኽን፡ሰጥቻቸዋለኹ፤እኔም፡ከዓለም፡እንዳይደለኹ፡ከዓለም፡አይደሉምና፡ዓለም፡ጠላቸው።
15፤ከክፉ፡እንድትጠብቃቸው፡እንጂ፡ከዓለም፡እንድታወጣቸው፡አልለምንም።
16፤እኔ፡ከዓለም፡እንዳይደለኹ፡ከዓለም፡አይደሉም።
17፤በእውነትኽ፡ቀድሳቸው፤ቃልኽ፡እውነት፡ነው።
18፤ወደ፡ዓለም፡እንደ፡ላክኸኝ፡እንዲሁ፡እኔ፡ወደ፡ዓለም፡ላክዃቸው፤
19፤እነርሱም፡ደግሞ፡በእውነት፡የተቀደሱ፡እንዲኾኑ፡እኔ፡ራሴን፡ስለ፡እነርሱ፡እቀድሳለኹ።
20-21፤ዅሉም፡አንድ፡ይኾኑ፡ዘንድ፥ከቃላቸው፡የተነሣ፡በእኔ፡ስለሚያምኑ፡ደግሞ፡እንጂ፡ስለ፡እነዚህ፡
ብቻ፡አልለምንም፤አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡ዓለም፡ያምን፡ዘንድ፥አንተ፥አባት፡ሆይ፥በእኔ፡እንዳለኽ፡እኔም፡
ባንተ፥እነርሱ፡ደግሞ፡በእኛ፡አንድ፡ይኾኑ፡ዘንድ፡እለምናለኹ።
22-23፤እኛም፡አንድ፡እንደ፡ኾን፟፡አንድ፡ይኾኑ፡ዘንድ፤እኔም፡በእነርሱ፡አንተም፡በእኔ፡ስትኾን፥ባንድ፡
ፍጹማን፡እንዲኾኑ፥የሰጠኸኝን፡ክብር፡እኔ፡ሰጥቻቸዋለኹ፤እንዲሁም፡ዓለም፡አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡
በወደድኸኝም፡መጠን፡እነርሱን፡እንደ፡ወደድኻቸው፡ያውቃል።
24፤አባት፡ሆይ፥ዓለም፡ሳይፈጠር፡ስለ፡ወደድኸኝ፡የሰጠኸኝን፡ክብሬን፡እንዲያዩ፡እኔ፡ባለኹበት፡የሰጠኸኝ፡
እነርሱ፡ደግሞ፡ከእኔ፡ጋራ፡ይኾኑ፡ዘንድ፡እወዳለኹ።
25፤ጻድቅ፡አባት፡ሆይ፥ዓለም፡አላወቀኽም፥እኔ፡ግን፡ዐወቅኹኽ፡እነዚህም፡አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡ዐወቁ፤26፤እኔንም፡የወደድኽባት፡ፍቅር፡በእነርሱ፡እንድትኾን፡እኔም፡በእነርሱ፥ስምኽን፡አስታወቅዃቸው፡
አስታውቃቸውማለኹ።
== '''ምዕራፍ ፲፰''' ==
1፤ኢየሱስም፡ይህን፡ብሎ፡አትክልት፡ወዳለበት፡ስፍራ፡ወደቄድሮን፡ወንዝ፡ማዶ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡
ወጣ፤ርሱም፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡በዚያ፡ገቡ።
2፤ኢየሱስም፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡ብዙ፡ጊዜ፡ወደዚያ፡ስለ፡ተሰበሰቡ፡አሳልፎ፡የሰጠው፡ይሁዳ፡ደግሞ፡
ስፍራውን፡ያውቅ፡ነበር።
3፤ስለዚህ፥ይሁዳ፡ጭፍራዎችንና፥ከካህናት፡አለቃዎች፣ከፈሪሳውያንም፡ሎሌዎችን፡ተቀብሎ፥በችቦና፡
በፋና፣በጋሻ፡ጦርም፡ወደዚያ፡መጣ።
4፤ኢየሱስም፥የሚመጣበትን፡ዅሉ፡ዐውቆ፡ወጣና፦ማንን፡ትፈልጋላችኹ፡አላቸው።
5፤የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡ብለው፡መለሱለት።ኢየሱስ፦እኔ፡ነኝ፡አላቸው።አሳልፎ፡የሰጠውም፡ይሁዳ፡
ደግሞ፡ከነርሱ፡ጋራ፡ቆሞ፡ነበር።
6፤እንግዲህ፦እኔ፡ነኝ፡ባላቸው፡ጊዜ፥ወደ፡ዃላ፡አፈግፍገው፡በምድር፡ወደቁ።
7፤ደግሞም፦ማንን፡ትፈልጋላችኹ፧ብሎ፡ጠየቃቸው።እነርሱም፦የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡አሉት።
8፤ኢየሱስ፡መልሶ፦እኔ፡ነኝ፡አልዃችኹ፤እንግዲህ፡እኔን፡ትፈልጉ፡እንደ፡ኾናችኹ፡እነዚህ፡ይኺዱ፡
ተዉአቸው፡አለ፤
9፤ይህም፦ከነዚህ፡ከሰጠኸኝ፡አንዱን፡ስንኳ፡አላጠፋኹም፡ያለው፡ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
10፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ሰይፍ፡ስለ፡ነበረው፡መዘዘው፥የሊቀ፡ካህናቱንም፡ባሪያ፡መቶ፟፡ቀኝ፡ዦሮውን፡
ቈረጠ፤የባሪያውም፡ስም፡ማልኮስ፡ነበረ።
11፤ኢየሱስም፡ጴጥሮስን፦ሰይፍኽን፡ወደ፡ሰገባው፡ክተተው፤አብ፡የሰጠኝን፡ጽዋ፡አልጠጣትምን፧አለው።
12፤እንግዲህ፡የሻለቃውና፡ጭፍራዎቹ፡የአይሁድም፡ሎሌዎች፡ኢየሱስን፡ይዘው፡አሰሩት፥
13፤አስቀድመውም፡ወደ፡ሐና፡ወሰዱት፤በዚያች፡ዓመት፡ሊቀ፡ካህናት፡ለነበረው፡ለቀያፋ፡ዐማቱ፡ነበርና።
14፤ቀያፋም፦አንድ፡ሰው፡ስለ፡ሕዝብ፡ይሞት፡ዘንድ፡ይሻላል፡ብሎ፡ለአይሁድ፡የመከራቸው፡ነበረ።
15፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ሌላውም፡ደቀ፡መዝሙር፡ኢየሱስን፡ተከተሉ።ያም፡ደቀ፡መዝሙር፡በሊቀ፡ካህናቱ፡
ዘንድ፡የታወቀ፡ነበረ፥ወደሊቀ፡ካህናቱም፡ግቢ፡ከኢየሱስ፡ጋራ፡ገባ፤
16፤ጴጥሮስ፡ግን፡በውጭ፡በበሩ፡ቆሞ፡ነበር።እንግዲህ፡በሊቀ፡ካህናቱ፡ዘንድ፡የታወቀው፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡ወጣ፥ለበረኛዪቱም፡ነግሮ፡ጴጥሮስን፡አስገባው።
17፤በረኛ፡የነበረችዪቱም፡ገረድ፡ጴጥሮስን፦አንተ፡ደግሞ፡ከዚህ፡ሰው፡ደቀ፡መዛሙርት፡አንዱ፡
አይደለኽምን፧አለችው።ርሱ፦አይደለኹም፡አለ።
18፤ብርድ፡ነበረና፡ባሪያዎችና፡ሎሌዎች፡የፍም፡እሳት፡አንድደው፡ቆሙ፡ይሞቁም፡ነበር፤ጴጥሮስም፡ደግሞ፡
ከነርሱ፡ጋራ፡ቆሞ፡ይሞቅ፡ነበር።
19፤ሊቀ፡ካህናቱም፡ኢየሱስን፡ስለ፡ደቀ፡መዛሙርቱና፡ስለ፡ትምህርቱ፡ጠየቀው።
20፤ኢየስስም፡መልሶ፦እኔ፡በግልጥ፡ለዓለም፡ተናገርኹ፤አይሁድ፡ዅሉ፡በሚሰበሰቡበት፡በምኵራብና፡
በመቅደስ፡እኔ፡ዅልጊዜ፡አስተማርኹ፥በስውርም፡ምንም፡አልተናገርኹም።
21፤ስለምን፡ትጠይቀኛለኽ፧ለእነርሱ፡የተናገርኹትን፡የሰሙትን፡ጠይቅ፤እንሆ፥እነዚህ፡እኔ፡የነገርኹትን፡
ያውቃሉ፡አለው።
22፤ይህንም፡ሲል፡በዚያ፡ቆሞ፡የነበረው፡ከሎሌዎች፡አንዱ፦ለሊቀ፡ካህናቱ፡እንዲህ፡ትመልሳለኽን፧ብሎ፡
ኢየሱስን፡በጥፊ፡መታው።
23፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ክፉ፡ተናግሬ፡እንደ፡ኾንኹ፡ስለ፡ክፉ፡መስክር፤መልካም፡ተናግሬ፡እንደ፡ኾንኹ፡
ግን፡ሰለ፡ምን፡ትመታኛለኽ፧አለው።
24፤ስለዚህ፥ሐና282፥እንደ፡ታሰረ፥ወደ፡ሊቀ፡ካህናቱ፣ወደ፡ቀያፋ፡ሰደደው።
25፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ቆሞ፡እሳት፡ይሞቅ፡ነበር።እንግዲህ፦አንተ፡ደግሞ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡
አይደለኽምን፧አሉት።ርሱም፦አይደለኹም፡ብሎ፡ካደ።
26፤ጴጥሮስ፡ዦሮውን፡የቈረጠው፡ዘመድ፡የኾነ፡ከሊቀ፡ካህናቱ፡ባሪያዎች፡አንዱ፦በአትክልቱ፡ከርሱ፡ጋራ፡
እኔ፡አይቼኽ፡አልነበረምን፧አለው።
27፤ጴጥሮስም፡እንደ፡ገና፡ካደ፥ወዲያውም፡ዶሮ፡ጮኸ።
28፤ኢየሱስንም፡ከቀያፋ፡ወደገዢው፡ግቢ፡ወሰዱት፤ማለዳም፡ነበረ፤እነርሱም፡የፋሲካ፡በግ፡ይበሉ፡ዘንድ፡
እንጂ፡እንዳይረክሱ፡ወደገዢው፡ግቢ፡አልገቡም።
29፤ስለዚህ፥ጲላጦስ፡ወደ፡ውጭ፣ወደ፡እነርሱ፡ወጥቶ፦ይህን፡ሰው፡ስለ፡ምን፡ትከሱታላችኹ፡አላቸው።
30፤እነርሱም፡መልሰው፦ይህስ፡ክፉ፡አድራጊ፡ባይኾን፡ወዳንተ፡አሳልፈን፡ባልሰጠነውም፡ነበር፡አሉት።
31፤ጲላጦስም፦እናንተ፡ወስዳችኹ፡እንደ፡ሕጋችኹ፡ፍረዱበት፡አላቸው።አይሁድም፦ለእኛስ፡ማንንም፡ልንገድል፡አልተፈቀደልንም፡አሉት፤
32፤ኢየሱስ፡በምን፡ዐይነት፡ሞት፡ሊሞት፡እንዳለው፡ሲያመለክት፡የተናገረው፡ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
33፤ጲላጦስም፡እንደ፡ገና፡ወደገዢው፡ግቢ፡ገባና፡ኢየሱስን፡ጠርቶ፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡አንተ፡
ነኽን፧አለው።
34፤ኢየሱስም፡መልሶ፦አንተ፡ይህን፡የምትለው፡ከራስኽ፡ነውን፡ወይስ፡ሌላዎች፡ስለ፡እኔ፡
ነገሩኽን፧አለው።
35፤ጲላጦስ፡መልሶ፦እኔ፡አይሁዳዊ፡ነኝን፧ወገኖችኽና፡የካህናት፡አለቃዎች፡ለእኔ፡አሳልፈው፡
ሰጡኽ፤ምን፡አድርገኻል፧አለው።
36፤ኢየሱስም፡መልሶ፦መንግሥቴ፡ከዚህ፡ዓለም፡አይደለችም፤መንግሥቴስ፡ከዚህ፡ዓለም፡ብትኾን፥ወደ፡
አይሁድ፡እንዳልሰጥ፡ሎሌዎቼ፡ይዋጉልኝ፡ነበር፤አኹን፡ግን፡መንግሥቴ፡ከዚህ፡አይደለችም፡አለው።
37፤ጲላጦስም፦እንግዲያ፡ንጉሥ፡ነኽን፧አለው።ኢየሱስም፡መልሶ፦እኔ፡ንጉሥ፡እንደ፡ኾንኹ፡አንተ፡
ትላለኽ።እኔ፡ለእውነት፡ልመሰክር፡ስለዚህ፡ተወልጃለኹ፡ስለዚህም፡ወደ፡ዓለም፡መጥቻለኹ፤ከእውነት፡
የኾነ፡ዅሉ፡ድምፄን፡ይሰማል፡አለው።
38፤ጲላጦስ፦እውነት፡ምንድር፡ነው፧አለው።ይህንም፡ብሎ፡ዳግመኛ፡ወደ፡አይሁድ፡ወጥቶ፦እኔስ፡
አንዲት፡በደል፡ስንኳ፡አላገኘኹበትም።
39፤ነገር፡ግን፥በፋሲካ፡አንድ፡ልፈታላችኹ፡ልማድ፡አላችኹ፤እንግዲህ፡የአይሁድን፡ንጉሥ፡ልፈታላችኹ፡
ትወዳላችኹን፧አላቸው።
40፤ዅሉም፡ደግመው፦በርባንን፡እንጂ፡ይህን፡አይደለም፡እያሉ፡ጮኹ።በርባን፡ግን፡ወንበዴ፡ነበረ።
== '''ምዕራፍ ፲፱''' ==
1፤በዚያን፡ጊዜም፡ጲላጦስ፡ኢየሱስን፡ይዞ፡ገረፈው።
2፤ወታደሮችም፡ከሾኽ፡አክሊል፡ጐንጕነው፡በራሱ፡ላይ፡አኖሩ፡ቀይ፡ልብስም፡አለበሱት፤
3፤እየቀረቡም፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡ሆይ፥ሰላም፡ለአንተ፡ይኹን፡ይሉት፡ነበር፤
4፤በጥፊም፡ይመቱት፡ነበር።ጲላጦስም፡ደግሞ፡ወደ፡ውጭ፡ወጥቶ፦እንሆ፥አንዲት፡በደል፡ስንኳ፡
እንዳላገኘኹበት፡ታውቁ፡ዘንድ፡ርሱን፡ወደ፡ውጭ፡አወጣላችዃለኹ፡አላቸው።
5፤ኢየሱስም፡የሾኽ፡አክሊል፡ደፍቶ፡ቀይ፡ልብስም፡ለብሶ፡ወደ፡ውጭ፡ወጣ።
6፤ጲላጦስም፦እንሆ፥ሰውዬው፡አላቸው።የካህናት፡አለቃዎችና፡ሎሌዎች፡ባዩትም፡ጊዜ፦ስቀለው፡ስቀለው፡
እያሉ፡ጮኹ።ጲላጦስም፦እኔስ፡አንዲት፡በደል፡ስንኳ፡አላገኘኹበትምና፡እናንተ፡ወስዳችኹ፡ስቀሉት፡
አላቸው።
7፤አይሁድም፡መልሰው፦እኛ፡ሕግ፡አለን፥እንደ፡ሕጋችንም፡ሊሞት፡ይገ፟ባ፟ዋል፥ራሱን፡የእግዚአብሔር፡
ልጅ፡አድርጓልና፥አሉት።
8፤ስለዚህ፥ጲላጦስ፡ይህን፡ነገር፡በሰማ፡ጊዜ፥እጅግ፡ፈራ፤
9፤ተመልሶም፡ወደገዢው፡ግቢ፡ገባና፡ኢየሱስን፦አንተ፡ከወዴት፡ነኽ፧አለው።ኢየሱስ፡ግን፡አንድ፡እንኳ፡
አልመለሰለትም።
10፤ስለዚህ፥ጲላጦስ፦አትነግረኝምን፧ልሰቅልኽ፡ሥልጣን፡እንዳለኝ፡ወይም፡ልፈታኽ፡ሥልጣን፡እንዳለኝ፡
አታውቅምን፧አለው።
11፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ከላይ፡ካልተሰጠኽ፡በቀር፥በእኔ፡ላይ፡ምንም፡ሥልጣን፡
ባልነበረኽም፤ስለዚህ፥ለአንተ፡አሳልፎ፡የሰጠኝ፥ኀጢአቱ፡የባሰ፡ነው፡አለው።
12፤ከዚህ፡በዃላ፡ጲላጦስ፡ሊፈታው፡ፈለገ፤ነገር፡ግን፥አይሁድ፦ይህንስ፡ብትፈታው፡የቄሳር፡ወዳጅ፡አይደለኽም፤ራሱን፡ንጉሥ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡የቄሳር፡ተቃዋሚ፡ነው፡እያሉ፡ጮኹ።
13፤ጲላጦስም፡ይህን፡ነገር፡ሰምቶ፡ኢየሱስን፡ወደ፡ውጭ፡አወጣው፥በዕብራይስጥም፡ገበታ፡በተባለው፡
ጸፍጸፍ፡በሚሉት፡ስፍራ፡በፍርድ፡ወንበር፡ተቀመጠ።
14፤ለፋሲካም፡የማዘጋጀት፡ቀን፡ነበረ፤ስድስት፡ሰዓትም፡የሚያኽል፡ነበረ፤አይሁድንም፦እንሆ፥ንጉሣችኹ፡
አላቸው።
15፤እነርሱ፡ግን፦አስወግደው፥አስወግደው፥ስቀለው፡እያሉ፡ጮኹ።ጲላጦስም፦ንጉሣችኹን፡
ልስቀለውን፧አላቸው።የካህናት፡አለቃዎችም፦ከቄሳር፡በቀር፡ሌላ፡ንጉሥ፡የለንም፡ብለው፡መለሱለት።
16፤ስለዚህ፥በዚያን፡ጊዜ፡እንዲሰቀል፡አሳልፎ፡ሰጣቸው።
17፤ኢየሱስንም፡ይዘው፡ወሰዱት፤መስቀሉንም፡ተሸክሞ፡በዕብራይስጥ፡ጎልጎታ፡ወደተባለው፡የራስ፡ቅል፡
ስፍራ፡ወደሚሉት፡ወጣ።
18፤በዚያም፡ሰቀሉት፥ከርሱም፡ጋራ፡ሌላዎች፡ኹለት፥አንዱን፡በዚህ፡አንዱን፡በዚያ፡ኢየሱስንም፡
በመካከላቸው፡ሰቀሉ።
19፤ጲላጦስም፡ደግሞ፡ጽሕፈት፡ጽፎ፡በመስቀሉ፡ላይ፡አኖረው፤ጽሕፈቱም፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡የናዝሬቱ፡
ኢየሱስ፡የሚል፡ነበረ።
20፤ኢየሱስም፡የተሰቀለበት፡ስፍራ፡ለከተማ፡ቅርብ፡ነበረና፡ከአይሁድ፡ብዙዎች፡ይህን፡ጽሕፈት፡
አነበቡት፤በዕብራይስጥና፡በሮማይስጥ፡በግሪክም፡ተጽፎ፡ነበር።
21፤ስለዚህ፥የአይሁድ፡ካህናት፡አለቃዎች፡ጲላጦስን፦ርሱ፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡ነኝ፡እንዳለ፡
እንጂ፥የአይሁድ፡ንጉሥ፡ብለኽ፡አትጻፍ፡አሉት።
22፤ጲላጦስም፦የጻፍኹትን፡ጽፌያለኹ፡ብሎ፡መለሰ።
23፤ጭፍራዎችም፡ኢየሱስን፡በሰቀሉት፡ጊዜ፡ልብሶቹን፡ወስደው፡ለያንዳንዱ፡ጭፍራ፡አንድ፡ክፍል፡ኾኖ፡
በአራት፡ከፋፈሉት፤እጀ፡ጠባቡን፡ደግሞ፡ወሰዱ።እጀ፡ጠባቡም፡ከላይ፡ዠምሮ፡ወጥ፟፡ኾኖ፡የተሠራ፡ነበረ፡
እንጂ፡የተሰፋ፡አልነበረም።
24፤ስለዚህ፥ርስ፡በርሳቸው፦ለማን፡እንዲኾን፡በርሱ፡ዕጣ፡እንጣጣልበት፡እንጂ፥አንቅደደው፡
ተባባሉ።ይህም፦ልብሴን፡ርስ፡በርሳቸው፡ተከፋፈሉ፡በእጀ፡ጠባቤም፡ዕጣ፡ተጣጣሉበት፡የሚለው፡የመጽሐፍ፡
ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
25፤ጭፍራዎችም፡እንዲህ፡አደረጉ።ነገር፡ግን፥በኢየሱስ፡መስቀል፡አጠገብ፡እናቱ፥የእናቱም፡
እኅት፥የቀለዮጳም፡ሚስት፡ማርያም፥መግደላዊትም፡ማርያም፡ቆመው፡ነበር።
26፤ኢየሱስም፡እናቱን፡ይወደ፟ው፡የነበረውንም፡ደቀ፡መዝሙር፡በአጠገቡ፡ቆሞ፡ባየ፡ጊዜ፡እናቱን፦አንቺ፡
ሴት፥እንሆ፥ልጅሽ፡አላት።
27፤ከዚህ፡በዃላ፡ደቀ፡መዝሙሩን፦እናትኽ፡እንሇት፡አለው።ከዚህም፡ሰዓት፡ዠምሮ፡ደቀ፡መዝሙሩ፡ወደ፡ቤቱ፡ወሰዳት።
28፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡አኹን፡ዅሉ፡እንደተፈጸመ፡ዐውቆ፥የመጽሐፉ፡ቃል፡ይፈጸም፡
ዘንድ፦ተጠማኹ፡አለ።
29፤በዚያም፡ሖምጣጤ፡የሞላበት፡ዕቃ፡ተቀምጦ፡ነበር፤እነርሱም፡ሖምጣጤውን፡በሰፍነግ፡ሞልተው፡
በሁሶፕም፡አድርገው፡ወደ፡አፉ፡አቀረቡለት።
30፤ኢየሱስም፡ሖምጣጤውን፡ከተቀበለ፡በዃላ፦ተፈጸመ፡አለ፥ራሱንም፡አዘንብሎ፡ነፍሱን፡አሳልፎ፡ሰጠ።
31፤አይሁድም፡የማዘጋጀት፡ቀን፡ስለ፡ኾነ፡ያ፡ሰንበት፡ትልቅ፡ነበረና፡ሥጋቸው፡በሰንበት፡በመስቀል፡ላይ፡
እንዳይኖር፥ጭናቸውን፡ሰብረው፡እንዲያወርዷቸው፡ጲላጦስን፡ለመኑት።
32፤ጭፍራዎችም፡መጥተው፡የፊተኛውን፡ጭን፡ከርሱም፡ጋራ፡የተሰቀለውን፡የሌላውን፡ጭን፡ሰበሩ፤
33፤ወደ፡ኢየሱስ፡በመጡ፡ጊዜ፡ግን፡ርሱ፡ፈጽሞ፡እንደ፡ሞተ፡አይተው፡ጭኑን፡አልሰበሩም፤
34፤ነገር፡ግን፥ከጭፍራዎች፡አንዱ፡ጐኑን፡በጦር፡ወጋው፤ወዲያውም፡ደምና፡ውሃ፡ወጣ።
35፤ያየውም፡መስክሯል፤ምስክሩም፡እውነት፡ነው፤እናንተም፡ደግሞ፡ታምኑ፡ዘንድ፡ርሱ፡እውነት፡
እንዲናገር፡ያውቃል።
36፤ይህ፡የኾነ፦ከርሱ፡ዐጥንት፡አይሰበርም፡የሚል፡የመጽሐፉ፡ቃል፡እንዲፈጸም፡ነው።
37፤ደግሞም፡ሌላው፡መጽሐፍ፦የወጉትን፡ያዩታል፡ይላል።
38፤ከዚህም፡በዃላ፡አይሁድን፡ስለ፡ፈራ፡በስውር፡የኢየሱስ፡ደቀ፡መዝሙር፡የነበረ፡የአርማትያስ፡ዮሴፍ፡
የኢየሱስን፡ሥጋ፡ሊወስድ፡ጲላጦስን፡ለመነ፤ጲላጦስም፡ፈቀደለት።ስለዚህም፡መጥቶ፡የኢየሱስን፡ሥጋ፡
ወሰደ።
39፤ደግሞም፡አስቀድሞ፡በሌሊት፡ወደ፡ኢየሱስ፡መጥቶ፡የነበረ፡ኒቆዲሞስ፡መቶ፡ንጥር፡የሚያኽል፡የከርቤና፡
የሬት፡ቅልቅል፡ይዞ፡መጣ።
40፤የኢየሱስንም፡ሥጋ፡ወስደው፥እንደ፡አይሁድ፡አገናነዝ፡ልማድ፥ከሽቱ፡ጋራ፡በተልባ፡እግር፡ልብስ፡
ከፈኑት።
41፤በተሰቀለበትም፡ስፍራ፡አትክልት፡ነበረ፥በአትክልቱም፡ማንም፡ገና፡ያልተቀበረበት፡ዐዲስ፡መቃብር፡ነበረ።
42፤ስለዚህ፥መቃብሩ፡ቅርብ፡ነበረና፥ስለ፡አይሁድ፡ማዘጋጀት፡ቀን፡ኢየሱስን፡በዚያ፡አኖሩት።
== '''ምዕራፍ ፳''' ==
1፤ከሳምንቱም፡በፊተኛው፡ቀን፥መግደላዊት፡ማርያም፥ገና፡ጨለማ፡ሳለ፡ማለዳ፡ወደ፡መቃብር፡
መጣች፤ድንጋዩም፡ከመቃብሩ፡ተፈንቅሎ፡አየች።
2፤እየሮጠችም፡ወደ፡ስምዖን፡ጴጥሮስና፥ኢየሱስ፡ይወደ፟ው፡ወደ፡ነበረው፣ወደ፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡
መጥታ፦ጌታን፡ከመቃብር፡ወስደውታል፥ወዴትም፡እንዳኖሩት፡አናውቅም፡አለቻቸው።
3፤ስለዚህ፥ጴጥሮስና፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡ወጥተው፡ወደ፡መቃብሩ፡ኼዱ።
4፤ኹለቱም፡ዐብረው፡ሮጡ፤ሌላው፡ደቀ፡መዝሙርም፡ከጴጥሮስ፡ይልቅ፡ፈጥኖ፡ወደ፡ፊት፡ሮጠና፡
አስቀድሞ፡ከመቃብሩ፡ደረሰ፤
5፤ዝቅም፡ብሎ፡ቢመለከት፡የተልባ፡እግሩን፡ልብስ፡ተቀምጦ፡አየ፥ነገር፡ግን፥አልገባም።
6፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ተከትሎት፡መጣ፡ወደ፡መቃብሩም፡ገባ፤የተልባ፡እግሩን፡ልብስ፡ተቀምጦ፡አየ፥
7፤ደግሞም፡በራሱ፡የነበረውን፡ጨርቅ፡ለብቻው፡ባንድ፡ስፍራ፡ተጠምጥሞ፡እንደ፡ነበረ፡እንጂ፡ከተልባ፡
እግሩ፡ልብስ፡ጋራ፡ተቀምጦ፡እንዳልነበረ፡አየ።
8፤በዚያን፡ጊዜ፡አስቀድሞ፡ወደ፡መቃብር፡የመጣውም፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡ደግሞ፡
ገባ፥አየም፥አመነም፤
9፤ከሙታን፡ይነሣ፡ዘንድ፡እንዲገባው፡የሚለውን፡የመጽሐፉን፡ቃል፡ገና፡አላወቁም፡ነበርና።
10፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ወደ፡ቤታቸው፡ደግሞ፡ኼዱ።
11፤ማርያም፡ግን፡እያለቀሰች፡ከመቃብሩ፡በስተውጭ፡ቆማ፡ነበር።ስታለቅስም፡ወደ፡መቃብር፡ዝቅ፡ብላ፡
ተመለከተች፤
12፤ኹለት፡መላእክትም፡ነጭ፡ልብስ፡ለብሰው፡የኢየሱስ፡ሥጋ፡ተኝቶበት፡በነበረው፡አንዱ፡በራስጌ፡ሌላውም፡በእግርጌ፡ተቀምጠው፡አየች።
13፤እነርሱም፦አንቺ፡ሴት፥ስለ፡ምን፡ታለቅሻለሽ፧አሏት።ርሷም፦ጌታዬን፡ወስደውታል፡ወዴትም፡
እንዳኖሩት፡አላውቅም፡አለቻቸው።
14፤ይህንም፡ብላ፡ወደ፡ዃላ፡ዘወር፡ስትል፡ኢየሱስን፡ቆሞ፡አየችው፤ኢየሱስም፡እንደ፡ኾነ፡አላወቀችም።
15፤ኢየሱስም፦አንቺ፡ሴት፥ስለ፡ምን፡ታለቅሻለሽ፧ማንንስ፡ትፈልጊያለሽ፧አላት።ርሷም፡የአትክልት፡
ጠባቂ፡መስሏት፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡ወስደኸው፡እንደ፡ኾንኽ፡ወዴት፡እንዳኖርኸው፡ንገረኝ፡እኔም፡
እወስደዋለኹ፡አለችው።
16፤ኢየሱስም፦ማርያም፡አላት።ርሷ፡ዘወር፡ብላ፡በዕብራይስጥ፦ረቡኒ፡አለችው፤ትርጓሜውም፦መምህር፡
ሆይ፡ማለት፡ነው።
17፤ኢየሱስም፦ገና፡ወደ፡አባቴ፡አላረግኹምና፡አትንኪኝ፤ነገር፡ግን፥ወደ፡ወንድሞቼ፡ኼደሽ፦እኔ፡ወደ፡
አባቴና፡ወደ፡አባታችኹ፡ወደ፡አምላኬና፡ወደ፡አምላካችኹ፡ዐርጋለኹ፡ብለሽ፡ንገሪያቸው፡አላት።
18፤መግደላዊት፡ማርያም፡መጥታ፡ጌታን፡እንዳየች፡ይህንም፡እንዳላት፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ነገረች።
19፤ያም፡ቀን፡ርሱም፡ከሳምንቱ፡ፊተኛው፡በመሸ፡ጊዜ፥ደቀ፡መዛሙርቱ፡ተሰብስበው፡
በነበሩበት፥አይሁድን፡ስለ፡ፈሩ፡ደጆቹ፡ተዘግተው፡ሳሉ፥ኢየሱስ፡መጣ፤በመካከላቸውም፡ቆሞ፦ሰላም፡
ለእናንተ፡ይኹን፡አላቸው።
20፤ይህንም፡ብሎ፡እጆቹንም፡ጐኑንም፡አሳያቸው።ደቀ፡መዛሙርቱም፡ጌታን፡ባዩ፡ጊዜ፡ደስ፡አላቸው።
21፤ኢየሱስም፡ዳግመኛ፦ሰላም፡ለእናንተ፡ይኹን፤አብ፡እንደ፡ላከኝ፡እኔ፡ደግሞ፡እልካችዃለኹ፡አላቸው።
22፤ይህንም፡ብሎ፡እፍ፡አለባቸውና፦መንፈስ፡ቅዱስን፡ተቀበሉ።
23፤ኀጢአታቸውን፡ይቅር፡ያላችዃቸው፡ዅሉ፡ይቀርላቸዋል፤የያዛችኹባቸው፡ተይዞባቸዋል፡አላቸው።
24፤ነገር፡ግን፥ከዐሥራ፡ኹለቱ፡አንዱ፡ዲዲሞስ፡የሚሉት፡ቶማስ፡ኢየሱስ፡በመጣ፡ጊዜ፡ከነርሱ፡ጋራ፡
አልነበረም።
25፤ሌላዎቹም፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦ጌታን፡አይተነዋል፡አሉት።ርሱ፡ግን፦የችንካሩን፡ምልክት፡በእጆቹ፡
ካላየኹ፡ጣቴንም፡በችንካሩ፡ምልክት፡ካላገባኹ፡እጄንም፡በጐኑ፡ካላገባኹ፡አላምንም፡አላቸው።
26፤ከስምንት፡ቀን፡በዃላም፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ደግመው፡በውስጥ፡ነበሩ፥ቶማስም፡ከነርሱ፡ጋራ፡
ነበረ።ደጆች፡ተዘግተው፡ሳሉ፡ኢየሱስ፡መጣ፤በመካከላቸውም፡ቆሞ፦ሰላም፡ለእናንተ፡ይኹን፡አላቸው።
27፤ከዚያም፡በዃላ፡ቶማስን፦ጣትኽን፡ወደዚህ፡አምጣና፡እጆቼን፡እይ፤እጅኽንም፡አምጣና፡በጐኔ፡
አግባው፤ያመንኽ፡እንጂ፡ያላመንኽ፡አትኹን፡አለው።
28፤ቶማስም፦ጌታዬ፡አምላኬም፡ብሎ፡መለሰለት።
29፤ኢየሱስም፦ስላየኸኝ፡አምነኻል፤ሳያዩ፡የሚያምኑ፡ብፁዓን፡ናቸው፡አለው።
30፤ኢየሱስም፡በዚህ፡መጽሐፍ፡ያልተጻፈ፡ሌላ፡ብዙ፡ምልክት፡በደቀ፡መዛሙርቱ፡ፊት፡አደረገ፤
31፤ነገር፡ግን፥ኢየሱስ፡ርሱ፡ክርስቶስ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡ኾነ፡ታምኑ፡ዘንድ፥አምናችኹም፡
በስሙ፡ሕይወት፡ይኾንላችኹ፡ዘንድ፡ይህ፡ተጽፏል።
== '''ምዕራፍ ፳፩''' ==
1፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡በጥብርያዶስ፡ባሕር፡አጠገብ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡እንደ፡ገና፡ተገለጠላቸው፤
2፤እንዲህም፡ተገለጠ።ስምዖን፡ጴጥሮስና፡ዲዲሞስ፡የሚባለው፡ቶማስ፡ከገሊላ፡ቃና፡የኾነ፡ናትናኤልም፡
የዘብዴዎስም፡ልጆች፡ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ሌላዎች፡ኹለት፡በአንድነት፡ነበሩ።
3፤ስምዖን፡ጴጥሮስ፦ዓሣ፡ላጠምድ፡እኼዳለኹ፡አላቸው።እነርሱም፦እኛም፡ከአንተ፡ጋራ፡እንመጣለን፡
አሉት።ወጥተውም፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡ገቡ፡በዚያችም፡ሌሊት፡ምንም፡አላጠመዱም።
4፤በነጋም፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡በባሕር፡ዳር፡ቆመ፤ደቀ፡መዛሙርቱ፡ግን፡ኢየሱስ፡መኾኑን፡አላወቁም።
5፤ኢየሱስም፦ልጆች፡ሆይ፥አንዳች፡የሚበላ፡አላችኹን፧አላቸው።የለንም፡ብለው፡መለሱለት።
6፤ርሱም፦መረቡን፡በታንኳዪቱ፡በስተቀኝ፡ጣሉት፡ታገኙማላችኹ፡አላቸው።ስለዚህ፡ጣሉት፤በዚህም፡ጊዜ፡
ከዓሣው፡ብዛት፡የተነሣ፡ሊጐትቱት፡አቃታቸው።
7፤ኢየሱስ፡ይወደ፟ው፡የነበረውም፡ደቀ፡መዝሙር፡ጴጥሮስን፦ጌታ፡እኮ፡ነው፡አለው።ስለዚህ፡ስምዖን፡
ጴጥሮስ፡ጌታ፡መኾኑን፡በሰማ፡ጊዜ፡ዕራቍቱን፡ነበረና፥ልብሱን፡ታጥቆ፡ወደ፡ባሕር፡ራሱን፡ጣለ።
8፤ሌላዎቹ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ግን፡ከምድር፡ኹለት፡መቶ፡ክንድ፡ያኽል፡እንጂ፡እጅግ፡አልራቁም፡
ነበርና፥ዓሣ፡የሞላውን፡መረብ፡እየሳቡ፡በጀልባ፡መጡ።
9፤ወደ፡ምድርም፡በወጡ፡ጊዜ፡ፍምና፡ዓሣ፡በላዩ፡ተቀምጦ፡እንጀራም፡አዩ።
10፤ኢየሱስም፦አኹን፡ካጠመዳችኹት፡ዓሣ፡አምጡ፡አላቸው።
11፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ወደ፡ጀልባዪቱ፡ገብቶ፡መቶ፡ዐምሳ፡ሦስት፡ታላላቅ፡ዓሣዎች፡ሞልቶ፡የነበረውን፡
መረብ፡ወደ፡ምድር፡ጐተተ፤ይህንም፡ያኽል፡ብዙ፡ሲኾን፡መረቡ፡አልተቀደደም።
12፤ኢየሱስም፦ኑ፥ምሳ፡ብሉ፡አላቸው።ከደቀ፡መዛሙርቱ፡አንድ፡ስንኳ፦አንተ፡ማን፡ነኽ፧ብሎ፡
ሊመረምረው፡የደፈረ፡አልነበረም፤ጌታ፡መኾኑን፡ዐውቀው፡ነበርና።
13፤ኢየሱስም፡መጣና፡እንጀራ፡አንሥቶ፡ሰጣቸው፥እንዲሁም፡ዓሣውን።
14፤ኢየሱስ፡ከሙታን፡ከተነሣ፡በዃላ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሲገለጥላቸው፡ይህ፡ሦስተኛው፡ጊዜ፡ነበረ።
15፤ምሳ፡ከበሉ፡በዃላም፡ኢየሱስ፡ስምዖን፡ጴጥሮስን፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥ከነዚህ፡ይልቅ፡
ትወደኛለኽን፧አለው፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፥እንድወድኽ፡አንተ፡ታውቃለኽ፡አለው፦ግልገሎቼን፡አሰማራ፡
አለው።
16፤ደግሞ፡ኹለተኛ፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥ትወደኛለኽን፧አለው፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፥እንድወድኽ፡
አንተ፡ታውቃለኽ፡አለው፦ጠቦቶቼን፡ጠብቅ፡አለው።
17፤ሦስተኛ፡ጊዜ፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥ትወደኛለኽን፧አለው።ሦስተኛ፦ትወደኛለኽን፧ስለ፡አለው፡
ጴጥሮስ፡ዐዘነና፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡ዅሉን፡ታውቃለኽ፤እንድወድኽ፡አንተ፡ታውቃለኽ፡
አለው።ኢየሱስም፦በጎቼን፡አሰማራ።
18፤እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥አንተ፡ጕልማሳ፡ሳለኽ፡ወገብኽን፡በገዛ፡ራስኽ፡ታጥቀኽ፡ወደምትወደ፟ው፡
ትኼድ፡ነበር፤ነገር፡ግን፥በሸመገልኽ፡ጊዜ፡እጆችኽን፡ትዘረጋለኽ፥ሌላውም፡ያስታጥቅኻል፡
ወደማትወደ፟ውም፡ይወስድኻል፡አለው።
19፤በምን፡ዐይነት፡ሞት፡እግዚአብሔርን፡ያከብር፡ዘንድ፡እንዳለው፡ሲያመለክት፡ይህን፡አለ።ይህንም፡
ብሎ፦ተከተለኝ፡አለው።
20፤ጴጥሮስም፡ዘወር፡ብሎ፡ኢየሱስ፡ይወደ፟ው፡የነበረውን፡ደቀ፡መዝሙር፡ሲከተለው፡አየ፤ርሱም፡ደግሞ፡
በእራት፡ጊዜ፡በደረቱ፡ተጠግቶ፦ጌታ፡ሆይ፥አሳልፎ፡የሚሰጥኽ፡ማን፡ነው፧ያለው፡ነበረ።
21፤ጴጥሮስም፡ይህን፡አይቶ፡ኢየሱስን፦ጌታ፡ሆይ፥ይህስ፡እንዴት፡ይኾናል፧አለው።
22፤ኢየሱስም፦እስክመጣ፡ድረስ፡ይኖር፡ዘንድ፡ብወድስ፥ምን፡አግዶኽ፧አንተ፡ተከተለኝ፡አለው።
23፤ስለዚህ፦ያ፡ደቀ፡መዝሙር፡አይሞትም፡የሚለው፡ይህ፡ነገር፡ወደ፡ወንድሞች፡ወጣ፤ነገር፡
ግን፥ኢየሱስ፦እስክመጣ፡ድረስ፡ይኖር፡ዘንድ፡ብወድስ፡ምን፡አግዶኽ፧አለው፡እንጂ፡አይሞትም፡
አላለውም።
24፤ስለ፡እነዚህም፡የመሰከረ፡ይህንንም፡ጽፎ፡ያለ፡ይህ፡ደቀ፡መዝሙር፡ነው፥ምስክሩም፡እውነት፡እንደ፡
ኾነ፡እናውቃለን።
25፤ኢየሱስም፡ያደረገው፡ብዙ፡ሌላ፡ነገር፡ደግሞ፡አለ፤ዅሉ፡በያንዳንዱ፡ቢጻፍ፡ለተጻፉት፡መጻሕፍት፡
ዓለም፡ራሱ፡ባልበቃቸውም፡ይመስለኛል፨
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]
4sm2ohtfshfxa3yasgjb32itej92hn8
372202
372201
2022-08-01T19:04:56Z
ክርስቶስሰምራ
27288
wikitext
text/x-wiki
{{infobox|abovestyle=background:#BCD4EC|above=የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌል <div class=floatright>[[File:Livre.png|70px]]</div>|image=[[File:Ethiopian - John the Evangelist - Walters W850153V - Open Group.jpg|thumb|250px|center|የወንጌላዊው ዮሐንስ ምስል ስዕል [[:en:Gunda Gunde|በጉንዳ ጉንዶ ገዳም ወንጌል]] ፲፭፴፪ ዓ.ም.]]|caption=|headerstyle=background:#BCD4EC|header1=[[:en:John the Evangelist|ክርስቶስ የሚወደው ደቀመዝሙር ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ ]]
|headerstyle=background:#BCD4EC|header13=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=|data1=|label2=የፀሐፊው ስም|data2=ዮሐንስ |label3=የተወለደበት ቀን|data3=በ፩ኛው ክፍለ ዘመን በ፲ኛው ዓመት |label4=የተወለደበት ቦታ|data4=ቤተሳይዳ|label5=ሥራው|data5=ወንጌል ሰባኪ ፀሐፊም|label6=ያረፈበት ቀን|data6=፻ ዓ.ም.|label7=ንግሥ|data7=[[ጥር ፬]]|label8=መታወቂያው|data8=
[[File:BookDimmaJohnSymbol.jpg|75px]]| label9=የሚከበረው|data9=በመላው የክርስትና እምነት ተከታይ|label10=የጻፈው [[ወንጌል]]|data10=፳፩ ምዕራፍ|data11=<div class="floatleft">← '''[[የሉቃስ ወንጌል]]'''</span></div><div class="floatright">'''[[የሐዋርያት ሥራ ፩]]''' →</span>|captionstyle=|header12=}}
'''የጌታችን የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ወንጌል ቅዱስ ዮሐንስ እንደ ጻፈው'''። ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ይወደው የነበረው የዘብዴዎስ ልጅ ዮሐንስ በፍልስጤም ከፍልስጤምም ውጪ ክርስትና እንድትስፋፋ ያደረገ ጌታ በመስቀል ላይ ሳለ '''[[ማርያም|እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን]]''' እንዲያገለግላት አደራ የተቀበለ የእመቤታችን የአደራ ልጅ ነው (ዮሐ. ፲፱፡፳፮)።
ከዚህም ጋር '''ከ[[ቅዱስ ጳውሎስ]]''' ዕረፍት በኋላ '''ከ[[ኢየሩሳሌም]]''' ወደ '''[[ኤፌሶን]]''' ሄዶ በትንሽዋ እሲያ ወንጌልን የሰበከ በሮማዊው ቄሣር በዶሚቲያኖስ ዘመነ መንግሥት ወደ ፍጥሞ ደሴት ተሰዶ በእስር ቤት ሳለ '''[[የዮሐንስ ራእይ|ራእይ]]ን''' የጻፈ ነው ።
{{ የቦታ መረጃ
| ስም = [[:en:Patmos|ፍጥሞ]]
| ሌላ_ስም =
| ካርታ_አገር =
| ክፍላገር =
| width =
| relief =
| lat_deg =
| lat_min =
| north_south = N
| lon_deg =
| lon_min =
| east_west = E
| ከፍታ =
| ሕዝብ_ጠቅላላ =
| ስዕል = Chiliomodi Patmos.jpg|
| ስዕል_መግለጫ = [[ቅዱስ ዮሐንስ ብግዞት ለብቻው ለብዙ ዓመት ሲኖርቦት የዮሐንስ ራእይን ክርስቶስ ተገልጾለት ያጻፈው ቦታ ]]-[[:en:Patmos|ፍጥሞ]] የምትባለው ትንሽ ደሴት ።
<center><span style="font-size:16px>'''ግሪክና አዋሳኝዋ ቱርክ'''</span></center>
{{Location map+ | ግሪክ
| width = 250
| float = center
| caption = [[File:Red ff0000 pog.svg|10px]] '''ፍጥሞ''' <br> [[File:Green 008000 pog.svg|10px]] '''ኤፌሶን'''
| relief = 1
| places =
{{Location map~ | ግሪክ
| label = '''[[:en:Patmos|ፍጥሞ]]'''
| position = bottom
| background = transparent
| mark = Red pog.svg
| alt =
| mark-title = ፍጥሞ
| lat_deg = 37.325 | lat_min = 0| lat_dir = N
| lon_deg = 26.541| lon_min = 6.67 | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = '''[[ኤፌሶን]]'''
| position = top
| background = transparent
| mark = Green pog.svg
| alt =
| mark-title = ኤፌሶን
| lat_deg = 37.56 | lat_min = 3 | lat_dir = N
| lon_deg = 27.20 | lon_min = 3 | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = <span style="font-size:18px>'''[[ግሪክ (አገር)|ግ ሪ ክ]]'''</span>
| position =
| background = transparent
| alt =
| mark = Antu map-mercator.svg
| link =
| lat_deg = 39.86 | lat_min = 3 | lat_dir = N
| lon_deg = 20.50 | lon_min = 3 | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = <span style="font-size:18px>'''[[ቱርክ]]'''</span>
| position =
| background = transparent
| mark = Antu map-mercator.svg
| alt =
| link =
| lat_deg = 38.86 | lat_min = | lat_dir = N
| lon_deg = 29.50 | lon_min = | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = [[ስዕል:ግሪክና ቱርክ በአ.PNG|88px]]
| position =
| background = transparent
| mark = Antu map-mercator.svg
| alt =
| link =
| lat_deg = 36.30 | lat_min = | lat_dir = N
| lon_deg = 18.85 | lon_min = | lon_dir = E
}}
}}
}}
ከዶሚቴያኖስም ሞት በኋላ ወደ ኤፌሶን ተመልሶ " ልጆቼ እርስበርሳቹህ ተፋቀሩ " እያለ ያስተማረ በስሙ የሚጠሩትን ወንጌልን እና ሦስቱን መልዕክታት የጻፈ ንባቤ መለኮት የሚል ስያሜ የተሰጠው ሐዋርያ ነው። ወንጌሉም ጌታ ከዐረገ በኋላ በሠላሳ ወይም በሠላሳ አምስት ዓመት ኔሮን ቄሣር በነገሠ በስምንት ዓመት በ[[የናኒ]] ቋንቋ ጻፈው በልሳነ [[ጽርዕ]] የሚልም አብነት አለ። ከአራቱ ወንጌል መጨረሻ ላይ የተጻፈ ነው<ref>ወንጌል [http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) አንድምታ] {{Wayback|url=http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) |date=20190108105342 }} ይመልከቱ</ref>።
=== ምልክቱ ===
ወንጌላዊው ዮሐንስ በንስር ይመሰላል። በሥነ አንስርት(አሞሮች) የሊቃውንት ጥናት እንደሚነገረው ንስር ከሌሎች አዕዋፍ ሁሉ ተለይቶ ወደላይ መጥቆ ይበራል። በላይም ሆኖ በመሬት ላይ ያሉትን ረቂቃን ነገሮችን አጣርቶ ማየት ይችላል። ወንጌላዊው ዮሐንስም ወንጌልን ሲጽፍ ከወንጌላውያኑ አጻጻፍ በተለየ በሚስጥረ ሥላሴ ይጀምራል ስለሥጋዌም ሲጽፍ ወደላይ መጥቆ በማሰብ ቅድመ ዓለም ስለነበረው ቃል ይተርክና [["ያቀድሞ የነበረው ቃል ሥጋ ሆነ"]] በማለት ይጽፋል (ዮሐ.፩፡፲፬)። ንስር ወደላይ መጥቆ እንደሚበርና ወደ ምድር ሲመለከት ረቂቃን የሆኑትን ነገሮች መመልከት እንደሚችል፡ ዮሐንስም ረቂቅና ጥልቅ የሆነውን ትምህርት ያስተምር ነበር። እነዚህም:
*[["እግዚአብሔር ፍቅር ነው"]]
*[["እግዚአብሔር ብርሃን ነው"]]
*[["እግዚአብሔር ሕይወት ነው"]]
የሚሉትና የመሳሰሉት ናቸው።<ref>የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ወንጌል [http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) አንድምታን] {{Wayback|url=http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) |date=20190108105342 }}ደበሎ ድህረገፅ ላይ ይመልከቱ</ref>
=== ማጣቀሻ ===
መጀመርያ ሦስቱ ወንጌላት ([[የማቴዎስ ወንጌል]]፣ [[የማርቆስ ወንጌል]]፣ [[የሉቃስ ወንጌል]]) ስለተመሳሳይነታችው «ሲኖፕቲክ» («አከከታች») ወንጌላት ሲባሉ፣ የዮሐንስ ወንጌል ስለ ኢየሱስ ሕይወት፣ ስብከትና ትምህርት ከነዚህ የተለየ ነፃ አስተያየት ያለውን ድርሰት ያቀርባል። እንደ ሌሎቹም አሁን መጀመርያ የምናውቀው ቅጂ በ[[ግሪክኛ]] ነው።
<center><span style=font-size:26px>'''የዮሐንስ ወንጌል'''</span></center>
== '''ምዕራፍ ፩''' ==
1፤በመዠመሪያው፡ቃል፡ነበረ፥ቃልም፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ነበረ፥ቃልም፡እግዚአብሔር፡ነበረ።
2፤ይህ፡በመዠመሪያው፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ነበረ።
3፤ዅሉ፡በርሱ፡ኾነ፥ከኾነውም፡አንዳች፡ስንኳ፡ያለርሱ፡አልኾነም።
4፤በርሱ፡ሕይወት፡ነበረች፥ሕይወትም፡የሰው፡ብርሃን፡ነበረች።
5፤ብርሃንም፡በጨለማ፡ይበራል፥ጨለማም፡አላሸነፈውም።
6፤ከእግዚአብሔር፡የተላከ፡ስሙ፡ዮሐንስ፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡ነበረ፤
7፤ዅሉ፡በርሱ፡በኩል፡እንዲያምኑ፡ይህ፡ስለ፡ብርሃን፡ይመሰክር፡ዘንድ፡ለምስክር፡መጣ።
8፤ስለ፡ብርሃን፡ሊመሰክር፡መጣ፡እንጂ፥ርሱ፡ብርሃን፡አልነበረም።
9፤ለሰው፡ዅሉ፡የሚያበራው፡እውነተኛው፡ብርሃን፡ወደ፡ዓለም፡ይመጣ፡ነበር።
10፤በዓለም፡ነበረ፥ዓለሙም፡በርሱ፡ኾነ፥ዓለሙም፡አላወቀውም።
11፤የርሱ፡ወደኾነው፡መጣ፥የገዛ፡ወገኖቹም፡አልተቀበሉትም።
12፤ለተቀበሉት፡ዅሉ፡ግን፥በስሙ፡ለሚያምኑት፡ለእነርሱ፡የእግዚአብሔር፡ልጆች፡ይኾኑ፡ዘንድ፡ሥልጣንን፡
ሰጣቸው፤
13፤እነርሱም፡ከእግዚአብሔር፡ተወለዱ፡እንጂ፡ከደም፡ወይም፡ከሥጋ፡ፈቃድ፡ወይም፡ከወንድ፡ፈቃድ፡
አልተወለዱም።
14፤ቃልም፡ሥጋ፡ኾነ፤ጸጋንና፡እውነትንም፡ተመልቶ፡በእኛ፡ዐደረ፥አንድ፡ልጅም፡ከአባቱ፡ዘንድ፡እንዳለው፡ክብር፡የኾነው፡ክብሩን፡አየን።
15፤ዮሐንስ፡ስለ፡ርሱ፡መሰከረ፡እንዲህም፡ብሎ፡ጮኸ፦ከእኔ፡በዃላ፡የሚመጣው፡ርሱ፡ከእኔ፡በፊት፡
ነበረና፡ከእኔ፡ይልቅ፡የከበረ፡ኾኗል፤ስለ፡ርሱ፡ያልኹት፡ይህ፡ነበረ።
16፤እኛ፡ዅላችን፡ከሙላቱ፡ተቀብለን፡በጸጋ፡ላይ፡ጸጋ፡ተሰጥቶናልና፥ሕግ፡በሙሴ፡ተሰጥቶ፡ነበርና፤
17፤ጸጋና፡እውነት፡ግን፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ኾነ።
18፤መቼም፡ቢኾን፡እግዚአብሔርን፡ያየው፡አንድ፡ስንኳ፡የለም፤በአባቱ፡ዕቅፍ፡ያለ፡አንድ፡ልጁ፡ርሱ፡
ተረከው።
19፤አይሁድም፦አንተ፡ማን፡ነኽ፧ብለው፡ይጠይቁት፡ዘንድ፡ከኢየሩሳሌም፡ካህናትንና፡ሌዋውያንን፡በላኩበት፡ጊዜ፥የዮሐንስ፡ምስክርነት፡ይህ፡ነው።
20፤መሰከረም፡አልካደምም፤እኔ፡ክርስቶስ፡አይደለኹም፡ብሎ፡መሰከረ።
21፤እንኪያስ፡ማን፡ነኽ፧ኤልያስ፡ነኽን፧ብለው፡ጠየቁት፦አይደለኹም፡አለ፦ነቢዩ፡ነኽን፧አይደለኹም፡
ብሎ፡መለሰ።
22፤እንኪያስ፦ማን፡ነኽ፧ለላኩን፡መልስ፡እንድንሰጥ፤ስለ፡ራስኽ፡ምን፡ትላለኽ፧አሉት።
23፤ርሱም፦ነቢዩ፡ኢሳይያስ፡እንዳለ፦የጌታን፡መንገድ፡አቅኑ፡ብሎ፡በምድረ፡በዳ፡የሚጮኽ፡ሰው፡
ድምፅ፡እኔ፡ነኝ፡አለ።
24-25፤የተላኩትም፡ከፈሪሳውያን፡ነበሩና፦እንኪያስ፡አንተ፡ክርስቶስ፡ወይም፡ኤልያስ፡ወይም፡ነቢዩ፡
ካይደለኽ፥ስለ፡ምን፡ታጠምቃለኽ፧ብለው፡ጠየቁት።
26፤ዮሐንስ፡መልሶ፦እኔ፡በውሃ፡አጠምቃለኹ፤ዳሩ፡ግን፡እናንተ፡የማታውቁት፡በመካከላችኹ፡ቆሟል፤27፤እኔ፡የጫማውን፡ጠፍር፡ልፈታ፡የማይገ፟ባ፟ኝ፥ከእኔ፡በዃላ፡የሚመጣው፡ከእኔ፡ይልቅ፡የሚከብር፡ይህ፡
ነው፡አላቸው።
28፤ይህ፡ነገር፡ዮሐንስ፡ያጠምቅበት፡በነበረው፡በዮርዳኖስ፡ማዶ፡በቢታንያ፡በቤተ፡ራባ፡ኾነ።
29፤በነገው፡ዮሐንስ፡ኢየሱስን፡ወደ፡ርሱ፡ሲመጣ፡አይቶ፡እንዲህ፡አለ፦እንሆ፥የዓለምን፡ኀጢአት፡
የሚያስወግድ፡የእግዚአብሔር፡በግ።
30፤አንድ፡ሰው፡ከእኔ፡በዃላ፡ይመጣል፥ከእኔም፡በፊት፡ነበርና፥ከእኔ፡ይልቅ፡የከበረ፡ኾኗል፡ብዬ፡ስለ፡
ርሱ፡ያልኹት፡ይህ፡ነው።
31፤እኔም፡አላውቀውም፡ነበር፥ዳሩ፡ግን፡ለእስራኤል፡ይገለጥ፡ዘንድ፡ስለዚህ፡በውሃ፡እያጠመቅኹ፡እኔ፡
መጣኹ።
32፤ዮሐንስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መሰከረ።መንፈስ፡ከሰማይ፡እንደ፡ርግብ፡ኾኖ፡ሲወርድ፡አየኹ፤በርሱ፡
ላይም፡ኖረ።
33፤እኔም፡አላውቀውም፡ነበር፥ዳሩ፡ግን፡በውሃ፡አጠምቅ፡ዘንድ፡የላከኝ፡ርሱ፦መንፈስ፡ሲወርድበትና፡ሲኖርበት፡የምታየው፥በመንፈስ፡ቅዱስ፡የሚያጠምቅ፡ርሱ፡ነው፡አለኝ።
34፤እኔም፡አይቻለኹ፡ርሱም፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡ኾነ፡መስክሬያለኹ።
35፤በነገው፡ደግሞ፡ዮሐንስ፡ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ኹለት፡ቆመው፡ነበር፥
36፤ኢየሱስም፡ሲኼድ፡ተመልክቶ፦እንሆ፥የእግዚአብሔር፡በግ፡አለ።
37፤ኹለቱም፡ደቀ፡መዛሙርት፡ሲናገር፡ሰምተው፡ኢየሱስን፡ተከተሉት።
38፤ኢየሱስም፡ዘወር፡ብሎ፡ሲከተሉትም፡አይቶ፦ምን፡ትፈልጋላችኹ፧አላቸው።
39፤እነርሱም፦ረቢ፥ወዴት፡ትኖራለኽ፧አሉት፤ትርጓሜው፡መምህር፡ሆይ፡ማለት፡ነው።
40፤መጥታችኹ፡እዩ፡አላቸው።መጥተው፡የሚኖርበትን፡አዩ፥በዚያም፡ቀን፡በርሱ፡ዘንድ፡ዋሉ፤ዐሥር፡
ሰዓት፡ያኽል፡ነበረ።
41፤ከዮሐንስ፡ዘንድ፡ሰምተው፡ከተከተሉት፡ከኹለቱ፡አንዱ፡የስምዖን፡ጴጥሮስ፡ወንድም፡እንድርያስ፡ነበረ።
42፤ርሱ፡አስቀድሞ፡የራሱን፡ወንድም፡ስምዖንን፡አገኘውና፦መሲሕን፡አግኝተናል፡አለው፤ትርጓሜውም፡ክርስቶስ፡ማለት፡ነው።
43፤ወደ፡ኢየሱስም፡አመጣው።ኢየሱስም፡ተመልክቶ፦አንተ፡የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ነኽ፤አንተ፡ኬፋ፡
ትባላለኽ፡አለው፤ትርጓሜው፡ጴጥሮስ፡ማለት፡ነው።
44፤በነገው፡ኢየሱስ፡ወደ፡ገሊላ፡ሊወጣ፡ወደደ፥ፊልጶስንም፡አገኘና፦ተከተለኝ፡አለው።
45፤ፊልጶስም፡ከእንድርያስና፡ከጴጥሮስ፡ከተማ፡ከቤተ፡ሳይዳ፡ነበረ።
46፤ፊልጶስ፡ናትናኤልን፡አግኝቶ፦ሙሴ፡በሕግ፡ነቢያትም፡ስለ፡ርሱ፡የጻፉትን፡የዮሴፍን፡ልጅ፡የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡አግኝተነዋል፡አለው።
47፤ናትናኤልም፦ከናዝሬት፡መልካም፡ነገር፡ሊወጣ፡ይችላልን፧አለው።ፊልጶስ፦መጥተኽ፡እይ፡አለው።
48፤ኢየሱስ፡ናትናኤልን፡ወደ፡ርሱ፡ሲመጣ፡አይቶ፡ስለ፡ርሱ፦ተንኰል፡የሌለበት፡በእውነት፡የእስራኤል፡
ሰው፥እንሆ፥አለ።
49፤ናትናኤልም፦ከወዴት፡ታውቀኛለኽ፧አለው።ኢየሱስም፡መልሶ፦ፊልጶስ፡ሳይጠራኽ፥ከበለስ፡በታች፡
ሳለኽ፥አየኹኽ፡አለው።
50፤ናትናኤልም፡መልሶ፦መምህር፡ሆይ፥አንተ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኽ፤አንተ፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ነኽ፡
አለው።
51፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ከበለስ፡በታች፡አየኹኽ፡ስላልኹኽ፡አመንኽን፧ከዚህ፡የሚበልጥ፡ነገር፡ታያለኽ፡
አለው።
52፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ሰማይ፡ሲከፈት፡የእግዚአብሔርም፡መላእክት፡በሰው፡ልጅ፡ላይ፡
ሲወጡና፡ሲወርዱ፡ታያላችኹ፡አለው።
== '''ምዕራፍ ፪''' ==
1
በሦስተኛውም ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ነበረ፥ የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች፤
2
ኢየሱስም ደግሞ ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።
3
የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የኢየሱስ እናት፦ የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም አለችው።
4
ኢየሱስም፦ አንቺ ሴት፥ ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም አላት።
5
እናቱም ለአገልጋዮቹ፦ የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ አለቻቸው።
6
አይሁድም እንደሚያደርጉት የማንጻት ልማድ ስድስት የድንጋይ ጋኖች በዚያ ተቀምጠው ነበር፥ እያንዳንዳቸውም ሁለት ወይም ሦስት እንስራ ይይዙ ነበር።
7
ኢየሱስም፦ ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሞሉአቸው።
8
አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው፤ ሰጡትም።
9
አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ፦
10
ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤ አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል አለው።
11
ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መጀመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ፤ ክብሩንም ገለጠ፥ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ።
12
ከዚህ በኋላ ከእናቱና ከወንድሞቹ ከደቀ መዛሙርቱም ጋር ወደ ቅፍርናሆም ወረደ፥ በዚያም ጥቂት ቀን ኖሩ።
13
የአይሁድ ፋሲካም ቀርቦ ነበር፥ ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ።
14
በመቅደስም በሬዎችንና በጎችን ርግቦችንም የሚሸጡትን ገንዘብ ለዋጮችንም ተቀምጠው አገኘ፤
15
የገመድም ጅራፍ አበጅቶ ሁሉን በጎችንም በሬዎችንም ከመቅደስ አወጣቸው፥ የለዋጮችንም ገንዘብ አፈሰሰ ገበታዎቻቸውንም ገለበጠ፥
16
ርግብ ሻጪዎችንም፦ ይህን ከዚህ ውሰዱ፤ የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት አላቸው።
17
ደቀ መዛሙርቱም፦ የቤትህ ቅናት ይበላኛል ተብሎ እንደ ተጻፈ አሰቡ።
18
ስለዚህ አይሁድ መልሰው፦ ይህን ስለምታደርግ ምን ምልክት ታሳየናለህ? አሉት።
19
ኢየሱስም መልሶ፦ ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው።
20
ስለዚህ አይሁድ፦ ይህ ቤተመቅደስ ከአርባ ስድስት ዓመት ጀምሮ ይሠራ ነበር፥ አንተስ በሦስት ቀን ታነሣዋለህን? አሉት።
21
እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ ይል ነበር።
22
ስለዚህ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ይህን እንደ ተናገረ አሰቡና መጽሐፍንና ኢየሱስ የተናገረውን ቃል አመኑ።
23
በፋሲካ በዓልም በኢየሩሳሌም ሳለ፥ ያደረገውን ምልክት ባዩ ጊዜ ብዙ ሰዎች በስሙ አመኑ፤
24-25
ነገር ግን ኢየሱስ ሰዎችን ሁሉ ያውቅ ነበር፤ ስለ ሰውም ማንም ሊመሰክር አያስፈልገውም ነበርና አይተማመናቸውም ነበር፤ ራሱ በሰው ያለውን ያውቅ ነበርና።
== '''ምዕራፍ ፫''' ==
1፤ከፈሪሳውያንም፡ወገን፡የአይሁድ፡አለቃ፡የኾነ፡ኒቆዲሞስ፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡ነበረ፤ርሱም፡በሌሊት፡
ወደ፡ኢየሱስ፡መጥቶ፦
2፤መምህር፡ሆይ፥እግዚአብሔር፡ከርሱ፡ጋራ፡ከኾነ፡በቀር፡አንተ፡የምታደርጋቸውን፡እነዚህን፡ምልክቶች፡
ሊያደርግ፡የሚችል፡የለምና፡መምህር፡ኾነኽ፡ከእግዚአብሔር፡ዘንድ፡እንደ፡መጣኽ፡እናውቃለን፡አለው።
3፤ኢየሱስም፡መልሶ፦እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥ሰው፡ዳግመኛ፡ካልተወለደ፡በቀር፡የእግዚአብሔርን፡
መንግሥት፡ሊያይ፡አይችልም፡አለው።
4፤ኒቆዲሞስም፦ሰው፡ከሸመገለ፡በዃላ፡እንዴት፡ሊወለድ፡ይችላል፧ኹለተኛ፡ወደ፡እናቱ፡ማሕፀን፡ገብቶ፡
ይወለድ፡ዘንድ፡ይችላልን፧አለው።
5፤ኢየሱስም፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥ሰው፡ከውሃና፡ከመንፈስ፡ካልተወለደ፡
በቀር፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ሊገባ፡አይችልም።
6፤ከሥጋ፡የተወለደ፡ሥጋ፡ነው፥ከመንፈስም፡የተወለደ፡መንፈስ፡ነው።
7፤ዳግመኛ፡ልትወለዱ፡ያስፈልጋችዃል፡ስላልኹኽ፡አታድንቅ።
8፤ነፋስ፡ወደሚወደ፟ው፡ይነፍሳል፥ድምፁንም፡ትሰማለኽ፥ነገር፡ግን፥ከወዴት፡እንደ፡መጣ፡ወዴትም፡
እንዲኼድ፡አታውቅም፤ከመንፈስ፡የተወለደ፡ዅሉ፡እንዲሁ፡ነው።
9፤ኒቆዲሞስ፡መልሶ፦ይህ፡እንዴት፡ሊኾን፡ይችላል፧አለው።
10፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አለው፦አንተ፡የእስራኤል፡መምህር፡ስትኾን፡ይህን፡አታውቅምን፧
11፤እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥የምናውቀውን፡እንናገራለን፡ያየነውንም፡እንመሰክራለን፥ምስክራችንንም፡
አትቀበሉትም።
12፤ስለ፡ምድራዊ፡ነገር፡በነገርዃችኹ፡ጊዜ፡ካላመናችኹ፥ስለ፡ሰማያዊ፡ነገር፡ብነግራችኹ፡እንዴት፡ታምናላችኹ፧
13፤ከሰማይም፡ከወረደ፡በቀር፡ወደ፡ሰማይ፡የወጣ፡ማንም፡የለም፥ርሱም፡በሰማይ፡የሚኖረው፡የሰው፡ልጅ፡
ነው።
14-15፤ሙሴም፡በምድረ፡በዳ፡እባብን፡እንደ፡ሰቀለ፡እንዲሁ፡በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡
እንዲኖረው፡እንጂ፡እንዳይጠፋ፡የሰው፡ልጅ፡ይሰቀል፡ይገ፟ባ፟ዋል።
16፤በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡እንዲኖረው፡እንጂ፡እንዳይጠፋ፡እግዚአብሔር፡አንድያ፡
ልጁን፡እስኪሰጥ፡ድረስ፡ዓለሙን፡እንዲሁ፡ወዷ፟ልና።
17፤ዓለም፡በልጁ፡እንዲድን፡ነው፡እንጂ፥በዓለም፡እንዲፈርድ፡እግዚአብሔር፡ወደ፡ዓለም፡አልላከውምና።
18፤በርሱ፡በሚያምን፡አይፈረድበትም፤በማያምን፡ግን፡በአንዱ፡በእግዚአብሔር፡ልጅ፡ስም፡ስላላመነ፡አኹን፡
ተፈርዶበታል።
19፤ብርሃንም፡ወደ፡ዓለም፡ስለ፡መጣ፡ሰዎችም፡ሥራቸው፡ክፉ፡ነበርና፥ከብርሃን፡ይልቅ፡ጨለማን፡ስለ፡
ወደዱ፡ፍርዱ፡ይህ፡ነው።
20፤ክፉ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡ብርሃንን፡ይጠላልና፥ሥራውም፡እንዳይገለጥ፡ወደ፡ብርሃን፡አይመጣም፤
21፤እውነትን፡የሚያደርግ፡ግን፡ሥራው፡በእግዚአብሔር፡ተደርጎ፡እንደ፡ኾነ፡ይገለጥ፡ዘንድ፡ወደ፡ብርሃን፡
ይመጣል።
22፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ወደይሁዳ፡አገር፡መጣ፥በዚያም፡ከነርሱ፡ጋራ፡
ተቀምጦ፡ያጠምቅ፡ነበር።
23፤ዮሐንስም፡ደግሞ፡በሳሌም፡አቅራቢያ፡በሄኖን፡በዚያ፡ብዙ፡ውሃ፡ነበርና፥ያጠምቅ፡ነበር፥
24፤እየመጡም፡ይጠመቁ፡ነበር፡ዮሐንስ፡ገና፡ወደ፡ወህኒ፡አልተጨመረም፡ነበርና።
25፤ስለዚህም፡በዮሐንስ፡ደቀ፡መዛሙርትና፡በአይሁድ፡መካከል፡ስለ፡ማንጻት፡ክርክር፡ኾነ።
26፤ወደ፡ዮሐንስም፡መጥተው፦መምህር፡ሆይ፥በዮርዳኖስ፡ማዶ፡ከአንተ፡ጋራ፡የነበረው፡አንተም፡
የመሰከርኽለት፥እንሆ፥ርሱ፡ያጠምቃል፡ዅሉም፡ወደ፡ርሱ፡ይመጣሉ፡አሉት።
27፤ዮሐንስ፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦ከሰማይ፡ካልተሰጠው፡ሰው፡አንዳች፡ሊቀበል፡አይችልም።
28፤እናንተ፦እኔ፡ክርስቶስ፡አይደለኹም፥ነገር፡ግን፦ከርሱ፡በፊት፡ተልኬያለኹ፡እንዳልኹ፡ራሳችኹ፡
ትመሰክሩልኛላችኹ።
29፤ሙሽራዪቱ፡ያለችው፡ርሱ፡ሙሽራ፡ነው፤ቆሞ፡የሚሰማው፡ሚዜው፡ግን፡በሙሽራው፡ድምፅ፡እጅግ፡
ደስ፡ይለዋል።እንግዲህ፡ይህ፡ደስታዬ፡ተፈጸመ።
30፤ርሱ፡ሊልቅ፡እኔ፡ግን፡ላንስ፡ያስፈልጋል።
31፤ከላይ፡የሚመጣው፡ከዅሉ፡በላይ፡ነው፤ከምድር፡የሚኾነው፡የምድር፡ነው፥የምድሩንም፡
ይናገራል።ከሰማይ፡የሚመጣው፡ከዅሉ፡በላይ፡ነው።
32፤ያየውንና፡የሰማውንም፡ይህን፡ይመሰክራል፥ምስክሩንም፡የሚቀበለው፡የለም።
33፤ምስክሩን፡የተቀበለ፡እግዚአብሔር፡እውነተኛ፡እንደ፡ኾነ፡አተመ።
34፤እግዚአብሔር፡የላከው፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ይናገራልና፤እግዚአብሔር፡መንፈሱን፡ሰፍሮ፡አይሰጥምና።
35፤አባት፡ልጁን፡ይወዳል፡ዅሉንም፡በእጁ፡ሰጥቶታል።
36፤በልጁ፡የሚያምን፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡አለው፤በልጁ፡የማያምን፡ግን፡የእግዚአብሔር፡ቍጣ፡በርሱ፡
ላይ፡ይኖራል፡እንጂ፡ሕይወትን፡አያይም።
== '''ምዕራፍ ፬''' ==
1፤እንግዲህ፦ኢየሱስ፡ከዮሐንስ፡ይልቅ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ያደርጋል፡ያጠምቅማል፡ማለትን፡ፈሪሳውያን፡
እንደ፡ሰሙ፡ጌታ፡ባወቀ፡ጊዜ፥
2-3፤ይሁዳን፡ትቶ፡ወደ፡ገሊላ፡ደግሞ፡ኼደ፤ዳሩ፡ግን፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡እንጂ፡ኢየሱስ፡ራሱ፡
አላጠመቀም።
4፤በሰማርያም፡ሊያልፍ፡ግድ፡ኾነበት።
5፤ስለዚህ፥ያዕቆብ፡ለልጁ፣ለዮሴፍ፡በሰጠው፡ስፍራ፡አጠገብ፡ወደምትኾን፥ሲካር፡ወደምትባል፡የሰማርያ፡ከተማ፡መጣ፤
6፤በዚያም፡የያዕቆብ፡ጕድጓድ፡ነበረ።ኢየሱስም፡መንገድ፡ከመኼድ፡ደክሞ፡በጕድጓድ፡አጠገብ፡እንዲህ፡
ተቀመጠ፤ጊዜውም፡ስድስት፡ሰዓት፡ያኽል፡ነበረ።
7፤ከሰማርያ፡አንዲት፡ሴት፡ውሃ፡ልትቀዳ፡መጣች።ኢየሱስም፦ውሃ፡አጠጪኝ፡አላት፤
8፤ደቀ፡መዛሙርቱ፡ምግብ፡ሊገዙ፡ወደ፡ከተማ፡ኼደው፡ነበርና።
9፤ስለዚህ፥ሳምራዊቲቱ፦አንተ፡የይሁዳ፡ሰው፡ስትኾን፡ሳምራዊት፡ሴት፡ከምኾን፡ከእኔ፡መጠጥ፡እንዴት፡ትለምናለኽ፧አለችው፤አይሁድ፡ከሳምራውያን፡ጋራ፡አይተባበሩም፡ነበርና።
10፤ኢየሱስ፡መልሶ፦የእግዚአብሔርን፡ስጦታና፦ውሃ፡አጠጪኝ፡የሚልሽ፡ማን፡መኾኑንስ፡
ብታውቂ፥አንቺ፡ትለምኚው፡ነበርሽ፡የሕይወትም፡ውሃ፡ይሰጥሽ፡ነበር፡አላት።
11፤ሴቲቱ፦ጌታ፡ሆይ፥መቅጃ፡የለኽም፡ጕድጓዱም፡ጥልቅ፡ነው፤እንግዲህ፡የሕይወት፡ውሃ፡ከወዴት፡
ታገኛለኽ።
[[ስዕል:ክርስቶስ ሣምራዊቷን ሲያናግር.jpeg|thumb|ኢየሱስ ክርስቶስ ከሳምራዊቷ ሴት ጋር በውሃ ጉድጓዱ ቦታ ሲነጋገር::]]<p>
12፤በእውኑ፡አንተ፡ይህን፡ጕድጓድ፡ከሰጠን፡ከአባታችን፡ከያዕቆብ፡ትበልጣለኽን፧ራሱም፡ልጆቹም፡
ከብቶቹም፡ከዚህ፡ጠጥተዋል፡አለችው።
13፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ከዚህ፡ውሃ፡የሚጠጣ፡ዅሉ፡እንደ፡ገና፡ይጠማል፤
14፤እኔ፡ከምሰጠው፡ውሃ፡የሚጠጣ፡ዅሉ፡ግን፡ለዘለዓለም፡አይጠማም፥እኔ፡የምሰጠው፡ውሃ፡በርሱ፡
ውስጥ፡ለዘለዓለም፡ሕይወት፡የሚፈልቅ፡የውሃ፡ምንጭ፡ይኾናል፡እንጂ፡አላት።
15፤ሴቲቱ፦ጌታ፡ሆይ፥እንዳልጠማ፡ውሃም፡ልቀዳ፡ወደዚህ፡እንዳልመጣ፡ይህን፡ውሃ፡ስጠኝ፡አለችው።
16፤ኢየሱስም፦ኺጂና፡ባልሽን፡ጠርተሽ፡ወደዚህ፡ነዪ፡አላት።
17፤ሴቲቱ፡መልሳ፦ባል፡የለኝም፡አለችው።ኢየሱስ፦ባል፡የለኝም፡በማለትሽ፡መልካም፡ተናገርሽ፤
18፤ዐምስት፡ባሎች፡ነበሩሽና፥አኹን፡ከአንቺ፡ጋራ፡ያለው፡ባልሽ፡አይደለም፤በዚህስ፡እውነት፡ተናገርሽ፡
አላት።
19፤ሴቲቱ፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡ነቢይ፡እንደ፡ኾንኽ፡አያለኹ።
20፤አባቶቻችን፡በዚህ፡ተራራ፡ሰገዱ፤እናንተም፦ሰው፡ሊሰግድበት፡የሚገ፟ባ፟ው፡ስፍራ፡በኢየሩሳሌም፡ነው፡
ትላላችኹ፡አለችው።
21፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላት፦አንቺ፡ሴት፥እመኚኝ፥በዚህ፡ተራራ፡ወይም፡በኢየሩሳሌም፡ለአብ፡
የማትሰግዱበት፡ጊዜ፡ይመጣል።
22፤እናንተስ፡ለማታውቁት፡ትሰግዳላችኹ፤እኛ፡መዳን፡ከአይሁድ፡ነውና፥ለምናውቀው፡እንሰግዳለን።
23፤ነገር፡ግን፥በእውነት፡የሚሰግዱ፡ለአብ፡በመንፈስና፡በእውነት፡የሚሰግዱበት፡ጊዜ፡ይመጣል፡አኹንም፡
ኾኗል፤አብ፡ሊሰግዱለት፡እንደ፡እነዚህ፡ያሉትን፡ይሻልና፤
24፤እግዚአብሔር፡መንፈስ፡ነው፥የሚሰግዱለትም፡በመንፈስና፡በእውነት፡ሊሰግዱለት፡ያስፈልጋቸዋል።
25፤ሴቲቱ፦ክርስቶስ፡የሚባል፡መሲሕ፡እንዲመጣ፡ዐውቃለኹ፤ርሱ፡ሲመጣ፡ዅሉን፡ይነግረናል፡አለችው።
26፤ኢየሱስ፦የምናገርሽ፡እኔ፡ርሱ፡ነኝ፡አላት።
27፤በዚያም፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡መጡና፡ከሴት፡ጋራ፡በመነጋገሩ፡ተደነቁ፤ነገር፡ግን፦ምን፡
ትፈልጊያለሽ፧ወይም፦ስለ፡ምን፡ትናገራታለኽ፧ያለ፡ማንም፡አልነበረም።
28፤ሴቲቱም፡እንስራዋን፡ትታ፡ወደ፡ከተማ፡ኼደች፡ለሰዎችም፦
29፤ያደረግኹትን፡ዅሉ፡የነገረኝን፡ሰው፡ኑና፡እዩ፤እንጃ፡ርሱ፡ክርስቶስ፡ይኾንን፧አለች።
30፤ከከተማ፡ወጥተው፡ወደ፡ርሱ፡ይመጡ፡ነበር።
31፤ይህም፡ሲኾን፡ሳለ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦መምህር፡ሆይ፥ብላ፡ብለው፡ለመኑት።
32፤ርሱ፡ግን፦እናንተ፡የማታውቁት፡የምበላው፡መብል፡ለእኔ፡አለኝ፡አላቸው።
33፤ስለዚህ፥ደቀ፡መዛሙርቱ፦የሚበላው፡አንዳች፡ሰው፡አምጥቶለት፡ይኾንን፧ተባባሉ።
34፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦የእኔስ፡መብል፡የላከኝን፡ፈቃድ፡ኣደርግ፡ዘንድ፡ሥራውንም፡እፈጽም፡
ዘንድ፡ነው።
35፤እናንተ፦ገና፡አራት፡ወር፡ቀርቷል፡መከርም፡ይመጣል፡ትሉ፡
የለምን፧እንሆ፥እላችዃለኹ፥ዐይናችኹን፡አንሡ፡አዝመራውም፡አኹን፡እንደ፡ነጣ፡ዕርሻውን፡ተመልከቱ።
36፤የሚያጭድ፡ደመ፡ወዝን፡ይቀበላል፥የሚዘራና፡የሚያጭድም፡ዐብረው፡ደስ፡እንዲላቸው፡ለዘለዓለም፡
ሕይወት፡ፍሬን፡ይሰበስባል።
37፤አንዱ፡ይዘራል፡አንዱም፡ያጭዳል፡የሚለው፡ቃል፡በዚህ፡እውነት፡ኾኗልና።
38፤እኔም፡እናንተ፡ያልደከማችኹበትን፡ታጭዱ፡ዘንድ፡ሰደድዃችኹ፤ሌላዎች፡ደከሙ፡እናንተም፡
በድካማቸው፡ገባችኹ።
39፤ሴቲቱም፦ያደረግኹትን፡ዅሉ፡ነገረኝ፡ብላ፡ስለመሰከረችው፡ቃል፡ከዚያች፡ከተማ፡የሰማርያ፡ሰዎች፡
ብዙ፡አመኑበት።
40፤የሰማርያ፡ሰዎችም፡ወደ፡ርሱ፡በመጡ፡ጊዜ፡በእነርሱ፡ዘንድ፡እንዲኖር፡ለመኑት፤በዚያም፡ኹለት፡ቀን፡ያኽል፡ኖረ።
41፤ስለ፡ቃሉ፡ከፊተኛዎች፡ይልቅ፡ብዙ፡ሰዎች፡አመኑ፤
42፤ሴቲቱንም፦አኹን፡የምናምን፡ስለ፡ቃልሽ፡አይደለም፥እኛ፡ራሳችን፡ሰምተነዋልና፤ርሱም፡በእውነት፡
ክርስቶስ፡የዓለም፡መድኀኒት፡እንደ፡ኾነ፡እናውቃለን፡ይሏት፡ነበር።
43፤ከኹለቱ፡ቀኖችም፡በዃላ፡ከዚያ፡ወጥቶ፡ወደ፡ገሊላ፡ኼደ።
44፤ነቢይ፡በገዛ፡አገሩ፡እንዳይከበር፡ኢየሱስ፡ራሱ፡መስክሯልና።
45፤ወደ፡ገሊላም፡በመጣ፡ጊዜ፥የገሊላ፡ሰዎች፡ራሳቸው፡ደግሞ፡ለበዓል፡መጥተው፡ነበርና፥በበዓል፡
በኢየሩሳሌም፡ያደረገውን፡ዅሉ፡ስላዩ፡ተቀበሉት።
46፤ኢየሱስም፡ውሃውን፡የወይን፡ጠጅ፡ወዳደረገባት፡ወደ፡ገሊላ፡ቃና፡ዳግመኛ፡መጣ።በቅፍርናሖምም፡
ልጁ፡የታመመበት፡ከንጉሥ፡ቤት፡አንድ፡ሹም፡ነበረ።
47፤ርሱም፡ኢየሱስ፡ከይሁዳ፡ወደ፡ገሊላ፡እንደ፡መጣ፡ሰምቶ፡ልጁ፡ሊሞት፡ስለ፡አለው፡ወደ፡ርሱ፡ኼደ፡
ወርዶም፡እንዲፈውስለት፡ለመነው።
48፤ስለዚህም፡ኢየሱስ፦ምልክትና፡ድንቅ፡ነገር፡ካላያችኹ፡ከቶ፡አታምኑም፡አለው።
49፤ሹሙም፦ጌታ፡ሆይ፥ብላቴናዬ፡ሳይሞት፡ውረድ፡አለው።
50፤ኢየሱስም፦ኺድ፤ልጅኽ፡በሕይወት፡አለ፡አለው።ሰውዬውም፡ኢየሱስ፡የነገረውን፡ቃል፡አምኖ፡ኼደ።
51፤ርሱም፡ሲወርድ፡ሳለ፡ባሮቹ፡ተገናኙትና፦ብላቴናኽ፡በሕይወት፡አለ፡ብለው፡ነገሩት።
52፤ርሱም፡በጎ፡የኾነበትን፡ሰዓት፡ጠየቃቸው፤እነርሱም፦ትናንት፡በሰባት፡ሰዓት፡ንዳዱ፡ለቀቀው፡አሉት።
53፤አባቱም፥ኢየሱስ፦ልጅኽ፡በሕይወት፡አለ፡ባለው፡በዚያ፡ሰዓት፡እንደ፡ኾነ፡ዐወቀ፤ርሱም፡ከቤተ፡
ሰዎቹ፡ዅሉ፡ጋራ፡አመነ።
54፤ይህም፡ደግሞ፡ኢየሱስ፡ከይሁዳ፡ወደ፡ገሊላ፡መጥቶ፡ያደረገው፡ኹለተኛ፡ምልክት፡ነው።
== '''ምዕራፍ ፭''' ==
1፤ከዚህ፡በዃላ፡የአይሁድ፡በዓል፡ነበረ፥ኢየሱስም፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ወጣ።
2፤በኢየሩሳሌምም፡በበጎች፡በር፡አጠገብ፡በዕብራይስጥ፡ቤተ፡ሳይዳ፡የምትባል፡አንዲት፡መጠመቂያ፡
ነበረች፤ዐምስትም፡መመላለሻ፡ነበረባት።
3፤በእነዚህ፡ውስጥ፡የውሃውን፡መንቀሳቀስ፡እየጠበቁ፡በሽተኛዎችና፡ዕውሮች፡ዐንካሳዎችም፡ሰውነታቸውም፡
የሰለለ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ይተኙ፡ነበር።
4፤አንዳንድ፡ጊዜ፡የጌታ፡መልአክ፡ወደ፡መጠመቂያዪቱ፡ወርዶ፡ውሃውን፡ያናውጥ፡ነበርና፤እንግዲህ፡
ከውሃው፡መናወጥ፡በዃላ፡በመዠመሪያ፡የገባ፡ከማናቸው፡ካለበት፡ደዌ፡ጤናማ፡ይኾን፡ነበር።
5፤በዚያም፡ከሠላሳ፡ስምንት፡ዓመት፡ዠምሮ፡የታመመ፡አንድ፡ሰው፡ነበረ፤
6፤ኢየሱስ፡ይህን፡ሰው፡ተኝቶ፡ባየ፡ጊዜ፥እስከ፡አኹን፡ብዙ፡ዘመን፡እንዲሁ፡እንደ፡ነበረ፡
ዐውቆ፦ልትድን፡ትወዳለኽን፧አለው።
7፤ድውዩም፦ጌታ፡ሆይ፥ውሃው፡በተናወጠ፡ጊዜ፡በመጠመቂያዪቱ፡ውስጥ፡የሚያኖረኝ፡ሰው፡
የለኝም፥ነገር፡ግን፥እኔ፡ስመጣ፡ሳለኹ፡ሌላው፡ቀድሞኝ፡ይወርዳል፡ብሎ፡መለሰለት።
8፤ኢየሱስ፦ተነሣና፡ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ኺድ፡አለው።
9፤ወዲያውም፡ሰውዬው፡ዳነ፡ዐልጋውንም፡ተሸክሞ፡ኼደ።
10፤ያም፡ቀን፡ሰንበት፡ነበረ።ስለዚህ፡አይሁድ፡የተፈወሰውን፡ሰው፦ሰንበት፡ነው፥ዐልጋኽንም፡ልትሸከም፡
አልተፈቀደልኽም፡አሉት።
11፤ርሱ፡ግን፦ያዳነኝ፡ያ፡ሰው፦ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ኺድ፡አለኝ፡ብሎ፡መለሰላቸው።
12፤እነርሱም፦ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ኺድ፡ያለኽ፡ሰው፡ማን፡ነው፧ብለው፡ጠየቁት።
13፤ዳሩ፡ግን፡በዚያ፡ስፍራ፡ሕዝብ፡ሰለ፡ነበሩ፡ኢየሱስ፡ፈቀቅ፡ብሎ፡ነበርና፥የተፈወሰው፡ሰው፡ማን፡
እንደ፡ኾነ፡አላወቀም።
14፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡በመቅደስ፡አገኘውና፦እንሆ፥ድነኻል፤ከዚህ፡የሚብስ፡እንዳይደርስብኽ፡ወደ፡
ፊት፡ኀጢአት፡አትሥራ፡አለው።
15፤ሰውዬው፡ኼዶ፡ያዳነው፡ኢየሱስ፡እንደ፡ኾነ፡ለአይሁድ፡ነገረ።
16፤ስለዚህም፡በሰንበት፡ይህን፡ስላደረገ፡አይሁድ፡ኢየሱስን፡ያሳድዱት፡ነበር፡ሊገድሉትም፡ይፈልጉ፡ነበር።
17፤ኢየሱስ፡ግን፦አባቴ፡እስከ፡ዛሬ፡ይሠራል፡እኔም፡ደግሞ፡እሠራለኹ፡ብሎ፡መለሰላቸው።
18፤እንግዲህ፡ሰንበትን፡ስለ፡ሻረ፡ብቻ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥ደግሞ፡ራሱን፡ከእግዚአብሔር፡ጋራ፡
አስተካክሎ፦እግዚአብሔር፡አባቴ፡ነው፡ስለ፡አለ፥ስለዚህ፡አይሁድ፡ሊገድሉት፡አብዝተው፡ይፈልጉት፡ነበር።
19፤ስለዚህ፥ኢየሱስ፡መለሰ፥እንዲህም፡አላቸው፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥አብ፡ሲያደርግ፡ያየውን፡
ነው፡እንጂ፡ወልድ፡ከራሱ፡ሊያደርግ፡ምንም፡አይችልም፤ያ፡የሚያደርገውን፡ዅሉ፡ወልድ፡ደግሞ፡ይህን፡
እንዲሁ፡ያደርጋልና።
20፤አብ፡ወልድን፡ይወዳልና፥የሚያደርገውንም፡ዅሉ፡ያሳየዋል፤እናንተም፡ትደነቁ፡ዘንድ፡ከዚህ፡የሚበልጥ፡
ሥራ፡ያሳየዋል።
21፤አብ፡ሙታንን፡እንደሚያነሣ፡ሕይወትም፡እንደሚሰጣቸው፥እንዲሁ፡ወልድ፡ደግሞ፡ለሚወዳቸው፡ሕይወትን፡ይሰጣቸዋል።
22-23፤ሰዎች፡ዅሉ፡አብን፡እንደሚያከብሩት፡ወልድን፡ያከብሩት፡ዘንድ፥ፍርድን፡ዅሉ፡ለወልድ፡ሰጠው፡
እንጂ፡አብ፡ባንድ፡ሰው፡ስንኳ፡አይፈርድም።ወልድን፡የማያከብር፡የላከውን፡አብን፡አያከብርም።
24፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ቃሌን፡የሚሰማ፡የላከኝንም፡የሚያምን፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡
አለው፥ከሞትም፡ወደ፡ሕይወት፡ተሻገረ፡እንጂ፡ወደ፡ፍርድ፡አይመጣም።
25፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ሙታን፡የእግዚአብሔርን፡ልጅ፡ድምፅ፡የሚሰሙበት፡ሰዓት፡ይመጣል፡
ርሱም፡አኹን፡ነው፤የሚሰሙትም፡በሕይወት፡ይኖራሉ።
26፤አብ፡በራሱ፡ሕይወት፡እንዳለው፡እንዲሁ፡ደግሞ፡ለወልድ፡በራሱ፡ሕይወት፡እንዲኖረው፡ሰጥቶታልና።
27፤የሰው፡ልጅም፡ስለ፡ኾነ፡ይፈርድ፡ዘንድ፡ሥልጣን፡ሰጠው።
28-29፤በመቃብር፡ያሉቱ፡ዅሉ፡ድምፁን፡የሚሰሙበት፡ሰዓት፡ይመጣል፤መልካምም፡ያደረጉ፡ለሕይወት፡
ትንሣኤ፡ክፉም፡ያደረጉ፡ለፍርድ፡ትንሣኤ፡ይወጣሉና፡በዚህ፡አታድንቁ።
30፤እኔ፡ከራሴ፡አንዳች፡ላደርግ፡አይቻለኝም፤እንደ፡ሰማኹ፡እፈርዳለኹ፡ፍርዴም፡ቅን፡ነው፥የላከኝን፡
ፈቃድ፡እንጂ፡ፈቃዴን፡አልሻምና።
31፤እኔ፡ስለ፡እኔ፡ስለ፡ራሴ፡ብመሰክር፡ምስክሬ፡እውነት፡አይደለም፤
32፤ስለ፡እኔ፡የሚመሰክር፡ሌላ፡ነው፥ርሱም፡ስለ፡እኔ፡የሚመሰክረው፡ምስክር፡እውነት፡እንደ፡ኾነ፡
ዐውቃለኹ።
33፤እናንተ፡ወደ፡ዮሐንስ፡ልካችዃል፡ርሱም፡ለእውነት፡መስክሯል።
34፤እኔ፡ግን፡ከሰው፡ምስክር፡አልቀበልም፥እናንተ፡እንድትድኑ፡ይህን፡እላለኹ፡እንጂ።
35፤ርሱ፡የሚነድና፡የሚያበራ፡መብራት፡ነበረ፥እናንተም፡ጥቂት፡ዘመን፡በብርሃኑ፡ደስ፡ሊላችኹ፡
ወደዳችኹ።
36፤እኔ፡ግን፡ከዮሐንስ፡ምስክር፡የሚበልጥ፡ምስክር፡አለኝ፤አብ፡ልፈጽመው፡የሰጠኝ፡ሥራ፥ይህ፡
የማደርገው፡ሥራ፥አብ፡እንደ፡ላከኝ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራልና።
37፤የላከኝ፡አብም፡ርሱ፡ስለ፡እኔ፡መስክሯል።ድምፁን፡ከቶ፡አልሰማችኹም፥መልኩንም፡አላያችኹም፤
38፤ርሱም፡የላከውን፡እናንተ፡አታምኑምና፡በእናንተ፡ዘንድ፡የሚኖር፡ቃሉ፡የላችኹም።
39፤እናንተ፡በመጻሕፍት፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡እንዳላችኹ፡ይመስላችዃልና፥እነርሱን፡
ትመረምራላችኹ፤እነርሱም፡ስለ፡እኔ፡የሚመሰክሩ፡ናቸው፤
40፤ነገር፡ግን፥ሕይወት፡እንዲኾንላችኹ፡ወደ፡እኔ፡ልትመጡ፡አትወዱም።
41-42፤ከሰው፡ክብርን፡አልቀበልም፤ዳሩ፡ግን፡የእግዚአብሔር፡ፍቅር፡በራሳችኹ፡እንደ፡ሌላችኹ፡
ዐውቃችዃለኹ።
43፤እኔ፡በአባቴ፡ስም፡መጥቻለኹ፡አልተቀበላችኹኝምም፤ሌላው፡በራሱ፡ስም፡ቢመጣ፡ርሱን፡
ትቀበሉታላችኹ።
44፤እናንተ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ክብር፡የምትቀባበሉ፡ከአንዱም፡ከእግዚአብሔር፡ያለውን፡ክብር፡
የማትፈልጉ፥እንዴት፡ልታምኑ፡ትችላላችኹ፧
45፤እኔ፡በአብ፡ዘንድ፡የምከሳችኹ፡አይምሰላችኹ፤የሚከሳችኹ፡አለ፤ርሱም፡ተስፋ፡የምታደርጉት፡ሙሴ፡ነው።
46፤ሙሴንስ፡ብታምኑት፡እኔን፡ባመናችኹ፡ነበር፤ርሱ፡ስለ፡እኔ፡ጽፏልና።
47፤መጻሕፍትን፡ካላመናችኹ፡ግን፡ቃሌን፡እንዴት፡ታምናላችኹ።
== '''ምዕራፍ ፮''' ==
1፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ወደገሊላ፡ባሕር፡ማዶ፡ተሻገረ፤ርሱም፡የጥብርያዶስ፡ባሕር፡ነው።
2፤በበሽተኛዎችም፡ያደረገውን፡ምልክቶች፡ስላዩ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ተከተሉት።
3፤ኢየሱስም፡ወደ፡ተራራ፡ወጣና፡በዚያ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ተቀመጠ።
4፤የአይሁድ፡በዓልም፡ፋሲካ፡ቀርቦ፡ነበር።
5፤ኢየሱስም፡ዐይኖቹን፡አንሥቶ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ወደ፡ርሱ፡ሲመጣ፡አየና፡ፊልጶስን፦እነዚህ፡እንዲበሉ፡እንጀራ፡ከወዴት፡እንገዛለን፧አለው።
6፤ራሱ፡ሊያደርግ፡ያለውን፡ያውቅ፡ነበርና፥ሊፈትነው፡ይህን፡ተናገረ።
7፤ፊልጶስ፦እያንዳንዳቸው፡ትንሽ፡ትንሽ፡እንኳ፡እንዲቀበሉ፡የኹለት፡መቶ፡ዲናር፡እንጀራ፡አይበቃቸውም፡
ብሎ፡መለሰለት።
8፤ከደቀ፡መዛሙርቱ፡አንዱ፡የስምዖን፡ጴጥሮስ፡ወንድም፡እንድርያስ።
9፤ዐምስት፡የገብስ፡እንጀራና፡ኹለት፡ዓሣ፡የያዘ፡ብላቴና፡በዚህ፡አለ፤ነገር፡ግን፥እነዚህን፡ለሚያኽሉ፡ሰዎች፡ይህ፡ምን፡ይኾናል፧አለው።
10፤ኢየሱስም፦ሰዎቹን፡እንዲቀመጡ፡አድርጉ፡አለ።በዚያም፡ስፍራ፡ብዙ፡ሣር፡ነበረበት።ወንዶችም፡
ተቀመጡ፡ቍጥራቸውም፡ዐምስት፡ሺሕ፡የሚያኽል፡ነበር።
11፤ኢየሱስም፡እንጀራውን፡ያዘ፥አመስግኖም፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሰጠ፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡ለተቀመጡት፡
ሰዎች፡ሰጧቸው፡እንዲሁም፡ከዓሣው፡በፈለጉት፡መጠን።
12፤ከጠገቡም፡በዃላ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፦አንድ፡ስንኳ፡እንዳይጠፋ፡የተረፈውን፡ቍርስራሽ፡አከማቹ፡
አላቸው።
13፤ሰለዚህ፡አከማቹ፥ከበሉትም፡ከዐምስቱ፡የገብስ፡እንጀራ፡የተረፈውን፡ቍርስራሽ፡ዐሥራ፡ኹለት፡መሶብ፡
ሞሉ።
14፤ከዚህ፡የተነሣ፡ሰዎቹ፡ኢየሱስ፡ያደረገውን፡ምልክት፡ባዩ፡ጊዜ፦ይህ፡በእውነት፡ወደ፡ዓለም፡
የሚመጣው፡ነቢይ፡ነው፡አሉ።
15፤በዚህም፡ምክንያት፡ኢየሱስ፡ያነግሡት፡ዘንድ፡ሊመጡና፡ሊነጥቁት፡እንዳላቸው፡ዐውቆ፡ደግሞ፡ወደ፡ተራራ፡ብቻውን፡ፈቀቅ፡አለ።
16፤በመሸም፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ወደ፡ባሕር፡ወረዱ፥
17፤በታንኳም፡ገብተው፡በባሕር፡ማዶ፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡ይመጡ፡ነበር።አኹንም፡ጨልሞ፡ነበር፤ኢየሱስም፡
ገና፡ወደ፡እነርሱ፡አልመጣም፡ነበር፤
18፤ብርቱ፡ነፋስም፡ስለ፡ነፈሰ፡ባሕሩ፡ተናወጠ።
19፤ኻያ፡ዐምስት፡ወይም፡ሠላሳ፡ምዕራፍ፡ከቀዘፉ፡በዃላም፥ኢየሱስ፡በባሕር፡ላይ፡እየኼደ፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡
ሲቀርብ፡አይተው፡ፈሩ።
20፤ርሱ፡ግን፦እኔ፡ነኝ፤አትፍሩ፡አላቸው።
21፤ስለዚህ፥በታንኳዪቱ፡ሊቀበሉት፡ወደዱ፤ወዲያውም፡ታንኳዪቱ፡ወደሚኼዱበት፡ምድር፡ደረሰች።
22፤በነገው፡በባሕር፡ማዶ፡ቆመው፡የነበሩ፡ሕዝቡ፡ከአንዲት፡ጀልባ፡በቀር፡በዚያ፡ሌላ፡ጀልባ፡
እንዳልነበረች፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡ለብቻቸው፡እንደ፡ኼዱ፡እንጂ፡ኢየሱስ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ወደ፡
ታንኳዪቱ፡እንዳልገባ፡አዩ፤
23፤ዳሩ፡ግን፡ሌላዎች፡ጀልባዎች፡ጌታ፡የባረከውን፡እንጀራ፡ወደበሉበት፡ስፍራ፡አጠገብ፡ከጥብርያዶስ፡
መጡ።
24፤ሕዝቡም፡ኢየሱስ፡ወይም፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡በዚያ፡እንዳልነበሩ፡ባዩ፡ጊዜ፥ራሳቸው፡በጀልባዎቹ፡
ገብተው፡ኢየሱስን፡እየፈለጉ፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡መጡ።
25፤በባሕር፡ማዶም፡ሲያገኙት።መምህር፡ሆይ፥ወደዚህ፡መቼ፡መጣኽ፧አሉት።
26፤ኢየሱስም፡መልሶ፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥የምትፈልጉኝ፡እንጀራን፡ስለ፡በላችኹና፡ስለ፡
ጠገባችኹ፡ነው፡እንጂ፡ምልክቶችን፡ስላያችኹ፡አይደለም።
27፤ለሚጠፋ፡መብል፡አትሥሩ፤ነገር፡ግን፥ለዘለዓለም፡ሕይወት፡ለሚኖር፡መብል፡የሰው፡ልጅ፡
ለሚሰጣችኹ፡ሥሩ፤ርሱን፡እግዚአብሔር፡አብ፡ዐትሞታልና።
28፤እንግዲህ፦የእግዚአብሔርን፡ሥራ፡እንድንሠራ፡ምን፡እናድርግ፧አሉት።
29፤ኢየሱስ፡መልሶ፦ይህ፡የእግዚአብሔር፡ሥራ፡ርሱ፡በላከው፡እንድታምኑ፡ነው፡አላቸው።
30፤እንግዲህ፦እንኪያ፡አይተን፡እንድናምንኽ፡አንተ፡ምን፡ምልክት፡ታደርጋለኽ፧ምንስ፡ትሠራለኽ።
31፤ይበሉ፡ዘንድ፡ከሰማይ፡እንጀራ፡ሰጣቸው፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፥አባቶቻችን፡በምድረ፡በዳ፡መና፟፡በሉ፡
አሉት።
32፤ኢየሱስም፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥እውነተኛ፡እንጀራ፡ከሰማይ፡የሚሰጣችኹ፡አባቴ፡ነው፡
እንጂ፡ከሰማይ፡እንጀራ፡የሰጣችኹ፡ሙሴ፡አይደለም፤
33፤የእግዚአብሔር፡እንጀራ፡ከሰማይ፡የሚወርድ፡ለዓለምም፡ሕይወትን፡የሚሰጥ፡ነውና፥አላቸው።
34፤ስለዚህ፦ጌታ፡ሆይ፥ይህን፡እንጀራ፡ዘወትር፡ስጠን፡አሉት።
35፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦የሕይወት፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ፤ወደ፡እኔ፡የሚመጣ፡ከቶ፡አይራብም፡በእኔ፡
የሚያምንም፡ዅልጊዜ፡ከቶ፡አይጠማም።
36፤ነገር፡ግን፥አይታችኹኝ፡እንዳላመናችኹ፡አልዃችኹ።
37፤አብ፡የሚሰጠኝ፡ዅሉ፡ወደ፡እኔ፡ይመጣል፥ወደ፡እኔም፡የሚመጣውን፡ከቶ፡ወደ፡ውጭ፡አላወጣውም፤
38፤ፈቃዴን፡ለማድረግ፡አይደለም፡እንጂ፡የላከኝን፡ፈቃድ፡ለማድረግ፡ከሰማይ፡ወርጃለኹና።
39፤ከሰጠኝም፡ዅሉ፡አንድን፡ስንኳ፡እንዳላጠፋ፡በመጨረሻው፡ቀን፡እንዳስነሣው፡እንጂ፡የላከኝ፡የአብ፡
ፈቃድ፡ይህ፡ነው።
40፤ልጅንም፡አይቶ፡በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወትን፡እንዲያገኝ፡የአባቴ፡ፈቃድ፡ይህ፡
ነው፥እኔም፡በመጨረሻው፡ቀን፡አስነሣዋለኹ።
41፤እንግዲህ፡አይሁድ፦ከሰማይ፡የወረደ፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ፡ስለ፡አለ፡ስለ፡ርሱ፡አንጐራጐሩና፦
42፤አባቱንና፡እናቱን፡የምናውቃቸው፡ይህ፡የዮሴፍ፡ልጅ፡ኢየሱስ፡አይደለምን፧እንግዲህ፦ከሰማይ፡
ወርጃለኹ፡እንዴት፡ይላል፧አሉ።
43፤ኢየሱስ፡መለሰ፡አላቸውም፦ርስ፡በርሳችኹ፡አታንጐራጕሩ።
44፤የላከኝ፡አብ፡ከሳበው፡በቀር፡ወደ፡እኔ፡ሊመጣ፡የሚችል፡የለም፥እኔም፡በመጨረሻው፡ቀን፡
አስነሣዋለኹ።
45፤ዅሉም፡ከእግዚአብሔር፡የተማሩ፡ይኾናሉ፡ተብሎ፡በነቢያት፡ተጽፏል፤እንግዲህ፡ከአብ፡የሰማ፡
የተማረም፡ዅሉ፡ወደ፡እኔ፡ይመጣል።
46፤አብን፡ያየ፡ማንም፡የለም፤ከእግዚአብሔር፡ከኾነ፡በቀር፥ርሱ፡አብን፡አይቷል።
47፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፡በእኔ፡የሚያምን፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡አለው።
48፤የሕይወት፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ።
49፤አባቶቻችኹ፡በምድረ፡በዳ፡መና፟፡በሉ፥ሞቱም፤
50፤ሰው፡ከርሱ፡በልቶ፡እንዳይሞት፡ከሰማይ፡አኹን፡የወረደ፡እንጀራ፡ይህ፡ነው።
51፤ከሰማይ፡የወረደ፡ሕያው፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ፤ሰው፡ከዚህ፡እንጀራ፡ቢበላ፡ለዘለዓለም፡ይኖራል፤እኔም፡
ስለዓለም፡ሕይወት፡የምሰጠው፡እንጀራ፡ሥጋዬ፡ነው።
52፤እንግዲህ፡አይሁድ፦ይህ፡ሰው፡ሥጋውን፡ልንበላ፡ይሰጠን፡ዘንድ፡እንዴት፡ይችላል፧ብለው፡ርስ፡
በርሳቸው፡ተከራከሩ።
53፤ስለዚህ፥ኢየሱስ፡እንዲህ፡አላቸው፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥የሰውን፡ልጅ፡ሥጋ፡ካልበላችኹ፡
ደሙንም፡ካልጠጣችኹ፡በራሳችኹ፡ሕይወት፡የላችኹም።
54፤ሥጋዬን፡የሚበላ፡ደሜንም፡የሚጠጣ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡አለው፥እኔም፡በመጨረሻው፡ቀን፡
አስነሣዋለኹ።
55፤ሥጋዬ፡እውነተኛ፡መብል፡ደሜም፡እውነተኛ፡መጠጥ፡ነውና።
56፤ሥጋዬን፡የሚበላ፡ደሜንም፡የሚጠጣ፡በእኔ፡ይኖራል፡እኔም፡በርሱ፡እኖራለኹ።
57፤ሕያው፡አብ፡እንደ፡ላከኝ፡እኔም፡ከአብ፡የተነሣ፡ሕያው፡እንደምኾን፥እንዲሁ፡የሚበላኝ፡ደግሞ፡ከእኔ፡
የተነሣ፡ሕያው፡ይኾናል።
58፤ከሰማይ፡የወረደ፡እንጀራ፡ይህ፡ነው፤አባቶቻችኹ፡መና፟፡በልተው፡እንደ፡ሞቱ፡አይደለም፤ይህን፡እንጀራ፡የሚበላ፡ለዘለዓለም፡ይኖራል፡
59፤በቅፍርናሖም፡ሲያስተምር፡ይህን፡በምኵራብ፡አለ።
60፤ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ብዙዎች፡በሰሙ፡ጊዜ፦ይህ፡የሚያስጨንቅ፡ንግግር፡ነው፤ማን፡ሊሰማው፡
ይችላል፧አሉ።
61፤ኢየሱስ፡ግን፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ስለዚህ፡እንዳንጐራጐሩ፡በልቡ፡ዐውቆ፡አላቸው፦ይህ፡ያሰናክላችዃልን፧
62፤እንግዲህ፡የሰው፡ልጅ፡አስቀድሞ፡ወደነበረበት፡ሲወጣ፡ብታዩ፡እንዴት፡ይኾናል፧
63፤ሕይወትን፡የሚሰጥ፡መንፈስ፡ነው፤ሥጋ፡ምንም፡አይጠቅምም፤እኔ፡የነገርዃችኹ፡ቃል፡መንፈስ፡ነው፡
ሕይወትም፡ነው።
64፤ነገር፡ግን፥ከእናንተ፡የማያምኑ፡አሉ።ኢየሱስ፡የማያምኑት፡እነማን፡እንደ፡ኾኑ፡አሳልፎ፡የሚሰጠውም፡
ማን፡እንደ፡ኾነ፡ከመዠመሪያ፡ያውቅ፡ነበርና።
65፤ደግሞ፦ስለዚህ፡አልዃችኹ፥ከአብ፡የተሰጠው፡ካልኾነ፡ወደ፡እኔ፡ሊመጣ፡የሚችል፡የለም፡አለ።
66፤ከዚህም፡የተነሣ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ብዙዎች፡ወደ፡ዃላ፡ተመለሱ፤ወደ፡ፊትም፡ከርሱ፡ጋራ፡
አልኼዱም።
67፤ኢየሱስም፡ለዐሥራ፡ኹለቱ፦እናንተ፡ደግሞ፡ልትኼዱ፡ትወዳላችኹን፧አለ።
68፤ስምዖን፡ጴጥሮስ፦ጌታ፡ሆይ፥ወደ፡ማን፡እንኼዳለን፧አንተ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡ቃል፡አለኽ፤
69፤እኛስ፡አንተ፡ክርስቶስ፡የሕያው፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡ኾንኽ፡አምነናል፡ዐውቀናልም፡ብሎ፡
መለሰለት።
70፤ኢየሱስም፦እኔ፡እናንተን፡ዐሥራ፡ኹለታችኹን፡የመረጥዃችኹ፡አይደለምን፧ከእናንተም፡አንዱ፡
ዲያብሎስ፡ነው፡ብሎ፡መለሰላቸው።
71፤ስለስምዖንም፡ልጅ፡ስለአስቆሮቱ፡ይሁዳ፡ተናገረ፤ከዐሥራ፡ኹለቱ፡አንዱ፡የኾነ፡ርሱ፡አሳልፎ፡ይሰጠው፡
ዘንድ፡አለውና።
== '''ምዕራፍ ፯''' ==
1፤ከዚህም፡በዃላ፡ኢየሱስ፡አይሁድ፡ሊገድሉት፡ይፈልጉ፡ስለ፡ነበር፡በይሁዳ፡ሊመላለስ፡አይወድም፡
ነበርና፥በገሊላ፡ይመላለስ፡ነበር።
2፤የአይሁድም፡የዳስ፡በዓል፡ቀርቦ፡ነበር።
3፤እንግዲህ፡ወንድሞቹ፦ደቀ፡መዛሙርትኽ፡ደግሞ፡የምታደርገውን፡ሥራ፡እንዲያዩ፡ከዚህ፡ተነሣና፡ወደ፡
ይሁዳ፡ኺድ፤
4፤ራሱ፡ሊገለጥ፡እየፈለገ፡በስውር፡የሚሠራ፡የለምና።እነዚህን፡ብታደርግ፥ራስኽን፡ለዓለም፡ግለጥ፡አሉት።
5፤ወንድሞቹ፡ስንኳ፡አላመኑበትም፡ነበርና።
6፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦ጊዜዬ፡ገና፡አልደረሰም፥ጊዜያችኹ፡ግን፡ዘወትር፡የተመቸ፡ነው።
7፤ዓለም፡እናንተን፡ሊጠላ፡አይቻለውም፤እኔ፡ግን፡ሥራው፡ክፉ፡መኾኑን፡እመሰክርበታለኹና፡እኔን፡
ይጠላኛል።
8፤እናንተ፡ወደዚህ፡በዓል፡ውጡ፤እኔስ፡ጊዜዬ፡ገና፡ስላልተፈጸመ፡ወደዚህ፡በዓል፡ገና፡አልወጣም።9፤ይህንም፡አላቸውና፡በገሊላ፡ቀረ።
10፤ወንድሞቹ፡ግን፡ወደ፡በዓሉ፡ከወጡ፡በዃላ፡በዚያን፡ጊዜ፡ርሱ፡ደግሞ፡በግልጥ፡ሳይኾን፡ተሰውሮ፡
ወጣ።
11፤አይሁድም፦ርሱ፡ወዴት፡ነው፧እያሉ፡በበዓሉ፡ይፈልጉት፡ነበር።
12፤በሕዝብም፡መካከል፡ስለ፡ርሱ፡ብዙ፡ማንጐራጐር፡ነበረ፤አንዳንዱም፦ደግ፡ሰው፡ነው፤ሌላዎች፡
ግን፦አይደለም፥ሕዝቡን፡ግን፡ያስታል፡ይሉ፡ነበር።
13፤ዳሩ፡ግን፡አይሁድን፡ስለ፡ፈሩ፡ማንም፡ስለ፡ርሱ፡በግልጥ፡አይናገርም፡ነበር።
14፤አኹንም፡በበዓሉ፡እኩሌታ፡ኢየሱስ፡ወደ፡መቅደስ፡ወጥቶ፡ያስተምር፡ነበር።
15፤አይሁድም፦ይህ፡ሰው፡ሳይማር፡መጻሕፍትን፡እንዴት፡ያውቃል፧ብለው፡ይደነቁ፡ነበር።
16፤ስለዚህ፥ኢየሱስ፡መለሰ፥እንዲህም፡አላቸው፦ትምህርቴስ፡ከላከኝ፡ነው፡እንጂ፡ከእኔ፡አይደለም፤
17፤ፈቃዱን፡ሊያደርግ፡የሚወድ፡ቢኖር፥ርሱ፡ይህ፡ትምህርት፡ከእግዚአብሔር፡ቢኾን፡ወይም፡እኔ፡ከራሴ፡
የምናገር፡ብኾን፡ያውቃል።
18፤ከራሱ፡የሚናገር፡የራሱን፡ክብር፡ይፈልጋል፤የላከውን፡ክብር፡የሚፈልግ፡ግን፡ርሱ፡እውነተኛ፡
ነው፥በርሱም፡ዐመፃ፡የለበትም።
19፤ሙሴ፡ሕግን፡አልሰጣችኹምን፧ከእናንተ፡ግን፡ሕግን፡የሚያደርግ፡አንድ፡ስንኳ፡የለም።ልትገድሉኝ፡ስለ፡ምን፡ትፈልጋላችኹ፧
20፤ሕዝቡ፡መለሱና፦ጋኔን፡አለብኽ፤ማን፡ሊገድልኽ፡ይፈልጋል፧አሉት።
21፤ኢየሱስ፡መለሰ፡አላቸውም፦አንድ፡ሥራ፡አደረግኹ፡ዅላችኹም፡ታደንቃላችኹ።
22፤ስለዚህ፥ሙሴ፡መገረዝን፡ሰጣችኹ፤ከአባቶችም፡ነው፡እንጂ፡ከሙሴ፡አይደለም፤በሰንበትም፡ሰውን፡
ትገርዛላችኹ።
23፤የሙሴ፡ሕግ፡እንዳይሻር፡ሰው፡በሰንበት፡መገረዝን፡የሚቀበል፡ከኾነስ፡ሰውን፡ዅለንተናውን፡በሰንበት፡
ጤናማ፡ስላደረግኹ፡ትቈጡኛላችኹን፧
24፤ቅን፡ፍርድ፡ፍረዱ፡እንጂ፥በመልክ፡አትፍረዱ።
25፤እንግዲህ፡ከኢየሩሳሌም፡ሰዎች፡አንዳንዶቹ፡እንዲህ፡አሉ፦ሊገድሉት፡የሚፈልጉት፡ይህ፡አይደለምን።
26፤እንሆም፥በግልጥ፡ይናገራል፥አንዳችም፡አይሉትም።አለቃዎቹ፥ይህ፡ሰው፡በእውነት፡ክርስቶስ፡እንደ፡
ኾነ፡በእውነት፡ዐወቁን፧
27፤ነገር፡ግን፥ይህን፡ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡ዐውቀናል፤ክርስቶስ፡ሲመጣ፡ግን፡ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡ማንም፡
አያውቅም።
28፤እንግዲህ፡ኢየሱስ፡በመቅደስ፡ሲያስተምር፦እኔንም፡ታውቁኛላችኹ፡ከወዴትም፡እንደ፡ኾንኹ፡
ታውቃላችኹ፤እኔም፡በራሴ፡አልመጣኹም፥ነገር፡ግን፥እናንተ፡የማታውቁት፡የላከኝ፡እውነተኛ፡ነው፤
29፤እኔ፡ግን፡ከርሱ፡ዘንድ፡ነኝ፡ርሱም፡ልኮኛልና፥ዐውቀዋለኹ፡ብሎ፡ጮኸ።
30፤ስለዚህ፥ሊይዙት፡ይፈልጉ፡ነበር፤ነገር፡ግን፥ጊዜው፡ገና፡ስላልደረሰ፡ማንም፡እጁን፡አልጫነበትም።
31፤ከሕዝቡ፡ግን፡ብዙዎች፡አመኑበትና፦ክርስቶስ፡በመጣ፡ጊዜ፡ይህ፡ካደረጋቸው፡ምልክቶች፡ይልቅ፡
ያደርጋልን፧አሉ።
32፤ፈሪሳውያንም፡ሕዝቡ፡ሰለ፡ርሱ፡እንደዚህ፡ሲያንጐራጕሩ፡ሰሙ፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ፈሪሳውያም፡ሊይዙት፡ሎሌዎችን፡ላኩ።
33፤ኢየሱስም፦ገና፡ጥቂት፡ጊዜ፡ከእናንተ፡ጋራ፡እቈያለኹ፡ወደላከኝም፡እኼዳለኹ።
34፤ትፈልጉኛላችኹ፡አታገኙኝምም፤እኔም፡ወዳለኹበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡አለ።
35፤እንግዲህ፡አይሁድ፦እኛ፡እንዳናገኘው፡ይህ፡ወዴት፡ይኼድ፡ዘንድ፡አለው፧በግሪክ፡ሰዎች፡መካከል፡
ተበትነው፡ወደሚኖሩት፡ሊኼድና፡የግሪክን፡ሰዎች፡ሊያስተምር፡አለውን፧
36፤ርሱ፦ትፈልጉኛላችኹ፡አታገኙኝምም፡እኔም፡ወዳለኹበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡የሚለው፡ይህ፡
ቃል፡ምንድር፡ነው፧ብለው፡ርስ፡በርሳቸው፡ተነጋገሩ።
37፤ከበዓሉም፡በታላቁ፡በዃለኛው፡ቀን፡ኢየሱስ፡ቆሞ፦ማንም፡የተጠማ፡ቢኖር፡ወደ፡እኔ፡ይምጣና፡
ይጠጣ።
38፤በእኔ፡የሚያምን፡መጽሐፍ፡እንዳለ፥የሕይወት፡ውሃ፡ወንዝ፡ከሆዱ፡ይፈልቃል፡ብሎ፡ጮኸ።
39፤ይህን፡ግን፡በርሱ፡የሚያምኑ፡ሊቀበሉት፡ስላላቸው፡ስለ፡መንፈስ፡ተናገረ፤ኢየሱስ፡ገና፡
ስላልከበረ፥መንፈስ፡ገና፡አልወረደም፡ነበርና።
40፤ስለዚህ፥ከሕዝቡ፡ዐያሌ፡ሰዎች፡ይህን፡ቃል፡ሲሰሙ፦ይህ፡በእውነት፡ነቢዩ፡ነው፡አሉ፤
41፤ሌላዎች፦ይህ፡ክርስቶስ፡ነው፡አሉ፤ሌላዎች፡ግን፦ክርስቶስ፡በእውኑ፡ከገሊላ፡ይመጣልን፧
42፤ክርስቶስ፡ከዳዊት፡ዘር፡ዳዊትም፡ከነበረባት፡መንደር፡ከቤተ፡ልሔም፡እንዲመጣ፡መጽሐፍ፡
አላለምን፧አሉ።
43፤እንግዲህ፡ከርሱ፡የተነሣ፡በሕዝቡ፡መካከል፡መለያየት፡ኾነ፤
44፤ከነርሱም፡አንዳንዶቹ፡ሊይዙት፡ወደዱ፥ነገር፡ግን፥እጁን፡ማንም፡አልጫነበትም።
45፤ሎሌዎቹም፡ወደ፡ካህናት፡አለቃዎችና፡ወደ፡ፈሪሳውያን፡መጡ፤እነዚያም፦ያላመጣችኹት፡ስለ፡ምን፡
ነው፧አሏቸው።
46፤ሎሌዎቹ፦እንደዚህ፡ሰው፡ማንም፡እንዲሁ፡ከቶ፡አልተናገረም፡ብለው፡መለሱ።
47፤እንግዲህ፡ፈሪሳውያን፦እናንተ፡ደግሞ፡ሳታችኹን፧
48፤ከአለቃዎች፡ወይስ፡ከፈሪሳውያን፡በርሱ፡ያመነ፡አለን፧
49፤ነገር፡ግን፥ሕግን፡የማያውቀው፡ይህ፡ሕዝብ፡ርጉም፡ነው፡ብለው፡መለሱላቸው።
50፤ከነርሱ፡አንዱ፡በሌሊት፡ቀድሞ፡ወደ፡ርሱ፡መጥቶ፡የነበረ፡ኒቆዲሞስ።
51፤ሕጋችን፡አስቀድሞ፡ከርሱ፡ሳይሰማ፡ምንስ፡እንዳደረገ፡ሳያውቅ፡በሰው፡ይፈርዳልን፧አላቸው።
52፤እነርሱም፡መለሱና፦አንተም፡ደግሞ፡ከገሊላ፡ነኽን፧ነቢይ፡ከገሊላ፡እንዳይነሣ፡መርምርና፡እይ፡አሉት።
53፤እያንዳንዱም፡ወደ፡ቤቱ፡ኼደ።
== '''ምዕራፍ ፰''' ==
1፤ኢየሱስ፡ግን፡ወደ፡ደብረ፡ዘይት፡ኼደ።
2፤ማለዳም፡ደግሞ፡ወደ፡መቅደስ፡ደረሰ፥ሕዝቡም፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡መጡ።ተቀምጦም፡ያስተምራቸው፡
ነበር።
3፤ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያንም፡በምንዝር፡የተያዘችን፡ሴት፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፡በመካከልም፡ርሱዋን፡አቁመው።
4፤መምህር፡ሆይ፥ይህች፡ሴት፡ስታመነዝር፡ተገኝታ፡ተያዘች።
5፤ሙሴም፡እንደነዚህ፡ያሉት፡እንዲወገሩ፡በሕግ፡አዘዘን፤አንተስ፡ስለ፡ርሷ፡ምን፡ትላለኽ፧አሉት።
6፤የሚከሱበትንም፡እንዲያገኙ፡ሊፈትኑት፡ይህን፡አሉ።ኢየሱስ፡ግን፡ጐንበስ፡ብሎ፡በጣቱ፡በምድር፡ላይ፡
ጻፈ፤
7፤መላልሰው፡በጠየቁት፡ጊዜ፡ግን፡ቀና፡ብሎ፦ከእናንተ፡ኀጢአት፡የሌለበት፡አስቀድሞ፡በድንጋይ፡
ይውገራት፡አላቸው።
8፤ደግሞም፡ጐንበስ፡ብሎ፡በጣቱ፡በምድር፡ላይ፡ጻፈ።
9፤እነርሱም፡ይህን፡ሲሰሙ፡ኅሊናቸው፡ወቀሳቸውና፡ከሽማግሌዎች፡ዠምረው፡እስከ፡ዃለኛዎች፡አንድ፡
አንድ፡እያሉ፡ወጡ፤ኢየሱስም፡ብቻውን፡ቀረ፥ሴቲቱም፡በመካከል፡ቆማ፡ነበር።
10፤ኢየሱስም፡ቀና፡ብሎ፡ከሴቲቱ፡በቀር፡ማንንም፡ባላየ፡ጊዜ፦አንቺ፡ሴት፥እነዚያ፡ከሳሾችሽ፡ወዴት፡
አሉ፧የፈረደብሽ፡የለምን፧አላት።
11፤ርሷም፦ጌታ፡ሆይ፥አንድ፡ስንኳ፡አለች።ኢየሱስም፦እኔም፡አልፈርድብሽም፤ኺጂ፥ካኹንም፡ዠምሮ፡
ደግመሽ፡ኀጢአት፡አትሥሪ፡አላት።
12፤ደግሞም፡ኢየሱስ፦እኔ፡የዓለም፡ብርሃን፡ነኝ፤የሚከተለኝ፡የሕይወት፡ብርሃን፡ይኾንለታል፡እንጂ፡
በጨለማ፡አይመላለስም፡ብሎ፡ተናገራቸው።
13፤ፈሪሳውያንም፦አንተ፡ስለ፡ራስኽ፡ትመሰክራለኽ፤ምስክርነትኽ፡እውነት፡አይደለም፡አሉት።
14፤ኢየሱስ፡መለሰ፥አላቸውም፦እኔ፡ስለ፡ራሴ፡ምንም፡እንኳ፡ብመሰክር፡ከወዴት፡እንደመጣኹ፡ወዴትም፡እንድኼድ፡ዐውቃለኹና፡ምስክርነቴ፡እውነት፡ነው፤እናንተ፡ግን፡ከወዴት፡እንደ፡መጣኹ፡ወዴትም፡
እንድኼድ፡አታውቁም።
15፤እናንተ፡ሥጋዊ፡ፍርድን፡ትፈርዳላችኹ፤እኔ፡ባንድ፡ሰው፡ስንኳ፡አልፈርድም።
16፤የላከኝ፡አብ፡ከእኔ፡ጋራ፡ነው፡እንጂ፡ብቻዬን፡አይደለኹምና፡እኔ፡ብፈርድ፡ፍርዴ፡እውነት፡ነው።
17፤የኹለት፡ሰዎችም፡ምስክርነት፡እውነት፡እንደ፡ኾነ፡በሕጋችኹ፡ተጽፏል።
18፤ስለ፡ራሴ፡የምመሰክር፡እኔ፡ነኝ፥የላከኝም፡አብ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራል።
19፤እንግዲህ፦አባትኽ፡ወዴት፡ነው፧አሉት።ኢየሱስ፡መልሶ፦እኔንም፡ወይም፡አባቴንም፡
አታውቁም፤እኔንስ፡ብታውቁኝ፡አባቴን፡ደግሞ፡ባወቃችኹ፡ነበር፡አላቸው።
20፤ኢየሱስ፡በመቅደስ፡ሲያስተምር፡በግምጃ፡ቤት፡አጠገብ፡ይህን፡ነገር፡ተናገረ፤ጊዜው፡ገና፡አልደረሰምና፡
ማንም፡አልያዘውም።
21፤ኢየሱስም፡ደግሞ፦እኔ፡እኼዳለኹ፡ትፈልጉኛላችኹም፡በኀጢአታችኹም፡ትሞታላችኹ፡እኔ፡
ወደምኼድበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡አላቸው።
22፤አይሁድም፦እኔ፡ወደምኼድበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡ማለቱ፡ራሱን፡ይገድላልን፧እንጃ፡አሉ።
23፤እናንተ፡ከታች፡ናችኹ፥እኔ፡ከላይ፡ነኝ፤እናንተ፡ከዚህ፡ዓለም፡ናችኹ፥እኔ፡ከዚህ፡ዓለም፡
አይደለኹም።
24፤እንግዲህ፦በኀጢአታችኹ፡ትሞታላችኹ፡አልዃችኹ፤እኔ፡እንደኾንኹ፡ባታምኑ፡በኀጢአታችኹ፡
ትሞታላችኹና፡አላቸው።
25፤እንግዲህ፦አንተ፡ማን፡ነኽ፧አሉት።ኢየሱስም፦ከመዠመሪያ፡ለእናንተ፡የተናገርኹት፡ነኝ።
26፤ስለ፡እናንተ፡የምናገረው፡የምፈርደውም፡ብዙ፡ነገር፡አለኝ፤ዳሩ፡ግን፡የላከኝ፡እውነተኛ፡ነው፥እኔም፡
ከርሱ፡የሰማኹትን፡ይህን፡ለዓለም፡እናገራለኹ፡አላቸው።
27፤ስለ፡አብ፡እንደ፡ነገራቸው፡አላስተዋሉም።
28፤ስለዚህም፡ኢየሱስ፦የሰውን፡ልጅ፡ከፍ፡ከፍ፡ባደረጋችኹት፡ጊዜ፡እኔ፡እኾን፡ዘንድ፡አባቴም፡
እንዳስተማረኝ፡እነዚህን፡እናገር፡ዘንድ፡እንጂ፡ከራሴ፡አንዳች፡እንዳላደርግ፡በዚያን፡ጊዜ፡ታውቃላችኹ።
29፤የላከኝም፡ከእኔ፡ጋራ፡ነው፤እኔ፡ደስ፡የሚያሠኘውን፡ዘወትር፡አደርጋለኹና፡አብ፡ብቻዬን፡አይተወኝም፡
አላቸው።
30፤ይህን፡ሲናገር፡ብዙዎች፡በርሱ፡አመኑ።
31፤ኢየሱስም፡ያመኑትን፡አይሁድ፦እናንተ፡በቃሌ፡ብትኖሩ፡በእውነት፡ደቀ፡መዛሙርቴ፡ናችኹ፤
32፤እውነትንም፡ታውቃላችኹ፡እውነትም፡ሐራነት፡ያወጣችዃል፡አላቸው።
33፤እነርሱም፡መልሰው፦የአብርሃም፡ዘር፡ነን፡ለአንድም፡ስንኳ፡ከቶ፡ባሪያዎች፡
አልኾንም፤አንተ፦ሐራነት፡ትወጣላችኹ፡እንዴት፡ትላለኽ፧አሉት።
34፤ኢየሱስ፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ኀጢአት፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡የኀጢአት፡
ባሪያ፡ነው።
35፤ባሪያም፡ለዘለዓለም፡በቤት፡አይኖርም፤ልጁ፡ለዘለዓለም፡ይኖራል።
36፤እንግዲህ፡ልጁ፡ሐራነት፡ቢያወጣችኹ፡በእውነት፡ሐራነት፡ትወጣላችኹ።
37፤የአብርሃም፡ዘር፡መኾናችኹንስ፡ዐውቃለኹ፥ነገር፡ግን፥ቃሌ፡በእናንተ፡አይኖርምና፡ልትገድሉኝ፡
ትፈልጋላችኹ።
38፤እኔ፡በአባቴ፡ዘንድ፡ያየኹትን፡እናገራለኹ፤እናንተም፡ደግሞ፡በአባታችኹ፡ዘንድ፡ያያችኹትን፡
ታደርጋላችኹ።
39፤መልሰውም፦አባታችንስ፡አብርሃም፡ነው፡አሉት።ኢየሱስም፦የአብርሃም፡ልጆች፡ብትኾኑ፡የአብርሃምን፡
ሥራ፡ባደረጋችኹ፡ነበር።
40፤ነገር፡ግን፥አኹን፡ከእግዚአብሔር፡የሰማኹትን፡እውነት፡የነገርዃችኹን፡ሰው፡ልትገድሉኝ፡
ትፈልጋላችኹ፤አብርሃም፡እንዲህ፡አላደረገም።
41፤እናንተ፡የአባታችኹን፡ሥራ፡ታደርጋላችኹ፡አላቸው፦እኛስ፡ከዝሙት፡አልተወለድንም፤አንድ፡አባት፡አለን፥ርሱም፡እግዚአብሔር፡ነው፡አሉት።
42፤ኢየሱስም፡አላቸው፦እግዚአብሔርስ፡አባታችኹ፡ከኾነ፡በወደዳችኹኝ፡ነበር፤እኔ፡ከእግዚአብሔር፡
ወጥቼ፡መጥቻለኹና፤ርሱ፡ላከኝ፡እንጂ፡ከራሴ፡አልመጣኹምና።
43፤ንግግሬን፡የማታስተውሉ፡ስለ፡ምንድር፡ነው፧ቃሌን፡ልትሰሙ፡ስለማትችሉ፡ነው።
44፤እናንተ፡ከአባታችኹ፡ከዲያብሎስ፡ናችኹ፡የአባታችኹንም፡ምኞት፡ልታደርጉ፡ትወዳላችኹ።ርሱ፡
ከመዠመሪያ፡ነፍሰ፡ገዳይ፡ነበረ፤እውነትም፡በርሱ፡ስለሌለ፡በእውነት፡አልቆመም።ሐሰትን፡ሲናገር፡ከራሱ፡
ይናገራል፥ሐሰተኛ፡የሐሰትም፡አባት፡ነውና።
45፤እኔ፡ግን፡እውነትን፡የምናገር፡ስለ፡ኾንኹ፡አታምኑኝም።
46፤ከእናንተ፡ስለ፡ኀጢአት፡የሚወቅሰኝ፡ማን፡ነው፧እውነት፡የምናገር፡ከኾንኹ፡እናንተ፡ስለ፡ምን፡
አታምኑኝም፧
47፤ከእግዚአብሔር፡የኾነ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ይሰማል፤እናንተ፡ከእግዚአብሔር፡አይደላችኹምና፡ስለዚህ፡
አትሰሙም።
48፤አይሁድ፡መልሰው፦ሳምራዊ፡እንደ፡ኾንኽ፡ጋኔንም፡እንዳለብኽ፡በማለታችን፡እኛ፡መልካም፡እንል፡
የለምን፧አሉት።
49፤ኢየሱስም፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦እኔስ፡ጋኔን፡የለብኝም፥ነገር፡ግን፥አባቴን፡አከብራለኹ፡እናንተም፡
ታዋርዱኛላችኹ።
50፤እኔ፡ግን፡የራሴን፡ክብር፡አልፈልግም፤የሚፈልግ፡የሚፈርድም፡አለ።
51፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ቃሌን፡የሚጠብቅ፡ቢኖር፡ለዘለዓለም፡ሞትን፡አያይም።
52፤አይሁድ፦ጋኔን፡እንዳለብኽ፡አኹን፡ዐወቅን።አብርሃም፡ስንኳ፡ሞተ፥ነቢያትም፤አንተም፦ቃሌን፡
የሚጠብቅ፡ቢኖር፡ለዘለዓለም፡ሞትን፡አይቀምስም፡ትላለኽ።
53፤በእውኑ፡አንተ፡ከሞተው፡ከአባታችን፡ከአብርሃም፡ትበልጣለኽን፧ነቢያትም፡ሞቱ፤ራስኽን፡ማንን፡
ታደርጋለኽ፧አሉት።
54፤ኢየሱስም፡መለሰ፥አለም፦እኔ፡ራሴን፡ባከብር፡ክብሬ፡ከንቱ፡ነው፤የሚያከብረኝ፡እናንተ፡አምላካችን፡
የምትሉት፡አባቴ፡ነው፤
55፤አላወቃችኹትምም፥እኔ፡ግን፡ዐውቀዋለኹ።አላውቀውም፡ብል፡እንደናንተ፡ሐሰተኛ፡በኾንኹ፤ዳሩ፡ግን፡
ዐውቀዋለኹ፡ቃሉንም፡እጠብቃለኹ።
56፤አባታችኹ፡አብርሃም፡ቀኔን፡ያይ፡ዘንድ፡ሐሤት፡አደረገ፥አየም፡ደስም፡አለው።
57፤አይሁድም፦ገና፡ዐምሳ፡ዓመት፡ያልኾነኽ፡አብርሃምን፡አይተኻልን፧አሉት።
58፤ኢየሱስም፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥አብርሃም፡ሳይወለድ፡እኔ፡አለኹ፡አላቸው።
59፤ስለዚህ፥ሊወግሩት፡ድንጋይ፡አነሡ፤ኢየሱስ፡ግን፡ተሰወራቸው፥ከመቅደስም፡ወጥቶ፡በመካከላቸው፡ዐልፎ፡ኼደ።
== '''ምዕራፍ ፱''' ==
1፤ሲያልፍም፡ከመወለዱ፡ዠምሮ፡ዕውር፡የኾነውን፡ሰው፡አየ።
2፤ደቀ፡መዛሙርቱም፦መምህር፡ሆይ፥ይህ፡ሰው፡ዕውር፡ኾኖ፡እንዲወለድ፡ኀጢአት፡የሠራ፡ማን፡
ነው፧ርሱ፡ወይስ፡ወላጆቹ፧ብለው፡ጠየቁት።
3፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መለሰ፦የእግዚአብሔር፡ሥራ፡በርሱ፡እንዲገለጥ፡ነው፡እንጂ፡ርሱ፡ወይም፡
ወላጆቹ፡ኀጢአት፡አልሠሩም።
4፤ቀን፡ሳለ፡የላከኝን፡ሥራ፡ላደርግ፡ይገ፟ባ፟ኛል፤ማንም፡ሊሠራ፡የማይችልባት፡ሌሊት፡ትመጣለች።
5፤በዓለም፡ሳለኹ፡የዓለም፡ብርሃን፡ነኝ።
6፤ይህን፡ብሎ፡ወደ፡መሬት፡እንትፍ፡አለ፡በምራቁም፡ጭቃ፡አድርጎ፡በጭቃው፡የዕውሩን፡ዐይኖች፡ቀባና፦
7፤ኺድና፡በሰሊሖም፡መጠመቂያ፡ታጠብ፡አለው፤(ትርጓሜው፡'የተላከ'፡ነው)።ስለዚህ፡ኼዶ፡
ታጠበ፥እያየም፡መጣ።
8፤ጎረቤቶቹም፡ቀድሞም፡ሲለምን፡አይተውት፡የነበሩ፦ይህ፡ተቀምጦ፡ይለምን፡የነበረ፡አይደለምን፧አሉ።
9፤ሌላዎች፦ርሱ፡ነው፡አሉ፤ሌላዎች፦አይደለም፡ርሱን፡ይመስላል፡እንጂ፡አሉ፤ርሱ፦እኔ፡ነኝ፡አለ።
10፤ታድያ፦ዐይኖችኽ፡እንዴት፡ተከፈቱ፧አሉት።
11፤ርሱ፡መልሶ፦ኢየሱስ፡የሚባለው፡ሰው፡ጭቃ፡አድርጎ፡አይኖቼን፡ቀባና፦ወደሰሊሖም፡መጠመቂያ፡
ኼደኽ፡ታጠብ፡አለኝ፤ኼጄ፡ታጥቤም፡አየኹ፡አለ።
12፤ያ፡ሰው፡ወዴት፡ነው፧አሉት፦አላውቅም፡አለ።
13፤በፊት፡ዕውር፡የነበረውን፡ሰው፡ወደ፡ፈሪሳውያን፡ወሰዱት።
14፤ኢየሱስም፡ጭቃ፡አድርጎ፡ዐይኖቹን፡የከፈተበት፡ቀን፡ሰንበት፡ነበረ።
15፤ስለዚህ፥ፈሪሳውያን፡ደግሞ፡እንዴት፡እንዳየ፡እንደ፡ገና፡ጠየቁት።ርሱም፦ጭቃ፡በዐይኖቼ፡
አኖረ፥ታጠብኹም፥አያለኹም፡አላቸው።
16፤ከፈሪሳውያንም፡አንዳንዶቹ፦ይህ፡ሰው፡ሰንበትን፡አያከብርምና፡ከእግዚአብሔር፡አይደለም፡አሉ።ሌላዎች፡
ግን፦ኀጢአትኛ፡ሰው፡እንደነዚህ፡ያሉ፡ምልክቶች፡ሊያደርግ፡እንዴት፡ይችላል፧አሉ።
17፤በመካከላቸውም፡መለያየት፡ኾነ።ከዚህም፡የተነሣ፡ዕውሩን፦አንተ፡ዐይኖችኽን፡ስለከፈተ፡ስለ፡ርሱ፡
ምን፡ትላለኽ፧ደግሞ፡አሉት።ርሱም፦ነቢይ፡ነው፡አለ።
18፤አይሁድ፡የዚያን፡ያየውን፡ወላጆች፡እስኪጠሩ፡ድረስ፡ዕውር፡እንደ፡ነበረ፡እንዳየም፡ስለ፡ርሱ፡
አላመኑም፥
19፤እነርሱንም፦እናንተ፡ዕውር፡ኾኖ፡ተወለደ፡የምትሉት፡ልጃችኹ፡ይህ፡ነውን፧ታድያ፡አኹን፡እንዴት፡
ያያል፧ብለው፡ጠየቋቸው።
20፤ወላጆቹም፡መልሰው፦ይህ፡ልጃችን፡እንደ፡ኾነ፡ዕውርም፡ኾኖ፡እንደ፡ተወለደ፡እናውቃለን፤
21፤ዳሩ፡ግን፡አኹን፡እንዴት፡እንዳየ፡አናውቅም፥ወይም፡ዐይኖቹን፡ማን፡እንደ፡ከፈተ፡እኛ፡
አናውቅም፤ጠይቁት፡ርሱ፡ሙሉ፡ሰው፡ነው፤ርሱ፡ስለ፡ራሱ፡ይናገራል፡አሉ።
22፤ወላጆቹ፡አይሁድን፡ስለ፡ፈሩ፡ይህን፡አሉ፤ርሱ፡ክርስቶስ፡ነው፡ብሎ፡የሚመሰክር፡ቢኖር፡ከምኵራብ፡
እንዲያወጡት፡አይሁድ፡ከዚህ፡በፊት፡ተስማምተው፡ነበርና።
23፤ስለዚህ፥ወላጆቹ፦ሙሉ፡ሰው፡ነው፥ጠይቁት፡አሉ።
24፤ስለዚህ፥ዕውር፡የነበረውን፡ሰው፡ኹለተኛ፡ጠርተው፦እግዚአብሔርን፡አክብር፤ይህ፡ሰው፡ኀጢአተኛ፡
መኾኑን፡እኛ፡እናውቃለን፡አሉት።
25፤ርሱም፡መልሶ፦ኀጢአተኛ፡መኾኑን፡አላውቅም፤ዕውር፡እንደ፡ነበርኹ፡አኹንም፡እንዳይ፡ይህን፡አንድ፡
ነገር፡ዐውቃለኹ፡አለ።
26፤ደግመውም፦ምን፡አደረገልኽ፧እንዴትስ፡ዐይኖችኽን፡ከፈተ፧አሉት።
27፤ርሱም፡መልሶ፦አስቀድሜ፡ነገርዃችኹ፡አልሰማችኹምም፤ስለ፡ምን፡ዳግመኛ፡ልትሰሙ፡
ትወዳላችኹ፧እናንተ፡ደግሞ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ልትኾኑ፡ትወዳላችኹን፧አላቸው።
28፤ተሳድበውም፦አንተ፡የርሱ፡ደቀ፡መዝሙር፡ነኽ፥እኛ፡ግን፡የሙሴ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ነን፤
29፤እግዚአብሔር፡ሙሴን፡እንደ፡ተናገረው፡እኛ፡እናውቃለን፥ይህ፡ሰው፡ግን፡ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡
አናውቅም፡አሉት።
30፤ሰውዬው፡መለሰ፡እንዲህም፡አላቸው፦ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡እናንተ፡አለማወቃችኹ፡ይህ፡ድንቅ፡ነገር፡ነው፥ዳሩ፡ግን፡ዐይኖቼን፡ከፈተ።
31፤እግዚአብሔርን፡የሚፈራ፡ፈቃዱንም፡የሚያደርግ፡ቢኖር፡ያንን፡እግዚአብሔር፡ይሰማዋል፡እንጂ፡
ኀጢአተኛዎችን፡እንዳይሰማ፡እናውቃለን።
32፤ዕውር፡ኾኖ፡የተወለደውን፡ዐይኖች፡ማንም፡እንደ፡ከፈተ፡ዓለም፡ከተፈጠረ፡ዠምሮ፡አልተሰማም፤
33፤ይህ፡ሰው፡ከእግዚአብሔር፡ባይኾን፡ምንም፡ሊያደርግ፡ባልቻለም፡ነበር።
34፤መልሰው፦አንተ፡ዅለንተናኽ፡በኀጢአት፡ተወለድኽ፥አንተም፡እኛን፡ታስተምረናለኽን፧አሉት።ወደ፡
ውጭም፡አወጡት።
35፤ኢየሱስም፡ወደ፡ውጭ፡እንዳወጡት፡ሰማ፤ሲያገኘውም፦አንተ፡በእግዚአብሔር፡ልጅ፡
ታምናለኽን፧አለው።
36፤ርሱም፡መልሶ፦ጌታ፡ሆይ፥በርሱ፡አምን፡ዘንድ፡ማን፡ነው፧አለ።
37፤ኢየሱስም፦አይተኸዋልም፡ከአንተ፡ጋራም፡የሚናገረው፡ርሱ፡ነው፡አለው።
38፤ርሱም፦ጌታ፡ሆይ፥አምናለኹ፡አለ፤ሰገደለትም።
39፤ኢየሱስም፦የማያዩ፡እንዲያዩ፡የሚያዩም፡እንዲታወሩ፡እኔ፡ወደዚህ፡ዓለም፡ለፍርድ፡መጣኹ፡አለ።
40፤ከፈሪሳውያንም፡ከርሱ፡ጋራ፡የነበሩት፡ይህን፡ሰምተው፦እኛ፡ደግሞ፡ዕውሮች፡ነንን፧አሉት።
41፤ኢየሱስም፡አላቸው፦ዕውሮችስ፡ብትኾኑ፡ኀጢአት፡ባልኾነባችኹም፡ነበር፤አኹን፡ግን፦እናያለን፡
ትላላችኹ፤ኀጢአታችኹ፡ይኖራል።
== '''ምዕራፍ ፲''' ==
1፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ወደበጎች፡በረት፡በበሩ፡የማይገባ፡በሌላ፡መንገድ፡ግን፡የሚወጣ፡ርሱ፡
ሌባ፡ወንበዴም፡ነው፤
2፤በበሩ፡የሚገባ፡ግን፡የበጎች፡እረኛ፡ነው።
3፤ለርሱ፡በረኛው፡ይከፍትለታል፤በጎቹም፡ድምፁን፡ይሰሙታል፥የራሱንም፡በጎች፡በየስማቸው፡ጠርቶ፡
ይወስዳቸዋል።
4፤የራሱንም፡ዅሉ፡ካወጣቸ4፤የራሱንም፡ዅሉ፡ካወጣቸው፡በዃላ፡በፊታቸው፡ይኼዳል፥በጎቹም፡ድምፁን፡ያውቃሉና፡ይከተሉታል፤
5፤ከሌላው፡ግን፡ይሸሻሉ፡እንጂ፡አይከተሉትም፥የሌላዎችን፡ድምፅ፡አያውቁምና።
6፤ኢየሱስ፡ይህን፡ምሳሌ፡ነገራቸው፤እነርሱ፡ግን፡የነገራቸው፡ምን፡እንደ፡ኾነ፡አላስተዋሉም።
7፤ኢየሱስም፡ደግሞ፡አላቸው፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥እኔ፡የበጎች፡በር፡ነኝ።
8፤ከእኔ፡በፊት፡የመጡ፡ዅሉ፡ሌባዎችና፡ወንበዴዎች፡ናቸው፤ዳሩ፡ግን፡በጎቹ፡አልሰሟቸውም።
9፤በሩ፡እኔ፡ነኝ፤በእኔ፡የሚገባ፡ቢኖር፡ይድናል፥ይገባልም፡ይወጣልም፡መሰማሪያም፡ያገኛል።
10፤ሌባው፡ሊሰርቅና፡ሊያርድ፡ሊያጠፋም፡እንጂ፡ስለ፡ሌላ፡አይመጣም፤እኔ፡ሕይወት፡እንዲኾንላቸው፡
እንዲበዛላቸውም፡መጣኹ።
11፤መልካም፡እረኛ፡እኔ፡ነኝ።መልካም፡እረኛ፡ነፍሱን፡ስለ፡በጎቹ፡ያኖራል።
12፤እረኛ፡ያልኾነው፡በጎቹም፡የርሱ፡ያልኾኑ፡ሞያተኛ፡ግን፥ተኵላ፡ሲመጣ፡ባየ፡ጊዜ፥በጎቹን፡ትቶ፡
ይሸሻል፤ተኵላም፡ይነጥቃቸዋል፡በጎቹንም፡ይበትናቸዋል።
13፤ሞያተኛ፡ስለ፡ኾነ፡ለበጎቹም፡ስለማይገደው፡ሞያተኛው፡ይሸሻል።
14-15፤መልካም፡እረኛ፡እኔ፡ነኝ፥አብም፡እንደሚያውቀኝ፡እኔም፡አብን፡እንደማውቀው፡የራሴን፡በጎች፡
ዐውቃለኹ፡የራሴም፡በጎች፡ያውቁኛል፤ነፍሴንም፡ስለ፡በጎች፡አኖራለኹ።
16፤ከዚህም፡በረት፡ያልኾኑ፡ሌላዎች፡በጎች፡አሉኝ፤እነርሱን፡ደግሞ፡ላመጣ፡ይገ፟ባ፟ኛል፥ድምፄንም፡
ይሰማሉ፥አንድም፡መንጋ፡ይኾናሉ፥እረኛውም፡አንድ።
17፤ነፍሴን፡ደግሞ፡አነሣት፡ዘንድ፡አኖራለኹና፡ስለዚህ፡አብ፡ይወደኛል።
18፤እኔ፡በፈቃዴ፡አኖራታለኹ፡እንጂ፡ከእኔ፡ማንም፡አይወስዳትም።ላኖራት፡ሥልጣን፡አለኝ፡ደግሞም፡
ላነሣት፡ሥልጣን፡አለኝ፡ይህችን፡ትእዛዝ፡ከአባቴ፡ተቀበልኹ።
19፤እንግዲህ፡ከዚህ፡ቃል፡የተነሣ፡በአይሁድ፡መካከል፡እንደ፡ገና፡መለያየት፡ኾነ።
20፤ከነርሱም፡ብዙዎች፦ጋኔን፡አለበት፡አብዷልም፤ስለ፡ምንስ፡ትሰሙታላችኹ፧አሉ።
21፤ሌላዎችም፦ይህ፡ጋኔን፡ያለበት፡ሰው፡ቃል፡አይደለም፤ጋኔን፡የዕውሮችን፡ዐይኖች፡ሊከፍት፡
ይችላልን፧አሉ።
22፤በኢየሩሳሌምም፡የመቅደስ፡መታደስ፡በዓል፡ኾነ፤
23፤ክረምትም፡ነበረ።ኢየሱስም፡በመቅደስ፡በሰሎሞን፡ደጅ፡መመላለሻ፡ይመላለስ፡ነበር።
24፤አይሁድም፡ርሱን፡ከበ፟ው፦እስከ፡መቼ፡ድረስ፡በጥርጣሪ፡ታቈየናለኽ፧አንተ፡ክርስቶስ፡እንደ፡ኾንኽ፡
ገልጠኽ፡ንገረን፡አሉት።
25፤ኢየሱስም፡መለሰላቸው፥እንዲህ፡ሲል፦ነገርዃችኹ፡አታምኑምም፡እኔ፡በአባቴ፡ስም፡የማደርገው፡ሥራ፡
ይህ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራል፤26፤እናንተ፡ግን፡እንደ፡ነገርዃችኹ፡ከበጎቼ፡ስላልኾናችኹ፡አታምኑም።
27፤በጎቼ፡ድምፄን፡ይሰማሉ፡እኔም፡ዐውቃቸዋለኹ፡ይከተሉኝማል፤
28፤እኔም፡የዘለዓለም፡ሕይወትን፡እሰጣቸዋለኹ፥ለዘለዓለምም፡አይጠፉም፥ከእጄም፡ማንም፡አይነጥቃቸውም።
29፤የሰጠኝ፡አባቴ፡ከዅሉ፡ይበልጣል፥ከአባቴም፡እጅ፡ሊነጥቃቸው፡ማንም፡አይችልም።
30፤እኔና፡አብ፡አንድ፡ነን።
31፤አይሁድ፡ሊወግሩት፡ደግመው፡ድንጋይ፡አነሡ።
32፤ኢየሱስ፦ከአባቴ፡ብዙ፡መልካም፡ሥራ፡አሳየዃችኹ፤ከነርሱ፡ስለ፡ማናቸው፡ሥራ፡ትወግሩኛላችኹ፧ብሎ፡መለሰላቸው።
33፤አይሁድም፦ስለ፡መልካም፡ሥራ፡አንወግርኽም፤ስለ፡ስድብ፤አንተም፡ሰው፡ስትኾን፡ራስኽን፡አምላክ፡
ስለ፡ማድረግኽ፡ነው፡እንጂ፡ብለው፡መለሱለት።
34፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መለሰላቸው፦እኔ፦አማልክት፡ናችኹ፡አልኹ፡ተብሎ፡በሕጋችኹ፡የተጻፈ፡
አይደለምን፧
35፤መጽሐፉ፡ሊሻር፡አይቻልምና፡እነዚያን፡የእግዚአብሔር፡ቃል፡የመጣላቸውን፡አማልክት፡ካላቸው፥
36፤የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኝ፡ስላልኹ፡እናንተ፡አብ፡የቀደሰውን፡ወደ፡ዓለምም፡የላከውን፦ትሳደባለኽ፡
ትሉታላችኹን፧
37፤እኔ፡የአባቴን፡ሥራ፡ባላደርግ፡አትመኑኝ፤
38፤ባደርገው፡ግን፥እኔን፡ስንኳ፡ባታምኑ፡አብ፡በእኔ፡እንደ፡ኾነ፡እኔም፡በአብ፡እንደ፡ኾንኹ፡ታውቁና፡
ታስተውሉ፡ዘንድ፡ሥራውን፡እመኑ።
39፤እንግዲህ፡ደግመው፡ሊይዙት፡ፈለጉ፤ከእጃቸውም፡ወጣ።
40፤ዮሐንስም፡በመዠመሪያ፡ያጠምቅበት፡ወደነበረው፡ስፍራ፡ወደዮርዳኖስ፡ማዶ፡እንደ፡ገና፡ኼደ፡በዚያም፡
ኖረ።
41፤ብዙ፡ሰዎችም፡ወደ፡ርሱ፡መጥተው፦ዮሐንስ፡አንድ፡ምልክት፡ስንኳ፡አላደረገም፥ነገር፡ግን፥ዮሐንስ፡
ስለዚህ፡ሰው፡የተናገረው፡ዅሉ፡እውነት፡ነበረ፡አሉ።
42፤በዚያም፡ብዙዎች፡በርሱ፡አመኑ።
== '''ምዕራፍ ፲፩''' ==
1፤ከማርያምና፡ከእኅቷ፡ከማርታ፡መንደር፡ከቢታንያ፡የኾነ፡አልዓዛር፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡ታሞ፡ነበር።
2፤ማርያምም፡ጌታን፡ሽቱ፡የቀባችው፡እግሩንም፡በጠጕሯ፡ያበሰችው፡ነበረች፤ወንድሟም፡አልዓዛር፡ታሞ፡
ነበር።
3፤ስለዚህ፥እኅቶቹ፦ጌታ፡ሆይ፥እንሆ፥የምትወደ፟ው፡ታሟል፡ብለው፡ወደ፡ርሱ፡ላኩ።
4፤ኢየሱስም፡ሰምቶ፦ይህ፡ሕመም፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡በርሱ፡ይከብር፡ዘንድ፡ስለእግዚአብሔር፡ክብር፡
ነው፡እንጂ፡ለሞት፡አይደለም፡አለ።
5፤ኢየሱስም፡ማርታንና፡እኅቷን፡አልዓዛርንም፡ይወድ፡ነበር።
6፤እንደ፡ታመመም፡በሰማ፡ጊዜ፡ያን፡ጊዜ፡በነበረበት፡ስፍራ፡ኹለት፡ቀን፡ዋለ፤
7፤ከዚህም፡በዃላ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፦ወደ፡ይሁዳ፡ደግሞ፡እንኺድ፡አላቸው።
8፤ደቀ፡መዛሙርቱ፦መምህር፡ሆይ፥አይሁድ፡ከጥቂት፡ጊዜ፡በፊት፡ሊወግሩኽ፡ይፈልጉ፡ነበር፥ደግሞም፡
ወደዚያ፡ትኼዳለኽን፧አሉት።
9፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ቀኑ፡ዐሥራ፡ኹለት፡ሰዓት፡አይደለምን፧በቀን፡የሚመላለስ፡ቢኖር፡የዚህን፡ዓለም፡
ብርሃን፡ያያልና፥አይሰናከልም፤
10፤በሌሊት፡የሚመላለስ፡ቢኖር፡ግን፡ብርሃን፡በርሱ፡ስለሌለ፡ይሰናከላል፡አላቸው።
11፤ይህን፡ተናገረ፤ከዚህም፡በዃላ፦ወዳጃችን፡አልዓዛር፡ተኝቷል፤ነገር፡ግን፥ከእንቅልፉ፡ላስነሣው፡
እኼዳለኹ፡አላቸው።
12፤እንግዲህ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦ጌታ፡ሆይ፥ተኝቶስ፡እንደ፡ኾነ፡ይድናል፡አሉት።
13፤ኢየሱስስ፡ስለ፡ሞቱ፡ተናግሮ፡ነበር፤እነርሱ፡ግን፡ስለ፡እንቅልፍ፡መተኛት፡እንደ፡ተናገረ፡መሰላቸው።
14፤እንግዲህ፡ያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡በግልጥ፦አልዓዛር፡ሞተ፤
15፤እንድታምኑም፡በዚያ፡ባለመኖሬ፡ስለ፡እናንተ፡ደስ፡ይለኛል፤ነገር፡ግን፥ወደ፡ርሱ፡እንኺድ፡አላቸው።
16፤ስለዚህ፥ዲዲሞስ፡የሚሉት፡ቶማስ፥ለባልንጀራዎቹ፣ለደቀ፡መዛሙርት፦ከርሱ፡ጋራ፡እንሞት፡ዘንድ፡
እኛ፡ደግሞ፡እንኺድ፡አለ።
17፤ኢየሱስም፡በመጣ፡ጊዜ፡በመቃብር፡እስከ፡አኹን፡አራት፡ቀን፡ኾኖት፡አገኘው።
18፤ቢታንያም፡ዐሥራ፡ዐምስት፡ምዕራፍ፡ያኽል፡ለኢየሩሳሌም፡ቅርብ፡ነበረች።
19፤ከአይሁድም፡ብዙዎች፡ስለ፡ወንድማቸው፡ሊያጽናኗቸው፡ወደ፡ማርታና፡ወደ፡ማርያም፡መጥተው፡ነበር።
20፤ማርታም፡ኢየሱስ፡እንደ፡መጣ፡በሰማች፡ጊዜ፡ልትቀበለው፡ወጣች፤ማርያም፡ግን፡በቤት፡ተቀምጣ፡ነበር።
21፤ማርታም፡ኢየሱስን፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡በዚህ፡ኖረኽ፡ብትኾን፡ወንድሜ፡ባልሞተም፡ነበር፤
22፤አኹንም፡ከእግዚአብሔር የምትለምነውን፡ዅሉ፡እግዚአብሔር፡እንዲሰጥኽ፡ዐውቃለኹ፡አለችው።
23፤ኢየሱስም፦ወንድምሽ፡ይነሣል፡አላት።
24፤ማርታም፦በመጨረሻው፡ቀን፡በትንሣኤ፡እንዲነሣ፡ዐውቃለኹ፡አለችው።
25፤ኢየሱስም፦ትንሣኤና፡ሕይወት፡እኔ፡ነኝ፤የሚያምንብኝ፡ቢሞት፡እንኳ፡ሕያው፡ይኾናል፤
26፤ሕያው፡የኾነም፡የሚያምንብኝም፡ዅሉ፡ለዘለዓለም፡አይሞትም፤ይህን፡ታምኚያለሽን፧አላት።
27፤ርሷም፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፤አንተ፡ወደ፡ዓለም፡የሚመጣው፡ክርስቶስ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡
ኾንኽ፡እኔ፡አምናለኹ፡አለችው።
28፤ይህንም፡ብላ፡ኼደች፥እኅቷንም፡ማርያምን፡በስውር፡ጠርታ፦መምህሩ፡መጥቷል፡ይጠራሽማል፡
አለቻት።
29፤ርሷም፡በሰማች፡ጊዜ፡ፈጥና፡ተነሣች፡ወደ፡ርሱም፡መጣች፤
30፤ኢየሱስም፡ማርታ፡በተቀበለችበት፡ስፍራ፡ነበረ፡እንጂ፡ገና፡ወደ፡መንደሩ፡አልገባም፡ነበር።
31፤ሲያጽናኗት፡ከርሷ፡ጋራ፡በቤት፡የነበሩ፡አይሁድም፡ማርያም፡ፈጥና፡እንደ፡ተነሣችና፡እንደ፡ወጣች፡ባዩ፡
ጊዜ፥ወደ፡መቃብር፡ኼዳ፡በዚያ፡ልታለቅስ፡መስሏቸው፡ተከተሏት።
32፤ማርያምም፡ኢየሱስ፡ወዳለበት፡መጥታ፡ባየችው፡ጊዜ፡በእግሩ፡ላይ፡ወድቃ፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡በዚህ፡
ኖረኽ፡ብትኾን፡ወንድሜ፡ባልሞተም፡ነበር፡አለችው።
33፤ኢየሱስም፡ርሷ፡ስታለቅስ፡ከርሷም፡ጋራ፡የመጡት፡አይሁድ፡ሲያለቅሱ፡አይቶ፡በመንፈሱ፡ዐዘነ፡በራሱም፡
ታወከ፤
34፤ወዴት፡አኖራችኹት፧አለም።እነርሱም፦
ጌታ፡ሆይ፥መጥተኽ፡እይ፡አሉት።
35፤ኢየሱስም፡እንባውን፡አፈሰሰ።
36፤ስለዚህ፥አይሁድ፦እንዴት፡ይወደ፟ው፡እንደ፡ነበረ፡እዩ፡አሉ።
37፤ከነርሱ፡ግን፡አንዳንዶቹ፦ይህ፡የዕውሩን፡ዐይኖች፡የከፈተ፡ይህን፡ደግሞ፡እንዳይሞት፡ያደርግ፡ዘንድ፡
ባልቻለም፡ነበርን፧አሉ።
38፤ኢየሱስም፡በራሱ፡ዐዝኖ፡ወደ፡መቃብሩ፡መጣ፤ርሱም፡ዋሻ፡ነበረ፤ድንጋይም፡ተገጥሞበት፡ነበር።
39፤ኢየሱስ፦ድንጋዩን፡አንሡ፡አለ።የሞተውም፡እኅት፡ማርታ፦ጌታ፡ሆይ፥ከሞተ፡አራት፡ቀን፡ኾኖታልና፥አኹን፡ይሸታል፡አለችው።
40፤ኢየሱስ፦ብታምኚስ፡የእግዚአብሔርን፡ክብር፡እንድታዪ፡አልነገርኹሽምን፧አላት።
41፤ድንጋዩንም፡አነሡት።ኢየሱስም፡ዐይኖቹን፡ወደ፡ላይ፡አንሥቶ፦አባት፡ሆይ፥ስለ፡ሰማኸኝ፡
አመሰግንኻለኹ።
42፤ዅልጊዜም፡እንድትሰማኝ፡ዐወቅኹ፤ነገር፡ግን፥አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡ያምኑ፡ዘንድ፡በዚህ፡ዙሪያ፡ስለቆሙት፡ሕዝብ፡ተናገርኹ፡አለ።
43፤ይህንም፡ብሎ፡በታላቅ፡ድምፅ፦አልዓዛር፡ሆይ፥ወደ፡ውጭ፡ና፡ብሎ፡ጮኸ።
44፤የሞተውም፡እጆቹና፡እግሮቹ፡በመግነዝ፡እንደ፡ተገነዙ፡ወጣ፤ፈቱም፡በጨርቅ፡እንደ፡ተጠመጠመ፡
ነበር።ኢየሱስም፦ፍቱትና፡ይኺድ፡ተዉት፡አላቸው።
45፤ስለዚህ፥ወደ፡ማርያም፡ከመጡት፥ኢየሱስም፡ያደረገውን፡ካዩት፡ከአይሁድ፡ብዙዎች፡በርሱ፡አመኑ፤
46፤ከነርሱ፡አንዳንዶቹ፡ግን፡ወደ፡ፈሪሳውያን፡ኼደው፡ኢየሱስ፡ያደረገውን፡ነገሯቸው።
47፤እንግዲህ፡የካህናት፡አለቃዎችና፡ፈሪሳውያን፡ሸንጎ፡ሰብስበው፦ምን፡እናድርግ፧ይህ፡ሰው፡ብዙ፡
ምልክቶች፡ያደርጋልና።
48፤እንዲሁ፡ብንተወው፡ዅሉ፡በርሱ፡ያምናሉ፤የሮሜም፡ሰዎች፡መጥተው፡አገራችንን፡ወገናችንንም፡
ይወስዳሉ፡አሉ።
49፤በዚያችም፡ዓመት፡ሊቀ፡ካህናት፡የነበረ፡ቀያፋ፡የሚሉት፡ከነርሱ፡አንዱ፦እናንተ፡ምንም፡አታውቁም፤
50፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡ከሚጠፋ፡አንድ፡ሰው፡ስለ፡ሕዝቡ፡ይሞት፡ዘንድ፡እንዲሻለን፡አታስቡም፡አላቸው።
51፤ይህንም፡የተናገረ፡ከራሱ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥በዚያች፡ዓመት፡ሊቀ፡ካህናት፡ነበረና፡ኢየሱስ፡ስለ፡
ሕዝቡ፡ሊሞት፡እንዳለው፡ትንቢት፡ተናገረ፤
52፤ስለ፡ሕዝቡም፡ዅሉ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥የተበተኑትን፡የእግዚአብሔርን፡ልጆች፡ደግሞ፡በአንድነት፡
እንዲሰበስባቸው፡ነው፡እንጂ።
53፤እንግዲህ፡ከዚያ፡ቀን፡ዠምረው፡ሊገድሉት፡ተማከሩ።
54፤ከዚያ፡ወዲያም፡ኢየሱስ፡በአይሁድ፡መካከል፡ተገልጦ፡አልተመላለሰም፤ነገር፡ግን፥ከዚያ፡በምድረ፡በዳ፡
አጠገብ፡ወዳለች፡ምድር፥ኤፍሬም፡ወደምትባል፡ከተማ፡ኼደ፤በዚያም፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ተቀመጠ።
55፤የአይሁድም፡ፋሲካ፡ቀርቦ፡ነበር።ብዙ፡ሰዎችም፡ራሳቸውን፡ያነጹ፡ዘንድ፡ከፋሲካ፡በፊት፡ከአገሩ፡ወደ፡
ኢየሩሳሌም፡ወጡ።
56፤ኢየሱስንም፡ይፈልጉት፡ነበር፤በመቅደስም፡ቆመው፡ርስ፡በርሳቸው፦ምን፡ይመስላችዃል፧ወደ፡በዓሉ፡
አይመጣም፡ይኾንን፧ተባባሉ።
57፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ፈሪሳውያንም፡ይይዙት፡ዘንድ፥ርሱ፡ያለበትን፡ስፍራ፡የሚያውቀው፡ሰው፡ቢኖር፡
እንዲያመለክታቸው፡አዘ፟ው፡ነበር።
== '''ምዕራፍ ፲፪''' ==
1፣ከፋሲካም በፊት በስድስተኛው ቀን ኢየሱስ ከሙታን ያስነሣው አልዓዛር ወደ ነበረበት ወደ ቢታንያ መጣ።
2፣በዚያም እራት አደረጉለት፤ ማርታም ታገለግል ነበር፤ አልዓዛር ግን ከእርሱ ጋር ከተቀመጡት አንዱ ነበረ።
3፣ማርያምም ዋጋው እጅግ የከበረ የጥሩ ናርዶስ ሽቱ ንጥር ወስዳ የኢየሱስን እግር ቀባች፤ በጠጕርዋም እግሩን አበሰች፤ ቤቱም ከናርዶስ ሽቱ ሞላ።
4፣ነገር ግን ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ አሳልፎ ሊሰጠው ያለው የስምዖን ልጅ የአስቆሮቱ ይሁዳ፦
5፣ይህ ሽቱ ለሦስት መቶ ዲናር ተሽጦ ለድሆች ያልተሰጠ ስለ ምን ነው? አለ።
6፣ይህንም የተናገረ ሌባ ስለ ነበረ ነው እንጂ ለድሆች ተገድዶላቸው አይደለም፤ ከረጢትም ይዞ በውስጡ ከሚገባው ይወስድ ስለ ነበረ ነው።
7፣ኢየሱስም፦ ለምቀበርበት ቀን እንድትጠብቀው ተውአት፤
8፣ድሆችስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ይኖራሉና፥ እኔ ግን ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር አልኖርም አለ።
9፣ከአይሁድም ብዙ ሕዝብ በዚያ እንደ ነበረ አውቀው መጡ፥ ከሙታንም ያስነሣውን አልዓዛርን ደግሞ እንዲያዩ ነበረ እንጂ ስለ ኢየሱስ ብቻ አይደለም።
10፣የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ደግሞ ሊገድሉት ተማከሩ፥
11፣ከአይሁድ ብዙዎች ከእርሱ የተነሣ ሄደው በኢየሱስ ያምኑ ነበርና።
12፣በማግሥቱ ወደ በዓሉ መጥተው የነበሩ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመጣ በሰሙ ጊዜ፥
13፣የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ ይዘው ሊቀበሉት ወጡና፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ።
14-15፣አንቺ የጽዮን ልጅ አትፍሪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ በአህያ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ይመጣል ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስ የአህያ ውርንጫ አግኝቶ በእርሱ ተቀመጠ።
16፣ደቀ መዛሙርቱም ይህን ነገር በመጀመሪያ አላስተዋሉም፤ ነገር ግን ኢየሱስ ከከበረ በኋላ በዚያን ጊዜ ይህ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይህንም እንዳደረጉለት ትዝ አላቸው።
17፣አልዓዛርንም ከመቃብር ጠርቶ ከሙታን ሲያስነሣው ከእርሱ ጋር የነበሩት ሕዝብ ይመሰክሩለት ነበር።
18፣ስለዚህ ደግሞ ሕዝቡ ይህን ምልክት እንዳደረገ ስለ ሰሙ ሊቀበሉት ወጡ።
19፣ስለዚህ ፈሪሳውያን እርስ በርሳቸው፦ አንድ ስንኳ ልታደርጉ እንዳይቻላችሁ ታያላችሁን? እነሆ፥ ዓለሙ በኋላው ተከትሎት ሄዶአል ተባባሉ።
20፣በበዓሉም ሊሰግዱ ከወጡት አንዳንዶቹ የግሪክ ሰዎች ነበሩ፤
21፣እነርሱም ከገሊላ ቤተ ሳይዳ ወደሚሆን ወደ ፊልጶስ መጥተው፦ ጌታ ሆይ፥ ኢየሱስን ልናይ እንወዳለን ብለው ለመኑት።
22፣ፊልጶስም መጥቶ ለእንድርያስ ነገረው፤ እንድርያስና ፊልጶስ መጥተው ለኢየሱስ ነገሩት።
23፣ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል፦ የሰው ልጅ ይከብር ዘንድ ሰዓቱ ደርሶአል።
24፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የስንዴ ቅንጣት በምድር ወድቃ ካልሞተች ብቻዋን ትቀራለች፤ ብትሞት ግን ብዙ ፍሬ ታፈራለች።
25፣ነፍሱን የሚወድ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም በዚህ ዓለም የሚጠላ ለዘላለም ሕይወት ይጠብቃታል።
26፣የሚያገለግለኝ ቢኖር ይከተለኝ፥ እኔም ባለሁበት አገልጋዬ ደግሞ በዚያ ይሆናል፤ የሚያገለግለኝም ቢኖር አብ ያከብረዋል።
27፣አሁን ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ። ነገር ግን ስለዚህ ወደዚህ ሰዓት መጣሁ።
28፣አባት ሆይ፥ ስምህን አክብረው። ስለዚህም፦ አከበርሁት ደግሞምአከብረዋለሁ የሚል ድምፅ ከሰማይ መጣ።
29፣በዚያ ቆመው የነበሩትም ሕዝብ በሰሙ ጊዜ፦ ነጐድጓድ ነው አሉ፤ ሌሎች፦ መልአክ ተናገረው አሉ።
30፣ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ ይህ ድምፅ ስለ እናንተ መጥቶአል እጂ ስለ እኔ አይደለም።
31፣አሁን የዚህ ዓለም ፍርድ ደርሶአል፤ አሁን የዚህ ዓለም ገዥ ወደ ውጭ ይጣላል፤
32፣እኔም ከምድር ከፍ ከፍ ያልሁ እንደ ሆነ ሁሉን ወደ እኔ እስባለሁ።
33፣በምን ዓይነትም ሞት ይሞት ዘንድ እንዳለው ሲያመለክታቸው ይህን ተናገረ።
34፣እንግዲህ ሕዝቡ፦ እኛስ ክርስቶስ ለዘላለም እንዲኖር ከሕጉ ሰምተናል፤ አንተስ የሰው ልጅ ከፍ ከፍ ይል ዘንድ እንዲያስፈልገው እንዴት ትላላህ? ይህ የሰው ልጅ ማን ነው? ብለው መለሱለት።
35፣ኢየሱስም፦ ገና ጥቂት ጊዜ ብርሃን ከእናንተ ጋር ነው። ጨለማ እንዳይደርስባችሁ ብርሃን ሳለላችሁ ተመላለሱ፤ በጨለማም የሚመላለስ ወዴት እንዲሄድ አያውቅም።
36፣የብርሃን ልጆች እንድትሆኑ ብርሃን ሳለላችሁ በብርሃኑ እመኑ አላቸው። ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ሄደና ተሰወረባቸው።
37-38፣ነገር ግን ይህን ያህል ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ፤ ነቢዩ ኢሳይያስ፦ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ በእርሱ አላመኑም።
39-40፣ኢሳይያስ ደግሞ፦በዓይኖቻቸው እንዳያዩ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ እንዳይመለሱም፥ እኔም እንዳልፈውሳቸው፥ ዓይኖቻቸውን አሳወረ ልባቸውንም አደነደነ ብሎአልና ስለዚህ ማመን አቃታቸው።
41፣ክብሩን ስለ አየ ኢሳይያስ ይህን አለ፥ ስለ እርሱም ተናገረ።
42፣ከዚህም ጋር ከአለቆች ደግሞ ብዙዎች በእርሱ አመኑ፤ ነገር ግን ከምኵራብ እንዳያስወጡአቸው በፈሪሳውያን ምክንያት አልመሰከሩለትም፤
43፣ከእግዚአብሔር ክብር ይልቅ የሰውን ክብር ወደዋልና።
44፣ኢየሱስም ጮኸ፥ እንዲህም አለ፦ በእኔ የሚያምን በላከኝ ማመኑ ነው እንጂ በእኔ አይደለም፤
45፣እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል።
46፣በእኔ የሚያምን ሁሉ በጨለማ እንዳይኖር እኔ ብርሃን ሆኜ ወደ ዓለም መጥቻለሁ።
47፣ዓለምን ላድን እንጂ በዓለም ልፈርድ አልመጣሁምና ቃሌን ሰምቶ የማይጠብቀው ቢኖር የምፈርድበት እኔ አይደለሁም።
48፣የሚጥለኝ ቃሌንም እናገራለሁ።
== '''ምዕራፍ ፲፫'''==
1፣ኢየሱስም ከፋሲካ በዓል በፊት፥ ከዚህ ዓለም ወደ አብ የሚሄድበት ሰዓት እንደ ደረሰ አውቆ፥ በዚህ ዓለም ያሉትን ወገኖቹን የወደዳቸውን እስከ መጨረሻ ወደዳቸው።
2፣እራትም ሲበሉ ዲያብሎስ በስምዖን ልጅ በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ አሳልፎ እንዲሰጠው አሳብ ካገባ በኋላ፥3
ኢየሱስ አብ ሁሉን በልጁ እንደ ሰጠው ከእግዚአብሔርም እንደ ወጣ ወደ እግዚአብሔርም እንዲሄድ አውቆ፥
4፣ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤
5፣በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ።
6፣ወደ ስምዖን ጴጥሮስም መጣ፤ እርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ የእኔን እግር ታጥባለህን? አለው።
7፣ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ የማደርገውን አንተ አሁን አታውቅም፥ በኋላ ግን ታስተውለዋለህ አለው።
8፣ጴጥሮስም፦ የእኔን እግር ለዘላለም አታጥብም አለው።
ኢየሱስም፦ ካላጠብሁህ፥ ከእኔ ጋር ዕድል የለህም ብሎ መለሰለት።
9፣ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ እጄንና ራሴን ደግሞ እንጂ እግሬን ብቻ አይደለም አለው።
10፣ኢየሱስም፦ የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም፥ ሁለንተናው ግን ንጹሕ ነው፤ እናንተም ንጹሐን ናችሁ፥ ነገር ግን ሁላችሁ አይደላችሁምአለው።
11፣አሳልፎ የሚሰጠውን ያውቅ ነበርና፤ ስለዚህ፦ ሁላችሁ ንጹሐን አይደላችሁም አለው።
12፣እግራቸውንም አጥቦ ልብሱንም አንሥቶ ዳግመኛ ተቀመጠ፥ እንዲህም አላቸው፦ ያደረግሁላችሁን ታስተውላላችሁን?
13፣እናንተ መምህርና ጌታትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ።
14፣እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።
15፣እኔ ለእናንተ እንዳደረግሁ እናንተ ደግሞ ታደርጉ ዘንድ ምሳሌ ሰጥቻችኋለሁና።
16፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ባሪያ ከጌታው አይበልጥም። መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም።
17፣ይህን ብታውቁ፥ ብታደርጉትም ብፁዓን ናችሁ።
18፣ስለ ሁላችሁ አልናገርም፤ እኔ የመረጥኋቸውን አውቃለሁ፤ ነገር ግን መጽሐፍ፦ እንጀራዬን የሚበላ በእኔ ላይ ተረከዙን አነሣብኝ ያለው ይፈጸም ዘንድ ነው።
19፣በሆነ ጊዜ እኔ እንደ ሆንሁ ታምኑ ዘንድ፥ ከአሁን ጀምሬ አስቀድሞ ሳይሆን እነግራችኋለሁ።
20፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ማናቸውን የምልከውን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።
21፣ኢየሱስ ይህን ብሎ በመንፈሱ ታወከ መስክሮም፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል አለ።
22፣ደቀ መዛሙርቱ ስለ ማን እንደ ተናገረ አመንትተው እርስ በርሳቸው ተያዩ።
23፣ኢየሱስም ይወደው የነበረ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ በኢየሱስ ደረት ላይ ተጠጋ፤
24፣ስለዚህ ስምዖን ጴጥሮስ እርሱን ጠቅሶ፦ ስለማን እንደ ተናገረ ንገረን አለው።
25፣እርሱም በኢየሱስ ደረት እንዲህ ተጠግቶ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ነው? አለው።
26፣ኢየሱስም፦ እኔ ቍራሽ አጥቅሼ የምሰጠው እርሱ ነው ብሎ መለሰለት። ቍራሽም አጥቅሶ ለአስቆሮቱ ለስምዖን ልጅ ለይሁዳ ሰጠው።
27፣ቍራሽም ከተቀበለ በኋላ ያን ጊዜ ሰይጣን ገባበት። እንግዲህ ኢየሱስ፦ የምታደርገውን ቶሎ ብለህ አድርግ አለው።
28፣ነገር ግን ከተቀመጡት ስለ ምን ይህን እንዳለው ማንም አላወቀም፤
29፣ይሁዳ ከረጢቱን የያዘ ስለ ሆነ፥ ኢየሱስ፦ ለበዓሉ የሚያስፈልገንን ግዛ፥ ወይም ለድሆች ምጽዋት እንዲሰጥ ያለው ለአንዳንዱ መስሎአቸው ነበርና።
30፣እርሱም ቍራሹን ከተቀበለ በኋላ ወዲያው ወጣ፤ ሌሊትም ነበረ።
31፣ከወጣም በኋላ ኢየሱስ እንዲ አለ፦ አሁን የሰው ልጅ ከበረ እግዚአብሔርም ስለ እርሱ ከበረ፤
32፣እግዚአብሔር ስለ እርሱ የከበረ ከሆነ፥ እግዚአብሔር ደግሞ እርሱን ራሱን ያከብረዋል ወዲያውም ያከብረዋል።
33፣ልጆች ሆይ፥ ገና ጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ፤ ትፈልጉኛላችሁ፤ ለአይሁድም፦ እኔ ወደምሄድበት እናንተ ልትመጡ አይቻላችሁም እንዳልኋቸው፥ አሁን ለእናንተ ደግሞ እላችኋለሁ።
34፣እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ፥ እንደ ወደድኋችሁ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ አዲስ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ።
35፣እርስ በርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ፥ ደቀ መዛሙርቴ እንደ ሆናችሁ ሰዎች ሁሉ በዚህ ያውቃሉ።
36፣ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ ወዴት ትሄዳለህ? አለው። ኢየሱስም፦ ወደምሄድበት አሁን ልትከተለኝ አትችልም፥ ነገር ግን በኋላ ትከተለኛለህ ብሎ መለሰለት።
37፣ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ አሁን ልከተልህ አለመቻሌ ስለ ምንድር ነው? ነፍሴን ስንኳ ስለ አንተ እሰጣለሁ አለው።
38፣ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት፦ ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም።
== '''ምዕራፍ ፲፬''' ==
1፤ልባችኹ፡አይታወክ፤በእግዚአብሔር፡እመኑ፥በእኔም፡ደግሞ፡እመኑ።
2፤በአባቴ፡ቤት፡ብዙ፡መኖሪያ፡አለ፤እንዲህስ፡ባይኾን፡ባልዃችኹ፡ነበር፤ስፍራ፡አዘጋጅላችኹ፡ዘንድ፡
እኼዳለኹና፤
3፤ኼጄም፡ስፍራ፡ባዘጋጅላችኹ፥እኔ፡ባለኹበት፡እናንተ፡ደግሞ፡እንድትኾኑ፡ኹለተኛ፡እመጣለኹ፡ወደ፡
እኔም፡እወስዳችዃለኹ።
4፤ወደምኼድበትም፡ታውቃላችኹ፥መንገዱንም፡ታውቃላችኹ።
5፤ቶማስም፦ጌታ፡ሆይ፥ወደምትኼድበት፡አናውቅም፤እንዴትስ፡መንገዱን፡እናውቃለን፧አለው።
6፤ኢየሱስም፦እኔ፡መንገድና፡እውነት፡ሕይወትም፡ነኝ፤በእኔ፡በቀር፡ወደ፡አብ፡የሚመጣ፡የለም።
7፤እኔንስ፡ብታውቁኝ፡አባቴን፡ደግሞ፡ባወቃችኹ፡ነበር።ካኹንም፡ዠምራችኹ፡ታውቁታላችኹ፡
አይታችኹትማል፡አለው።
8፤ፊልጶስ፦ጌታ፡ሆይ፥አብን፡አሳየንና፡ይበቃናል፡አለው።
9፤ኢየሱስም፡አለው፦አንተ፡ፊልጶስ፥ይህን፡ያኽል፡ዘመን፡ከእናንተ፡ጋራ፡ስኖር፡አታውቀኝምን፧እኔን፡
ያየ፡አብን፡አይቷል፤እንዴትስ፡አንተ፦አብን፡አሳየን፡ትላለኽ፧
10፤እኔ፡በአብ፡እንዳለኹ፡አብም፡በእኔ፡እንዳለ፡አታምንምን፧እኔ፡የምነግራችኹን፡ቃል፡ከራሴ፡
አልናገረውም፤ነገር፡ግን፥በእኔ፡የሚኖረው፡አብ፡ርሱ፡ሥራውን፡ይሠራል።
11፤እኔ፡በአብ፡እንዳለኹ፡አብም፡በእኔ፡እንዳለ፡እመኑኝ፤ባይኾንስ፡ስለ፡ራሱ፡ስለ፡ሥራው፡እመኑኝ።
12፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥በእኔ፡የሚያምን፡እኔ፡የማደርገውን፡ሥራ፡ርሱ፡ደግሞ፡
ያደርጋል፤ከዚህም፡የሚበልጥ፡ያደርጋል፥
13፤እኔ፡ወደ፡አብ፡እኼዳለኹና፤አብም፡ስለ፡ወልድ፡እንዲከበር፡በስሜ፡የምትለምኑትን፡ዅሉ፡
አደርገዋለኹ።
14፤ማናቸውንም፡ነገር፡በስሜ፡ብትለምኑ፡እኔ፡አደርገዋለኹ።
15-16፤ብትወዱኝ፡ትእዛዜን፡ጠብቁ።እኔም፡አብን፡እለምናለኹ፡ለዘለዓለምም፡ከእናንተ፡ጋራ፡እንዲኖር፡ሌላ፡
አጽናኝ፡ይሰጣችዃል፤
17፤ርሱም፡ዓለም፡የማያየውና፡የማያውቀው፡ስለ፡ኾነ፡ሊቀበለው፡የማይቻለው፡የእውነት፡መንፈስ፡
ነው፤ነገር፡ግን፥ከእናንተ፡ዘንድ፡ስለሚኖር፡በውስጣችኹም፡ስለሚኾን፡እናንተ፡ታውቃላችኹ።
18፤ወላጆች፡እንደ፡ሌላቸው፡ልጆች፡አልተዋችኹም፤ወደ፡እናንተ፡እመጣለኹ።
19፤ገና፡ጥቂት፡ዘመን፡አለ፡ከዚህም፡በዃላ፡ዓለም፡አያየኝም፤እናንተ፡ግን፡ታዩኛላችኹ፤እኔ፡ሕያው፡
ነኝና፡እናንተ፡ደግሞ፡ሕያዋን፡ትኾናላችኹ።
20፤እኔ፡በአባቴ፡እንዳለኹ፡እናንተም፡በእኔ፡እንዳላችኹ፡እኔም፡በእናንተ፡እንዳለኹ፡በዚያን፡ቀን፡
ታውቃላችኹ።
21፤ትእዛዜ፡በርሱ፡ዘንድ፡ያለችው፡የሚጠብቃትም፡የሚወደኝ፡ርሱ፡ነው፤የሚወደኝንም፡አባቴ፡ይወደዋል፡
እኔም፡እወደዋለኹ፡ራሴንም፡እገልጥለታለኹ።
22፤የአስቆሮቱ፡ያይደለ፡ይሁዳ፦ጌታ፡ሆይ፥ለዓለም፡ሳይኾን፡ራስኽን፡ለእኛ፡ልትገልጥ፡ያለኽ፡እንዴት፡
ነው፧አለው።
23፤ኢየሱስም፡መለሰ፥አለውም፦የሚወደኝ፡ቢኖር፡ቃሌን፡ይጠብቃል፤አባቴም፡ይወደዋል፡ወደ፡ርሱም፡
እንመጣለን፡በርሱም፡ዘንድ፡መኖሪያ፡እናደርጋለን።
24፤የማይወደኝ፡ቃሌን፡አይጠብቅም፤የምትሰሙትም፡ቃል፡የላከኝ፡የአብ፡ነው፡እንጂ፡የእኔ፡አይደለም።
25፤ከእናንተ፡ዘንድ፡ስኖር፡ይህን፡ነግሬያችዃለኹ፤
26፤አብ፡በስሜ፡የሚልከው፡ግን፡መንፈስ፡ቅዱስ፡የኾነው፡አጽናኝ፡ርሱ፡ዅሉን፡ያስተምራችዃል፥እኔም፡
የነገርዃችኹን፡ዅሉ፡ያሳስባችዃል።
27፤ሰላምን፡እተውላችዃለኹ፥ሰላሜን፡እሰጣችዃለኹ፤እኔ፡የምሰጣችኹ፡ዓለም፡እንደሚሰጥ፡
አይደለም።ልባችኹ፡አይታወክ፡አይፍራም።
28፤እኔ፡እኼዳለኹ፡ወደ፡እናንተም፡እመጣለኹ፡እንዳልዃችኹ፡ሰማችኹ።የምትወዱኝስ፡ብትኾኑ፡ከእኔ፡
አብ፡ይበልጣልና፥ወደ፡አብ፡በመኼዴ፡ደስ፡ባላችኹ፡ነበር።
29፤ከኾነም፡በዃላ፡ታምኑ፡ዘንድ፡አኹን፡አስቀድሞ፡ሳይኾን፡ነግሬያችዃለኹ።
30፤ከእንግዲህ፡ወዲህ፡ከእናንተ፡ጋራ፡ብዙ፡አልናገርም፥የዚህ፡ዓለም፡ገዢ፡ይመጣልና፤በእኔ፡ላይም፡
አንዳች፡የለውም፤
31፤ነገር፡ግን፥አብን፡እንድወድ፡ዓለም፡ሊያውቅ፥አብም፡እንዳዘዘኝ፥እንዲሁ፡አደርጋለኹ።ተነሡ፤ከዚህ፡
እንኺድ።
== '''ምዕራፍ ፲፭''' ==
1፤እውነተኛ፡የወይን፡ግንድ፡እኔ፡ነኝ፤ገበሬውም፡አባቴ፡ነው።
2፤ፍሬ፡የማያፈራውን፡በእኔ፡ያለውን፡ቅርንጫፍ፡ዅሉ፡ያስወግደዋል፤ፍሬ፡የሚያፈራውንም፡ዅሉ፡አብዝቶ፡
እንዲያፈራ፡ያጠራዋል።
3፤እናንተ፡ስለነገርዃችኹ፡ቃል፡አኹን፡ንጹሓን፡ናችኹ፤
4፤በእኔ፡ኑሩ፡እኔም፡በእናንተ።ቅርንጫፍ፡በወይኑ፡ግንድ፡ባይኖር፡ከራሱ፡ፍሬ፡ሊያፈራ፡
እንዳይቻለው፥እንዲሁ፡እናንተ፡ደግሞ፡በእኔ፡ባትኖሩ፡አትችሉም።
5፤እኔ፡የወይን፡ግንድ፡ነኝ፡እናንተም፡ቅርንጫፎች፡ናችኹ።ያለእኔ፡ምንም፡ልታደርጉ፡አትችሉምና፡በእኔ፡
የሚኖር፡እኔም፡በርሱ፥ርሱ፡ብዙ፡ፍሬ፡ያፈራል።
6፤በእኔ፡የማይኖር፡ቢኾን፡እንደ፡ቅርንጫፍ፡ወደ፡ውጭ፡ይጣላል፡ይደርቅማል፤እነርሱንም፡ሰብስበው፡ወደ፡
እሳት፡ይጥሏቸዋል፥ያቃጥሏቸውማል።
7፤በእኔ፡ብትኖሩ፡ቃሎቼም፡በእናንተ፡ቢኖሩ፡የምትወዱትን፡ዅሉ፡ለምኑ፡ይኾንላችኹማል።
8፤ብዙ፡ፍሬ፡ብታፈሩና፡ደቀ፡መዛሙርቴ፡ብትኾኑ፡በዚህ፡አባቴ፡ይከበራል።
9፤አብ፡እንደ፡ወደደኝ፡እኔ፡ደግሞ፡ወደድዃችኹ፤በፍቅሬ፡ኑሩ።
10፤እኔ፡የአባቴን፡ትእዛዝ፡እንደ፡ጠበቅኹ፡በፍቅሩም፡እንደምኖር፥ትእዛዜን፡ብትጠብቁ፡በፍቅሬ፡
ትኖራላችኹ።
11፤ደስታዬም፡በእናንተ፡እንዲኾን፡ደስታችኹም፡እንዲፈጸም፡ይህን፡ነግሬያችዃለኹ።
12፤እኔ፡እንደ፡ወደድዃችኹ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ትዋደዱ፡ዘንድ፡ትእዛዜ፡ይህች፡ናት።
13፤ነፍሱን፡ስለ፡ወዳጆቹ፡ከመስጠት፡ይልቅ፡ከዚህ፡የሚበልጥ፡ፍቅር፡ለማንም፡የለውም።
14፤እኔ፡ያዘዝዃችኹን፡ዅሉ፡ብታደርጉ፡እናንተ፡ወዳጆቼ፡ናችኹ።
15፤ከእንግዲህ፡ወዲህ፡ባሪያዎች፡አልላችኹም፤ባሪያ፡ጌታው፡የሚያደርገውን፡አያውቅምና፤ወዳጆች፡ግን፡
ብያችዃለኹ፥ከአባቴ፡የሰማኹትን፡ዅሉ፡ለእናንተ፡አስታውቄያችዃለኹና።
16፤እኔ፡መረጥዃችኹ፡እንጂ፡እናንተ፡አልመረጣችኹኝም፤አብም፡በስሜ፡የምትለምኑትን፡ዅሉ፡
እንዲሰጣችኹ፥ልትኼዱና፡ፍሬ፡ልታፈሩ፡ፍሬያችኹም፡ሊኖር፡ሾምዃችኹ።
17፤ርስ፡በርሳችኹ፡እንድትዋደዱ፡ይህን፡አዛችዃለኹ።
18፤ዓለም፡ቢጠላችኹ፡ከእናንተ፡በፊት፡እኔን፡እንደ፡ጠላኝ፡ዕወቁ።
19፤ከዓለምስ፡ብትኾኑ፡ዓለም፡የራሱ፡የኾነውን፡ይወድ፡ነበር፤ነገር፡ግን፥እኔ፡ከዓለም፡መረጥዃችኹ፡
እንጂ፡ከዓለም፡ስላይደላችኹ፡ስለዚህ፡ዓለም፡ይጠላችዃል።
20፤ባሪያ፡ከጌታው፡አይበልጥም፡ብዬ፡የነገርዃችኹን፡ቃል፡ዐስቡ።እኔን፡አሳደውኝ፡እንደ፡ኾኑ፡እናንተን፡
ደግሞ፡ያሳድዷችዃል፤ቃሌን፡ጠብቀው፡እንደ፡ኾኑ፡ቃላችኹን፡ደግሞ፡ይጠብቃሉ።
21፤ዳሩ፡ግን፡የላከኝን፡አያውቁምና፡ይህን፡ዅሉ፡ሰለ፡ስሜ፡ያደርጉባችዃል።
22፤እኔ፡መጥቼ፡ባልነገርዃቸውስ፡ኀጢአት፡ባልኾነባቸውም፡ነበር፤አኹን፡ግን፡ለኀጢአታቸው፡ምክንያት፡
የላቸውም።
23፤እኔን፡የሚጠላ፡አባቴን፡ደግሞ፡ይጠላል።
24፤ሌላ፡ሰው፡ያላደረገውን፡ሥራ፡በመካከላቸው፡ባላደረግኹ፥ኀጢአት፡ባልኾነባቸውም፡ነበር፤አኹን፡ግን፡
እኔንም፡አባቴንም፡አይተውማል፡ጠልተውማል።
25፤ነገር፡ግን፥በሕጋቸው።በከንቱ፡ጠሉኝ፡ተብሎ፡የተጻፈው፡ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
26፤ዳሩ፡ግን፡እኔ፡ከአብ፡ዘንድ፡የምልክላችኹ፡አጽናኝ፡ርሱም፡ከአብ፡የሚወጣ፡የእውነት፡መንፈስ፡
በመጣ፡ጊዜ፥ርሱ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራል፤
27፤እናንተም፡ደግሞ፡ከመዠመሪያ፡ከእኔ፡ጋራ፡ኖራችዃልና፥ትመሰክራላችኹ።
== '''ምዕራፍ ፲፮''' ==
1፤እንዳትሰናከሉ፡ይህን፡ተናግሬያችዃለኹ።
2፤ከምኵራባቸው፡ያወጧችዃል፤ከዚህ፡በላይ፡ደግሞ፡የሚገድላችኹ፡ዅሉ፡እግዚአብሔርን፡እንደሚያገለግል፡
የሚመስልበት፡ጊዜ፡ይመጣል።
3፤ይህንም፡የሚያደርጉባችኹ፡አብንና፡እኔን፡ስላላወቁ፡ነው።
4፤ነገር፡ግን፥ጊዜው፡ሲደርስ፡እኔ፡እንደ፡ነገርዃችኹ፡ታስቡ፡ዘንድ፡ይህን፡ተናግሬያችዃለኹ።ከእንናንተም፡
ጋራ፡ስለ፡ነበርኹ፡በመዠመሪያ፡ይህን፡አልነገርዃችኹም።
5፤አኹን፡ግን፡ወደላከኝ፡እኼዳለኹ፡ከእናንተም፦ወዴት፡ትኼዳለኽ፧ብሎ፡የሚጠይቀኝ፡የለም።
6፤ነገር፡ግን፥ይህን፡ስለ፡ተናገርዃችኹ፡ሐዘን፡በልባችኹ፡ሞልቷል።
7፤እኔ፡ግን፡እውነት፡እነግራችዃለኹ፤እኔ፡እንድኼድ፡ይሻላችዃል።እኔ፡ባልኼድ፡አጽናኙ፡ወደ፡እናንተ፡
አይመጣምና፤እኔ፡ብኼድ፡ግን፡ርሱን፡እልክላችዃለኹ።
8፤ርሱም፡መጥቶ፡ስለ፡ኀጢአት፡ስለ፡ጽድቅም፡ስለ፡ፍርድም፡ዓለምን፡ይወቅሳል፤
9-10፤ስለ፡ኀጢአት፥በእኔ፡ስለማያምኑ፡ነው፤ስለ፡ጽድቅም፥ወደ፡አብ፡ስለምኼድ፡ከዚህም፡በዃላ፡
ስለማታዩኝ፡ነው፤
11፤ስለ፡ፍርድም፥የዚህ፡ዓለም፡ገዢ፡ስለ፡ተፈረደበት፡ነው።
12፤የምነግራችኹ፡ገና፡ብዙ፡አለኝ፥ነገር፡ግን፥አኹን፡ልትሸከሙት፡አትችሉም።
13፤ግን፡ርሱ፡የእውነት፡መንፈስ፡በመጣ፡ጊዜ፡ወደ፡እውነት፡ዅሉ፡ይመራችዃል፤የሚሰማውን፡ዅሉ፡
ይናገራል፡እንጂ፡ከራሱ፡አይነግርምና፤የሚመጣውንም፡ይነግራችዃል።
14፤ርሱ፡ያከብረኛል፥ለእኔ፡ካለኝ፡ወስዶ፡ይነግራችዃልና።
15፤ለአብ፡ያለው፡ዅሉ፡የእኔ፡ነው፤ስለዚህ፦ለእኔ፡ካለኝ፡ወስዶ፡ይነግራችዃል፡አልኹ።
16፤ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥አታዩኝምም፤ደግሞም፡ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥ታዩኛላችኹም፥እኔ፡ወደ፡አብ፡
እኼዳለኹና።
17፤ከደቀ፡መዛሙርቱም፡አንዳንዶቹ፡ርስ፡በርሳቸው፦ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥አታዩኝምም፤ደግሞም፡ጥቂት፡ጊዜ፡
አለ፥ታዩኛላችኹም፤ደግሞ፦ወደ፡አብ፡እኼዳለኹና፡የሚለን፡ይህ፡ምንድር፡ነው፧ተባባሉ።
18፤እንግዲህ፦ጥቂት፡የሚለው፡ይህ፡ምንድር፡ነው፧የሚናገረውን፡አናውቅም፡አሉ።
19፤ኢየሱስም፡ሊጠይቁት፡እንደ፡ወደዱ፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አላቸው፦ጥቂት፡ጊዜ፡
አለ፥አታዩኝምም፤ደግሞም፡ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥ታዩኛላችኹ፡ስላልኹ፥ስለዚህ፡ርስ፡በርሳችኹ፡
ትመራመራላችኹን፧
20፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥እናንተ፡ታለቅሳላችኹ፡ሙሾም፡ታወጣላችኹ፥ዓለም፡ግን፡ደስ፡
ይለዋል፤እናንተም፡ታዝናላችኹ፥ነገር፡ግን፥ሐዘናችኹ፡ወደ፡ደስታ፡ይለወጣል።
21፤ሴት፡በምትወልድበት፡ጊዜ፡ወራቷ፡ስለ፡ደረሰ፡ታዝናለች፤ነገር፡ግን፥ሕፃን፡ከወለደች፡በዃላ፥ሰው፡
በዓለም፡ተወልዷልና፥ስለ፡ደስታዋ፡መከራዋን፡ዃላ፡አታስበውም።
22፤እንግዲህ፡እናንተ፡ደግሞ፡አኹን፡ታዝናላችኹ፤ነገር፡ግን፥እንደ፡ገና፡አያችዃለኹ፡ልባችኹም፡ደስ፡ይለዋል፥ደስታችኹንም፡የሚወስድባችኹ፡የለም።
23፤በዚያን፡ቀንም፡ከእኔ፡አንዳች፡አትለምኑም።እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥አብ፡በስሜ፡የምትለምኑትን፡
ዅሉ፡ይሰጣችዃል።
24፤እስከ፡አኹን፡በስሜ፡ምንም፡አልለመናችኹም፤ደስታችኹ፡ፍጹም፡እንዲኾን፡ለምኑ፡ትቀበሉማላችኹ።
25፤ይህን፡በምሳሌ፡ነግሬያችዃለኹ፤ነገር፡ግን፥ስለ፡አብ፡ለእናንተ፡በግልጥ፡የምናገርበት፡እንጂ፡ከዚያ፡
ወዲያ፡በምሳሌ፡የማልናገርበት፡ሰዓት፡ይመጣል።
26፤በዚያን፡ቀን፡በስሜ፡ትለምናላችኹ፤እኔም፡ስለ፡እናንተ፡አብን፡እንድለምን፡የምላችኹ፡አይደለኹም፤
27፤እናንተ፡ስለ፡ወደዳችኹኝ፡ከእግዚአብሔርም፡ዘንድ፡እኔ፡እንደ፡ወጣኹ፡ስላመናችኹ፡አብ፡ርሱ፡ራሱ፡
ይወዳችዃልና።
28፤ከአብ፡ወጥቼ፡ወደ፡ዓለም፡መጥቻለኹ፤ደግሞ፡ዓለምን፡እተወዋለኹ፡ወደ፡አብም፡እኼዳለኹ።
29፤ደቀ፡መዛሙርቱ፦እንሆ፥አኹን፡በግልጥ፡ትናገራለኽ፡በምሳሌም፡ምንም፡አትነግርም።
30፤ዅሉን፡እንድታውቅ፥ማንምም፡ሊጠይቅኽ፡እንዳትፈልግ፡አኹን፡እናውቃለን፤ስለዚህ፥ከእግዚአብሔር፡
እንደ፡ወጣኽ፡እናምናለን፡አሉት።
31፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መለሰላቸው።አኹን፡ታምናላችኹን፧
32፤እንሆ፥እያንዳንዳችኹ፡ወደ፡ቤት፡የምትበታተኑበት፡እኔንም፡ለብቻዬ፡የምትተዉበት፡ሰዓት፡
ይመጣል፥አኹንም፡ደርሷል፤ነገር፡ግን፥አብ፡ከእኔ፡ጋራ፡ስለ፡ኾነ፡ብቻዬን፡አይደለኹም።
33፤በእኔ፡ሳላችኹ፡ሰላም፡እንዲኾንላችኹ፡ይህን፡ተናግሬያችዃለኹ።በዓለም፡ሳላችኹ፡መከራ፡
አለባችኹ፤ነገር፡ግን፥አይዟችኹ፤እኔ፡ዓለምን፡አሸንፌዋለኹ።
== '''ምዕራፍ ፲፯''' ==
1-2፤ኢየሱስም፡ይህን፡ተናግሮ፡ወደ፡ሰማይ፡ዐይኖቹን፡አነሣና፡እንዲህ፡አለ፦አባት፡ሆይ፥ሰዓቱ፡
ደርሷል፤ልጅኽ፡ያከብርኽ፡ዘንድ፥በሥጋም፡ዅሉ፡ላይ፡ሥልጣን፡እንደ፡ሰጠኸው፥ለሰጠኸው፡ዅሉ፡
የዘለዓለምን፡ሕይወት፡ይሰጣቸው፡ዘንድ፡ልጅኽን፡አክብረው።
3፤እውነተኛ፡አምላክ፡ብቻ፡የኾንኽ፡አንተን፡የላክኸውንም፡ኢየሱስ፡ክርስቶስን፡ያውቁ፡ዘንድ፡ይህች፡
የዘለዓለም፡ሕይወት፡ናት።
4፤እኔ፡ላደርገው፡የሰጠኸኝን፡ሥራ፡ፈጽሜ፡በምድር፡አከበርኹኽ፤
5፤አኹንም፥አባት፡ሆይ፥ዓለም፡ሳይፈጠር፡ባንተ፡ዘንድ፡በነበረኝ፡ክብር፡አንተ፡በራስኽ፡ዘንድ፡አክብረኝ።
6፤ከዓለም፡ለሰጠኸኝ፡ሰዎች፡ስምኽን፡ገለጥኹላቸው።የአንተ፡ነበሩ፡ለኔም፡ሰጠኻቸው፤
7፤ቃልኽንም፡ጠብቀዋል።የሰጠኸኝ፡ዅሉ፡ከአንተ፡እንደ፡ኾነ፡አኹን፡ያውቃሉ፤
8፤የሰጠኸኝን፡ቃል፡ሰጥቻቸዋለኹና፤እነርሱም፡ተቀበሉት፥ከአንተም፡ዘንድ፡እንደ፡ወጣኹ፡በእውነት፡
ዐወቁ፥አንተም፡እንደ፡ላክኸኝ፡አመኑ።
9፤እኔ፡ስለ፡እነዚህ፡እለምናለኹ፤ስለ፡ዓለም፡አልለምንም፡ስለሰጠኸኝ፡እንጂ፤የአንተ፡ናቸውና፤
10፤የእኔም፡የኾነ፡ዅሉ፡የአንተ፡ነው፡የአንተውም፡የእኔ፡ነው፤እኔም፡ስለ፡እነርሱ፡ከብሬያለኹ።
11፤ከዚህም፡በዃላ፡በዓለም፡አይደለኹም፥እነርሱም፡በዓለም፡ናቸው፥እኔም፡ወዳንተ፡እመጣለኹ።ቅዱስ፡
አባት፡ሆይ፥እነዚህን፡የሰጠኸኝን፡እንደ፡እኛ፡አንድ፡እንዲኾኑ፡በስምኽ፡ጠብቃቸው።
12፤ከነርሱ፡ጋራ፡በዓለም፡ሳለኹ፡የሰጠኸኝን፡በስምኽ፡እኔ፡እጠብቃቸው፡ነበር፤ጠበቅዃቸውም፡መጽሐፉም፡እንዲፈጸም፡ከጥፋት፡ልጅ፡በቀር፡ከነርሱ፡ማንም፡አልጠፋም።
13፤አኹንም፡ወዳንተ፡እመጣለኹ፤በእነርሱም፡ዘንድ፡ደስታዬ፡የተፈጸመ፡እንዲኾንላቸው፡ይህን፡በዓለም፡
እናገራለኹ።
14፤እኔ፡ቃልኽን፡ሰጥቻቸዋለኹ፤እኔም፡ከዓለም፡እንዳይደለኹ፡ከዓለም፡አይደሉምና፡ዓለም፡ጠላቸው።
15፤ከክፉ፡እንድትጠብቃቸው፡እንጂ፡ከዓለም፡እንድታወጣቸው፡አልለምንም።
16፤እኔ፡ከዓለም፡እንዳይደለኹ፡ከዓለም፡አይደሉም።
17፤በእውነትኽ፡ቀድሳቸው፤ቃልኽ፡እውነት፡ነው።
18፤ወደ፡ዓለም፡እንደ፡ላክኸኝ፡እንዲሁ፡እኔ፡ወደ፡ዓለም፡ላክዃቸው፤
19፤እነርሱም፡ደግሞ፡በእውነት፡የተቀደሱ፡እንዲኾኑ፡እኔ፡ራሴን፡ስለ፡እነርሱ፡እቀድሳለኹ።
20-21፤ዅሉም፡አንድ፡ይኾኑ፡ዘንድ፥ከቃላቸው፡የተነሣ፡በእኔ፡ስለሚያምኑ፡ደግሞ፡እንጂ፡ስለ፡እነዚህ፡
ብቻ፡አልለምንም፤አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡ዓለም፡ያምን፡ዘንድ፥አንተ፥አባት፡ሆይ፥በእኔ፡እንዳለኽ፡እኔም፡
ባንተ፥እነርሱ፡ደግሞ፡በእኛ፡አንድ፡ይኾኑ፡ዘንድ፡እለምናለኹ።
22-23፤እኛም፡አንድ፡እንደ፡ኾን፟፡አንድ፡ይኾኑ፡ዘንድ፤እኔም፡በእነርሱ፡አንተም፡በእኔ፡ስትኾን፥ባንድ፡
ፍጹማን፡እንዲኾኑ፥የሰጠኸኝን፡ክብር፡እኔ፡ሰጥቻቸዋለኹ፤እንዲሁም፡ዓለም፡አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡
በወደድኸኝም፡መጠን፡እነርሱን፡እንደ፡ወደድኻቸው፡ያውቃል።
24፤አባት፡ሆይ፥ዓለም፡ሳይፈጠር፡ስለ፡ወደድኸኝ፡የሰጠኸኝን፡ክብሬን፡እንዲያዩ፡እኔ፡ባለኹበት፡የሰጠኸኝ፡
እነርሱ፡ደግሞ፡ከእኔ፡ጋራ፡ይኾኑ፡ዘንድ፡እወዳለኹ።
25፤ጻድቅ፡አባት፡ሆይ፥ዓለም፡አላወቀኽም፥እኔ፡ግን፡ዐወቅኹኽ፡እነዚህም፡አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡ዐወቁ፤26፤እኔንም፡የወደድኽባት፡ፍቅር፡በእነርሱ፡እንድትኾን፡እኔም፡በእነርሱ፥ስምኽን፡አስታወቅዃቸው፡
አስታውቃቸውማለኹ።
== '''ምዕራፍ ፲፰''' ==
1፤ኢየሱስም፡ይህን፡ብሎ፡አትክልት፡ወዳለበት፡ስፍራ፡ወደቄድሮን፡ወንዝ፡ማዶ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡
ወጣ፤ርሱም፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡በዚያ፡ገቡ።
2፤ኢየሱስም፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡ብዙ፡ጊዜ፡ወደዚያ፡ስለ፡ተሰበሰቡ፡አሳልፎ፡የሰጠው፡ይሁዳ፡ደግሞ፡
ስፍራውን፡ያውቅ፡ነበር።
3፤ስለዚህ፥ይሁዳ፡ጭፍራዎችንና፥ከካህናት፡አለቃዎች፣ከፈሪሳውያንም፡ሎሌዎችን፡ተቀብሎ፥በችቦና፡
በፋና፣በጋሻ፡ጦርም፡ወደዚያ፡መጣ።
4፤ኢየሱስም፥የሚመጣበትን፡ዅሉ፡ዐውቆ፡ወጣና፦ማንን፡ትፈልጋላችኹ፡አላቸው።
5፤የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡ብለው፡መለሱለት።ኢየሱስ፦እኔ፡ነኝ፡አላቸው።አሳልፎ፡የሰጠውም፡ይሁዳ፡
ደግሞ፡ከነርሱ፡ጋራ፡ቆሞ፡ነበር።
6፤እንግዲህ፦እኔ፡ነኝ፡ባላቸው፡ጊዜ፥ወደ፡ዃላ፡አፈግፍገው፡በምድር፡ወደቁ።
7፤ደግሞም፦ማንን፡ትፈልጋላችኹ፧ብሎ፡ጠየቃቸው።እነርሱም፦የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡አሉት።
8፤ኢየሱስ፡መልሶ፦እኔ፡ነኝ፡አልዃችኹ፤እንግዲህ፡እኔን፡ትፈልጉ፡እንደ፡ኾናችኹ፡እነዚህ፡ይኺዱ፡
ተዉአቸው፡አለ፤
9፤ይህም፦ከነዚህ፡ከሰጠኸኝ፡አንዱን፡ስንኳ፡አላጠፋኹም፡ያለው፡ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
10፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ሰይፍ፡ስለ፡ነበረው፡መዘዘው፥የሊቀ፡ካህናቱንም፡ባሪያ፡መቶ፟፡ቀኝ፡ዦሮውን፡
ቈረጠ፤የባሪያውም፡ስም፡ማልኮስ፡ነበረ።
11፤ኢየሱስም፡ጴጥሮስን፦ሰይፍኽን፡ወደ፡ሰገባው፡ክተተው፤አብ፡የሰጠኝን፡ጽዋ፡አልጠጣትምን፧አለው።
12፤እንግዲህ፡የሻለቃውና፡ጭፍራዎቹ፡የአይሁድም፡ሎሌዎች፡ኢየሱስን፡ይዘው፡አሰሩት፥
13፤አስቀድመውም፡ወደ፡ሐና፡ወሰዱት፤በዚያች፡ዓመት፡ሊቀ፡ካህናት፡ለነበረው፡ለቀያፋ፡ዐማቱ፡ነበርና።
14፤ቀያፋም፦አንድ፡ሰው፡ስለ፡ሕዝብ፡ይሞት፡ዘንድ፡ይሻላል፡ብሎ፡ለአይሁድ፡የመከራቸው፡ነበረ።
15፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ሌላውም፡ደቀ፡መዝሙር፡ኢየሱስን፡ተከተሉ።ያም፡ደቀ፡መዝሙር፡በሊቀ፡ካህናቱ፡
ዘንድ፡የታወቀ፡ነበረ፥ወደሊቀ፡ካህናቱም፡ግቢ፡ከኢየሱስ፡ጋራ፡ገባ፤
16፤ጴጥሮስ፡ግን፡በውጭ፡በበሩ፡ቆሞ፡ነበር።እንግዲህ፡በሊቀ፡ካህናቱ፡ዘንድ፡የታወቀው፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡ወጣ፥ለበረኛዪቱም፡ነግሮ፡ጴጥሮስን፡አስገባው።
17፤በረኛ፡የነበረችዪቱም፡ገረድ፡ጴጥሮስን፦አንተ፡ደግሞ፡ከዚህ፡ሰው፡ደቀ፡መዛሙርት፡አንዱ፡
አይደለኽምን፧አለችው።ርሱ፦አይደለኹም፡አለ።
18፤ብርድ፡ነበረና፡ባሪያዎችና፡ሎሌዎች፡የፍም፡እሳት፡አንድደው፡ቆሙ፡ይሞቁም፡ነበር፤ጴጥሮስም፡ደግሞ፡
ከነርሱ፡ጋራ፡ቆሞ፡ይሞቅ፡ነበር።
19፤ሊቀ፡ካህናቱም፡ኢየሱስን፡ስለ፡ደቀ፡መዛሙርቱና፡ስለ፡ትምህርቱ፡ጠየቀው።
20፤ኢየስስም፡መልሶ፦እኔ፡በግልጥ፡ለዓለም፡ተናገርኹ፤አይሁድ፡ዅሉ፡በሚሰበሰቡበት፡በምኵራብና፡
በመቅደስ፡እኔ፡ዅልጊዜ፡አስተማርኹ፥በስውርም፡ምንም፡አልተናገርኹም።
21፤ስለምን፡ትጠይቀኛለኽ፧ለእነርሱ፡የተናገርኹትን፡የሰሙትን፡ጠይቅ፤እንሆ፥እነዚህ፡እኔ፡የነገርኹትን፡
ያውቃሉ፡አለው።
22፤ይህንም፡ሲል፡በዚያ፡ቆሞ፡የነበረው፡ከሎሌዎች፡አንዱ፦ለሊቀ፡ካህናቱ፡እንዲህ፡ትመልሳለኽን፧ብሎ፡
ኢየሱስን፡በጥፊ፡መታው።
23፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ክፉ፡ተናግሬ፡እንደ፡ኾንኹ፡ስለ፡ክፉ፡መስክር፤መልካም፡ተናግሬ፡እንደ፡ኾንኹ፡
ግን፡ሰለ፡ምን፡ትመታኛለኽ፧አለው።
24፤ስለዚህ፥ሐና282፥እንደ፡ታሰረ፥ወደ፡ሊቀ፡ካህናቱ፣ወደ፡ቀያፋ፡ሰደደው።
25፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ቆሞ፡እሳት፡ይሞቅ፡ነበር።እንግዲህ፦አንተ፡ደግሞ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡
አይደለኽምን፧አሉት።ርሱም፦አይደለኹም፡ብሎ፡ካደ።
26፤ጴጥሮስ፡ዦሮውን፡የቈረጠው፡ዘመድ፡የኾነ፡ከሊቀ፡ካህናቱ፡ባሪያዎች፡አንዱ፦በአትክልቱ፡ከርሱ፡ጋራ፡
እኔ፡አይቼኽ፡አልነበረምን፧አለው።
27፤ጴጥሮስም፡እንደ፡ገና፡ካደ፥ወዲያውም፡ዶሮ፡ጮኸ።
28፤ኢየሱስንም፡ከቀያፋ፡ወደገዢው፡ግቢ፡ወሰዱት፤ማለዳም፡ነበረ፤እነርሱም፡የፋሲካ፡በግ፡ይበሉ፡ዘንድ፡
እንጂ፡እንዳይረክሱ፡ወደገዢው፡ግቢ፡አልገቡም።
29፤ስለዚህ፥ጲላጦስ፡ወደ፡ውጭ፣ወደ፡እነርሱ፡ወጥቶ፦ይህን፡ሰው፡ስለ፡ምን፡ትከሱታላችኹ፡አላቸው።
30፤እነርሱም፡መልሰው፦ይህስ፡ክፉ፡አድራጊ፡ባይኾን፡ወዳንተ፡አሳልፈን፡ባልሰጠነውም፡ነበር፡አሉት።
31፤ጲላጦስም፦እናንተ፡ወስዳችኹ፡እንደ፡ሕጋችኹ፡ፍረዱበት፡አላቸው።አይሁድም፦ለእኛስ፡ማንንም፡ልንገድል፡አልተፈቀደልንም፡አሉት፤
32፤ኢየሱስ፡በምን፡ዐይነት፡ሞት፡ሊሞት፡እንዳለው፡ሲያመለክት፡የተናገረው፡ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
33፤ጲላጦስም፡እንደ፡ገና፡ወደገዢው፡ግቢ፡ገባና፡ኢየሱስን፡ጠርቶ፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡አንተ፡
ነኽን፧አለው።
34፤ኢየሱስም፡መልሶ፦አንተ፡ይህን፡የምትለው፡ከራስኽ፡ነውን፡ወይስ፡ሌላዎች፡ስለ፡እኔ፡
ነገሩኽን፧አለው።
35፤ጲላጦስ፡መልሶ፦እኔ፡አይሁዳዊ፡ነኝን፧ወገኖችኽና፡የካህናት፡አለቃዎች፡ለእኔ፡አሳልፈው፡
ሰጡኽ፤ምን፡አድርገኻል፧አለው።
36፤ኢየሱስም፡መልሶ፦መንግሥቴ፡ከዚህ፡ዓለም፡አይደለችም፤መንግሥቴስ፡ከዚህ፡ዓለም፡ብትኾን፥ወደ፡
አይሁድ፡እንዳልሰጥ፡ሎሌዎቼ፡ይዋጉልኝ፡ነበር፤አኹን፡ግን፡መንግሥቴ፡ከዚህ፡አይደለችም፡አለው።
37፤ጲላጦስም፦እንግዲያ፡ንጉሥ፡ነኽን፧አለው።ኢየሱስም፡መልሶ፦እኔ፡ንጉሥ፡እንደ፡ኾንኹ፡አንተ፡
ትላለኽ።እኔ፡ለእውነት፡ልመሰክር፡ስለዚህ፡ተወልጃለኹ፡ስለዚህም፡ወደ፡ዓለም፡መጥቻለኹ፤ከእውነት፡
የኾነ፡ዅሉ፡ድምፄን፡ይሰማል፡አለው።
38፤ጲላጦስ፦እውነት፡ምንድር፡ነው፧አለው።ይህንም፡ብሎ፡ዳግመኛ፡ወደ፡አይሁድ፡ወጥቶ፦እኔስ፡
አንዲት፡በደል፡ስንኳ፡አላገኘኹበትም።
39፤ነገር፡ግን፥በፋሲካ፡አንድ፡ልፈታላችኹ፡ልማድ፡አላችኹ፤እንግዲህ፡የአይሁድን፡ንጉሥ፡ልፈታላችኹ፡
ትወዳላችኹን፧አላቸው።
40፤ዅሉም፡ደግመው፦በርባንን፡እንጂ፡ይህን፡አይደለም፡እያሉ፡ጮኹ።በርባን፡ግን፡ወንበዴ፡ነበረ።
== '''ምዕራፍ ፲፱''' ==
1፤በዚያን፡ጊዜም፡ጲላጦስ፡ኢየሱስን፡ይዞ፡ገረፈው።
2፤ወታደሮችም፡ከሾኽ፡አክሊል፡ጐንጕነው፡በራሱ፡ላይ፡አኖሩ፡ቀይ፡ልብስም፡አለበሱት፤
3፤እየቀረቡም፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡ሆይ፥ሰላም፡ለአንተ፡ይኹን፡ይሉት፡ነበር፤
4፤በጥፊም፡ይመቱት፡ነበር።ጲላጦስም፡ደግሞ፡ወደ፡ውጭ፡ወጥቶ፦እንሆ፥አንዲት፡በደል፡ስንኳ፡
እንዳላገኘኹበት፡ታውቁ፡ዘንድ፡ርሱን፡ወደ፡ውጭ፡አወጣላችዃለኹ፡አላቸው።
5፤ኢየሱስም፡የሾኽ፡አክሊል፡ደፍቶ፡ቀይ፡ልብስም፡ለብሶ፡ወደ፡ውጭ፡ወጣ።
6፤ጲላጦስም፦እንሆ፥ሰውዬው፡አላቸው።የካህናት፡አለቃዎችና፡ሎሌዎች፡ባዩትም፡ጊዜ፦ስቀለው፡ስቀለው፡
እያሉ፡ጮኹ።ጲላጦስም፦እኔስ፡አንዲት፡በደል፡ስንኳ፡አላገኘኹበትምና፡እናንተ፡ወስዳችኹ፡ስቀሉት፡
አላቸው።
7፤አይሁድም፡መልሰው፦እኛ፡ሕግ፡አለን፥እንደ፡ሕጋችንም፡ሊሞት፡ይገ፟ባ፟ዋል፥ራሱን፡የእግዚአብሔር፡
ልጅ፡አድርጓልና፥አሉት።
8፤ስለዚህ፥ጲላጦስ፡ይህን፡ነገር፡በሰማ፡ጊዜ፥እጅግ፡ፈራ፤
9፤ተመልሶም፡ወደገዢው፡ግቢ፡ገባና፡ኢየሱስን፦አንተ፡ከወዴት፡ነኽ፧አለው።ኢየሱስ፡ግን፡አንድ፡እንኳ፡
አልመለሰለትም።
10፤ስለዚህ፥ጲላጦስ፦አትነግረኝምን፧ልሰቅልኽ፡ሥልጣን፡እንዳለኝ፡ወይም፡ልፈታኽ፡ሥልጣን፡እንዳለኝ፡
አታውቅምን፧አለው።
11፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ከላይ፡ካልተሰጠኽ፡በቀር፥በእኔ፡ላይ፡ምንም፡ሥልጣን፡
ባልነበረኽም፤ስለዚህ፥ለአንተ፡አሳልፎ፡የሰጠኝ፥ኀጢአቱ፡የባሰ፡ነው፡አለው።
12፤ከዚህ፡በዃላ፡ጲላጦስ፡ሊፈታው፡ፈለገ፤ነገር፡ግን፥አይሁድ፦ይህንስ፡ብትፈታው፡የቄሳር፡ወዳጅ፡አይደለኽም፤ራሱን፡ንጉሥ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡የቄሳር፡ተቃዋሚ፡ነው፡እያሉ፡ጮኹ።
13፤ጲላጦስም፡ይህን፡ነገር፡ሰምቶ፡ኢየሱስን፡ወደ፡ውጭ፡አወጣው፥በዕብራይስጥም፡ገበታ፡በተባለው፡
ጸፍጸፍ፡በሚሉት፡ስፍራ፡በፍርድ፡ወንበር፡ተቀመጠ።
14፤ለፋሲካም፡የማዘጋጀት፡ቀን፡ነበረ፤ስድስት፡ሰዓትም፡የሚያኽል፡ነበረ፤አይሁድንም፦እንሆ፥ንጉሣችኹ፡
አላቸው።
15፤እነርሱ፡ግን፦አስወግደው፥አስወግደው፥ስቀለው፡እያሉ፡ጮኹ።ጲላጦስም፦ንጉሣችኹን፡
ልስቀለውን፧አላቸው።የካህናት፡አለቃዎችም፦ከቄሳር፡በቀር፡ሌላ፡ንጉሥ፡የለንም፡ብለው፡መለሱለት።
16፤ስለዚህ፥በዚያን፡ጊዜ፡እንዲሰቀል፡አሳልፎ፡ሰጣቸው።
17፤ኢየሱስንም፡ይዘው፡ወሰዱት፤መስቀሉንም፡ተሸክሞ፡በዕብራይስጥ፡ጎልጎታ፡ወደተባለው፡የራስ፡ቅል፡
ስፍራ፡ወደሚሉት፡ወጣ።
18፤በዚያም፡ሰቀሉት፥ከርሱም፡ጋራ፡ሌላዎች፡ኹለት፥አንዱን፡በዚህ፡አንዱን፡በዚያ፡ኢየሱስንም፡
በመካከላቸው፡ሰቀሉ።
19፤ጲላጦስም፡ደግሞ፡ጽሕፈት፡ጽፎ፡በመስቀሉ፡ላይ፡አኖረው፤ጽሕፈቱም፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡የናዝሬቱ፡
ኢየሱስ፡የሚል፡ነበረ።
20፤ኢየሱስም፡የተሰቀለበት፡ስፍራ፡ለከተማ፡ቅርብ፡ነበረና፡ከአይሁድ፡ብዙዎች፡ይህን፡ጽሕፈት፡
አነበቡት፤በዕብራይስጥና፡በሮማይስጥ፡በግሪክም፡ተጽፎ፡ነበር።
21፤ስለዚህ፥የአይሁድ፡ካህናት፡አለቃዎች፡ጲላጦስን፦ርሱ፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡ነኝ፡እንዳለ፡
እንጂ፥የአይሁድ፡ንጉሥ፡ብለኽ፡አትጻፍ፡አሉት።
22፤ጲላጦስም፦የጻፍኹትን፡ጽፌያለኹ፡ብሎ፡መለሰ።
23፤ጭፍራዎችም፡ኢየሱስን፡በሰቀሉት፡ጊዜ፡ልብሶቹን፡ወስደው፡ለያንዳንዱ፡ጭፍራ፡አንድ፡ክፍል፡ኾኖ፡
በአራት፡ከፋፈሉት፤እጀ፡ጠባቡን፡ደግሞ፡ወሰዱ።እጀ፡ጠባቡም፡ከላይ፡ዠምሮ፡ወጥ፟፡ኾኖ፡የተሠራ፡ነበረ፡
እንጂ፡የተሰፋ፡አልነበረም።
24፤ስለዚህ፥ርስ፡በርሳቸው፦ለማን፡እንዲኾን፡በርሱ፡ዕጣ፡እንጣጣልበት፡እንጂ፥አንቅደደው፡
ተባባሉ።ይህም፦ልብሴን፡ርስ፡በርሳቸው፡ተከፋፈሉ፡በእጀ፡ጠባቤም፡ዕጣ፡ተጣጣሉበት፡የሚለው፡የመጽሐፍ፡
ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
25፤ጭፍራዎችም፡እንዲህ፡አደረጉ።ነገር፡ግን፥በኢየሱስ፡መስቀል፡አጠገብ፡እናቱ፥የእናቱም፡
እኅት፥የቀለዮጳም፡ሚስት፡ማርያም፥መግደላዊትም፡ማርያም፡ቆመው፡ነበር።
26፤ኢየሱስም፡እናቱን፡ይወደ፟ው፡የነበረውንም፡ደቀ፡መዝሙር፡በአጠገቡ፡ቆሞ፡ባየ፡ጊዜ፡እናቱን፦አንቺ፡
ሴት፥እንሆ፥ልጅሽ፡አላት።
27፤ከዚህ፡በዃላ፡ደቀ፡መዝሙሩን፦እናትኽ፡እንሇት፡አለው።ከዚህም፡ሰዓት፡ዠምሮ፡ደቀ፡መዝሙሩ፡ወደ፡ቤቱ፡ወሰዳት።
28፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡አኹን፡ዅሉ፡እንደተፈጸመ፡ዐውቆ፥የመጽሐፉ፡ቃል፡ይፈጸም፡
ዘንድ፦ተጠማኹ፡አለ።
29፤በዚያም፡ሖምጣጤ፡የሞላበት፡ዕቃ፡ተቀምጦ፡ነበር፤እነርሱም፡ሖምጣጤውን፡በሰፍነግ፡ሞልተው፡
በሁሶፕም፡አድርገው፡ወደ፡አፉ፡አቀረቡለት።
30፤ኢየሱስም፡ሖምጣጤውን፡ከተቀበለ፡በዃላ፦ተፈጸመ፡አለ፥ራሱንም፡አዘንብሎ፡ነፍሱን፡አሳልፎ፡ሰጠ።
31፤አይሁድም፡የማዘጋጀት፡ቀን፡ስለ፡ኾነ፡ያ፡ሰንበት፡ትልቅ፡ነበረና፡ሥጋቸው፡በሰንበት፡በመስቀል፡ላይ፡
እንዳይኖር፥ጭናቸውን፡ሰብረው፡እንዲያወርዷቸው፡ጲላጦስን፡ለመኑት።
32፤ጭፍራዎችም፡መጥተው፡የፊተኛውን፡ጭን፡ከርሱም፡ጋራ፡የተሰቀለውን፡የሌላውን፡ጭን፡ሰበሩ፤
33፤ወደ፡ኢየሱስ፡በመጡ፡ጊዜ፡ግን፡ርሱ፡ፈጽሞ፡እንደ፡ሞተ፡አይተው፡ጭኑን፡አልሰበሩም፤
34፤ነገር፡ግን፥ከጭፍራዎች፡አንዱ፡ጐኑን፡በጦር፡ወጋው፤ወዲያውም፡ደምና፡ውሃ፡ወጣ።
35፤ያየውም፡መስክሯል፤ምስክሩም፡እውነት፡ነው፤እናንተም፡ደግሞ፡ታምኑ፡ዘንድ፡ርሱ፡እውነት፡
እንዲናገር፡ያውቃል።
36፤ይህ፡የኾነ፦ከርሱ፡ዐጥንት፡አይሰበርም፡የሚል፡የመጽሐፉ፡ቃል፡እንዲፈጸም፡ነው።
37፤ደግሞም፡ሌላው፡መጽሐፍ፦የወጉትን፡ያዩታል፡ይላል።
38፤ከዚህም፡በዃላ፡አይሁድን፡ስለ፡ፈራ፡በስውር፡የኢየሱስ፡ደቀ፡መዝሙር፡የነበረ፡የአርማትያስ፡ዮሴፍ፡
የኢየሱስን፡ሥጋ፡ሊወስድ፡ጲላጦስን፡ለመነ፤ጲላጦስም፡ፈቀደለት።ስለዚህም፡መጥቶ፡የኢየሱስን፡ሥጋ፡
ወሰደ።
39፤ደግሞም፡አስቀድሞ፡በሌሊት፡ወደ፡ኢየሱስ፡መጥቶ፡የነበረ፡ኒቆዲሞስ፡መቶ፡ንጥር፡የሚያኽል፡የከርቤና፡
የሬት፡ቅልቅል፡ይዞ፡መጣ።
40፤የኢየሱስንም፡ሥጋ፡ወስደው፥እንደ፡አይሁድ፡አገናነዝ፡ልማድ፥ከሽቱ፡ጋራ፡በተልባ፡እግር፡ልብስ፡
ከፈኑት።
41፤በተሰቀለበትም፡ስፍራ፡አትክልት፡ነበረ፥በአትክልቱም፡ማንም፡ገና፡ያልተቀበረበት፡ዐዲስ፡መቃብር፡ነበረ።
42፤ስለዚህ፥መቃብሩ፡ቅርብ፡ነበረና፥ስለ፡አይሁድ፡ማዘጋጀት፡ቀን፡ኢየሱስን፡በዚያ፡አኖሩት።
== '''ምዕራፍ ፳''' ==
1፤ከሳምንቱም፡በፊተኛው፡ቀን፥መግደላዊት፡ማርያም፥ገና፡ጨለማ፡ሳለ፡ማለዳ፡ወደ፡መቃብር፡
መጣች፤ድንጋዩም፡ከመቃብሩ፡ተፈንቅሎ፡አየች።
2፤እየሮጠችም፡ወደ፡ስምዖን፡ጴጥሮስና፥ኢየሱስ፡ይወደ፟ው፡ወደ፡ነበረው፣ወደ፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡
መጥታ፦ጌታን፡ከመቃብር፡ወስደውታል፥ወዴትም፡እንዳኖሩት፡አናውቅም፡አለቻቸው።
3፤ስለዚህ፥ጴጥሮስና፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡ወጥተው፡ወደ፡መቃብሩ፡ኼዱ።
4፤ኹለቱም፡ዐብረው፡ሮጡ፤ሌላው፡ደቀ፡መዝሙርም፡ከጴጥሮስ፡ይልቅ፡ፈጥኖ፡ወደ፡ፊት፡ሮጠና፡
አስቀድሞ፡ከመቃብሩ፡ደረሰ፤
5፤ዝቅም፡ብሎ፡ቢመለከት፡የተልባ፡እግሩን፡ልብስ፡ተቀምጦ፡አየ፥ነገር፡ግን፥አልገባም።
6፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ተከትሎት፡መጣ፡ወደ፡መቃብሩም፡ገባ፤የተልባ፡እግሩን፡ልብስ፡ተቀምጦ፡አየ፥
7፤ደግሞም፡በራሱ፡የነበረውን፡ጨርቅ፡ለብቻው፡ባንድ፡ስፍራ፡ተጠምጥሞ፡እንደ፡ነበረ፡እንጂ፡ከተልባ፡
እግሩ፡ልብስ፡ጋራ፡ተቀምጦ፡እንዳልነበረ፡አየ።
8፤በዚያን፡ጊዜ፡አስቀድሞ፡ወደ፡መቃብር፡የመጣውም፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡ደግሞ፡
ገባ፥አየም፥አመነም፤
9፤ከሙታን፡ይነሣ፡ዘንድ፡እንዲገባው፡የሚለውን፡የመጽሐፉን፡ቃል፡ገና፡አላወቁም፡ነበርና።
10፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ወደ፡ቤታቸው፡ደግሞ፡ኼዱ።
11፤ማርያም፡ግን፡እያለቀሰች፡ከመቃብሩ፡በስተውጭ፡ቆማ፡ነበር።ስታለቅስም፡ወደ፡መቃብር፡ዝቅ፡ብላ፡
ተመለከተች፤
12፤ኹለት፡መላእክትም፡ነጭ፡ልብስ፡ለብሰው፡የኢየሱስ፡ሥጋ፡ተኝቶበት፡በነበረው፡አንዱ፡በራስጌ፡ሌላውም፡በእግርጌ፡ተቀምጠው፡አየች።
13፤እነርሱም፦አንቺ፡ሴት፥ስለ፡ምን፡ታለቅሻለሽ፧አሏት።ርሷም፦ጌታዬን፡ወስደውታል፡ወዴትም፡
እንዳኖሩት፡አላውቅም፡አለቻቸው።
14፤ይህንም፡ብላ፡ወደ፡ዃላ፡ዘወር፡ስትል፡ኢየሱስን፡ቆሞ፡አየችው፤ኢየሱስም፡እንደ፡ኾነ፡አላወቀችም።
15፤ኢየሱስም፦አንቺ፡ሴት፥ስለ፡ምን፡ታለቅሻለሽ፧ማንንስ፡ትፈልጊያለሽ፧አላት።ርሷም፡የአትክልት፡
ጠባቂ፡መስሏት፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡ወስደኸው፡እንደ፡ኾንኽ፡ወዴት፡እንዳኖርኸው፡ንገረኝ፡እኔም፡
እወስደዋለኹ፡አለችው።
16፤ኢየሱስም፦ማርያም፡አላት።ርሷ፡ዘወር፡ብላ፡በዕብራይስጥ፦ረቡኒ፡አለችው፤ትርጓሜውም፦መምህር፡
ሆይ፡ማለት፡ነው።
17፤ኢየሱስም፦ገና፡ወደ፡አባቴ፡አላረግኹምና፡አትንኪኝ፤ነገር፡ግን፥ወደ፡ወንድሞቼ፡ኼደሽ፦እኔ፡ወደ፡
አባቴና፡ወደ፡አባታችኹ፡ወደ፡አምላኬና፡ወደ፡አምላካችኹ፡ዐርጋለኹ፡ብለሽ፡ንገሪያቸው፡አላት።
18፤መግደላዊት፡ማርያም፡መጥታ፡ጌታን፡እንዳየች፡ይህንም፡እንዳላት፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ነገረች።
19፤ያም፡ቀን፡ርሱም፡ከሳምንቱ፡ፊተኛው፡በመሸ፡ጊዜ፥ደቀ፡መዛሙርቱ፡ተሰብስበው፡
በነበሩበት፥አይሁድን፡ስለ፡ፈሩ፡ደጆቹ፡ተዘግተው፡ሳሉ፥ኢየሱስ፡መጣ፤በመካከላቸውም፡ቆሞ፦ሰላም፡
ለእናንተ፡ይኹን፡አላቸው።
20፤ይህንም፡ብሎ፡እጆቹንም፡ጐኑንም፡አሳያቸው።ደቀ፡መዛሙርቱም፡ጌታን፡ባዩ፡ጊዜ፡ደስ፡አላቸው።
21፤ኢየሱስም፡ዳግመኛ፦ሰላም፡ለእናንተ፡ይኹን፤አብ፡እንደ፡ላከኝ፡እኔ፡ደግሞ፡እልካችዃለኹ፡አላቸው።
22፤ይህንም፡ብሎ፡እፍ፡አለባቸውና፦መንፈስ፡ቅዱስን፡ተቀበሉ።
23፤ኀጢአታቸውን፡ይቅር፡ያላችዃቸው፡ዅሉ፡ይቀርላቸዋል፤የያዛችኹባቸው፡ተይዞባቸዋል፡አላቸው።
24፤ነገር፡ግን፥ከዐሥራ፡ኹለቱ፡አንዱ፡ዲዲሞስ፡የሚሉት፡ቶማስ፡ኢየሱስ፡በመጣ፡ጊዜ፡ከነርሱ፡ጋራ፡
አልነበረም።
25፤ሌላዎቹም፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦ጌታን፡አይተነዋል፡አሉት።ርሱ፡ግን፦የችንካሩን፡ምልክት፡በእጆቹ፡
ካላየኹ፡ጣቴንም፡በችንካሩ፡ምልክት፡ካላገባኹ፡እጄንም፡በጐኑ፡ካላገባኹ፡አላምንም፡አላቸው።
26፤ከስምንት፡ቀን፡በዃላም፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ደግመው፡በውስጥ፡ነበሩ፥ቶማስም፡ከነርሱ፡ጋራ፡
ነበረ።ደጆች፡ተዘግተው፡ሳሉ፡ኢየሱስ፡መጣ፤በመካከላቸውም፡ቆሞ፦ሰላም፡ለእናንተ፡ይኹን፡አላቸው።
27፤ከዚያም፡በዃላ፡ቶማስን፦ጣትኽን፡ወደዚህ፡አምጣና፡እጆቼን፡እይ፤እጅኽንም፡አምጣና፡በጐኔ፡
አግባው፤ያመንኽ፡እንጂ፡ያላመንኽ፡አትኹን፡አለው።
28፤ቶማስም፦ጌታዬ፡አምላኬም፡ብሎ፡መለሰለት።
29፤ኢየሱስም፦ስላየኸኝ፡አምነኻል፤ሳያዩ፡የሚያምኑ፡ብፁዓን፡ናቸው፡አለው።
30፤ኢየሱስም፡በዚህ፡መጽሐፍ፡ያልተጻፈ፡ሌላ፡ብዙ፡ምልክት፡በደቀ፡መዛሙርቱ፡ፊት፡አደረገ፤
31፤ነገር፡ግን፥ኢየሱስ፡ርሱ፡ክርስቶስ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡ኾነ፡ታምኑ፡ዘንድ፥አምናችኹም፡
በስሙ፡ሕይወት፡ይኾንላችኹ፡ዘንድ፡ይህ፡ተጽፏል።
== '''ምዕራፍ ፳፩''' ==
1፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡በጥብርያዶስ፡ባሕር፡አጠገብ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡እንደ፡ገና፡ተገለጠላቸው፤
2፤እንዲህም፡ተገለጠ።ስምዖን፡ጴጥሮስና፡ዲዲሞስ፡የሚባለው፡ቶማስ፡ከገሊላ፡ቃና፡የኾነ፡ናትናኤልም፡
የዘብዴዎስም፡ልጆች፡ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ሌላዎች፡ኹለት፡በአንድነት፡ነበሩ።
3፤ስምዖን፡ጴጥሮስ፦ዓሣ፡ላጠምድ፡እኼዳለኹ፡አላቸው።እነርሱም፦እኛም፡ከአንተ፡ጋራ፡እንመጣለን፡
አሉት።ወጥተውም፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡ገቡ፡በዚያችም፡ሌሊት፡ምንም፡አላጠመዱም።
4፤በነጋም፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡በባሕር፡ዳር፡ቆመ፤ደቀ፡መዛሙርቱ፡ግን፡ኢየሱስ፡መኾኑን፡አላወቁም።
5፤ኢየሱስም፦ልጆች፡ሆይ፥አንዳች፡የሚበላ፡አላችኹን፧አላቸው።የለንም፡ብለው፡መለሱለት።
6፤ርሱም፦መረቡን፡በታንኳዪቱ፡በስተቀኝ፡ጣሉት፡ታገኙማላችኹ፡አላቸው።ስለዚህ፡ጣሉት፤በዚህም፡ጊዜ፡
ከዓሣው፡ብዛት፡የተነሣ፡ሊጐትቱት፡አቃታቸው።
7፤ኢየሱስ፡ይወደ፟ው፡የነበረውም፡ደቀ፡መዝሙር፡ጴጥሮስን፦ጌታ፡እኮ፡ነው፡አለው።ስለዚህ፡ስምዖን፡
ጴጥሮስ፡ጌታ፡መኾኑን፡በሰማ፡ጊዜ፡ዕራቍቱን፡ነበረና፥ልብሱን፡ታጥቆ፡ወደ፡ባሕር፡ራሱን፡ጣለ።
8፤ሌላዎቹ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ግን፡ከምድር፡ኹለት፡መቶ፡ክንድ፡ያኽል፡እንጂ፡እጅግ፡አልራቁም፡
ነበርና፥ዓሣ፡የሞላውን፡መረብ፡እየሳቡ፡በጀልባ፡መጡ።
9፤ወደ፡ምድርም፡በወጡ፡ጊዜ፡ፍምና፡ዓሣ፡በላዩ፡ተቀምጦ፡እንጀራም፡አዩ።
10፤ኢየሱስም፦አኹን፡ካጠመዳችኹት፡ዓሣ፡አምጡ፡አላቸው።
11፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ወደ፡ጀልባዪቱ፡ገብቶ፡መቶ፡ዐምሳ፡ሦስት፡ታላላቅ፡ዓሣዎች፡ሞልቶ፡የነበረውን፡
መረብ፡ወደ፡ምድር፡ጐተተ፤ይህንም፡ያኽል፡ብዙ፡ሲኾን፡መረቡ፡አልተቀደደም።
12፤ኢየሱስም፦ኑ፥ምሳ፡ብሉ፡አላቸው።ከደቀ፡መዛሙርቱ፡አንድ፡ስንኳ፦አንተ፡ማን፡ነኽ፧ብሎ፡
ሊመረምረው፡የደፈረ፡አልነበረም፤ጌታ፡መኾኑን፡ዐውቀው፡ነበርና።
13፤ኢየሱስም፡መጣና፡እንጀራ፡አንሥቶ፡ሰጣቸው፥እንዲሁም፡ዓሣውን።
14፤ኢየሱስ፡ከሙታን፡ከተነሣ፡በዃላ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሲገለጥላቸው፡ይህ፡ሦስተኛው፡ጊዜ፡ነበረ።
15፤ምሳ፡ከበሉ፡በዃላም፡ኢየሱስ፡ስምዖን፡ጴጥሮስን፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥ከነዚህ፡ይልቅ፡
ትወደኛለኽን፧አለው፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፥እንድወድኽ፡አንተ፡ታውቃለኽ፡አለው፦ግልገሎቼን፡አሰማራ፡
አለው።
16፤ደግሞ፡ኹለተኛ፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥ትወደኛለኽን፧አለው፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፥እንድወድኽ፡
አንተ፡ታውቃለኽ፡አለው፦ጠቦቶቼን፡ጠብቅ፡አለው።
17፤ሦስተኛ፡ጊዜ፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥ትወደኛለኽን፧አለው።ሦስተኛ፦ትወደኛለኽን፧ስለ፡አለው፡
ጴጥሮስ፡ዐዘነና፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡ዅሉን፡ታውቃለኽ፤እንድወድኽ፡አንተ፡ታውቃለኽ፡
አለው።ኢየሱስም፦በጎቼን፡አሰማራ።
18፤እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥አንተ፡ጕልማሳ፡ሳለኽ፡ወገብኽን፡በገዛ፡ራስኽ፡ታጥቀኽ፡ወደምትወደ፟ው፡
ትኼድ፡ነበር፤ነገር፡ግን፥በሸመገልኽ፡ጊዜ፡እጆችኽን፡ትዘረጋለኽ፥ሌላውም፡ያስታጥቅኻል፡
ወደማትወደ፟ውም፡ይወስድኻል፡አለው።
19፤በምን፡ዐይነት፡ሞት፡እግዚአብሔርን፡ያከብር፡ዘንድ፡እንዳለው፡ሲያመለክት፡ይህን፡አለ።ይህንም፡
ብሎ፦ተከተለኝ፡አለው።
20፤ጴጥሮስም፡ዘወር፡ብሎ፡ኢየሱስ፡ይወደ፟ው፡የነበረውን፡ደቀ፡መዝሙር፡ሲከተለው፡አየ፤ርሱም፡ደግሞ፡
በእራት፡ጊዜ፡በደረቱ፡ተጠግቶ፦ጌታ፡ሆይ፥አሳልፎ፡የሚሰጥኽ፡ማን፡ነው፧ያለው፡ነበረ።
21፤ጴጥሮስም፡ይህን፡አይቶ፡ኢየሱስን፦ጌታ፡ሆይ፥ይህስ፡እንዴት፡ይኾናል፧አለው።
22፤ኢየሱስም፦እስክመጣ፡ድረስ፡ይኖር፡ዘንድ፡ብወድስ፥ምን፡አግዶኽ፧አንተ፡ተከተለኝ፡አለው።
23፤ስለዚህ፦ያ፡ደቀ፡መዝሙር፡አይሞትም፡የሚለው፡ይህ፡ነገር፡ወደ፡ወንድሞች፡ወጣ፤ነገር፡
ግን፥ኢየሱስ፦እስክመጣ፡ድረስ፡ይኖር፡ዘንድ፡ብወድስ፡ምን፡አግዶኽ፧አለው፡እንጂ፡አይሞትም፡
አላለውም።
24፤ስለ፡እነዚህም፡የመሰከረ፡ይህንንም፡ጽፎ፡ያለ፡ይህ፡ደቀ፡መዝሙር፡ነው፥ምስክሩም፡እውነት፡እንደ፡
ኾነ፡እናውቃለን።
25፤ኢየሱስም፡ያደረገው፡ብዙ፡ሌላ፡ነገር፡ደግሞ፡አለ፤ዅሉ፡በያንዳንዱ፡ቢጻፍ፡ለተጻፉት፡መጻሕፍት፡
ዓለም፡ራሱ፡ባልበቃቸውም፡ይመስለኛል፨
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]
odmif2ihn8klfk3xsdmorlqc8kdf2dm
372204
372202
2022-08-01T19:09:55Z
ክርስቶስሰምራ
27288
wikitext
text/x-wiki
{{infobox|abovestyle=background:#BCD4EC|above=የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌል <div class=floatright>[[File:Livre.png|70px]]</div>|image=[[File:Ethiopian - John the Evangelist - Walters W850153V - Open Group.jpg|thumb|250px|center|የወንጌላዊው ዮሐንስ ምስል ስዕል [[:en:Gunda Gunde|በጉንዳ ጉንዶ ገዳም ወንጌል]] ፲፭፴፪ ዓ.ም.]]|caption=|headerstyle=background:#BCD4EC|header1=[[:en:John the Evangelist|ክርስቶስ የሚወደው ደቀመዝሙር ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ ]]
|headerstyle=background:#BCD4EC|header13=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=|data1=|label2=የፀሐፊው ስም|data2=ዮሐንስ |label3=የተወለደበት ቀን|data3=በ፩ኛው ክፍለ ዘመን በ፲ኛው ዓመት |label4=የተወለደበት ቦታ|data4=ቤተሳይዳ|label5=ሥራው|data5=ወንጌል ሰባኪ ፀሐፊም|label6=ያረፈበት ቀን|data6=፻ ዓ.ም.|label7=ንግሥ|data7=[[ጥር ፬]]|label8=መታወቂያው|data8=
[[File:BookDimmaJohnSymbol.jpg|75px]]| label9=የሚከበረው|data9=በመላው የክርስትና እምነት ተከታይ|label10=የጻፈው [[ወንጌል]]|data10=፳፩ ምዕራፍ|data11=<div class="floatleft">← '''[[የሉቃስ ወንጌል]]'''</span></div><div class="floatright">'''[[የሐዋርያት ሥራ ፩]]''' →</span>|captionstyle=|header12=}}
'''የጌታችን የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ወንጌል ቅዱስ ዮሐንስ እንደ ጻፈው'''። ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ይወደው የነበረው የዘብዴዎስ ልጅ ዮሐንስ በፍልስጤም ከፍልስጤምም ውጪ ክርስትና እንድትስፋፋ ያደረገ ጌታ በመስቀል ላይ ሳለ '''[[ማርያም|እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን]]''' እንዲያገለግላት አደራ የተቀበለ የእመቤታችን የአደራ ልጅ ነው (ዮሐ. ፲፱፡፳፮)።
ከዚህም ጋር '''ከ[[ቅዱስ ጳውሎስ]]''' ዕረፍት በኋላ '''ከ[[ኢየሩሳሌም]]''' ወደ '''[[ኤፌሶን]]''' ሄዶ በትንሽዋ እሲያ ወንጌልን የሰበከ በሮማዊው ቄሣር በዶሚቲያኖስ ዘመነ መንግሥት ወደ ፍጥሞ ደሴት ተሰዶ በእስር ቤት ሳለ '''[[የዮሐንስ ራእይ|ራእይ]]ን''' የጻፈ ነው ።
{{ የቦታ መረጃ
| ስም = [[:en:Patmos|ፍጥሞ]]
| ሌላ_ስም =
| ካርታ_አገር =
| ክፍላገር =
| width =
| relief =
| lat_deg =
| lat_min =
| north_south = N
| lon_deg =
| lon_min =
| east_west = E
| ከፍታ =
| ሕዝብ_ጠቅላላ =
| ስዕል = Chiliomodi Patmos.jpg|
| ስዕል_መግለጫ = ቅዱስ ዮሐንስ ብግዞት ለብቻው ለብዙ ዓመት ሲኖርቦት [[የዮሐንስ ራእይ]]ክርስቶስ ተገልጾለት ያጻፈው ቦታ -[[:en:Patmos|ፍጥሞ]] የምትባለው ትንሽ ደሴት ።
<center><span style="font-size:16px>'''ግሪክና አዋሳኝዋ ቱርክ'''</span></center>
{{Location map+ | ግሪክ
| width = 250
| float = center
| caption = [[File:Red ff0000 pog.svg|10px]] '''ፍጥሞ''' <br> [[File:Green 008000 pog.svg|10px]] '''ኤፌሶን'''
| relief = 1
| places =
{{Location map~ | ግሪክ
| label = '''[[:en:Patmos|ፍጥሞ]]'''
| position = bottom
| background = transparent
| mark = Red pog.svg
| alt =
| mark-title = ፍጥሞ
| lat_deg = 37.325 | lat_min = 0| lat_dir = N
| lon_deg = 26.541| lon_min = 6.67 | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = '''[[ኤፌሶን]]'''
| position = top
| background = transparent
| mark = Green pog.svg
| alt =
| mark-title = ኤፌሶን
| lat_deg = 37.56 | lat_min = 3 | lat_dir = N
| lon_deg = 27.20 | lon_min = 3 | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = <span style="font-size:18px>'''[[ግሪክ (አገር)|ግ ሪ ክ]]'''</span>
| position =
| background = transparent
| alt =
| mark = Antu map-mercator.svg
| link =
| lat_deg = 39.86 | lat_min = 3 | lat_dir = N
| lon_deg = 20.50 | lon_min = 3 | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = <span style="font-size:18px>'''[[ቱርክ]]'''</span>
| position =
| background = transparent
| mark = Antu map-mercator.svg
| alt =
| link =
| lat_deg = 38.86 | lat_min = | lat_dir = N
| lon_deg = 29.50 | lon_min = | lon_dir = E
}}
{{Location map~| ግሪክ
| label = [[ስዕል:ግሪክና ቱርክ በአ.PNG|88px]]
| position =
| background = transparent
| mark = Antu map-mercator.svg
| alt =
| link =
| lat_deg = 36.30 | lat_min = | lat_dir = N
| lon_deg = 18.85 | lon_min = | lon_dir = E
}}
}}
}}
ከዶሚቴያኖስም ሞት በኋላ ወደ ኤፌሶን ተመልሶ " ልጆቼ እርስበርሳቹህ ተፋቀሩ " እያለ ያስተማረ በስሙ የሚጠሩትን ወንጌልን እና ሦስቱን መልዕክታት የጻፈ ንባቤ መለኮት የሚል ስያሜ የተሰጠው ሐዋርያ ነው። ወንጌሉም ጌታ ከዐረገ በኋላ በሠላሳ ወይም በሠላሳ አምስት ዓመት ኔሮን ቄሣር በነገሠ በስምንት ዓመት በ[[የናኒ]] ቋንቋ ጻፈው በልሳነ [[ጽርዕ]] የሚልም አብነት አለ። ከአራቱ ወንጌል መጨረሻ ላይ የተጻፈ ነው<ref>ወንጌል [http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) አንድምታ] {{Wayback|url=http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) |date=20190108105342 }} ይመልከቱ</ref>።
=== ምልክቱ ===
ወንጌላዊው ዮሐንስ በንስር ይመሰላል። በሥነ አንስርት(አሞሮች) የሊቃውንት ጥናት እንደሚነገረው ንስር ከሌሎች አዕዋፍ ሁሉ ተለይቶ ወደላይ መጥቆ ይበራል። በላይም ሆኖ በመሬት ላይ ያሉትን ረቂቃን ነገሮችን አጣርቶ ማየት ይችላል። ወንጌላዊው ዮሐንስም ወንጌልን ሲጽፍ ከወንጌላውያኑ አጻጻፍ በተለየ በሚስጥረ ሥላሴ ይጀምራል ስለሥጋዌም ሲጽፍ ወደላይ መጥቆ በማሰብ ቅድመ ዓለም ስለነበረው ቃል ይተርክና [["ያቀድሞ የነበረው ቃል ሥጋ ሆነ"]] በማለት ይጽፋል (ዮሐ.፩፡፲፬)። ንስር ወደላይ መጥቆ እንደሚበርና ወደ ምድር ሲመለከት ረቂቃን የሆኑትን ነገሮች መመልከት እንደሚችል፡ ዮሐንስም ረቂቅና ጥልቅ የሆነውን ትምህርት ያስተምር ነበር። እነዚህም:
*[["እግዚአብሔር ፍቅር ነው"]]
*[["እግዚአብሔር ብርሃን ነው"]]
*[["እግዚአብሔር ሕይወት ነው"]]
የሚሉትና የመሳሰሉት ናቸው።<ref>የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ወንጌል [http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) አንድምታን] {{Wayback|url=http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) |date=20190108105342 }}ደበሎ ድህረገፅ ላይ ይመልከቱ</ref>
=== ማጣቀሻ ===
መጀመርያ ሦስቱ ወንጌላት ([[የማቴዎስ ወንጌል]]፣ [[የማርቆስ ወንጌል]]፣ [[የሉቃስ ወንጌል]]) ስለተመሳሳይነታችው «ሲኖፕቲክ» («አከከታች») ወንጌላት ሲባሉ፣ የዮሐንስ ወንጌል ስለ ኢየሱስ ሕይወት፣ ስብከትና ትምህርት ከነዚህ የተለየ ነፃ አስተያየት ያለውን ድርሰት ያቀርባል። እንደ ሌሎቹም አሁን መጀመርያ የምናውቀው ቅጂ በ[[ግሪክኛ]] ነው።
<center><span style=font-size:26px>'''የዮሐንስ ወንጌል'''</span></center>
== '''ምዕራፍ ፩''' ==
1፤በመዠመሪያው፡ቃል፡ነበረ፥ቃልም፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ነበረ፥ቃልም፡እግዚአብሔር፡ነበረ።
2፤ይህ፡በመዠመሪያው፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ነበረ።
3፤ዅሉ፡በርሱ፡ኾነ፥ከኾነውም፡አንዳች፡ስንኳ፡ያለርሱ፡አልኾነም።
4፤በርሱ፡ሕይወት፡ነበረች፥ሕይወትም፡የሰው፡ብርሃን፡ነበረች።
5፤ብርሃንም፡በጨለማ፡ይበራል፥ጨለማም፡አላሸነፈውም።
6፤ከእግዚአብሔር፡የተላከ፡ስሙ፡ዮሐንስ፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡ነበረ፤
7፤ዅሉ፡በርሱ፡በኩል፡እንዲያምኑ፡ይህ፡ስለ፡ብርሃን፡ይመሰክር፡ዘንድ፡ለምስክር፡መጣ።
8፤ስለ፡ብርሃን፡ሊመሰክር፡መጣ፡እንጂ፥ርሱ፡ብርሃን፡አልነበረም።
9፤ለሰው፡ዅሉ፡የሚያበራው፡እውነተኛው፡ብርሃን፡ወደ፡ዓለም፡ይመጣ፡ነበር።
10፤በዓለም፡ነበረ፥ዓለሙም፡በርሱ፡ኾነ፥ዓለሙም፡አላወቀውም።
11፤የርሱ፡ወደኾነው፡መጣ፥የገዛ፡ወገኖቹም፡አልተቀበሉትም።
12፤ለተቀበሉት፡ዅሉ፡ግን፥በስሙ፡ለሚያምኑት፡ለእነርሱ፡የእግዚአብሔር፡ልጆች፡ይኾኑ፡ዘንድ፡ሥልጣንን፡
ሰጣቸው፤
13፤እነርሱም፡ከእግዚአብሔር፡ተወለዱ፡እንጂ፡ከደም፡ወይም፡ከሥጋ፡ፈቃድ፡ወይም፡ከወንድ፡ፈቃድ፡
አልተወለዱም።
14፤ቃልም፡ሥጋ፡ኾነ፤ጸጋንና፡እውነትንም፡ተመልቶ፡በእኛ፡ዐደረ፥አንድ፡ልጅም፡ከአባቱ፡ዘንድ፡እንዳለው፡ክብር፡የኾነው፡ክብሩን፡አየን።
15፤ዮሐንስ፡ስለ፡ርሱ፡መሰከረ፡እንዲህም፡ብሎ፡ጮኸ፦ከእኔ፡በዃላ፡የሚመጣው፡ርሱ፡ከእኔ፡በፊት፡
ነበረና፡ከእኔ፡ይልቅ፡የከበረ፡ኾኗል፤ስለ፡ርሱ፡ያልኹት፡ይህ፡ነበረ።
16፤እኛ፡ዅላችን፡ከሙላቱ፡ተቀብለን፡በጸጋ፡ላይ፡ጸጋ፡ተሰጥቶናልና፥ሕግ፡በሙሴ፡ተሰጥቶ፡ነበርና፤
17፤ጸጋና፡እውነት፡ግን፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ኾነ።
18፤መቼም፡ቢኾን፡እግዚአብሔርን፡ያየው፡አንድ፡ስንኳ፡የለም፤በአባቱ፡ዕቅፍ፡ያለ፡አንድ፡ልጁ፡ርሱ፡
ተረከው።
19፤አይሁድም፦አንተ፡ማን፡ነኽ፧ብለው፡ይጠይቁት፡ዘንድ፡ከኢየሩሳሌም፡ካህናትንና፡ሌዋውያንን፡በላኩበት፡ጊዜ፥የዮሐንስ፡ምስክርነት፡ይህ፡ነው።
20፤መሰከረም፡አልካደምም፤እኔ፡ክርስቶስ፡አይደለኹም፡ብሎ፡መሰከረ።
21፤እንኪያስ፡ማን፡ነኽ፧ኤልያስ፡ነኽን፧ብለው፡ጠየቁት፦አይደለኹም፡አለ፦ነቢዩ፡ነኽን፧አይደለኹም፡
ብሎ፡መለሰ።
22፤እንኪያስ፦ማን፡ነኽ፧ለላኩን፡መልስ፡እንድንሰጥ፤ስለ፡ራስኽ፡ምን፡ትላለኽ፧አሉት።
23፤ርሱም፦ነቢዩ፡ኢሳይያስ፡እንዳለ፦የጌታን፡መንገድ፡አቅኑ፡ብሎ፡በምድረ፡በዳ፡የሚጮኽ፡ሰው፡
ድምፅ፡እኔ፡ነኝ፡አለ።
24-25፤የተላኩትም፡ከፈሪሳውያን፡ነበሩና፦እንኪያስ፡አንተ፡ክርስቶስ፡ወይም፡ኤልያስ፡ወይም፡ነቢዩ፡
ካይደለኽ፥ስለ፡ምን፡ታጠምቃለኽ፧ብለው፡ጠየቁት።
26፤ዮሐንስ፡መልሶ፦እኔ፡በውሃ፡አጠምቃለኹ፤ዳሩ፡ግን፡እናንተ፡የማታውቁት፡በመካከላችኹ፡ቆሟል፤27፤እኔ፡የጫማውን፡ጠፍር፡ልፈታ፡የማይገ፟ባ፟ኝ፥ከእኔ፡በዃላ፡የሚመጣው፡ከእኔ፡ይልቅ፡የሚከብር፡ይህ፡
ነው፡አላቸው።
28፤ይህ፡ነገር፡ዮሐንስ፡ያጠምቅበት፡በነበረው፡በዮርዳኖስ፡ማዶ፡በቢታንያ፡በቤተ፡ራባ፡ኾነ።
29፤በነገው፡ዮሐንስ፡ኢየሱስን፡ወደ፡ርሱ፡ሲመጣ፡አይቶ፡እንዲህ፡አለ፦እንሆ፥የዓለምን፡ኀጢአት፡
የሚያስወግድ፡የእግዚአብሔር፡በግ።
30፤አንድ፡ሰው፡ከእኔ፡በዃላ፡ይመጣል፥ከእኔም፡በፊት፡ነበርና፥ከእኔ፡ይልቅ፡የከበረ፡ኾኗል፡ብዬ፡ስለ፡
ርሱ፡ያልኹት፡ይህ፡ነው።
31፤እኔም፡አላውቀውም፡ነበር፥ዳሩ፡ግን፡ለእስራኤል፡ይገለጥ፡ዘንድ፡ስለዚህ፡በውሃ፡እያጠመቅኹ፡እኔ፡
መጣኹ።
32፤ዮሐንስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መሰከረ።መንፈስ፡ከሰማይ፡እንደ፡ርግብ፡ኾኖ፡ሲወርድ፡አየኹ፤በርሱ፡
ላይም፡ኖረ።
33፤እኔም፡አላውቀውም፡ነበር፥ዳሩ፡ግን፡በውሃ፡አጠምቅ፡ዘንድ፡የላከኝ፡ርሱ፦መንፈስ፡ሲወርድበትና፡ሲኖርበት፡የምታየው፥በመንፈስ፡ቅዱስ፡የሚያጠምቅ፡ርሱ፡ነው፡አለኝ።
34፤እኔም፡አይቻለኹ፡ርሱም፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡ኾነ፡መስክሬያለኹ።
35፤በነገው፡ደግሞ፡ዮሐንስ፡ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ኹለት፡ቆመው፡ነበር፥
36፤ኢየሱስም፡ሲኼድ፡ተመልክቶ፦እንሆ፥የእግዚአብሔር፡በግ፡አለ።
37፤ኹለቱም፡ደቀ፡መዛሙርት፡ሲናገር፡ሰምተው፡ኢየሱስን፡ተከተሉት።
38፤ኢየሱስም፡ዘወር፡ብሎ፡ሲከተሉትም፡አይቶ፦ምን፡ትፈልጋላችኹ፧አላቸው።
39፤እነርሱም፦ረቢ፥ወዴት፡ትኖራለኽ፧አሉት፤ትርጓሜው፡መምህር፡ሆይ፡ማለት፡ነው።
40፤መጥታችኹ፡እዩ፡አላቸው።መጥተው፡የሚኖርበትን፡አዩ፥በዚያም፡ቀን፡በርሱ፡ዘንድ፡ዋሉ፤ዐሥር፡
ሰዓት፡ያኽል፡ነበረ።
41፤ከዮሐንስ፡ዘንድ፡ሰምተው፡ከተከተሉት፡ከኹለቱ፡አንዱ፡የስምዖን፡ጴጥሮስ፡ወንድም፡እንድርያስ፡ነበረ።
42፤ርሱ፡አስቀድሞ፡የራሱን፡ወንድም፡ስምዖንን፡አገኘውና፦መሲሕን፡አግኝተናል፡አለው፤ትርጓሜውም፡ክርስቶስ፡ማለት፡ነው።
43፤ወደ፡ኢየሱስም፡አመጣው።ኢየሱስም፡ተመልክቶ፦አንተ፡የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ነኽ፤አንተ፡ኬፋ፡
ትባላለኽ፡አለው፤ትርጓሜው፡ጴጥሮስ፡ማለት፡ነው።
44፤በነገው፡ኢየሱስ፡ወደ፡ገሊላ፡ሊወጣ፡ወደደ፥ፊልጶስንም፡አገኘና፦ተከተለኝ፡አለው።
45፤ፊልጶስም፡ከእንድርያስና፡ከጴጥሮስ፡ከተማ፡ከቤተ፡ሳይዳ፡ነበረ።
46፤ፊልጶስ፡ናትናኤልን፡አግኝቶ፦ሙሴ፡በሕግ፡ነቢያትም፡ስለ፡ርሱ፡የጻፉትን፡የዮሴፍን፡ልጅ፡የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡አግኝተነዋል፡አለው።
47፤ናትናኤልም፦ከናዝሬት፡መልካም፡ነገር፡ሊወጣ፡ይችላልን፧አለው።ፊልጶስ፦መጥተኽ፡እይ፡አለው።
48፤ኢየሱስ፡ናትናኤልን፡ወደ፡ርሱ፡ሲመጣ፡አይቶ፡ስለ፡ርሱ፦ተንኰል፡የሌለበት፡በእውነት፡የእስራኤል፡
ሰው፥እንሆ፥አለ።
49፤ናትናኤልም፦ከወዴት፡ታውቀኛለኽ፧አለው።ኢየሱስም፡መልሶ፦ፊልጶስ፡ሳይጠራኽ፥ከበለስ፡በታች፡
ሳለኽ፥አየኹኽ፡አለው።
50፤ናትናኤልም፡መልሶ፦መምህር፡ሆይ፥አንተ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኽ፤አንተ፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ነኽ፡
አለው።
51፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ከበለስ፡በታች፡አየኹኽ፡ስላልኹኽ፡አመንኽን፧ከዚህ፡የሚበልጥ፡ነገር፡ታያለኽ፡
አለው።
52፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ሰማይ፡ሲከፈት፡የእግዚአብሔርም፡መላእክት፡በሰው፡ልጅ፡ላይ፡
ሲወጡና፡ሲወርዱ፡ታያላችኹ፡አለው።
== '''ምዕራፍ ፪''' ==
1
በሦስተኛውም ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ነበረ፥ የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች፤
2
ኢየሱስም ደግሞ ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።
3
የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የኢየሱስ እናት፦ የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም አለችው።
4
ኢየሱስም፦ አንቺ ሴት፥ ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም አላት።
5
እናቱም ለአገልጋዮቹ፦ የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ አለቻቸው።
6
አይሁድም እንደሚያደርጉት የማንጻት ልማድ ስድስት የድንጋይ ጋኖች በዚያ ተቀምጠው ነበር፥ እያንዳንዳቸውም ሁለት ወይም ሦስት እንስራ ይይዙ ነበር።
7
ኢየሱስም፦ ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሞሉአቸው።
8
አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው፤ ሰጡትም።
9
አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ፦
10
ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤ አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል አለው።
11
ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መጀመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ፤ ክብሩንም ገለጠ፥ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ።
12
ከዚህ በኋላ ከእናቱና ከወንድሞቹ ከደቀ መዛሙርቱም ጋር ወደ ቅፍርናሆም ወረደ፥ በዚያም ጥቂት ቀን ኖሩ።
13
የአይሁድ ፋሲካም ቀርቦ ነበር፥ ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ።
14
በመቅደስም በሬዎችንና በጎችን ርግቦችንም የሚሸጡትን ገንዘብ ለዋጮችንም ተቀምጠው አገኘ፤
15
የገመድም ጅራፍ አበጅቶ ሁሉን በጎችንም በሬዎችንም ከመቅደስ አወጣቸው፥ የለዋጮችንም ገንዘብ አፈሰሰ ገበታዎቻቸውንም ገለበጠ፥
16
ርግብ ሻጪዎችንም፦ ይህን ከዚህ ውሰዱ፤ የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት አላቸው።
17
ደቀ መዛሙርቱም፦ የቤትህ ቅናት ይበላኛል ተብሎ እንደ ተጻፈ አሰቡ።
18
ስለዚህ አይሁድ መልሰው፦ ይህን ስለምታደርግ ምን ምልክት ታሳየናለህ? አሉት።
19
ኢየሱስም መልሶ፦ ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው።
20
ስለዚህ አይሁድ፦ ይህ ቤተመቅደስ ከአርባ ስድስት ዓመት ጀምሮ ይሠራ ነበር፥ አንተስ በሦስት ቀን ታነሣዋለህን? አሉት።
21
እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ ይል ነበር።
22
ስለዚህ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ይህን እንደ ተናገረ አሰቡና መጽሐፍንና ኢየሱስ የተናገረውን ቃል አመኑ።
23
በፋሲካ በዓልም በኢየሩሳሌም ሳለ፥ ያደረገውን ምልክት ባዩ ጊዜ ብዙ ሰዎች በስሙ አመኑ፤
24-25
ነገር ግን ኢየሱስ ሰዎችን ሁሉ ያውቅ ነበር፤ ስለ ሰውም ማንም ሊመሰክር አያስፈልገውም ነበርና አይተማመናቸውም ነበር፤ ራሱ በሰው ያለውን ያውቅ ነበርና።
== '''ምዕራፍ ፫''' ==
1፤ከፈሪሳውያንም፡ወገን፡የአይሁድ፡አለቃ፡የኾነ፡ኒቆዲሞስ፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡ነበረ፤ርሱም፡በሌሊት፡
ወደ፡ኢየሱስ፡መጥቶ፦
2፤መምህር፡ሆይ፥እግዚአብሔር፡ከርሱ፡ጋራ፡ከኾነ፡በቀር፡አንተ፡የምታደርጋቸውን፡እነዚህን፡ምልክቶች፡
ሊያደርግ፡የሚችል፡የለምና፡መምህር፡ኾነኽ፡ከእግዚአብሔር፡ዘንድ፡እንደ፡መጣኽ፡እናውቃለን፡አለው።
3፤ኢየሱስም፡መልሶ፦እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥ሰው፡ዳግመኛ፡ካልተወለደ፡በቀር፡የእግዚአብሔርን፡
መንግሥት፡ሊያይ፡አይችልም፡አለው።
4፤ኒቆዲሞስም፦ሰው፡ከሸመገለ፡በዃላ፡እንዴት፡ሊወለድ፡ይችላል፧ኹለተኛ፡ወደ፡እናቱ፡ማሕፀን፡ገብቶ፡
ይወለድ፡ዘንድ፡ይችላልን፧አለው።
5፤ኢየሱስም፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥ሰው፡ከውሃና፡ከመንፈስ፡ካልተወለደ፡
በቀር፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ሊገባ፡አይችልም።
6፤ከሥጋ፡የተወለደ፡ሥጋ፡ነው፥ከመንፈስም፡የተወለደ፡መንፈስ፡ነው።
7፤ዳግመኛ፡ልትወለዱ፡ያስፈልጋችዃል፡ስላልኹኽ፡አታድንቅ።
8፤ነፋስ፡ወደሚወደ፟ው፡ይነፍሳል፥ድምፁንም፡ትሰማለኽ፥ነገር፡ግን፥ከወዴት፡እንደ፡መጣ፡ወዴትም፡
እንዲኼድ፡አታውቅም፤ከመንፈስ፡የተወለደ፡ዅሉ፡እንዲሁ፡ነው።
9፤ኒቆዲሞስ፡መልሶ፦ይህ፡እንዴት፡ሊኾን፡ይችላል፧አለው።
10፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አለው፦አንተ፡የእስራኤል፡መምህር፡ስትኾን፡ይህን፡አታውቅምን፧
11፤እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥የምናውቀውን፡እንናገራለን፡ያየነውንም፡እንመሰክራለን፥ምስክራችንንም፡
አትቀበሉትም።
12፤ስለ፡ምድራዊ፡ነገር፡በነገርዃችኹ፡ጊዜ፡ካላመናችኹ፥ስለ፡ሰማያዊ፡ነገር፡ብነግራችኹ፡እንዴት፡ታምናላችኹ፧
13፤ከሰማይም፡ከወረደ፡በቀር፡ወደ፡ሰማይ፡የወጣ፡ማንም፡የለም፥ርሱም፡በሰማይ፡የሚኖረው፡የሰው፡ልጅ፡
ነው።
14-15፤ሙሴም፡በምድረ፡በዳ፡እባብን፡እንደ፡ሰቀለ፡እንዲሁ፡በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡
እንዲኖረው፡እንጂ፡እንዳይጠፋ፡የሰው፡ልጅ፡ይሰቀል፡ይገ፟ባ፟ዋል።
16፤በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡እንዲኖረው፡እንጂ፡እንዳይጠፋ፡እግዚአብሔር፡አንድያ፡
ልጁን፡እስኪሰጥ፡ድረስ፡ዓለሙን፡እንዲሁ፡ወዷ፟ልና።
17፤ዓለም፡በልጁ፡እንዲድን፡ነው፡እንጂ፥በዓለም፡እንዲፈርድ፡እግዚአብሔር፡ወደ፡ዓለም፡አልላከውምና።
18፤በርሱ፡በሚያምን፡አይፈረድበትም፤በማያምን፡ግን፡በአንዱ፡በእግዚአብሔር፡ልጅ፡ስም፡ስላላመነ፡አኹን፡
ተፈርዶበታል።
19፤ብርሃንም፡ወደ፡ዓለም፡ስለ፡መጣ፡ሰዎችም፡ሥራቸው፡ክፉ፡ነበርና፥ከብርሃን፡ይልቅ፡ጨለማን፡ስለ፡
ወደዱ፡ፍርዱ፡ይህ፡ነው።
20፤ክፉ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡ብርሃንን፡ይጠላልና፥ሥራውም፡እንዳይገለጥ፡ወደ፡ብርሃን፡አይመጣም፤
21፤እውነትን፡የሚያደርግ፡ግን፡ሥራው፡በእግዚአብሔር፡ተደርጎ፡እንደ፡ኾነ፡ይገለጥ፡ዘንድ፡ወደ፡ብርሃን፡
ይመጣል።
22፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ወደይሁዳ፡አገር፡መጣ፥በዚያም፡ከነርሱ፡ጋራ፡
ተቀምጦ፡ያጠምቅ፡ነበር።
23፤ዮሐንስም፡ደግሞ፡በሳሌም፡አቅራቢያ፡በሄኖን፡በዚያ፡ብዙ፡ውሃ፡ነበርና፥ያጠምቅ፡ነበር፥
24፤እየመጡም፡ይጠመቁ፡ነበር፡ዮሐንስ፡ገና፡ወደ፡ወህኒ፡አልተጨመረም፡ነበርና።
25፤ስለዚህም፡በዮሐንስ፡ደቀ፡መዛሙርትና፡በአይሁድ፡መካከል፡ስለ፡ማንጻት፡ክርክር፡ኾነ።
26፤ወደ፡ዮሐንስም፡መጥተው፦መምህር፡ሆይ፥በዮርዳኖስ፡ማዶ፡ከአንተ፡ጋራ፡የነበረው፡አንተም፡
የመሰከርኽለት፥እንሆ፥ርሱ፡ያጠምቃል፡ዅሉም፡ወደ፡ርሱ፡ይመጣሉ፡አሉት።
27፤ዮሐንስ፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦ከሰማይ፡ካልተሰጠው፡ሰው፡አንዳች፡ሊቀበል፡አይችልም።
28፤እናንተ፦እኔ፡ክርስቶስ፡አይደለኹም፥ነገር፡ግን፦ከርሱ፡በፊት፡ተልኬያለኹ፡እንዳልኹ፡ራሳችኹ፡
ትመሰክሩልኛላችኹ።
29፤ሙሽራዪቱ፡ያለችው፡ርሱ፡ሙሽራ፡ነው፤ቆሞ፡የሚሰማው፡ሚዜው፡ግን፡በሙሽራው፡ድምፅ፡እጅግ፡
ደስ፡ይለዋል።እንግዲህ፡ይህ፡ደስታዬ፡ተፈጸመ።
30፤ርሱ፡ሊልቅ፡እኔ፡ግን፡ላንስ፡ያስፈልጋል።
31፤ከላይ፡የሚመጣው፡ከዅሉ፡በላይ፡ነው፤ከምድር፡የሚኾነው፡የምድር፡ነው፥የምድሩንም፡
ይናገራል።ከሰማይ፡የሚመጣው፡ከዅሉ፡በላይ፡ነው።
32፤ያየውንና፡የሰማውንም፡ይህን፡ይመሰክራል፥ምስክሩንም፡የሚቀበለው፡የለም።
33፤ምስክሩን፡የተቀበለ፡እግዚአብሔር፡እውነተኛ፡እንደ፡ኾነ፡አተመ።
34፤እግዚአብሔር፡የላከው፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ይናገራልና፤እግዚአብሔር፡መንፈሱን፡ሰፍሮ፡አይሰጥምና።
35፤አባት፡ልጁን፡ይወዳል፡ዅሉንም፡በእጁ፡ሰጥቶታል።
36፤በልጁ፡የሚያምን፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡አለው፤በልጁ፡የማያምን፡ግን፡የእግዚአብሔር፡ቍጣ፡በርሱ፡
ላይ፡ይኖራል፡እንጂ፡ሕይወትን፡አያይም።
== '''ምዕራፍ ፬''' ==
1፤እንግዲህ፦ኢየሱስ፡ከዮሐንስ፡ይልቅ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ያደርጋል፡ያጠምቅማል፡ማለትን፡ፈሪሳውያን፡
እንደ፡ሰሙ፡ጌታ፡ባወቀ፡ጊዜ፥
2-3፤ይሁዳን፡ትቶ፡ወደ፡ገሊላ፡ደግሞ፡ኼደ፤ዳሩ፡ግን፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡እንጂ፡ኢየሱስ፡ራሱ፡
አላጠመቀም።
4፤በሰማርያም፡ሊያልፍ፡ግድ፡ኾነበት።
5፤ስለዚህ፥ያዕቆብ፡ለልጁ፣ለዮሴፍ፡በሰጠው፡ስፍራ፡አጠገብ፡ወደምትኾን፥ሲካር፡ወደምትባል፡የሰማርያ፡ከተማ፡መጣ፤
6፤በዚያም፡የያዕቆብ፡ጕድጓድ፡ነበረ።ኢየሱስም፡መንገድ፡ከመኼድ፡ደክሞ፡በጕድጓድ፡አጠገብ፡እንዲህ፡
ተቀመጠ፤ጊዜውም፡ስድስት፡ሰዓት፡ያኽል፡ነበረ።
7፤ከሰማርያ፡አንዲት፡ሴት፡ውሃ፡ልትቀዳ፡መጣች።ኢየሱስም፦ውሃ፡አጠጪኝ፡አላት፤
8፤ደቀ፡መዛሙርቱ፡ምግብ፡ሊገዙ፡ወደ፡ከተማ፡ኼደው፡ነበርና።
9፤ስለዚህ፥ሳምራዊቲቱ፦አንተ፡የይሁዳ፡ሰው፡ስትኾን፡ሳምራዊት፡ሴት፡ከምኾን፡ከእኔ፡መጠጥ፡እንዴት፡ትለምናለኽ፧አለችው፤አይሁድ፡ከሳምራውያን፡ጋራ፡አይተባበሩም፡ነበርና።
10፤ኢየሱስ፡መልሶ፦የእግዚአብሔርን፡ስጦታና፦ውሃ፡አጠጪኝ፡የሚልሽ፡ማን፡መኾኑንስ፡
ብታውቂ፥አንቺ፡ትለምኚው፡ነበርሽ፡የሕይወትም፡ውሃ፡ይሰጥሽ፡ነበር፡አላት።
11፤ሴቲቱ፦ጌታ፡ሆይ፥መቅጃ፡የለኽም፡ጕድጓዱም፡ጥልቅ፡ነው፤እንግዲህ፡የሕይወት፡ውሃ፡ከወዴት፡
ታገኛለኽ።
[[ስዕል:ክርስቶስ ሣምራዊቷን ሲያናግር.jpeg|thumb|ኢየሱስ ክርስቶስ ከሳምራዊቷ ሴት ጋር በውሃ ጉድጓዱ ቦታ ሲነጋገር::]]<p>
12፤በእውኑ፡አንተ፡ይህን፡ጕድጓድ፡ከሰጠን፡ከአባታችን፡ከያዕቆብ፡ትበልጣለኽን፧ራሱም፡ልጆቹም፡
ከብቶቹም፡ከዚህ፡ጠጥተዋል፡አለችው።
13፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ከዚህ፡ውሃ፡የሚጠጣ፡ዅሉ፡እንደ፡ገና፡ይጠማል፤
14፤እኔ፡ከምሰጠው፡ውሃ፡የሚጠጣ፡ዅሉ፡ግን፡ለዘለዓለም፡አይጠማም፥እኔ፡የምሰጠው፡ውሃ፡በርሱ፡
ውስጥ፡ለዘለዓለም፡ሕይወት፡የሚፈልቅ፡የውሃ፡ምንጭ፡ይኾናል፡እንጂ፡አላት።
15፤ሴቲቱ፦ጌታ፡ሆይ፥እንዳልጠማ፡ውሃም፡ልቀዳ፡ወደዚህ፡እንዳልመጣ፡ይህን፡ውሃ፡ስጠኝ፡አለችው።
16፤ኢየሱስም፦ኺጂና፡ባልሽን፡ጠርተሽ፡ወደዚህ፡ነዪ፡አላት።
17፤ሴቲቱ፡መልሳ፦ባል፡የለኝም፡አለችው።ኢየሱስ፦ባል፡የለኝም፡በማለትሽ፡መልካም፡ተናገርሽ፤
18፤ዐምስት፡ባሎች፡ነበሩሽና፥አኹን፡ከአንቺ፡ጋራ፡ያለው፡ባልሽ፡አይደለም፤በዚህስ፡እውነት፡ተናገርሽ፡
አላት።
19፤ሴቲቱ፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡ነቢይ፡እንደ፡ኾንኽ፡አያለኹ።
20፤አባቶቻችን፡በዚህ፡ተራራ፡ሰገዱ፤እናንተም፦ሰው፡ሊሰግድበት፡የሚገ፟ባ፟ው፡ስፍራ፡በኢየሩሳሌም፡ነው፡
ትላላችኹ፡አለችው።
21፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላት፦አንቺ፡ሴት፥እመኚኝ፥በዚህ፡ተራራ፡ወይም፡በኢየሩሳሌም፡ለአብ፡
የማትሰግዱበት፡ጊዜ፡ይመጣል።
22፤እናንተስ፡ለማታውቁት፡ትሰግዳላችኹ፤እኛ፡መዳን፡ከአይሁድ፡ነውና፥ለምናውቀው፡እንሰግዳለን።
23፤ነገር፡ግን፥በእውነት፡የሚሰግዱ፡ለአብ፡በመንፈስና፡በእውነት፡የሚሰግዱበት፡ጊዜ፡ይመጣል፡አኹንም፡
ኾኗል፤አብ፡ሊሰግዱለት፡እንደ፡እነዚህ፡ያሉትን፡ይሻልና፤
24፤እግዚአብሔር፡መንፈስ፡ነው፥የሚሰግዱለትም፡በመንፈስና፡በእውነት፡ሊሰግዱለት፡ያስፈልጋቸዋል።
25፤ሴቲቱ፦ክርስቶስ፡የሚባል፡መሲሕ፡እንዲመጣ፡ዐውቃለኹ፤ርሱ፡ሲመጣ፡ዅሉን፡ይነግረናል፡አለችው።
26፤ኢየሱስ፦የምናገርሽ፡እኔ፡ርሱ፡ነኝ፡አላት።
27፤በዚያም፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡መጡና፡ከሴት፡ጋራ፡በመነጋገሩ፡ተደነቁ፤ነገር፡ግን፦ምን፡
ትፈልጊያለሽ፧ወይም፦ስለ፡ምን፡ትናገራታለኽ፧ያለ፡ማንም፡አልነበረም።
28፤ሴቲቱም፡እንስራዋን፡ትታ፡ወደ፡ከተማ፡ኼደች፡ለሰዎችም፦
29፤ያደረግኹትን፡ዅሉ፡የነገረኝን፡ሰው፡ኑና፡እዩ፤እንጃ፡ርሱ፡ክርስቶስ፡ይኾንን፧አለች።
30፤ከከተማ፡ወጥተው፡ወደ፡ርሱ፡ይመጡ፡ነበር።
31፤ይህም፡ሲኾን፡ሳለ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦መምህር፡ሆይ፥ብላ፡ብለው፡ለመኑት።
32፤ርሱ፡ግን፦እናንተ፡የማታውቁት፡የምበላው፡መብል፡ለእኔ፡አለኝ፡አላቸው።
33፤ስለዚህ፥ደቀ፡መዛሙርቱ፦የሚበላው፡አንዳች፡ሰው፡አምጥቶለት፡ይኾንን፧ተባባሉ።
34፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦የእኔስ፡መብል፡የላከኝን፡ፈቃድ፡ኣደርግ፡ዘንድ፡ሥራውንም፡እፈጽም፡
ዘንድ፡ነው።
35፤እናንተ፦ገና፡አራት፡ወር፡ቀርቷል፡መከርም፡ይመጣል፡ትሉ፡
የለምን፧እንሆ፥እላችዃለኹ፥ዐይናችኹን፡አንሡ፡አዝመራውም፡አኹን፡እንደ፡ነጣ፡ዕርሻውን፡ተመልከቱ።
36፤የሚያጭድ፡ደመ፡ወዝን፡ይቀበላል፥የሚዘራና፡የሚያጭድም፡ዐብረው፡ደስ፡እንዲላቸው፡ለዘለዓለም፡
ሕይወት፡ፍሬን፡ይሰበስባል።
37፤አንዱ፡ይዘራል፡አንዱም፡ያጭዳል፡የሚለው፡ቃል፡በዚህ፡እውነት፡ኾኗልና።
38፤እኔም፡እናንተ፡ያልደከማችኹበትን፡ታጭዱ፡ዘንድ፡ሰደድዃችኹ፤ሌላዎች፡ደከሙ፡እናንተም፡
በድካማቸው፡ገባችኹ።
39፤ሴቲቱም፦ያደረግኹትን፡ዅሉ፡ነገረኝ፡ብላ፡ስለመሰከረችው፡ቃል፡ከዚያች፡ከተማ፡የሰማርያ፡ሰዎች፡
ብዙ፡አመኑበት።
40፤የሰማርያ፡ሰዎችም፡ወደ፡ርሱ፡በመጡ፡ጊዜ፡በእነርሱ፡ዘንድ፡እንዲኖር፡ለመኑት፤በዚያም፡ኹለት፡ቀን፡ያኽል፡ኖረ።
41፤ስለ፡ቃሉ፡ከፊተኛዎች፡ይልቅ፡ብዙ፡ሰዎች፡አመኑ፤
42፤ሴቲቱንም፦አኹን፡የምናምን፡ስለ፡ቃልሽ፡አይደለም፥እኛ፡ራሳችን፡ሰምተነዋልና፤ርሱም፡በእውነት፡
ክርስቶስ፡የዓለም፡መድኀኒት፡እንደ፡ኾነ፡እናውቃለን፡ይሏት፡ነበር።
43፤ከኹለቱ፡ቀኖችም፡በዃላ፡ከዚያ፡ወጥቶ፡ወደ፡ገሊላ፡ኼደ።
44፤ነቢይ፡በገዛ፡አገሩ፡እንዳይከበር፡ኢየሱስ፡ራሱ፡መስክሯልና።
45፤ወደ፡ገሊላም፡በመጣ፡ጊዜ፥የገሊላ፡ሰዎች፡ራሳቸው፡ደግሞ፡ለበዓል፡መጥተው፡ነበርና፥በበዓል፡
በኢየሩሳሌም፡ያደረገውን፡ዅሉ፡ስላዩ፡ተቀበሉት።
46፤ኢየሱስም፡ውሃውን፡የወይን፡ጠጅ፡ወዳደረገባት፡ወደ፡ገሊላ፡ቃና፡ዳግመኛ፡መጣ።በቅፍርናሖምም፡
ልጁ፡የታመመበት፡ከንጉሥ፡ቤት፡አንድ፡ሹም፡ነበረ።
47፤ርሱም፡ኢየሱስ፡ከይሁዳ፡ወደ፡ገሊላ፡እንደ፡መጣ፡ሰምቶ፡ልጁ፡ሊሞት፡ስለ፡አለው፡ወደ፡ርሱ፡ኼደ፡
ወርዶም፡እንዲፈውስለት፡ለመነው።
48፤ስለዚህም፡ኢየሱስ፦ምልክትና፡ድንቅ፡ነገር፡ካላያችኹ፡ከቶ፡አታምኑም፡አለው።
49፤ሹሙም፦ጌታ፡ሆይ፥ብላቴናዬ፡ሳይሞት፡ውረድ፡አለው።
50፤ኢየሱስም፦ኺድ፤ልጅኽ፡በሕይወት፡አለ፡አለው።ሰውዬውም፡ኢየሱስ፡የነገረውን፡ቃል፡አምኖ፡ኼደ።
51፤ርሱም፡ሲወርድ፡ሳለ፡ባሮቹ፡ተገናኙትና፦ብላቴናኽ፡በሕይወት፡አለ፡ብለው፡ነገሩት።
52፤ርሱም፡በጎ፡የኾነበትን፡ሰዓት፡ጠየቃቸው፤እነርሱም፦ትናንት፡በሰባት፡ሰዓት፡ንዳዱ፡ለቀቀው፡አሉት።
53፤አባቱም፥ኢየሱስ፦ልጅኽ፡በሕይወት፡አለ፡ባለው፡በዚያ፡ሰዓት፡እንደ፡ኾነ፡ዐወቀ፤ርሱም፡ከቤተ፡
ሰዎቹ፡ዅሉ፡ጋራ፡አመነ።
54፤ይህም፡ደግሞ፡ኢየሱስ፡ከይሁዳ፡ወደ፡ገሊላ፡መጥቶ፡ያደረገው፡ኹለተኛ፡ምልክት፡ነው።
== '''ምዕራፍ ፭''' ==
1፤ከዚህ፡በዃላ፡የአይሁድ፡በዓል፡ነበረ፥ኢየሱስም፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ወጣ።
2፤በኢየሩሳሌምም፡በበጎች፡በር፡አጠገብ፡በዕብራይስጥ፡ቤተ፡ሳይዳ፡የምትባል፡አንዲት፡መጠመቂያ፡
ነበረች፤ዐምስትም፡መመላለሻ፡ነበረባት።
3፤በእነዚህ፡ውስጥ፡የውሃውን፡መንቀሳቀስ፡እየጠበቁ፡በሽተኛዎችና፡ዕውሮች፡ዐንካሳዎችም፡ሰውነታቸውም፡
የሰለለ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ይተኙ፡ነበር።
4፤አንዳንድ፡ጊዜ፡የጌታ፡መልአክ፡ወደ፡መጠመቂያዪቱ፡ወርዶ፡ውሃውን፡ያናውጥ፡ነበርና፤እንግዲህ፡
ከውሃው፡መናወጥ፡በዃላ፡በመዠመሪያ፡የገባ፡ከማናቸው፡ካለበት፡ደዌ፡ጤናማ፡ይኾን፡ነበር።
5፤በዚያም፡ከሠላሳ፡ስምንት፡ዓመት፡ዠምሮ፡የታመመ፡አንድ፡ሰው፡ነበረ፤
6፤ኢየሱስ፡ይህን፡ሰው፡ተኝቶ፡ባየ፡ጊዜ፥እስከ፡አኹን፡ብዙ፡ዘመን፡እንዲሁ፡እንደ፡ነበረ፡
ዐውቆ፦ልትድን፡ትወዳለኽን፧አለው።
7፤ድውዩም፦ጌታ፡ሆይ፥ውሃው፡በተናወጠ፡ጊዜ፡በመጠመቂያዪቱ፡ውስጥ፡የሚያኖረኝ፡ሰው፡
የለኝም፥ነገር፡ግን፥እኔ፡ስመጣ፡ሳለኹ፡ሌላው፡ቀድሞኝ፡ይወርዳል፡ብሎ፡መለሰለት።
8፤ኢየሱስ፦ተነሣና፡ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ኺድ፡አለው።
9፤ወዲያውም፡ሰውዬው፡ዳነ፡ዐልጋውንም፡ተሸክሞ፡ኼደ።
10፤ያም፡ቀን፡ሰንበት፡ነበረ።ስለዚህ፡አይሁድ፡የተፈወሰውን፡ሰው፦ሰንበት፡ነው፥ዐልጋኽንም፡ልትሸከም፡
አልተፈቀደልኽም፡አሉት።
11፤ርሱ፡ግን፦ያዳነኝ፡ያ፡ሰው፦ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ኺድ፡አለኝ፡ብሎ፡መለሰላቸው።
12፤እነርሱም፦ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ኺድ፡ያለኽ፡ሰው፡ማን፡ነው፧ብለው፡ጠየቁት።
13፤ዳሩ፡ግን፡በዚያ፡ስፍራ፡ሕዝብ፡ሰለ፡ነበሩ፡ኢየሱስ፡ፈቀቅ፡ብሎ፡ነበርና፥የተፈወሰው፡ሰው፡ማን፡
እንደ፡ኾነ፡አላወቀም።
14፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡በመቅደስ፡አገኘውና፦እንሆ፥ድነኻል፤ከዚህ፡የሚብስ፡እንዳይደርስብኽ፡ወደ፡
ፊት፡ኀጢአት፡አትሥራ፡አለው።
15፤ሰውዬው፡ኼዶ፡ያዳነው፡ኢየሱስ፡እንደ፡ኾነ፡ለአይሁድ፡ነገረ።
16፤ስለዚህም፡በሰንበት፡ይህን፡ስላደረገ፡አይሁድ፡ኢየሱስን፡ያሳድዱት፡ነበር፡ሊገድሉትም፡ይፈልጉ፡ነበር።
17፤ኢየሱስ፡ግን፦አባቴ፡እስከ፡ዛሬ፡ይሠራል፡እኔም፡ደግሞ፡እሠራለኹ፡ብሎ፡መለሰላቸው።
18፤እንግዲህ፡ሰንበትን፡ስለ፡ሻረ፡ብቻ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥ደግሞ፡ራሱን፡ከእግዚአብሔር፡ጋራ፡
አስተካክሎ፦እግዚአብሔር፡አባቴ፡ነው፡ስለ፡አለ፥ስለዚህ፡አይሁድ፡ሊገድሉት፡አብዝተው፡ይፈልጉት፡ነበር።
19፤ስለዚህ፥ኢየሱስ፡መለሰ፥እንዲህም፡አላቸው፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥አብ፡ሲያደርግ፡ያየውን፡
ነው፡እንጂ፡ወልድ፡ከራሱ፡ሊያደርግ፡ምንም፡አይችልም፤ያ፡የሚያደርገውን፡ዅሉ፡ወልድ፡ደግሞ፡ይህን፡
እንዲሁ፡ያደርጋልና።
20፤አብ፡ወልድን፡ይወዳልና፥የሚያደርገውንም፡ዅሉ፡ያሳየዋል፤እናንተም፡ትደነቁ፡ዘንድ፡ከዚህ፡የሚበልጥ፡
ሥራ፡ያሳየዋል።
21፤አብ፡ሙታንን፡እንደሚያነሣ፡ሕይወትም፡እንደሚሰጣቸው፥እንዲሁ፡ወልድ፡ደግሞ፡ለሚወዳቸው፡ሕይወትን፡ይሰጣቸዋል።
22-23፤ሰዎች፡ዅሉ፡አብን፡እንደሚያከብሩት፡ወልድን፡ያከብሩት፡ዘንድ፥ፍርድን፡ዅሉ፡ለወልድ፡ሰጠው፡
እንጂ፡አብ፡ባንድ፡ሰው፡ስንኳ፡አይፈርድም።ወልድን፡የማያከብር፡የላከውን፡አብን፡አያከብርም።
24፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ቃሌን፡የሚሰማ፡የላከኝንም፡የሚያምን፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡
አለው፥ከሞትም፡ወደ፡ሕይወት፡ተሻገረ፡እንጂ፡ወደ፡ፍርድ፡አይመጣም።
25፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ሙታን፡የእግዚአብሔርን፡ልጅ፡ድምፅ፡የሚሰሙበት፡ሰዓት፡ይመጣል፡
ርሱም፡አኹን፡ነው፤የሚሰሙትም፡በሕይወት፡ይኖራሉ።
26፤አብ፡በራሱ፡ሕይወት፡እንዳለው፡እንዲሁ፡ደግሞ፡ለወልድ፡በራሱ፡ሕይወት፡እንዲኖረው፡ሰጥቶታልና።
27፤የሰው፡ልጅም፡ስለ፡ኾነ፡ይፈርድ፡ዘንድ፡ሥልጣን፡ሰጠው።
28-29፤በመቃብር፡ያሉቱ፡ዅሉ፡ድምፁን፡የሚሰሙበት፡ሰዓት፡ይመጣል፤መልካምም፡ያደረጉ፡ለሕይወት፡
ትንሣኤ፡ክፉም፡ያደረጉ፡ለፍርድ፡ትንሣኤ፡ይወጣሉና፡በዚህ፡አታድንቁ።
30፤እኔ፡ከራሴ፡አንዳች፡ላደርግ፡አይቻለኝም፤እንደ፡ሰማኹ፡እፈርዳለኹ፡ፍርዴም፡ቅን፡ነው፥የላከኝን፡
ፈቃድ፡እንጂ፡ፈቃዴን፡አልሻምና።
31፤እኔ፡ስለ፡እኔ፡ስለ፡ራሴ፡ብመሰክር፡ምስክሬ፡እውነት፡አይደለም፤
32፤ስለ፡እኔ፡የሚመሰክር፡ሌላ፡ነው፥ርሱም፡ስለ፡እኔ፡የሚመሰክረው፡ምስክር፡እውነት፡እንደ፡ኾነ፡
ዐውቃለኹ።
33፤እናንተ፡ወደ፡ዮሐንስ፡ልካችዃል፡ርሱም፡ለእውነት፡መስክሯል።
34፤እኔ፡ግን፡ከሰው፡ምስክር፡አልቀበልም፥እናንተ፡እንድትድኑ፡ይህን፡እላለኹ፡እንጂ።
35፤ርሱ፡የሚነድና፡የሚያበራ፡መብራት፡ነበረ፥እናንተም፡ጥቂት፡ዘመን፡በብርሃኑ፡ደስ፡ሊላችኹ፡
ወደዳችኹ።
36፤እኔ፡ግን፡ከዮሐንስ፡ምስክር፡የሚበልጥ፡ምስክር፡አለኝ፤አብ፡ልፈጽመው፡የሰጠኝ፡ሥራ፥ይህ፡
የማደርገው፡ሥራ፥አብ፡እንደ፡ላከኝ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራልና።
37፤የላከኝ፡አብም፡ርሱ፡ስለ፡እኔ፡መስክሯል።ድምፁን፡ከቶ፡አልሰማችኹም፥መልኩንም፡አላያችኹም፤
38፤ርሱም፡የላከውን፡እናንተ፡አታምኑምና፡በእናንተ፡ዘንድ፡የሚኖር፡ቃሉ፡የላችኹም።
39፤እናንተ፡በመጻሕፍት፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡እንዳላችኹ፡ይመስላችዃልና፥እነርሱን፡
ትመረምራላችኹ፤እነርሱም፡ስለ፡እኔ፡የሚመሰክሩ፡ናቸው፤
40፤ነገር፡ግን፥ሕይወት፡እንዲኾንላችኹ፡ወደ፡እኔ፡ልትመጡ፡አትወዱም።
41-42፤ከሰው፡ክብርን፡አልቀበልም፤ዳሩ፡ግን፡የእግዚአብሔር፡ፍቅር፡በራሳችኹ፡እንደ፡ሌላችኹ፡
ዐውቃችዃለኹ።
43፤እኔ፡በአባቴ፡ስም፡መጥቻለኹ፡አልተቀበላችኹኝምም፤ሌላው፡በራሱ፡ስም፡ቢመጣ፡ርሱን፡
ትቀበሉታላችኹ።
44፤እናንተ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ክብር፡የምትቀባበሉ፡ከአንዱም፡ከእግዚአብሔር፡ያለውን፡ክብር፡
የማትፈልጉ፥እንዴት፡ልታምኑ፡ትችላላችኹ፧
45፤እኔ፡በአብ፡ዘንድ፡የምከሳችኹ፡አይምሰላችኹ፤የሚከሳችኹ፡አለ፤ርሱም፡ተስፋ፡የምታደርጉት፡ሙሴ፡ነው።
46፤ሙሴንስ፡ብታምኑት፡እኔን፡ባመናችኹ፡ነበር፤ርሱ፡ስለ፡እኔ፡ጽፏልና።
47፤መጻሕፍትን፡ካላመናችኹ፡ግን፡ቃሌን፡እንዴት፡ታምናላችኹ።
== '''ምዕራፍ ፮''' ==
1፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ወደገሊላ፡ባሕር፡ማዶ፡ተሻገረ፤ርሱም፡የጥብርያዶስ፡ባሕር፡ነው።
2፤በበሽተኛዎችም፡ያደረገውን፡ምልክቶች፡ስላዩ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ተከተሉት።
3፤ኢየሱስም፡ወደ፡ተራራ፡ወጣና፡በዚያ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ተቀመጠ።
4፤የአይሁድ፡በዓልም፡ፋሲካ፡ቀርቦ፡ነበር።
5፤ኢየሱስም፡ዐይኖቹን፡አንሥቶ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ወደ፡ርሱ፡ሲመጣ፡አየና፡ፊልጶስን፦እነዚህ፡እንዲበሉ፡እንጀራ፡ከወዴት፡እንገዛለን፧አለው።
6፤ራሱ፡ሊያደርግ፡ያለውን፡ያውቅ፡ነበርና፥ሊፈትነው፡ይህን፡ተናገረ።
7፤ፊልጶስ፦እያንዳንዳቸው፡ትንሽ፡ትንሽ፡እንኳ፡እንዲቀበሉ፡የኹለት፡መቶ፡ዲናር፡እንጀራ፡አይበቃቸውም፡
ብሎ፡መለሰለት።
8፤ከደቀ፡መዛሙርቱ፡አንዱ፡የስምዖን፡ጴጥሮስ፡ወንድም፡እንድርያስ።
9፤ዐምስት፡የገብስ፡እንጀራና፡ኹለት፡ዓሣ፡የያዘ፡ብላቴና፡በዚህ፡አለ፤ነገር፡ግን፥እነዚህን፡ለሚያኽሉ፡ሰዎች፡ይህ፡ምን፡ይኾናል፧አለው።
10፤ኢየሱስም፦ሰዎቹን፡እንዲቀመጡ፡አድርጉ፡አለ።በዚያም፡ስፍራ፡ብዙ፡ሣር፡ነበረበት።ወንዶችም፡
ተቀመጡ፡ቍጥራቸውም፡ዐምስት፡ሺሕ፡የሚያኽል፡ነበር።
11፤ኢየሱስም፡እንጀራውን፡ያዘ፥አመስግኖም፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሰጠ፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡ለተቀመጡት፡
ሰዎች፡ሰጧቸው፡እንዲሁም፡ከዓሣው፡በፈለጉት፡መጠን።
12፤ከጠገቡም፡በዃላ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፦አንድ፡ስንኳ፡እንዳይጠፋ፡የተረፈውን፡ቍርስራሽ፡አከማቹ፡
አላቸው።
13፤ሰለዚህ፡አከማቹ፥ከበሉትም፡ከዐምስቱ፡የገብስ፡እንጀራ፡የተረፈውን፡ቍርስራሽ፡ዐሥራ፡ኹለት፡መሶብ፡
ሞሉ።
14፤ከዚህ፡የተነሣ፡ሰዎቹ፡ኢየሱስ፡ያደረገውን፡ምልክት፡ባዩ፡ጊዜ፦ይህ፡በእውነት፡ወደ፡ዓለም፡
የሚመጣው፡ነቢይ፡ነው፡አሉ።
15፤በዚህም፡ምክንያት፡ኢየሱስ፡ያነግሡት፡ዘንድ፡ሊመጡና፡ሊነጥቁት፡እንዳላቸው፡ዐውቆ፡ደግሞ፡ወደ፡ተራራ፡ብቻውን፡ፈቀቅ፡አለ።
16፤በመሸም፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ወደ፡ባሕር፡ወረዱ፥
17፤በታንኳም፡ገብተው፡በባሕር፡ማዶ፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡ይመጡ፡ነበር።አኹንም፡ጨልሞ፡ነበር፤ኢየሱስም፡
ገና፡ወደ፡እነርሱ፡አልመጣም፡ነበር፤
18፤ብርቱ፡ነፋስም፡ስለ፡ነፈሰ፡ባሕሩ፡ተናወጠ።
19፤ኻያ፡ዐምስት፡ወይም፡ሠላሳ፡ምዕራፍ፡ከቀዘፉ፡በዃላም፥ኢየሱስ፡በባሕር፡ላይ፡እየኼደ፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡
ሲቀርብ፡አይተው፡ፈሩ።
20፤ርሱ፡ግን፦እኔ፡ነኝ፤አትፍሩ፡አላቸው።
21፤ስለዚህ፥በታንኳዪቱ፡ሊቀበሉት፡ወደዱ፤ወዲያውም፡ታንኳዪቱ፡ወደሚኼዱበት፡ምድር፡ደረሰች።
22፤በነገው፡በባሕር፡ማዶ፡ቆመው፡የነበሩ፡ሕዝቡ፡ከአንዲት፡ጀልባ፡በቀር፡በዚያ፡ሌላ፡ጀልባ፡
እንዳልነበረች፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡ለብቻቸው፡እንደ፡ኼዱ፡እንጂ፡ኢየሱስ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ወደ፡
ታንኳዪቱ፡እንዳልገባ፡አዩ፤
23፤ዳሩ፡ግን፡ሌላዎች፡ጀልባዎች፡ጌታ፡የባረከውን፡እንጀራ፡ወደበሉበት፡ስፍራ፡አጠገብ፡ከጥብርያዶስ፡
መጡ።
24፤ሕዝቡም፡ኢየሱስ፡ወይም፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡በዚያ፡እንዳልነበሩ፡ባዩ፡ጊዜ፥ራሳቸው፡በጀልባዎቹ፡
ገብተው፡ኢየሱስን፡እየፈለጉ፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡መጡ።
25፤በባሕር፡ማዶም፡ሲያገኙት።መምህር፡ሆይ፥ወደዚህ፡መቼ፡መጣኽ፧አሉት።
26፤ኢየሱስም፡መልሶ፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥የምትፈልጉኝ፡እንጀራን፡ስለ፡በላችኹና፡ስለ፡
ጠገባችኹ፡ነው፡እንጂ፡ምልክቶችን፡ስላያችኹ፡አይደለም።
27፤ለሚጠፋ፡መብል፡አትሥሩ፤ነገር፡ግን፥ለዘለዓለም፡ሕይወት፡ለሚኖር፡መብል፡የሰው፡ልጅ፡
ለሚሰጣችኹ፡ሥሩ፤ርሱን፡እግዚአብሔር፡አብ፡ዐትሞታልና።
28፤እንግዲህ፦የእግዚአብሔርን፡ሥራ፡እንድንሠራ፡ምን፡እናድርግ፧አሉት።
29፤ኢየሱስ፡መልሶ፦ይህ፡የእግዚአብሔር፡ሥራ፡ርሱ፡በላከው፡እንድታምኑ፡ነው፡አላቸው።
30፤እንግዲህ፦እንኪያ፡አይተን፡እንድናምንኽ፡አንተ፡ምን፡ምልክት፡ታደርጋለኽ፧ምንስ፡ትሠራለኽ።
31፤ይበሉ፡ዘንድ፡ከሰማይ፡እንጀራ፡ሰጣቸው፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፥አባቶቻችን፡በምድረ፡በዳ፡መና፟፡በሉ፡
አሉት።
32፤ኢየሱስም፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥እውነተኛ፡እንጀራ፡ከሰማይ፡የሚሰጣችኹ፡አባቴ፡ነው፡
እንጂ፡ከሰማይ፡እንጀራ፡የሰጣችኹ፡ሙሴ፡አይደለም፤
33፤የእግዚአብሔር፡እንጀራ፡ከሰማይ፡የሚወርድ፡ለዓለምም፡ሕይወትን፡የሚሰጥ፡ነውና፥አላቸው።
34፤ስለዚህ፦ጌታ፡ሆይ፥ይህን፡እንጀራ፡ዘወትር፡ስጠን፡አሉት።
35፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦የሕይወት፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ፤ወደ፡እኔ፡የሚመጣ፡ከቶ፡አይራብም፡በእኔ፡
የሚያምንም፡ዅልጊዜ፡ከቶ፡አይጠማም።
36፤ነገር፡ግን፥አይታችኹኝ፡እንዳላመናችኹ፡አልዃችኹ።
37፤አብ፡የሚሰጠኝ፡ዅሉ፡ወደ፡እኔ፡ይመጣል፥ወደ፡እኔም፡የሚመጣውን፡ከቶ፡ወደ፡ውጭ፡አላወጣውም፤
38፤ፈቃዴን፡ለማድረግ፡አይደለም፡እንጂ፡የላከኝን፡ፈቃድ፡ለማድረግ፡ከሰማይ፡ወርጃለኹና።
39፤ከሰጠኝም፡ዅሉ፡አንድን፡ስንኳ፡እንዳላጠፋ፡በመጨረሻው፡ቀን፡እንዳስነሣው፡እንጂ፡የላከኝ፡የአብ፡
ፈቃድ፡ይህ፡ነው።
40፤ልጅንም፡አይቶ፡በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወትን፡እንዲያገኝ፡የአባቴ፡ፈቃድ፡ይህ፡
ነው፥እኔም፡በመጨረሻው፡ቀን፡አስነሣዋለኹ።
41፤እንግዲህ፡አይሁድ፦ከሰማይ፡የወረደ፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ፡ስለ፡አለ፡ስለ፡ርሱ፡አንጐራጐሩና፦
42፤አባቱንና፡እናቱን፡የምናውቃቸው፡ይህ፡የዮሴፍ፡ልጅ፡ኢየሱስ፡አይደለምን፧እንግዲህ፦ከሰማይ፡
ወርጃለኹ፡እንዴት፡ይላል፧አሉ።
43፤ኢየሱስ፡መለሰ፡አላቸውም፦ርስ፡በርሳችኹ፡አታንጐራጕሩ።
44፤የላከኝ፡አብ፡ከሳበው፡በቀር፡ወደ፡እኔ፡ሊመጣ፡የሚችል፡የለም፥እኔም፡በመጨረሻው፡ቀን፡
አስነሣዋለኹ።
45፤ዅሉም፡ከእግዚአብሔር፡የተማሩ፡ይኾናሉ፡ተብሎ፡በነቢያት፡ተጽፏል፤እንግዲህ፡ከአብ፡የሰማ፡
የተማረም፡ዅሉ፡ወደ፡እኔ፡ይመጣል።
46፤አብን፡ያየ፡ማንም፡የለም፤ከእግዚአብሔር፡ከኾነ፡በቀር፥ርሱ፡አብን፡አይቷል።
47፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፡በእኔ፡የሚያምን፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡አለው።
48፤የሕይወት፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ።
49፤አባቶቻችኹ፡በምድረ፡በዳ፡መና፟፡በሉ፥ሞቱም፤
50፤ሰው፡ከርሱ፡በልቶ፡እንዳይሞት፡ከሰማይ፡አኹን፡የወረደ፡እንጀራ፡ይህ፡ነው።
51፤ከሰማይ፡የወረደ፡ሕያው፡እንጀራ፡እኔ፡ነኝ፤ሰው፡ከዚህ፡እንጀራ፡ቢበላ፡ለዘለዓለም፡ይኖራል፤እኔም፡
ስለዓለም፡ሕይወት፡የምሰጠው፡እንጀራ፡ሥጋዬ፡ነው።
52፤እንግዲህ፡አይሁድ፦ይህ፡ሰው፡ሥጋውን፡ልንበላ፡ይሰጠን፡ዘንድ፡እንዴት፡ይችላል፧ብለው፡ርስ፡
በርሳቸው፡ተከራከሩ።
53፤ስለዚህ፥ኢየሱስ፡እንዲህ፡አላቸው፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥የሰውን፡ልጅ፡ሥጋ፡ካልበላችኹ፡
ደሙንም፡ካልጠጣችኹ፡በራሳችኹ፡ሕይወት፡የላችኹም።
54፤ሥጋዬን፡የሚበላ፡ደሜንም፡የሚጠጣ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡አለው፥እኔም፡በመጨረሻው፡ቀን፡
አስነሣዋለኹ።
55፤ሥጋዬ፡እውነተኛ፡መብል፡ደሜም፡እውነተኛ፡መጠጥ፡ነውና።
56፤ሥጋዬን፡የሚበላ፡ደሜንም፡የሚጠጣ፡በእኔ፡ይኖራል፡እኔም፡በርሱ፡እኖራለኹ።
57፤ሕያው፡አብ፡እንደ፡ላከኝ፡እኔም፡ከአብ፡የተነሣ፡ሕያው፡እንደምኾን፥እንዲሁ፡የሚበላኝ፡ደግሞ፡ከእኔ፡
የተነሣ፡ሕያው፡ይኾናል።
58፤ከሰማይ፡የወረደ፡እንጀራ፡ይህ፡ነው፤አባቶቻችኹ፡መና፟፡በልተው፡እንደ፡ሞቱ፡አይደለም፤ይህን፡እንጀራ፡የሚበላ፡ለዘለዓለም፡ይኖራል፡
59፤በቅፍርናሖም፡ሲያስተምር፡ይህን፡በምኵራብ፡አለ።
60፤ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ብዙዎች፡በሰሙ፡ጊዜ፦ይህ፡የሚያስጨንቅ፡ንግግር፡ነው፤ማን፡ሊሰማው፡
ይችላል፧አሉ።
61፤ኢየሱስ፡ግን፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ስለዚህ፡እንዳንጐራጐሩ፡በልቡ፡ዐውቆ፡አላቸው፦ይህ፡ያሰናክላችዃልን፧
62፤እንግዲህ፡የሰው፡ልጅ፡አስቀድሞ፡ወደነበረበት፡ሲወጣ፡ብታዩ፡እንዴት፡ይኾናል፧
63፤ሕይወትን፡የሚሰጥ፡መንፈስ፡ነው፤ሥጋ፡ምንም፡አይጠቅምም፤እኔ፡የነገርዃችኹ፡ቃል፡መንፈስ፡ነው፡
ሕይወትም፡ነው።
64፤ነገር፡ግን፥ከእናንተ፡የማያምኑ፡አሉ።ኢየሱስ፡የማያምኑት፡እነማን፡እንደ፡ኾኑ፡አሳልፎ፡የሚሰጠውም፡
ማን፡እንደ፡ኾነ፡ከመዠመሪያ፡ያውቅ፡ነበርና።
65፤ደግሞ፦ስለዚህ፡አልዃችኹ፥ከአብ፡የተሰጠው፡ካልኾነ፡ወደ፡እኔ፡ሊመጣ፡የሚችል፡የለም፡አለ።
66፤ከዚህም፡የተነሣ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ብዙዎች፡ወደ፡ዃላ፡ተመለሱ፤ወደ፡ፊትም፡ከርሱ፡ጋራ፡
አልኼዱም።
67፤ኢየሱስም፡ለዐሥራ፡ኹለቱ፦እናንተ፡ደግሞ፡ልትኼዱ፡ትወዳላችኹን፧አለ።
68፤ስምዖን፡ጴጥሮስ፦ጌታ፡ሆይ፥ወደ፡ማን፡እንኼዳለን፧አንተ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡ቃል፡አለኽ፤
69፤እኛስ፡አንተ፡ክርስቶስ፡የሕያው፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡ኾንኽ፡አምነናል፡ዐውቀናልም፡ብሎ፡
መለሰለት።
70፤ኢየሱስም፦እኔ፡እናንተን፡ዐሥራ፡ኹለታችኹን፡የመረጥዃችኹ፡አይደለምን፧ከእናንተም፡አንዱ፡
ዲያብሎስ፡ነው፡ብሎ፡መለሰላቸው።
71፤ስለስምዖንም፡ልጅ፡ስለአስቆሮቱ፡ይሁዳ፡ተናገረ፤ከዐሥራ፡ኹለቱ፡አንዱ፡የኾነ፡ርሱ፡አሳልፎ፡ይሰጠው፡
ዘንድ፡አለውና።
== '''ምዕራፍ ፯''' ==
1፤ከዚህም፡በዃላ፡ኢየሱስ፡አይሁድ፡ሊገድሉት፡ይፈልጉ፡ስለ፡ነበር፡በይሁዳ፡ሊመላለስ፡አይወድም፡
ነበርና፥በገሊላ፡ይመላለስ፡ነበር።
2፤የአይሁድም፡የዳስ፡በዓል፡ቀርቦ፡ነበር።
3፤እንግዲህ፡ወንድሞቹ፦ደቀ፡መዛሙርትኽ፡ደግሞ፡የምታደርገውን፡ሥራ፡እንዲያዩ፡ከዚህ፡ተነሣና፡ወደ፡
ይሁዳ፡ኺድ፤
4፤ራሱ፡ሊገለጥ፡እየፈለገ፡በስውር፡የሚሠራ፡የለምና።እነዚህን፡ብታደርግ፥ራስኽን፡ለዓለም፡ግለጥ፡አሉት።
5፤ወንድሞቹ፡ስንኳ፡አላመኑበትም፡ነበርና።
6፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡አላቸው፦ጊዜዬ፡ገና፡አልደረሰም፥ጊዜያችኹ፡ግን፡ዘወትር፡የተመቸ፡ነው።
7፤ዓለም፡እናንተን፡ሊጠላ፡አይቻለውም፤እኔ፡ግን፡ሥራው፡ክፉ፡መኾኑን፡እመሰክርበታለኹና፡እኔን፡
ይጠላኛል።
8፤እናንተ፡ወደዚህ፡በዓል፡ውጡ፤እኔስ፡ጊዜዬ፡ገና፡ስላልተፈጸመ፡ወደዚህ፡በዓል፡ገና፡አልወጣም።9፤ይህንም፡አላቸውና፡በገሊላ፡ቀረ።
10፤ወንድሞቹ፡ግን፡ወደ፡በዓሉ፡ከወጡ፡በዃላ፡በዚያን፡ጊዜ፡ርሱ፡ደግሞ፡በግልጥ፡ሳይኾን፡ተሰውሮ፡
ወጣ።
11፤አይሁድም፦ርሱ፡ወዴት፡ነው፧እያሉ፡በበዓሉ፡ይፈልጉት፡ነበር።
12፤በሕዝብም፡መካከል፡ስለ፡ርሱ፡ብዙ፡ማንጐራጐር፡ነበረ፤አንዳንዱም፦ደግ፡ሰው፡ነው፤ሌላዎች፡
ግን፦አይደለም፥ሕዝቡን፡ግን፡ያስታል፡ይሉ፡ነበር።
13፤ዳሩ፡ግን፡አይሁድን፡ስለ፡ፈሩ፡ማንም፡ስለ፡ርሱ፡በግልጥ፡አይናገርም፡ነበር።
14፤አኹንም፡በበዓሉ፡እኩሌታ፡ኢየሱስ፡ወደ፡መቅደስ፡ወጥቶ፡ያስተምር፡ነበር።
15፤አይሁድም፦ይህ፡ሰው፡ሳይማር፡መጻሕፍትን፡እንዴት፡ያውቃል፧ብለው፡ይደነቁ፡ነበር።
16፤ስለዚህ፥ኢየሱስ፡መለሰ፥እንዲህም፡አላቸው፦ትምህርቴስ፡ከላከኝ፡ነው፡እንጂ፡ከእኔ፡አይደለም፤
17፤ፈቃዱን፡ሊያደርግ፡የሚወድ፡ቢኖር፥ርሱ፡ይህ፡ትምህርት፡ከእግዚአብሔር፡ቢኾን፡ወይም፡እኔ፡ከራሴ፡
የምናገር፡ብኾን፡ያውቃል።
18፤ከራሱ፡የሚናገር፡የራሱን፡ክብር፡ይፈልጋል፤የላከውን፡ክብር፡የሚፈልግ፡ግን፡ርሱ፡እውነተኛ፡
ነው፥በርሱም፡ዐመፃ፡የለበትም።
19፤ሙሴ፡ሕግን፡አልሰጣችኹምን፧ከእናንተ፡ግን፡ሕግን፡የሚያደርግ፡አንድ፡ስንኳ፡የለም።ልትገድሉኝ፡ስለ፡ምን፡ትፈልጋላችኹ፧
20፤ሕዝቡ፡መለሱና፦ጋኔን፡አለብኽ፤ማን፡ሊገድልኽ፡ይፈልጋል፧አሉት።
21፤ኢየሱስ፡መለሰ፡አላቸውም፦አንድ፡ሥራ፡አደረግኹ፡ዅላችኹም፡ታደንቃላችኹ።
22፤ስለዚህ፥ሙሴ፡መገረዝን፡ሰጣችኹ፤ከአባቶችም፡ነው፡እንጂ፡ከሙሴ፡አይደለም፤በሰንበትም፡ሰውን፡
ትገርዛላችኹ።
23፤የሙሴ፡ሕግ፡እንዳይሻር፡ሰው፡በሰንበት፡መገረዝን፡የሚቀበል፡ከኾነስ፡ሰውን፡ዅለንተናውን፡በሰንበት፡
ጤናማ፡ስላደረግኹ፡ትቈጡኛላችኹን፧
24፤ቅን፡ፍርድ፡ፍረዱ፡እንጂ፥በመልክ፡አትፍረዱ።
25፤እንግዲህ፡ከኢየሩሳሌም፡ሰዎች፡አንዳንዶቹ፡እንዲህ፡አሉ፦ሊገድሉት፡የሚፈልጉት፡ይህ፡አይደለምን።
26፤እንሆም፥በግልጥ፡ይናገራል፥አንዳችም፡አይሉትም።አለቃዎቹ፥ይህ፡ሰው፡በእውነት፡ክርስቶስ፡እንደ፡
ኾነ፡በእውነት፡ዐወቁን፧
27፤ነገር፡ግን፥ይህን፡ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡ዐውቀናል፤ክርስቶስ፡ሲመጣ፡ግን፡ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡ማንም፡
አያውቅም።
28፤እንግዲህ፡ኢየሱስ፡በመቅደስ፡ሲያስተምር፦እኔንም፡ታውቁኛላችኹ፡ከወዴትም፡እንደ፡ኾንኹ፡
ታውቃላችኹ፤እኔም፡በራሴ፡አልመጣኹም፥ነገር፡ግን፥እናንተ፡የማታውቁት፡የላከኝ፡እውነተኛ፡ነው፤
29፤እኔ፡ግን፡ከርሱ፡ዘንድ፡ነኝ፡ርሱም፡ልኮኛልና፥ዐውቀዋለኹ፡ብሎ፡ጮኸ።
30፤ስለዚህ፥ሊይዙት፡ይፈልጉ፡ነበር፤ነገር፡ግን፥ጊዜው፡ገና፡ስላልደረሰ፡ማንም፡እጁን፡አልጫነበትም።
31፤ከሕዝቡ፡ግን፡ብዙዎች፡አመኑበትና፦ክርስቶስ፡በመጣ፡ጊዜ፡ይህ፡ካደረጋቸው፡ምልክቶች፡ይልቅ፡
ያደርጋልን፧አሉ።
32፤ፈሪሳውያንም፡ሕዝቡ፡ሰለ፡ርሱ፡እንደዚህ፡ሲያንጐራጕሩ፡ሰሙ፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ፈሪሳውያም፡ሊይዙት፡ሎሌዎችን፡ላኩ።
33፤ኢየሱስም፦ገና፡ጥቂት፡ጊዜ፡ከእናንተ፡ጋራ፡እቈያለኹ፡ወደላከኝም፡እኼዳለኹ።
34፤ትፈልጉኛላችኹ፡አታገኙኝምም፤እኔም፡ወዳለኹበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡አለ።
35፤እንግዲህ፡አይሁድ፦እኛ፡እንዳናገኘው፡ይህ፡ወዴት፡ይኼድ፡ዘንድ፡አለው፧በግሪክ፡ሰዎች፡መካከል፡
ተበትነው፡ወደሚኖሩት፡ሊኼድና፡የግሪክን፡ሰዎች፡ሊያስተምር፡አለውን፧
36፤ርሱ፦ትፈልጉኛላችኹ፡አታገኙኝምም፡እኔም፡ወዳለኹበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡የሚለው፡ይህ፡
ቃል፡ምንድር፡ነው፧ብለው፡ርስ፡በርሳቸው፡ተነጋገሩ።
37፤ከበዓሉም፡በታላቁ፡በዃለኛው፡ቀን፡ኢየሱስ፡ቆሞ፦ማንም፡የተጠማ፡ቢኖር፡ወደ፡እኔ፡ይምጣና፡
ይጠጣ።
38፤በእኔ፡የሚያምን፡መጽሐፍ፡እንዳለ፥የሕይወት፡ውሃ፡ወንዝ፡ከሆዱ፡ይፈልቃል፡ብሎ፡ጮኸ።
39፤ይህን፡ግን፡በርሱ፡የሚያምኑ፡ሊቀበሉት፡ስላላቸው፡ስለ፡መንፈስ፡ተናገረ፤ኢየሱስ፡ገና፡
ስላልከበረ፥መንፈስ፡ገና፡አልወረደም፡ነበርና።
40፤ስለዚህ፥ከሕዝቡ፡ዐያሌ፡ሰዎች፡ይህን፡ቃል፡ሲሰሙ፦ይህ፡በእውነት፡ነቢዩ፡ነው፡አሉ፤
41፤ሌላዎች፦ይህ፡ክርስቶስ፡ነው፡አሉ፤ሌላዎች፡ግን፦ክርስቶስ፡በእውኑ፡ከገሊላ፡ይመጣልን፧
42፤ክርስቶስ፡ከዳዊት፡ዘር፡ዳዊትም፡ከነበረባት፡መንደር፡ከቤተ፡ልሔም፡እንዲመጣ፡መጽሐፍ፡
አላለምን፧አሉ።
43፤እንግዲህ፡ከርሱ፡የተነሣ፡በሕዝቡ፡መካከል፡መለያየት፡ኾነ፤
44፤ከነርሱም፡አንዳንዶቹ፡ሊይዙት፡ወደዱ፥ነገር፡ግን፥እጁን፡ማንም፡አልጫነበትም።
45፤ሎሌዎቹም፡ወደ፡ካህናት፡አለቃዎችና፡ወደ፡ፈሪሳውያን፡መጡ፤እነዚያም፦ያላመጣችኹት፡ስለ፡ምን፡
ነው፧አሏቸው።
46፤ሎሌዎቹ፦እንደዚህ፡ሰው፡ማንም፡እንዲሁ፡ከቶ፡አልተናገረም፡ብለው፡መለሱ።
47፤እንግዲህ፡ፈሪሳውያን፦እናንተ፡ደግሞ፡ሳታችኹን፧
48፤ከአለቃዎች፡ወይስ፡ከፈሪሳውያን፡በርሱ፡ያመነ፡አለን፧
49፤ነገር፡ግን፥ሕግን፡የማያውቀው፡ይህ፡ሕዝብ፡ርጉም፡ነው፡ብለው፡መለሱላቸው።
50፤ከነርሱ፡አንዱ፡በሌሊት፡ቀድሞ፡ወደ፡ርሱ፡መጥቶ፡የነበረ፡ኒቆዲሞስ።
51፤ሕጋችን፡አስቀድሞ፡ከርሱ፡ሳይሰማ፡ምንስ፡እንዳደረገ፡ሳያውቅ፡በሰው፡ይፈርዳልን፧አላቸው።
52፤እነርሱም፡መለሱና፦አንተም፡ደግሞ፡ከገሊላ፡ነኽን፧ነቢይ፡ከገሊላ፡እንዳይነሣ፡መርምርና፡እይ፡አሉት።
53፤እያንዳንዱም፡ወደ፡ቤቱ፡ኼደ።
== '''ምዕራፍ ፰''' ==
1፤ኢየሱስ፡ግን፡ወደ፡ደብረ፡ዘይት፡ኼደ።
2፤ማለዳም፡ደግሞ፡ወደ፡መቅደስ፡ደረሰ፥ሕዝቡም፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡መጡ።ተቀምጦም፡ያስተምራቸው፡
ነበር።
3፤ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያንም፡በምንዝር፡የተያዘችን፡ሴት፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፡በመካከልም፡ርሱዋን፡አቁመው።
4፤መምህር፡ሆይ፥ይህች፡ሴት፡ስታመነዝር፡ተገኝታ፡ተያዘች።
5፤ሙሴም፡እንደነዚህ፡ያሉት፡እንዲወገሩ፡በሕግ፡አዘዘን፤አንተስ፡ስለ፡ርሷ፡ምን፡ትላለኽ፧አሉት።
6፤የሚከሱበትንም፡እንዲያገኙ፡ሊፈትኑት፡ይህን፡አሉ።ኢየሱስ፡ግን፡ጐንበስ፡ብሎ፡በጣቱ፡በምድር፡ላይ፡
ጻፈ፤
7፤መላልሰው፡በጠየቁት፡ጊዜ፡ግን፡ቀና፡ብሎ፦ከእናንተ፡ኀጢአት፡የሌለበት፡አስቀድሞ፡በድንጋይ፡
ይውገራት፡አላቸው።
8፤ደግሞም፡ጐንበስ፡ብሎ፡በጣቱ፡በምድር፡ላይ፡ጻፈ።
9፤እነርሱም፡ይህን፡ሲሰሙ፡ኅሊናቸው፡ወቀሳቸውና፡ከሽማግሌዎች፡ዠምረው፡እስከ፡ዃለኛዎች፡አንድ፡
አንድ፡እያሉ፡ወጡ፤ኢየሱስም፡ብቻውን፡ቀረ፥ሴቲቱም፡በመካከል፡ቆማ፡ነበር።
10፤ኢየሱስም፡ቀና፡ብሎ፡ከሴቲቱ፡በቀር፡ማንንም፡ባላየ፡ጊዜ፦አንቺ፡ሴት፥እነዚያ፡ከሳሾችሽ፡ወዴት፡
አሉ፧የፈረደብሽ፡የለምን፧አላት።
11፤ርሷም፦ጌታ፡ሆይ፥አንድ፡ስንኳ፡አለች።ኢየሱስም፦እኔም፡አልፈርድብሽም፤ኺጂ፥ካኹንም፡ዠምሮ፡
ደግመሽ፡ኀጢአት፡አትሥሪ፡አላት።
12፤ደግሞም፡ኢየሱስ፦እኔ፡የዓለም፡ብርሃን፡ነኝ፤የሚከተለኝ፡የሕይወት፡ብርሃን፡ይኾንለታል፡እንጂ፡
በጨለማ፡አይመላለስም፡ብሎ፡ተናገራቸው።
13፤ፈሪሳውያንም፦አንተ፡ስለ፡ራስኽ፡ትመሰክራለኽ፤ምስክርነትኽ፡እውነት፡አይደለም፡አሉት።
14፤ኢየሱስ፡መለሰ፥አላቸውም፦እኔ፡ስለ፡ራሴ፡ምንም፡እንኳ፡ብመሰክር፡ከወዴት፡እንደመጣኹ፡ወዴትም፡እንድኼድ፡ዐውቃለኹና፡ምስክርነቴ፡እውነት፡ነው፤እናንተ፡ግን፡ከወዴት፡እንደ፡መጣኹ፡ወዴትም፡
እንድኼድ፡አታውቁም።
15፤እናንተ፡ሥጋዊ፡ፍርድን፡ትፈርዳላችኹ፤እኔ፡ባንድ፡ሰው፡ስንኳ፡አልፈርድም።
16፤የላከኝ፡አብ፡ከእኔ፡ጋራ፡ነው፡እንጂ፡ብቻዬን፡አይደለኹምና፡እኔ፡ብፈርድ፡ፍርዴ፡እውነት፡ነው።
17፤የኹለት፡ሰዎችም፡ምስክርነት፡እውነት፡እንደ፡ኾነ፡በሕጋችኹ፡ተጽፏል።
18፤ስለ፡ራሴ፡የምመሰክር፡እኔ፡ነኝ፥የላከኝም፡አብ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራል።
19፤እንግዲህ፦አባትኽ፡ወዴት፡ነው፧አሉት።ኢየሱስ፡መልሶ፦እኔንም፡ወይም፡አባቴንም፡
አታውቁም፤እኔንስ፡ብታውቁኝ፡አባቴን፡ደግሞ፡ባወቃችኹ፡ነበር፡አላቸው።
20፤ኢየሱስ፡በመቅደስ፡ሲያስተምር፡በግምጃ፡ቤት፡አጠገብ፡ይህን፡ነገር፡ተናገረ፤ጊዜው፡ገና፡አልደረሰምና፡
ማንም፡አልያዘውም።
21፤ኢየሱስም፡ደግሞ፦እኔ፡እኼዳለኹ፡ትፈልጉኛላችኹም፡በኀጢአታችኹም፡ትሞታላችኹ፡እኔ፡
ወደምኼድበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡አላቸው።
22፤አይሁድም፦እኔ፡ወደምኼድበት፡እናንተ፡ልትመጡ፡አትችሉም፡ማለቱ፡ራሱን፡ይገድላልን፧እንጃ፡አሉ።
23፤እናንተ፡ከታች፡ናችኹ፥እኔ፡ከላይ፡ነኝ፤እናንተ፡ከዚህ፡ዓለም፡ናችኹ፥እኔ፡ከዚህ፡ዓለም፡
አይደለኹም።
24፤እንግዲህ፦በኀጢአታችኹ፡ትሞታላችኹ፡አልዃችኹ፤እኔ፡እንደኾንኹ፡ባታምኑ፡በኀጢአታችኹ፡
ትሞታላችኹና፡አላቸው።
25፤እንግዲህ፦አንተ፡ማን፡ነኽ፧አሉት።ኢየሱስም፦ከመዠመሪያ፡ለእናንተ፡የተናገርኹት፡ነኝ።
26፤ስለ፡እናንተ፡የምናገረው፡የምፈርደውም፡ብዙ፡ነገር፡አለኝ፤ዳሩ፡ግን፡የላከኝ፡እውነተኛ፡ነው፥እኔም፡
ከርሱ፡የሰማኹትን፡ይህን፡ለዓለም፡እናገራለኹ፡አላቸው።
27፤ስለ፡አብ፡እንደ፡ነገራቸው፡አላስተዋሉም።
28፤ስለዚህም፡ኢየሱስ፦የሰውን፡ልጅ፡ከፍ፡ከፍ፡ባደረጋችኹት፡ጊዜ፡እኔ፡እኾን፡ዘንድ፡አባቴም፡
እንዳስተማረኝ፡እነዚህን፡እናገር፡ዘንድ፡እንጂ፡ከራሴ፡አንዳች፡እንዳላደርግ፡በዚያን፡ጊዜ፡ታውቃላችኹ።
29፤የላከኝም፡ከእኔ፡ጋራ፡ነው፤እኔ፡ደስ፡የሚያሠኘውን፡ዘወትር፡አደርጋለኹና፡አብ፡ብቻዬን፡አይተወኝም፡
አላቸው።
30፤ይህን፡ሲናገር፡ብዙዎች፡በርሱ፡አመኑ።
31፤ኢየሱስም፡ያመኑትን፡አይሁድ፦እናንተ፡በቃሌ፡ብትኖሩ፡በእውነት፡ደቀ፡መዛሙርቴ፡ናችኹ፤
32፤እውነትንም፡ታውቃላችኹ፡እውነትም፡ሐራነት፡ያወጣችዃል፡አላቸው።
33፤እነርሱም፡መልሰው፦የአብርሃም፡ዘር፡ነን፡ለአንድም፡ስንኳ፡ከቶ፡ባሪያዎች፡
አልኾንም፤አንተ፦ሐራነት፡ትወጣላችኹ፡እንዴት፡ትላለኽ፧አሉት።
34፤ኢየሱስ፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ኀጢአት፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡የኀጢአት፡
ባሪያ፡ነው።
35፤ባሪያም፡ለዘለዓለም፡በቤት፡አይኖርም፤ልጁ፡ለዘለዓለም፡ይኖራል።
36፤እንግዲህ፡ልጁ፡ሐራነት፡ቢያወጣችኹ፡በእውነት፡ሐራነት፡ትወጣላችኹ።
37፤የአብርሃም፡ዘር፡መኾናችኹንስ፡ዐውቃለኹ፥ነገር፡ግን፥ቃሌ፡በእናንተ፡አይኖርምና፡ልትገድሉኝ፡
ትፈልጋላችኹ።
38፤እኔ፡በአባቴ፡ዘንድ፡ያየኹትን፡እናገራለኹ፤እናንተም፡ደግሞ፡በአባታችኹ፡ዘንድ፡ያያችኹትን፡
ታደርጋላችኹ።
39፤መልሰውም፦አባታችንስ፡አብርሃም፡ነው፡አሉት።ኢየሱስም፦የአብርሃም፡ልጆች፡ብትኾኑ፡የአብርሃምን፡
ሥራ፡ባደረጋችኹ፡ነበር።
40፤ነገር፡ግን፥አኹን፡ከእግዚአብሔር፡የሰማኹትን፡እውነት፡የነገርዃችኹን፡ሰው፡ልትገድሉኝ፡
ትፈልጋላችኹ፤አብርሃም፡እንዲህ፡አላደረገም።
41፤እናንተ፡የአባታችኹን፡ሥራ፡ታደርጋላችኹ፡አላቸው፦እኛስ፡ከዝሙት፡አልተወለድንም፤አንድ፡አባት፡አለን፥ርሱም፡እግዚአብሔር፡ነው፡አሉት።
42፤ኢየሱስም፡አላቸው፦እግዚአብሔርስ፡አባታችኹ፡ከኾነ፡በወደዳችኹኝ፡ነበር፤እኔ፡ከእግዚአብሔር፡
ወጥቼ፡መጥቻለኹና፤ርሱ፡ላከኝ፡እንጂ፡ከራሴ፡አልመጣኹምና።
43፤ንግግሬን፡የማታስተውሉ፡ስለ፡ምንድር፡ነው፧ቃሌን፡ልትሰሙ፡ስለማትችሉ፡ነው።
44፤እናንተ፡ከአባታችኹ፡ከዲያብሎስ፡ናችኹ፡የአባታችኹንም፡ምኞት፡ልታደርጉ፡ትወዳላችኹ።ርሱ፡
ከመዠመሪያ፡ነፍሰ፡ገዳይ፡ነበረ፤እውነትም፡በርሱ፡ስለሌለ፡በእውነት፡አልቆመም።ሐሰትን፡ሲናገር፡ከራሱ፡
ይናገራል፥ሐሰተኛ፡የሐሰትም፡አባት፡ነውና።
45፤እኔ፡ግን፡እውነትን፡የምናገር፡ስለ፡ኾንኹ፡አታምኑኝም።
46፤ከእናንተ፡ስለ፡ኀጢአት፡የሚወቅሰኝ፡ማን፡ነው፧እውነት፡የምናገር፡ከኾንኹ፡እናንተ፡ስለ፡ምን፡
አታምኑኝም፧
47፤ከእግዚአብሔር፡የኾነ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ይሰማል፤እናንተ፡ከእግዚአብሔር፡አይደላችኹምና፡ስለዚህ፡
አትሰሙም።
48፤አይሁድ፡መልሰው፦ሳምራዊ፡እንደ፡ኾንኽ፡ጋኔንም፡እንዳለብኽ፡በማለታችን፡እኛ፡መልካም፡እንል፡
የለምን፧አሉት።
49፤ኢየሱስም፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦እኔስ፡ጋኔን፡የለብኝም፥ነገር፡ግን፥አባቴን፡አከብራለኹ፡እናንተም፡
ታዋርዱኛላችኹ።
50፤እኔ፡ግን፡የራሴን፡ክብር፡አልፈልግም፤የሚፈልግ፡የሚፈርድም፡አለ።
51፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ቃሌን፡የሚጠብቅ፡ቢኖር፡ለዘለዓለም፡ሞትን፡አያይም።
52፤አይሁድ፦ጋኔን፡እንዳለብኽ፡አኹን፡ዐወቅን።አብርሃም፡ስንኳ፡ሞተ፥ነቢያትም፤አንተም፦ቃሌን፡
የሚጠብቅ፡ቢኖር፡ለዘለዓለም፡ሞትን፡አይቀምስም፡ትላለኽ።
53፤በእውኑ፡አንተ፡ከሞተው፡ከአባታችን፡ከአብርሃም፡ትበልጣለኽን፧ነቢያትም፡ሞቱ፤ራስኽን፡ማንን፡
ታደርጋለኽ፧አሉት።
54፤ኢየሱስም፡መለሰ፥አለም፦እኔ፡ራሴን፡ባከብር፡ክብሬ፡ከንቱ፡ነው፤የሚያከብረኝ፡እናንተ፡አምላካችን፡
የምትሉት፡አባቴ፡ነው፤
55፤አላወቃችኹትምም፥እኔ፡ግን፡ዐውቀዋለኹ።አላውቀውም፡ብል፡እንደናንተ፡ሐሰተኛ፡በኾንኹ፤ዳሩ፡ግን፡
ዐውቀዋለኹ፡ቃሉንም፡እጠብቃለኹ።
56፤አባታችኹ፡አብርሃም፡ቀኔን፡ያይ፡ዘንድ፡ሐሤት፡አደረገ፥አየም፡ደስም፡አለው።
57፤አይሁድም፦ገና፡ዐምሳ፡ዓመት፡ያልኾነኽ፡አብርሃምን፡አይተኻልን፧አሉት።
58፤ኢየሱስም፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥አብርሃም፡ሳይወለድ፡እኔ፡አለኹ፡አላቸው።
59፤ስለዚህ፥ሊወግሩት፡ድንጋይ፡አነሡ፤ኢየሱስ፡ግን፡ተሰወራቸው፥ከመቅደስም፡ወጥቶ፡በመካከላቸው፡ዐልፎ፡ኼደ።
== '''ምዕራፍ ፱''' ==
1፤ሲያልፍም፡ከመወለዱ፡ዠምሮ፡ዕውር፡የኾነውን፡ሰው፡አየ።
2፤ደቀ፡መዛሙርቱም፦መምህር፡ሆይ፥ይህ፡ሰው፡ዕውር፡ኾኖ፡እንዲወለድ፡ኀጢአት፡የሠራ፡ማን፡
ነው፧ርሱ፡ወይስ፡ወላጆቹ፧ብለው፡ጠየቁት።
3፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መለሰ፦የእግዚአብሔር፡ሥራ፡በርሱ፡እንዲገለጥ፡ነው፡እንጂ፡ርሱ፡ወይም፡
ወላጆቹ፡ኀጢአት፡አልሠሩም።
4፤ቀን፡ሳለ፡የላከኝን፡ሥራ፡ላደርግ፡ይገ፟ባ፟ኛል፤ማንም፡ሊሠራ፡የማይችልባት፡ሌሊት፡ትመጣለች።
5፤በዓለም፡ሳለኹ፡የዓለም፡ብርሃን፡ነኝ።
6፤ይህን፡ብሎ፡ወደ፡መሬት፡እንትፍ፡አለ፡በምራቁም፡ጭቃ፡አድርጎ፡በጭቃው፡የዕውሩን፡ዐይኖች፡ቀባና፦
7፤ኺድና፡በሰሊሖም፡መጠመቂያ፡ታጠብ፡አለው፤(ትርጓሜው፡'የተላከ'፡ነው)።ስለዚህ፡ኼዶ፡
ታጠበ፥እያየም፡መጣ።
8፤ጎረቤቶቹም፡ቀድሞም፡ሲለምን፡አይተውት፡የነበሩ፦ይህ፡ተቀምጦ፡ይለምን፡የነበረ፡አይደለምን፧አሉ።
9፤ሌላዎች፦ርሱ፡ነው፡አሉ፤ሌላዎች፦አይደለም፡ርሱን፡ይመስላል፡እንጂ፡አሉ፤ርሱ፦እኔ፡ነኝ፡አለ።
10፤ታድያ፦ዐይኖችኽ፡እንዴት፡ተከፈቱ፧አሉት።
11፤ርሱ፡መልሶ፦ኢየሱስ፡የሚባለው፡ሰው፡ጭቃ፡አድርጎ፡አይኖቼን፡ቀባና፦ወደሰሊሖም፡መጠመቂያ፡
ኼደኽ፡ታጠብ፡አለኝ፤ኼጄ፡ታጥቤም፡አየኹ፡አለ።
12፤ያ፡ሰው፡ወዴት፡ነው፧አሉት፦አላውቅም፡አለ።
13፤በፊት፡ዕውር፡የነበረውን፡ሰው፡ወደ፡ፈሪሳውያን፡ወሰዱት።
14፤ኢየሱስም፡ጭቃ፡አድርጎ፡ዐይኖቹን፡የከፈተበት፡ቀን፡ሰንበት፡ነበረ።
15፤ስለዚህ፥ፈሪሳውያን፡ደግሞ፡እንዴት፡እንዳየ፡እንደ፡ገና፡ጠየቁት።ርሱም፦ጭቃ፡በዐይኖቼ፡
አኖረ፥ታጠብኹም፥አያለኹም፡አላቸው።
16፤ከፈሪሳውያንም፡አንዳንዶቹ፦ይህ፡ሰው፡ሰንበትን፡አያከብርምና፡ከእግዚአብሔር፡አይደለም፡አሉ።ሌላዎች፡
ግን፦ኀጢአትኛ፡ሰው፡እንደነዚህ፡ያሉ፡ምልክቶች፡ሊያደርግ፡እንዴት፡ይችላል፧አሉ።
17፤በመካከላቸውም፡መለያየት፡ኾነ።ከዚህም፡የተነሣ፡ዕውሩን፦አንተ፡ዐይኖችኽን፡ስለከፈተ፡ስለ፡ርሱ፡
ምን፡ትላለኽ፧ደግሞ፡አሉት።ርሱም፦ነቢይ፡ነው፡አለ።
18፤አይሁድ፡የዚያን፡ያየውን፡ወላጆች፡እስኪጠሩ፡ድረስ፡ዕውር፡እንደ፡ነበረ፡እንዳየም፡ስለ፡ርሱ፡
አላመኑም፥
19፤እነርሱንም፦እናንተ፡ዕውር፡ኾኖ፡ተወለደ፡የምትሉት፡ልጃችኹ፡ይህ፡ነውን፧ታድያ፡አኹን፡እንዴት፡
ያያል፧ብለው፡ጠየቋቸው።
20፤ወላጆቹም፡መልሰው፦ይህ፡ልጃችን፡እንደ፡ኾነ፡ዕውርም፡ኾኖ፡እንደ፡ተወለደ፡እናውቃለን፤
21፤ዳሩ፡ግን፡አኹን፡እንዴት፡እንዳየ፡አናውቅም፥ወይም፡ዐይኖቹን፡ማን፡እንደ፡ከፈተ፡እኛ፡
አናውቅም፤ጠይቁት፡ርሱ፡ሙሉ፡ሰው፡ነው፤ርሱ፡ስለ፡ራሱ፡ይናገራል፡አሉ።
22፤ወላጆቹ፡አይሁድን፡ስለ፡ፈሩ፡ይህን፡አሉ፤ርሱ፡ክርስቶስ፡ነው፡ብሎ፡የሚመሰክር፡ቢኖር፡ከምኵራብ፡
እንዲያወጡት፡አይሁድ፡ከዚህ፡በፊት፡ተስማምተው፡ነበርና።
23፤ስለዚህ፥ወላጆቹ፦ሙሉ፡ሰው፡ነው፥ጠይቁት፡አሉ።
24፤ስለዚህ፥ዕውር፡የነበረውን፡ሰው፡ኹለተኛ፡ጠርተው፦እግዚአብሔርን፡አክብር፤ይህ፡ሰው፡ኀጢአተኛ፡
መኾኑን፡እኛ፡እናውቃለን፡አሉት።
25፤ርሱም፡መልሶ፦ኀጢአተኛ፡መኾኑን፡አላውቅም፤ዕውር፡እንደ፡ነበርኹ፡አኹንም፡እንዳይ፡ይህን፡አንድ፡
ነገር፡ዐውቃለኹ፡አለ።
26፤ደግመውም፦ምን፡አደረገልኽ፧እንዴትስ፡ዐይኖችኽን፡ከፈተ፧አሉት።
27፤ርሱም፡መልሶ፦አስቀድሜ፡ነገርዃችኹ፡አልሰማችኹምም፤ስለ፡ምን፡ዳግመኛ፡ልትሰሙ፡
ትወዳላችኹ፧እናንተ፡ደግሞ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ልትኾኑ፡ትወዳላችኹን፧አላቸው።
28፤ተሳድበውም፦አንተ፡የርሱ፡ደቀ፡መዝሙር፡ነኽ፥እኛ፡ግን፡የሙሴ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ነን፤
29፤እግዚአብሔር፡ሙሴን፡እንደ፡ተናገረው፡እኛ፡እናውቃለን፥ይህ፡ሰው፡ግን፡ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡
አናውቅም፡አሉት።
30፤ሰውዬው፡መለሰ፡እንዲህም፡አላቸው፦ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡እናንተ፡አለማወቃችኹ፡ይህ፡ድንቅ፡ነገር፡ነው፥ዳሩ፡ግን፡ዐይኖቼን፡ከፈተ።
31፤እግዚአብሔርን፡የሚፈራ፡ፈቃዱንም፡የሚያደርግ፡ቢኖር፡ያንን፡እግዚአብሔር፡ይሰማዋል፡እንጂ፡
ኀጢአተኛዎችን፡እንዳይሰማ፡እናውቃለን።
32፤ዕውር፡ኾኖ፡የተወለደውን፡ዐይኖች፡ማንም፡እንደ፡ከፈተ፡ዓለም፡ከተፈጠረ፡ዠምሮ፡አልተሰማም፤
33፤ይህ፡ሰው፡ከእግዚአብሔር፡ባይኾን፡ምንም፡ሊያደርግ፡ባልቻለም፡ነበር።
34፤መልሰው፦አንተ፡ዅለንተናኽ፡በኀጢአት፡ተወለድኽ፥አንተም፡እኛን፡ታስተምረናለኽን፧አሉት።ወደ፡
ውጭም፡አወጡት።
35፤ኢየሱስም፡ወደ፡ውጭ፡እንዳወጡት፡ሰማ፤ሲያገኘውም፦አንተ፡በእግዚአብሔር፡ልጅ፡
ታምናለኽን፧አለው።
36፤ርሱም፡መልሶ፦ጌታ፡ሆይ፥በርሱ፡አምን፡ዘንድ፡ማን፡ነው፧አለ።
37፤ኢየሱስም፦አይተኸዋልም፡ከአንተ፡ጋራም፡የሚናገረው፡ርሱ፡ነው፡አለው።
38፤ርሱም፦ጌታ፡ሆይ፥አምናለኹ፡አለ፤ሰገደለትም።
39፤ኢየሱስም፦የማያዩ፡እንዲያዩ፡የሚያዩም፡እንዲታወሩ፡እኔ፡ወደዚህ፡ዓለም፡ለፍርድ፡መጣኹ፡አለ።
40፤ከፈሪሳውያንም፡ከርሱ፡ጋራ፡የነበሩት፡ይህን፡ሰምተው፦እኛ፡ደግሞ፡ዕውሮች፡ነንን፧አሉት።
41፤ኢየሱስም፡አላቸው፦ዕውሮችስ፡ብትኾኑ፡ኀጢአት፡ባልኾነባችኹም፡ነበር፤አኹን፡ግን፦እናያለን፡
ትላላችኹ፤ኀጢአታችኹ፡ይኖራል።
== '''ምዕራፍ ፲''' ==
1፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥ወደበጎች፡በረት፡በበሩ፡የማይገባ፡በሌላ፡መንገድ፡ግን፡የሚወጣ፡ርሱ፡
ሌባ፡ወንበዴም፡ነው፤
2፤በበሩ፡የሚገባ፡ግን፡የበጎች፡እረኛ፡ነው።
3፤ለርሱ፡በረኛው፡ይከፍትለታል፤በጎቹም፡ድምፁን፡ይሰሙታል፥የራሱንም፡በጎች፡በየስማቸው፡ጠርቶ፡
ይወስዳቸዋል።
4፤የራሱንም፡ዅሉ፡ካወጣቸ4፤የራሱንም፡ዅሉ፡ካወጣቸው፡በዃላ፡በፊታቸው፡ይኼዳል፥በጎቹም፡ድምፁን፡ያውቃሉና፡ይከተሉታል፤
5፤ከሌላው፡ግን፡ይሸሻሉ፡እንጂ፡አይከተሉትም፥የሌላዎችን፡ድምፅ፡አያውቁምና።
6፤ኢየሱስ፡ይህን፡ምሳሌ፡ነገራቸው፤እነርሱ፡ግን፡የነገራቸው፡ምን፡እንደ፡ኾነ፡አላስተዋሉም።
7፤ኢየሱስም፡ደግሞ፡አላቸው፦እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥እኔ፡የበጎች፡በር፡ነኝ።
8፤ከእኔ፡በፊት፡የመጡ፡ዅሉ፡ሌባዎችና፡ወንበዴዎች፡ናቸው፤ዳሩ፡ግን፡በጎቹ፡አልሰሟቸውም።
9፤በሩ፡እኔ፡ነኝ፤በእኔ፡የሚገባ፡ቢኖር፡ይድናል፥ይገባልም፡ይወጣልም፡መሰማሪያም፡ያገኛል።
10፤ሌባው፡ሊሰርቅና፡ሊያርድ፡ሊያጠፋም፡እንጂ፡ስለ፡ሌላ፡አይመጣም፤እኔ፡ሕይወት፡እንዲኾንላቸው፡
እንዲበዛላቸውም፡መጣኹ።
11፤መልካም፡እረኛ፡እኔ፡ነኝ።መልካም፡እረኛ፡ነፍሱን፡ስለ፡በጎቹ፡ያኖራል።
12፤እረኛ፡ያልኾነው፡በጎቹም፡የርሱ፡ያልኾኑ፡ሞያተኛ፡ግን፥ተኵላ፡ሲመጣ፡ባየ፡ጊዜ፥በጎቹን፡ትቶ፡
ይሸሻል፤ተኵላም፡ይነጥቃቸዋል፡በጎቹንም፡ይበትናቸዋል።
13፤ሞያተኛ፡ስለ፡ኾነ፡ለበጎቹም፡ስለማይገደው፡ሞያተኛው፡ይሸሻል።
14-15፤መልካም፡እረኛ፡እኔ፡ነኝ፥አብም፡እንደሚያውቀኝ፡እኔም፡አብን፡እንደማውቀው፡የራሴን፡በጎች፡
ዐውቃለኹ፡የራሴም፡በጎች፡ያውቁኛል፤ነፍሴንም፡ስለ፡በጎች፡አኖራለኹ።
16፤ከዚህም፡በረት፡ያልኾኑ፡ሌላዎች፡በጎች፡አሉኝ፤እነርሱን፡ደግሞ፡ላመጣ፡ይገ፟ባ፟ኛል፥ድምፄንም፡
ይሰማሉ፥አንድም፡መንጋ፡ይኾናሉ፥እረኛውም፡አንድ።
17፤ነፍሴን፡ደግሞ፡አነሣት፡ዘንድ፡አኖራለኹና፡ስለዚህ፡አብ፡ይወደኛል።
18፤እኔ፡በፈቃዴ፡አኖራታለኹ፡እንጂ፡ከእኔ፡ማንም፡አይወስዳትም።ላኖራት፡ሥልጣን፡አለኝ፡ደግሞም፡
ላነሣት፡ሥልጣን፡አለኝ፡ይህችን፡ትእዛዝ፡ከአባቴ፡ተቀበልኹ።
19፤እንግዲህ፡ከዚህ፡ቃል፡የተነሣ፡በአይሁድ፡መካከል፡እንደ፡ገና፡መለያየት፡ኾነ።
20፤ከነርሱም፡ብዙዎች፦ጋኔን፡አለበት፡አብዷልም፤ስለ፡ምንስ፡ትሰሙታላችኹ፧አሉ።
21፤ሌላዎችም፦ይህ፡ጋኔን፡ያለበት፡ሰው፡ቃል፡አይደለም፤ጋኔን፡የዕውሮችን፡ዐይኖች፡ሊከፍት፡
ይችላልን፧አሉ።
22፤በኢየሩሳሌምም፡የመቅደስ፡መታደስ፡በዓል፡ኾነ፤
23፤ክረምትም፡ነበረ።ኢየሱስም፡በመቅደስ፡በሰሎሞን፡ደጅ፡መመላለሻ፡ይመላለስ፡ነበር።
24፤አይሁድም፡ርሱን፡ከበ፟ው፦እስከ፡መቼ፡ድረስ፡በጥርጣሪ፡ታቈየናለኽ፧አንተ፡ክርስቶስ፡እንደ፡ኾንኽ፡
ገልጠኽ፡ንገረን፡አሉት።
25፤ኢየሱስም፡መለሰላቸው፥እንዲህ፡ሲል፦ነገርዃችኹ፡አታምኑምም፡እኔ፡በአባቴ፡ስም፡የማደርገው፡ሥራ፡
ይህ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራል፤26፤እናንተ፡ግን፡እንደ፡ነገርዃችኹ፡ከበጎቼ፡ስላልኾናችኹ፡አታምኑም።
27፤በጎቼ፡ድምፄን፡ይሰማሉ፡እኔም፡ዐውቃቸዋለኹ፡ይከተሉኝማል፤
28፤እኔም፡የዘለዓለም፡ሕይወትን፡እሰጣቸዋለኹ፥ለዘለዓለምም፡አይጠፉም፥ከእጄም፡ማንም፡አይነጥቃቸውም።
29፤የሰጠኝ፡አባቴ፡ከዅሉ፡ይበልጣል፥ከአባቴም፡እጅ፡ሊነጥቃቸው፡ማንም፡አይችልም።
30፤እኔና፡አብ፡አንድ፡ነን።
31፤አይሁድ፡ሊወግሩት፡ደግመው፡ድንጋይ፡አነሡ።
32፤ኢየሱስ፦ከአባቴ፡ብዙ፡መልካም፡ሥራ፡አሳየዃችኹ፤ከነርሱ፡ስለ፡ማናቸው፡ሥራ፡ትወግሩኛላችኹ፧ብሎ፡መለሰላቸው።
33፤አይሁድም፦ስለ፡መልካም፡ሥራ፡አንወግርኽም፤ስለ፡ስድብ፤አንተም፡ሰው፡ስትኾን፡ራስኽን፡አምላክ፡
ስለ፡ማድረግኽ፡ነው፡እንጂ፡ብለው፡መለሱለት።
34፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መለሰላቸው፦እኔ፦አማልክት፡ናችኹ፡አልኹ፡ተብሎ፡በሕጋችኹ፡የተጻፈ፡
አይደለምን፧
35፤መጽሐፉ፡ሊሻር፡አይቻልምና፡እነዚያን፡የእግዚአብሔር፡ቃል፡የመጣላቸውን፡አማልክት፡ካላቸው፥
36፤የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኝ፡ስላልኹ፡እናንተ፡አብ፡የቀደሰውን፡ወደ፡ዓለምም፡የላከውን፦ትሳደባለኽ፡
ትሉታላችኹን፧
37፤እኔ፡የአባቴን፡ሥራ፡ባላደርግ፡አትመኑኝ፤
38፤ባደርገው፡ግን፥እኔን፡ስንኳ፡ባታምኑ፡አብ፡በእኔ፡እንደ፡ኾነ፡እኔም፡በአብ፡እንደ፡ኾንኹ፡ታውቁና፡
ታስተውሉ፡ዘንድ፡ሥራውን፡እመኑ።
39፤እንግዲህ፡ደግመው፡ሊይዙት፡ፈለጉ፤ከእጃቸውም፡ወጣ።
40፤ዮሐንስም፡በመዠመሪያ፡ያጠምቅበት፡ወደነበረው፡ስፍራ፡ወደዮርዳኖስ፡ማዶ፡እንደ፡ገና፡ኼደ፡በዚያም፡
ኖረ።
41፤ብዙ፡ሰዎችም፡ወደ፡ርሱ፡መጥተው፦ዮሐንስ፡አንድ፡ምልክት፡ስንኳ፡አላደረገም፥ነገር፡ግን፥ዮሐንስ፡
ስለዚህ፡ሰው፡የተናገረው፡ዅሉ፡እውነት፡ነበረ፡አሉ።
42፤በዚያም፡ብዙዎች፡በርሱ፡አመኑ።
== '''ምዕራፍ ፲፩''' ==
1፤ከማርያምና፡ከእኅቷ፡ከማርታ፡መንደር፡ከቢታንያ፡የኾነ፡አልዓዛር፡የሚባል፡አንድ፡ሰው፡ታሞ፡ነበር።
2፤ማርያምም፡ጌታን፡ሽቱ፡የቀባችው፡እግሩንም፡በጠጕሯ፡ያበሰችው፡ነበረች፤ወንድሟም፡አልዓዛር፡ታሞ፡
ነበር።
3፤ስለዚህ፥እኅቶቹ፦ጌታ፡ሆይ፥እንሆ፥የምትወደ፟ው፡ታሟል፡ብለው፡ወደ፡ርሱ፡ላኩ።
4፤ኢየሱስም፡ሰምቶ፦ይህ፡ሕመም፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡በርሱ፡ይከብር፡ዘንድ፡ስለእግዚአብሔር፡ክብር፡
ነው፡እንጂ፡ለሞት፡አይደለም፡አለ።
5፤ኢየሱስም፡ማርታንና፡እኅቷን፡አልዓዛርንም፡ይወድ፡ነበር።
6፤እንደ፡ታመመም፡በሰማ፡ጊዜ፡ያን፡ጊዜ፡በነበረበት፡ስፍራ፡ኹለት፡ቀን፡ዋለ፤
7፤ከዚህም፡በዃላ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፦ወደ፡ይሁዳ፡ደግሞ፡እንኺድ፡አላቸው።
8፤ደቀ፡መዛሙርቱ፦መምህር፡ሆይ፥አይሁድ፡ከጥቂት፡ጊዜ፡በፊት፡ሊወግሩኽ፡ይፈልጉ፡ነበር፥ደግሞም፡
ወደዚያ፡ትኼዳለኽን፧አሉት።
9፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ቀኑ፡ዐሥራ፡ኹለት፡ሰዓት፡አይደለምን፧በቀን፡የሚመላለስ፡ቢኖር፡የዚህን፡ዓለም፡
ብርሃን፡ያያልና፥አይሰናከልም፤
10፤በሌሊት፡የሚመላለስ፡ቢኖር፡ግን፡ብርሃን፡በርሱ፡ስለሌለ፡ይሰናከላል፡አላቸው።
11፤ይህን፡ተናገረ፤ከዚህም፡በዃላ፦ወዳጃችን፡አልዓዛር፡ተኝቷል፤ነገር፡ግን፥ከእንቅልፉ፡ላስነሣው፡
እኼዳለኹ፡አላቸው።
12፤እንግዲህ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦ጌታ፡ሆይ፥ተኝቶስ፡እንደ፡ኾነ፡ይድናል፡አሉት።
13፤ኢየሱስስ፡ስለ፡ሞቱ፡ተናግሮ፡ነበር፤እነርሱ፡ግን፡ስለ፡እንቅልፍ፡መተኛት፡እንደ፡ተናገረ፡መሰላቸው።
14፤እንግዲህ፡ያን፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡በግልጥ፦አልዓዛር፡ሞተ፤
15፤እንድታምኑም፡በዚያ፡ባለመኖሬ፡ስለ፡እናንተ፡ደስ፡ይለኛል፤ነገር፡ግን፥ወደ፡ርሱ፡እንኺድ፡አላቸው።
16፤ስለዚህ፥ዲዲሞስ፡የሚሉት፡ቶማስ፥ለባልንጀራዎቹ፣ለደቀ፡መዛሙርት፦ከርሱ፡ጋራ፡እንሞት፡ዘንድ፡
እኛ፡ደግሞ፡እንኺድ፡አለ።
17፤ኢየሱስም፡በመጣ፡ጊዜ፡በመቃብር፡እስከ፡አኹን፡አራት፡ቀን፡ኾኖት፡አገኘው።
18፤ቢታንያም፡ዐሥራ፡ዐምስት፡ምዕራፍ፡ያኽል፡ለኢየሩሳሌም፡ቅርብ፡ነበረች።
19፤ከአይሁድም፡ብዙዎች፡ስለ፡ወንድማቸው፡ሊያጽናኗቸው፡ወደ፡ማርታና፡ወደ፡ማርያም፡መጥተው፡ነበር።
20፤ማርታም፡ኢየሱስ፡እንደ፡መጣ፡በሰማች፡ጊዜ፡ልትቀበለው፡ወጣች፤ማርያም፡ግን፡በቤት፡ተቀምጣ፡ነበር።
21፤ማርታም፡ኢየሱስን፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡በዚህ፡ኖረኽ፡ብትኾን፡ወንድሜ፡ባልሞተም፡ነበር፤
22፤አኹንም፡ከእግዚአብሔር የምትለምነውን፡ዅሉ፡እግዚአብሔር፡እንዲሰጥኽ፡ዐውቃለኹ፡አለችው።
23፤ኢየሱስም፦ወንድምሽ፡ይነሣል፡አላት።
24፤ማርታም፦በመጨረሻው፡ቀን፡በትንሣኤ፡እንዲነሣ፡ዐውቃለኹ፡አለችው።
25፤ኢየሱስም፦ትንሣኤና፡ሕይወት፡እኔ፡ነኝ፤የሚያምንብኝ፡ቢሞት፡እንኳ፡ሕያው፡ይኾናል፤
26፤ሕያው፡የኾነም፡የሚያምንብኝም፡ዅሉ፡ለዘለዓለም፡አይሞትም፤ይህን፡ታምኚያለሽን፧አላት።
27፤ርሷም፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፤አንተ፡ወደ፡ዓለም፡የሚመጣው፡ክርስቶስ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡
ኾንኽ፡እኔ፡አምናለኹ፡አለችው።
28፤ይህንም፡ብላ፡ኼደች፥እኅቷንም፡ማርያምን፡በስውር፡ጠርታ፦መምህሩ፡መጥቷል፡ይጠራሽማል፡
አለቻት።
29፤ርሷም፡በሰማች፡ጊዜ፡ፈጥና፡ተነሣች፡ወደ፡ርሱም፡መጣች፤
30፤ኢየሱስም፡ማርታ፡በተቀበለችበት፡ስፍራ፡ነበረ፡እንጂ፡ገና፡ወደ፡መንደሩ፡አልገባም፡ነበር።
31፤ሲያጽናኗት፡ከርሷ፡ጋራ፡በቤት፡የነበሩ፡አይሁድም፡ማርያም፡ፈጥና፡እንደ፡ተነሣችና፡እንደ፡ወጣች፡ባዩ፡
ጊዜ፥ወደ፡መቃብር፡ኼዳ፡በዚያ፡ልታለቅስ፡መስሏቸው፡ተከተሏት።
32፤ማርያምም፡ኢየሱስ፡ወዳለበት፡መጥታ፡ባየችው፡ጊዜ፡በእግሩ፡ላይ፡ወድቃ፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡በዚህ፡
ኖረኽ፡ብትኾን፡ወንድሜ፡ባልሞተም፡ነበር፡አለችው።
33፤ኢየሱስም፡ርሷ፡ስታለቅስ፡ከርሷም፡ጋራ፡የመጡት፡አይሁድ፡ሲያለቅሱ፡አይቶ፡በመንፈሱ፡ዐዘነ፡በራሱም፡
ታወከ፤
34፤ወዴት፡አኖራችኹት፧አለም።እነርሱም፦
ጌታ፡ሆይ፥መጥተኽ፡እይ፡አሉት።
35፤ኢየሱስም፡እንባውን፡አፈሰሰ።
36፤ስለዚህ፥አይሁድ፦እንዴት፡ይወደ፟ው፡እንደ፡ነበረ፡እዩ፡አሉ።
37፤ከነርሱ፡ግን፡አንዳንዶቹ፦ይህ፡የዕውሩን፡ዐይኖች፡የከፈተ፡ይህን፡ደግሞ፡እንዳይሞት፡ያደርግ፡ዘንድ፡
ባልቻለም፡ነበርን፧አሉ።
38፤ኢየሱስም፡በራሱ፡ዐዝኖ፡ወደ፡መቃብሩ፡መጣ፤ርሱም፡ዋሻ፡ነበረ፤ድንጋይም፡ተገጥሞበት፡ነበር።
39፤ኢየሱስ፦ድንጋዩን፡አንሡ፡አለ።የሞተውም፡እኅት፡ማርታ፦ጌታ፡ሆይ፥ከሞተ፡አራት፡ቀን፡ኾኖታልና፥አኹን፡ይሸታል፡አለችው።
40፤ኢየሱስ፦ብታምኚስ፡የእግዚአብሔርን፡ክብር፡እንድታዪ፡አልነገርኹሽምን፧አላት።
41፤ድንጋዩንም፡አነሡት።ኢየሱስም፡ዐይኖቹን፡ወደ፡ላይ፡አንሥቶ፦አባት፡ሆይ፥ስለ፡ሰማኸኝ፡
አመሰግንኻለኹ።
42፤ዅልጊዜም፡እንድትሰማኝ፡ዐወቅኹ፤ነገር፡ግን፥አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡ያምኑ፡ዘንድ፡በዚህ፡ዙሪያ፡ስለቆሙት፡ሕዝብ፡ተናገርኹ፡አለ።
43፤ይህንም፡ብሎ፡በታላቅ፡ድምፅ፦አልዓዛር፡ሆይ፥ወደ፡ውጭ፡ና፡ብሎ፡ጮኸ።
44፤የሞተውም፡እጆቹና፡እግሮቹ፡በመግነዝ፡እንደ፡ተገነዙ፡ወጣ፤ፈቱም፡በጨርቅ፡እንደ፡ተጠመጠመ፡
ነበር።ኢየሱስም፦ፍቱትና፡ይኺድ፡ተዉት፡አላቸው።
45፤ስለዚህ፥ወደ፡ማርያም፡ከመጡት፥ኢየሱስም፡ያደረገውን፡ካዩት፡ከአይሁድ፡ብዙዎች፡በርሱ፡አመኑ፤
46፤ከነርሱ፡አንዳንዶቹ፡ግን፡ወደ፡ፈሪሳውያን፡ኼደው፡ኢየሱስ፡ያደረገውን፡ነገሯቸው።
47፤እንግዲህ፡የካህናት፡አለቃዎችና፡ፈሪሳውያን፡ሸንጎ፡ሰብስበው፦ምን፡እናድርግ፧ይህ፡ሰው፡ብዙ፡
ምልክቶች፡ያደርጋልና።
48፤እንዲሁ፡ብንተወው፡ዅሉ፡በርሱ፡ያምናሉ፤የሮሜም፡ሰዎች፡መጥተው፡አገራችንን፡ወገናችንንም፡
ይወስዳሉ፡አሉ።
49፤በዚያችም፡ዓመት፡ሊቀ፡ካህናት፡የነበረ፡ቀያፋ፡የሚሉት፡ከነርሱ፡አንዱ፦እናንተ፡ምንም፡አታውቁም፤
50፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡ከሚጠፋ፡አንድ፡ሰው፡ስለ፡ሕዝቡ፡ይሞት፡ዘንድ፡እንዲሻለን፡አታስቡም፡አላቸው።
51፤ይህንም፡የተናገረ፡ከራሱ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥በዚያች፡ዓመት፡ሊቀ፡ካህናት፡ነበረና፡ኢየሱስ፡ስለ፡
ሕዝቡ፡ሊሞት፡እንዳለው፡ትንቢት፡ተናገረ፤
52፤ስለ፡ሕዝቡም፡ዅሉ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥የተበተኑትን፡የእግዚአብሔርን፡ልጆች፡ደግሞ፡በአንድነት፡
እንዲሰበስባቸው፡ነው፡እንጂ።
53፤እንግዲህ፡ከዚያ፡ቀን፡ዠምረው፡ሊገድሉት፡ተማከሩ።
54፤ከዚያ፡ወዲያም፡ኢየሱስ፡በአይሁድ፡መካከል፡ተገልጦ፡አልተመላለሰም፤ነገር፡ግን፥ከዚያ፡በምድረ፡በዳ፡
አጠገብ፡ወዳለች፡ምድር፥ኤፍሬም፡ወደምትባል፡ከተማ፡ኼደ፤በዚያም፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ተቀመጠ።
55፤የአይሁድም፡ፋሲካ፡ቀርቦ፡ነበር።ብዙ፡ሰዎችም፡ራሳቸውን፡ያነጹ፡ዘንድ፡ከፋሲካ፡በፊት፡ከአገሩ፡ወደ፡
ኢየሩሳሌም፡ወጡ።
56፤ኢየሱስንም፡ይፈልጉት፡ነበር፤በመቅደስም፡ቆመው፡ርስ፡በርሳቸው፦ምን፡ይመስላችዃል፧ወደ፡በዓሉ፡
አይመጣም፡ይኾንን፧ተባባሉ።
57፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ፈሪሳውያንም፡ይይዙት፡ዘንድ፥ርሱ፡ያለበትን፡ስፍራ፡የሚያውቀው፡ሰው፡ቢኖር፡
እንዲያመለክታቸው፡አዘ፟ው፡ነበር።
== '''ምዕራፍ ፲፪''' ==
1፣ከፋሲካም በፊት በስድስተኛው ቀን ኢየሱስ ከሙታን ያስነሣው አልዓዛር ወደ ነበረበት ወደ ቢታንያ መጣ።
2፣በዚያም እራት አደረጉለት፤ ማርታም ታገለግል ነበር፤ አልዓዛር ግን ከእርሱ ጋር ከተቀመጡት አንዱ ነበረ።
3፣ማርያምም ዋጋው እጅግ የከበረ የጥሩ ናርዶስ ሽቱ ንጥር ወስዳ የኢየሱስን እግር ቀባች፤ በጠጕርዋም እግሩን አበሰች፤ ቤቱም ከናርዶስ ሽቱ ሞላ።
4፣ነገር ግን ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ አሳልፎ ሊሰጠው ያለው የስምዖን ልጅ የአስቆሮቱ ይሁዳ፦
5፣ይህ ሽቱ ለሦስት መቶ ዲናር ተሽጦ ለድሆች ያልተሰጠ ስለ ምን ነው? አለ።
6፣ይህንም የተናገረ ሌባ ስለ ነበረ ነው እንጂ ለድሆች ተገድዶላቸው አይደለም፤ ከረጢትም ይዞ በውስጡ ከሚገባው ይወስድ ስለ ነበረ ነው።
7፣ኢየሱስም፦ ለምቀበርበት ቀን እንድትጠብቀው ተውአት፤
8፣ድሆችስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ይኖራሉና፥ እኔ ግን ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር አልኖርም አለ።
9፣ከአይሁድም ብዙ ሕዝብ በዚያ እንደ ነበረ አውቀው መጡ፥ ከሙታንም ያስነሣውን አልዓዛርን ደግሞ እንዲያዩ ነበረ እንጂ ስለ ኢየሱስ ብቻ አይደለም።
10፣የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ደግሞ ሊገድሉት ተማከሩ፥
11፣ከአይሁድ ብዙዎች ከእርሱ የተነሣ ሄደው በኢየሱስ ያምኑ ነበርና።
12፣በማግሥቱ ወደ በዓሉ መጥተው የነበሩ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመጣ በሰሙ ጊዜ፥
13፣የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ ይዘው ሊቀበሉት ወጡና፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ።
14-15፣አንቺ የጽዮን ልጅ አትፍሪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ በአህያ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ይመጣል ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስ የአህያ ውርንጫ አግኝቶ በእርሱ ተቀመጠ።
16፣ደቀ መዛሙርቱም ይህን ነገር በመጀመሪያ አላስተዋሉም፤ ነገር ግን ኢየሱስ ከከበረ በኋላ በዚያን ጊዜ ይህ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይህንም እንዳደረጉለት ትዝ አላቸው።
17፣አልዓዛርንም ከመቃብር ጠርቶ ከሙታን ሲያስነሣው ከእርሱ ጋር የነበሩት ሕዝብ ይመሰክሩለት ነበር።
18፣ስለዚህ ደግሞ ሕዝቡ ይህን ምልክት እንዳደረገ ስለ ሰሙ ሊቀበሉት ወጡ።
19፣ስለዚህ ፈሪሳውያን እርስ በርሳቸው፦ አንድ ስንኳ ልታደርጉ እንዳይቻላችሁ ታያላችሁን? እነሆ፥ ዓለሙ በኋላው ተከትሎት ሄዶአል ተባባሉ።
20፣በበዓሉም ሊሰግዱ ከወጡት አንዳንዶቹ የግሪክ ሰዎች ነበሩ፤
21፣እነርሱም ከገሊላ ቤተ ሳይዳ ወደሚሆን ወደ ፊልጶስ መጥተው፦ ጌታ ሆይ፥ ኢየሱስን ልናይ እንወዳለን ብለው ለመኑት።
22፣ፊልጶስም መጥቶ ለእንድርያስ ነገረው፤ እንድርያስና ፊልጶስ መጥተው ለኢየሱስ ነገሩት።
23፣ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል፦ የሰው ልጅ ይከብር ዘንድ ሰዓቱ ደርሶአል።
24፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የስንዴ ቅንጣት በምድር ወድቃ ካልሞተች ብቻዋን ትቀራለች፤ ብትሞት ግን ብዙ ፍሬ ታፈራለች።
25፣ነፍሱን የሚወድ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም በዚህ ዓለም የሚጠላ ለዘላለም ሕይወት ይጠብቃታል።
26፣የሚያገለግለኝ ቢኖር ይከተለኝ፥ እኔም ባለሁበት አገልጋዬ ደግሞ በዚያ ይሆናል፤ የሚያገለግለኝም ቢኖር አብ ያከብረዋል።
27፣አሁን ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ። ነገር ግን ስለዚህ ወደዚህ ሰዓት መጣሁ።
28፣አባት ሆይ፥ ስምህን አክብረው። ስለዚህም፦ አከበርሁት ደግሞምአከብረዋለሁ የሚል ድምፅ ከሰማይ መጣ።
29፣በዚያ ቆመው የነበሩትም ሕዝብ በሰሙ ጊዜ፦ ነጐድጓድ ነው አሉ፤ ሌሎች፦ መልአክ ተናገረው አሉ።
30፣ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ ይህ ድምፅ ስለ እናንተ መጥቶአል እጂ ስለ እኔ አይደለም።
31፣አሁን የዚህ ዓለም ፍርድ ደርሶአል፤ አሁን የዚህ ዓለም ገዥ ወደ ውጭ ይጣላል፤
32፣እኔም ከምድር ከፍ ከፍ ያልሁ እንደ ሆነ ሁሉን ወደ እኔ እስባለሁ።
33፣በምን ዓይነትም ሞት ይሞት ዘንድ እንዳለው ሲያመለክታቸው ይህን ተናገረ።
34፣እንግዲህ ሕዝቡ፦ እኛስ ክርስቶስ ለዘላለም እንዲኖር ከሕጉ ሰምተናል፤ አንተስ የሰው ልጅ ከፍ ከፍ ይል ዘንድ እንዲያስፈልገው እንዴት ትላላህ? ይህ የሰው ልጅ ማን ነው? ብለው መለሱለት።
35፣ኢየሱስም፦ ገና ጥቂት ጊዜ ብርሃን ከእናንተ ጋር ነው። ጨለማ እንዳይደርስባችሁ ብርሃን ሳለላችሁ ተመላለሱ፤ በጨለማም የሚመላለስ ወዴት እንዲሄድ አያውቅም።
36፣የብርሃን ልጆች እንድትሆኑ ብርሃን ሳለላችሁ በብርሃኑ እመኑ አላቸው። ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ሄደና ተሰወረባቸው።
37-38፣ነገር ግን ይህን ያህል ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ፤ ነቢዩ ኢሳይያስ፦ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ በእርሱ አላመኑም።
39-40፣ኢሳይያስ ደግሞ፦በዓይኖቻቸው እንዳያዩ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ እንዳይመለሱም፥ እኔም እንዳልፈውሳቸው፥ ዓይኖቻቸውን አሳወረ ልባቸውንም አደነደነ ብሎአልና ስለዚህ ማመን አቃታቸው።
41፣ክብሩን ስለ አየ ኢሳይያስ ይህን አለ፥ ስለ እርሱም ተናገረ።
42፣ከዚህም ጋር ከአለቆች ደግሞ ብዙዎች በእርሱ አመኑ፤ ነገር ግን ከምኵራብ እንዳያስወጡአቸው በፈሪሳውያን ምክንያት አልመሰከሩለትም፤
43፣ከእግዚአብሔር ክብር ይልቅ የሰውን ክብር ወደዋልና።
44፣ኢየሱስም ጮኸ፥ እንዲህም አለ፦ በእኔ የሚያምን በላከኝ ማመኑ ነው እንጂ በእኔ አይደለም፤
45፣እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል።
46፣በእኔ የሚያምን ሁሉ በጨለማ እንዳይኖር እኔ ብርሃን ሆኜ ወደ ዓለም መጥቻለሁ።
47፣ዓለምን ላድን እንጂ በዓለም ልፈርድ አልመጣሁምና ቃሌን ሰምቶ የማይጠብቀው ቢኖር የምፈርድበት እኔ አይደለሁም።
48፣የሚጥለኝ ቃሌንም እናገራለሁ።
== '''ምዕራፍ ፲፫'''==
1፣ኢየሱስም ከፋሲካ በዓል በፊት፥ ከዚህ ዓለም ወደ አብ የሚሄድበት ሰዓት እንደ ደረሰ አውቆ፥ በዚህ ዓለም ያሉትን ወገኖቹን የወደዳቸውን እስከ መጨረሻ ወደዳቸው።
2፣እራትም ሲበሉ ዲያብሎስ በስምዖን ልጅ በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ አሳልፎ እንዲሰጠው አሳብ ካገባ በኋላ፥3
ኢየሱስ አብ ሁሉን በልጁ እንደ ሰጠው ከእግዚአብሔርም እንደ ወጣ ወደ እግዚአብሔርም እንዲሄድ አውቆ፥
4፣ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤
5፣በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ።
6፣ወደ ስምዖን ጴጥሮስም መጣ፤ እርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ የእኔን እግር ታጥባለህን? አለው።
7፣ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ የማደርገውን አንተ አሁን አታውቅም፥ በኋላ ግን ታስተውለዋለህ አለው።
8፣ጴጥሮስም፦ የእኔን እግር ለዘላለም አታጥብም አለው።
ኢየሱስም፦ ካላጠብሁህ፥ ከእኔ ጋር ዕድል የለህም ብሎ መለሰለት።
9፣ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ እጄንና ራሴን ደግሞ እንጂ እግሬን ብቻ አይደለም አለው።
10፣ኢየሱስም፦ የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም፥ ሁለንተናው ግን ንጹሕ ነው፤ እናንተም ንጹሐን ናችሁ፥ ነገር ግን ሁላችሁ አይደላችሁምአለው።
11፣አሳልፎ የሚሰጠውን ያውቅ ነበርና፤ ስለዚህ፦ ሁላችሁ ንጹሐን አይደላችሁም አለው።
12፣እግራቸውንም አጥቦ ልብሱንም አንሥቶ ዳግመኛ ተቀመጠ፥ እንዲህም አላቸው፦ ያደረግሁላችሁን ታስተውላላችሁን?
13፣እናንተ መምህርና ጌታትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ።
14፣እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።
15፣እኔ ለእናንተ እንዳደረግሁ እናንተ ደግሞ ታደርጉ ዘንድ ምሳሌ ሰጥቻችኋለሁና።
16፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ባሪያ ከጌታው አይበልጥም። መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም።
17፣ይህን ብታውቁ፥ ብታደርጉትም ብፁዓን ናችሁ።
18፣ስለ ሁላችሁ አልናገርም፤ እኔ የመረጥኋቸውን አውቃለሁ፤ ነገር ግን መጽሐፍ፦ እንጀራዬን የሚበላ በእኔ ላይ ተረከዙን አነሣብኝ ያለው ይፈጸም ዘንድ ነው።
19፣በሆነ ጊዜ እኔ እንደ ሆንሁ ታምኑ ዘንድ፥ ከአሁን ጀምሬ አስቀድሞ ሳይሆን እነግራችኋለሁ።
20፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ማናቸውን የምልከውን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።
21፣ኢየሱስ ይህን ብሎ በመንፈሱ ታወከ መስክሮም፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል አለ።
22፣ደቀ መዛሙርቱ ስለ ማን እንደ ተናገረ አመንትተው እርስ በርሳቸው ተያዩ።
23፣ኢየሱስም ይወደው የነበረ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ በኢየሱስ ደረት ላይ ተጠጋ፤
24፣ስለዚህ ስምዖን ጴጥሮስ እርሱን ጠቅሶ፦ ስለማን እንደ ተናገረ ንገረን አለው።
25፣እርሱም በኢየሱስ ደረት እንዲህ ተጠግቶ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ነው? አለው።
26፣ኢየሱስም፦ እኔ ቍራሽ አጥቅሼ የምሰጠው እርሱ ነው ብሎ መለሰለት። ቍራሽም አጥቅሶ ለአስቆሮቱ ለስምዖን ልጅ ለይሁዳ ሰጠው።
27፣ቍራሽም ከተቀበለ በኋላ ያን ጊዜ ሰይጣን ገባበት። እንግዲህ ኢየሱስ፦ የምታደርገውን ቶሎ ብለህ አድርግ አለው።
28፣ነገር ግን ከተቀመጡት ስለ ምን ይህን እንዳለው ማንም አላወቀም፤
29፣ይሁዳ ከረጢቱን የያዘ ስለ ሆነ፥ ኢየሱስ፦ ለበዓሉ የሚያስፈልገንን ግዛ፥ ወይም ለድሆች ምጽዋት እንዲሰጥ ያለው ለአንዳንዱ መስሎአቸው ነበርና።
30፣እርሱም ቍራሹን ከተቀበለ በኋላ ወዲያው ወጣ፤ ሌሊትም ነበረ።
31፣ከወጣም በኋላ ኢየሱስ እንዲ አለ፦ አሁን የሰው ልጅ ከበረ እግዚአብሔርም ስለ እርሱ ከበረ፤
32፣እግዚአብሔር ስለ እርሱ የከበረ ከሆነ፥ እግዚአብሔር ደግሞ እርሱን ራሱን ያከብረዋል ወዲያውም ያከብረዋል።
33፣ልጆች ሆይ፥ ገና ጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ፤ ትፈልጉኛላችሁ፤ ለአይሁድም፦ እኔ ወደምሄድበት እናንተ ልትመጡ አይቻላችሁም እንዳልኋቸው፥ አሁን ለእናንተ ደግሞ እላችኋለሁ።
34፣እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ፥ እንደ ወደድኋችሁ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ አዲስ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ።
35፣እርስ በርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ፥ ደቀ መዛሙርቴ እንደ ሆናችሁ ሰዎች ሁሉ በዚህ ያውቃሉ።
36፣ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ ወዴት ትሄዳለህ? አለው። ኢየሱስም፦ ወደምሄድበት አሁን ልትከተለኝ አትችልም፥ ነገር ግን በኋላ ትከተለኛለህ ብሎ መለሰለት።
37፣ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ አሁን ልከተልህ አለመቻሌ ስለ ምንድር ነው? ነፍሴን ስንኳ ስለ አንተ እሰጣለሁ አለው።
38፣ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት፦ ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም።
== '''ምዕራፍ ፲፬''' ==
1፤ልባችኹ፡አይታወክ፤በእግዚአብሔር፡እመኑ፥በእኔም፡ደግሞ፡እመኑ።
2፤በአባቴ፡ቤት፡ብዙ፡መኖሪያ፡አለ፤እንዲህስ፡ባይኾን፡ባልዃችኹ፡ነበር፤ስፍራ፡አዘጋጅላችኹ፡ዘንድ፡
እኼዳለኹና፤
3፤ኼጄም፡ስፍራ፡ባዘጋጅላችኹ፥እኔ፡ባለኹበት፡እናንተ፡ደግሞ፡እንድትኾኑ፡ኹለተኛ፡እመጣለኹ፡ወደ፡
እኔም፡እወስዳችዃለኹ።
4፤ወደምኼድበትም፡ታውቃላችኹ፥መንገዱንም፡ታውቃላችኹ።
5፤ቶማስም፦ጌታ፡ሆይ፥ወደምትኼድበት፡አናውቅም፤እንዴትስ፡መንገዱን፡እናውቃለን፧አለው።
6፤ኢየሱስም፦እኔ፡መንገድና፡እውነት፡ሕይወትም፡ነኝ፤በእኔ፡በቀር፡ወደ፡አብ፡የሚመጣ፡የለም።
7፤እኔንስ፡ብታውቁኝ፡አባቴን፡ደግሞ፡ባወቃችኹ፡ነበር።ካኹንም፡ዠምራችኹ፡ታውቁታላችኹ፡
አይታችኹትማል፡አለው።
8፤ፊልጶስ፦ጌታ፡ሆይ፥አብን፡አሳየንና፡ይበቃናል፡አለው።
9፤ኢየሱስም፡አለው፦አንተ፡ፊልጶስ፥ይህን፡ያኽል፡ዘመን፡ከእናንተ፡ጋራ፡ስኖር፡አታውቀኝምን፧እኔን፡
ያየ፡አብን፡አይቷል፤እንዴትስ፡አንተ፦አብን፡አሳየን፡ትላለኽ፧
10፤እኔ፡በአብ፡እንዳለኹ፡አብም፡በእኔ፡እንዳለ፡አታምንምን፧እኔ፡የምነግራችኹን፡ቃል፡ከራሴ፡
አልናገረውም፤ነገር፡ግን፥በእኔ፡የሚኖረው፡አብ፡ርሱ፡ሥራውን፡ይሠራል።
11፤እኔ፡በአብ፡እንዳለኹ፡አብም፡በእኔ፡እንዳለ፡እመኑኝ፤ባይኾንስ፡ስለ፡ራሱ፡ስለ፡ሥራው፡እመኑኝ።
12፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥በእኔ፡የሚያምን፡እኔ፡የማደርገውን፡ሥራ፡ርሱ፡ደግሞ፡
ያደርጋል፤ከዚህም፡የሚበልጥ፡ያደርጋል፥
13፤እኔ፡ወደ፡አብ፡እኼዳለኹና፤አብም፡ስለ፡ወልድ፡እንዲከበር፡በስሜ፡የምትለምኑትን፡ዅሉ፡
አደርገዋለኹ።
14፤ማናቸውንም፡ነገር፡በስሜ፡ብትለምኑ፡እኔ፡አደርገዋለኹ።
15-16፤ብትወዱኝ፡ትእዛዜን፡ጠብቁ።እኔም፡አብን፡እለምናለኹ፡ለዘለዓለምም፡ከእናንተ፡ጋራ፡እንዲኖር፡ሌላ፡
አጽናኝ፡ይሰጣችዃል፤
17፤ርሱም፡ዓለም፡የማያየውና፡የማያውቀው፡ስለ፡ኾነ፡ሊቀበለው፡የማይቻለው፡የእውነት፡መንፈስ፡
ነው፤ነገር፡ግን፥ከእናንተ፡ዘንድ፡ስለሚኖር፡በውስጣችኹም፡ስለሚኾን፡እናንተ፡ታውቃላችኹ።
18፤ወላጆች፡እንደ፡ሌላቸው፡ልጆች፡አልተዋችኹም፤ወደ፡እናንተ፡እመጣለኹ።
19፤ገና፡ጥቂት፡ዘመን፡አለ፡ከዚህም፡በዃላ፡ዓለም፡አያየኝም፤እናንተ፡ግን፡ታዩኛላችኹ፤እኔ፡ሕያው፡
ነኝና፡እናንተ፡ደግሞ፡ሕያዋን፡ትኾናላችኹ።
20፤እኔ፡በአባቴ፡እንዳለኹ፡እናንተም፡በእኔ፡እንዳላችኹ፡እኔም፡በእናንተ፡እንዳለኹ፡በዚያን፡ቀን፡
ታውቃላችኹ።
21፤ትእዛዜ፡በርሱ፡ዘንድ፡ያለችው፡የሚጠብቃትም፡የሚወደኝ፡ርሱ፡ነው፤የሚወደኝንም፡አባቴ፡ይወደዋል፡
እኔም፡እወደዋለኹ፡ራሴንም፡እገልጥለታለኹ።
22፤የአስቆሮቱ፡ያይደለ፡ይሁዳ፦ጌታ፡ሆይ፥ለዓለም፡ሳይኾን፡ራስኽን፡ለእኛ፡ልትገልጥ፡ያለኽ፡እንዴት፡
ነው፧አለው።
23፤ኢየሱስም፡መለሰ፥አለውም፦የሚወደኝ፡ቢኖር፡ቃሌን፡ይጠብቃል፤አባቴም፡ይወደዋል፡ወደ፡ርሱም፡
እንመጣለን፡በርሱም፡ዘንድ፡መኖሪያ፡እናደርጋለን።
24፤የማይወደኝ፡ቃሌን፡አይጠብቅም፤የምትሰሙትም፡ቃል፡የላከኝ፡የአብ፡ነው፡እንጂ፡የእኔ፡አይደለም።
25፤ከእናንተ፡ዘንድ፡ስኖር፡ይህን፡ነግሬያችዃለኹ፤
26፤አብ፡በስሜ፡የሚልከው፡ግን፡መንፈስ፡ቅዱስ፡የኾነው፡አጽናኝ፡ርሱ፡ዅሉን፡ያስተምራችዃል፥እኔም፡
የነገርዃችኹን፡ዅሉ፡ያሳስባችዃል።
27፤ሰላምን፡እተውላችዃለኹ፥ሰላሜን፡እሰጣችዃለኹ፤እኔ፡የምሰጣችኹ፡ዓለም፡እንደሚሰጥ፡
አይደለም።ልባችኹ፡አይታወክ፡አይፍራም።
28፤እኔ፡እኼዳለኹ፡ወደ፡እናንተም፡እመጣለኹ፡እንዳልዃችኹ፡ሰማችኹ።የምትወዱኝስ፡ብትኾኑ፡ከእኔ፡
አብ፡ይበልጣልና፥ወደ፡አብ፡በመኼዴ፡ደስ፡ባላችኹ፡ነበር።
29፤ከኾነም፡በዃላ፡ታምኑ፡ዘንድ፡አኹን፡አስቀድሞ፡ሳይኾን፡ነግሬያችዃለኹ።
30፤ከእንግዲህ፡ወዲህ፡ከእናንተ፡ጋራ፡ብዙ፡አልናገርም፥የዚህ፡ዓለም፡ገዢ፡ይመጣልና፤በእኔ፡ላይም፡
አንዳች፡የለውም፤
31፤ነገር፡ግን፥አብን፡እንድወድ፡ዓለም፡ሊያውቅ፥አብም፡እንዳዘዘኝ፥እንዲሁ፡አደርጋለኹ።ተነሡ፤ከዚህ፡
እንኺድ።
== '''ምዕራፍ ፲፭''' ==
1፤እውነተኛ፡የወይን፡ግንድ፡እኔ፡ነኝ፤ገበሬውም፡አባቴ፡ነው።
2፤ፍሬ፡የማያፈራውን፡በእኔ፡ያለውን፡ቅርንጫፍ፡ዅሉ፡ያስወግደዋል፤ፍሬ፡የሚያፈራውንም፡ዅሉ፡አብዝቶ፡
እንዲያፈራ፡ያጠራዋል።
3፤እናንተ፡ስለነገርዃችኹ፡ቃል፡አኹን፡ንጹሓን፡ናችኹ፤
4፤በእኔ፡ኑሩ፡እኔም፡በእናንተ።ቅርንጫፍ፡በወይኑ፡ግንድ፡ባይኖር፡ከራሱ፡ፍሬ፡ሊያፈራ፡
እንዳይቻለው፥እንዲሁ፡እናንተ፡ደግሞ፡በእኔ፡ባትኖሩ፡አትችሉም።
5፤እኔ፡የወይን፡ግንድ፡ነኝ፡እናንተም፡ቅርንጫፎች፡ናችኹ።ያለእኔ፡ምንም፡ልታደርጉ፡አትችሉምና፡በእኔ፡
የሚኖር፡እኔም፡በርሱ፥ርሱ፡ብዙ፡ፍሬ፡ያፈራል።
6፤በእኔ፡የማይኖር፡ቢኾን፡እንደ፡ቅርንጫፍ፡ወደ፡ውጭ፡ይጣላል፡ይደርቅማል፤እነርሱንም፡ሰብስበው፡ወደ፡
እሳት፡ይጥሏቸዋል፥ያቃጥሏቸውማል።
7፤በእኔ፡ብትኖሩ፡ቃሎቼም፡በእናንተ፡ቢኖሩ፡የምትወዱትን፡ዅሉ፡ለምኑ፡ይኾንላችኹማል።
8፤ብዙ፡ፍሬ፡ብታፈሩና፡ደቀ፡መዛሙርቴ፡ብትኾኑ፡በዚህ፡አባቴ፡ይከበራል።
9፤አብ፡እንደ፡ወደደኝ፡እኔ፡ደግሞ፡ወደድዃችኹ፤በፍቅሬ፡ኑሩ።
10፤እኔ፡የአባቴን፡ትእዛዝ፡እንደ፡ጠበቅኹ፡በፍቅሩም፡እንደምኖር፥ትእዛዜን፡ብትጠብቁ፡በፍቅሬ፡
ትኖራላችኹ።
11፤ደስታዬም፡በእናንተ፡እንዲኾን፡ደስታችኹም፡እንዲፈጸም፡ይህን፡ነግሬያችዃለኹ።
12፤እኔ፡እንደ፡ወደድዃችኹ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ትዋደዱ፡ዘንድ፡ትእዛዜ፡ይህች፡ናት።
13፤ነፍሱን፡ስለ፡ወዳጆቹ፡ከመስጠት፡ይልቅ፡ከዚህ፡የሚበልጥ፡ፍቅር፡ለማንም፡የለውም።
14፤እኔ፡ያዘዝዃችኹን፡ዅሉ፡ብታደርጉ፡እናንተ፡ወዳጆቼ፡ናችኹ።
15፤ከእንግዲህ፡ወዲህ፡ባሪያዎች፡አልላችኹም፤ባሪያ፡ጌታው፡የሚያደርገውን፡አያውቅምና፤ወዳጆች፡ግን፡
ብያችዃለኹ፥ከአባቴ፡የሰማኹትን፡ዅሉ፡ለእናንተ፡አስታውቄያችዃለኹና።
16፤እኔ፡መረጥዃችኹ፡እንጂ፡እናንተ፡አልመረጣችኹኝም፤አብም፡በስሜ፡የምትለምኑትን፡ዅሉ፡
እንዲሰጣችኹ፥ልትኼዱና፡ፍሬ፡ልታፈሩ፡ፍሬያችኹም፡ሊኖር፡ሾምዃችኹ።
17፤ርስ፡በርሳችኹ፡እንድትዋደዱ፡ይህን፡አዛችዃለኹ።
18፤ዓለም፡ቢጠላችኹ፡ከእናንተ፡በፊት፡እኔን፡እንደ፡ጠላኝ፡ዕወቁ።
19፤ከዓለምስ፡ብትኾኑ፡ዓለም፡የራሱ፡የኾነውን፡ይወድ፡ነበር፤ነገር፡ግን፥እኔ፡ከዓለም፡መረጥዃችኹ፡
እንጂ፡ከዓለም፡ስላይደላችኹ፡ስለዚህ፡ዓለም፡ይጠላችዃል።
20፤ባሪያ፡ከጌታው፡አይበልጥም፡ብዬ፡የነገርዃችኹን፡ቃል፡ዐስቡ።እኔን፡አሳደውኝ፡እንደ፡ኾኑ፡እናንተን፡
ደግሞ፡ያሳድዷችዃል፤ቃሌን፡ጠብቀው፡እንደ፡ኾኑ፡ቃላችኹን፡ደግሞ፡ይጠብቃሉ።
21፤ዳሩ፡ግን፡የላከኝን፡አያውቁምና፡ይህን፡ዅሉ፡ሰለ፡ስሜ፡ያደርጉባችዃል።
22፤እኔ፡መጥቼ፡ባልነገርዃቸውስ፡ኀጢአት፡ባልኾነባቸውም፡ነበር፤አኹን፡ግን፡ለኀጢአታቸው፡ምክንያት፡
የላቸውም።
23፤እኔን፡የሚጠላ፡አባቴን፡ደግሞ፡ይጠላል።
24፤ሌላ፡ሰው፡ያላደረገውን፡ሥራ፡በመካከላቸው፡ባላደረግኹ፥ኀጢአት፡ባልኾነባቸውም፡ነበር፤አኹን፡ግን፡
እኔንም፡አባቴንም፡አይተውማል፡ጠልተውማል።
25፤ነገር፡ግን፥በሕጋቸው።በከንቱ፡ጠሉኝ፡ተብሎ፡የተጻፈው፡ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
26፤ዳሩ፡ግን፡እኔ፡ከአብ፡ዘንድ፡የምልክላችኹ፡አጽናኝ፡ርሱም፡ከአብ፡የሚወጣ፡የእውነት፡መንፈስ፡
በመጣ፡ጊዜ፥ርሱ፡ስለ፡እኔ፡ይመሰክራል፤
27፤እናንተም፡ደግሞ፡ከመዠመሪያ፡ከእኔ፡ጋራ፡ኖራችዃልና፥ትመሰክራላችኹ።
== '''ምዕራፍ ፲፮''' ==
1፤እንዳትሰናከሉ፡ይህን፡ተናግሬያችዃለኹ።
2፤ከምኵራባቸው፡ያወጧችዃል፤ከዚህ፡በላይ፡ደግሞ፡የሚገድላችኹ፡ዅሉ፡እግዚአብሔርን፡እንደሚያገለግል፡
የሚመስልበት፡ጊዜ፡ይመጣል።
3፤ይህንም፡የሚያደርጉባችኹ፡አብንና፡እኔን፡ስላላወቁ፡ነው።
4፤ነገር፡ግን፥ጊዜው፡ሲደርስ፡እኔ፡እንደ፡ነገርዃችኹ፡ታስቡ፡ዘንድ፡ይህን፡ተናግሬያችዃለኹ።ከእንናንተም፡
ጋራ፡ስለ፡ነበርኹ፡በመዠመሪያ፡ይህን፡አልነገርዃችኹም።
5፤አኹን፡ግን፡ወደላከኝ፡እኼዳለኹ፡ከእናንተም፦ወዴት፡ትኼዳለኽ፧ብሎ፡የሚጠይቀኝ፡የለም።
6፤ነገር፡ግን፥ይህን፡ስለ፡ተናገርዃችኹ፡ሐዘን፡በልባችኹ፡ሞልቷል።
7፤እኔ፡ግን፡እውነት፡እነግራችዃለኹ፤እኔ፡እንድኼድ፡ይሻላችዃል።እኔ፡ባልኼድ፡አጽናኙ፡ወደ፡እናንተ፡
አይመጣምና፤እኔ፡ብኼድ፡ግን፡ርሱን፡እልክላችዃለኹ።
8፤ርሱም፡መጥቶ፡ስለ፡ኀጢአት፡ስለ፡ጽድቅም፡ስለ፡ፍርድም፡ዓለምን፡ይወቅሳል፤
9-10፤ስለ፡ኀጢአት፥በእኔ፡ስለማያምኑ፡ነው፤ስለ፡ጽድቅም፥ወደ፡አብ፡ስለምኼድ፡ከዚህም፡በዃላ፡
ስለማታዩኝ፡ነው፤
11፤ስለ፡ፍርድም፥የዚህ፡ዓለም፡ገዢ፡ስለ፡ተፈረደበት፡ነው።
12፤የምነግራችኹ፡ገና፡ብዙ፡አለኝ፥ነገር፡ግን፥አኹን፡ልትሸከሙት፡አትችሉም።
13፤ግን፡ርሱ፡የእውነት፡መንፈስ፡በመጣ፡ጊዜ፡ወደ፡እውነት፡ዅሉ፡ይመራችዃል፤የሚሰማውን፡ዅሉ፡
ይናገራል፡እንጂ፡ከራሱ፡አይነግርምና፤የሚመጣውንም፡ይነግራችዃል።
14፤ርሱ፡ያከብረኛል፥ለእኔ፡ካለኝ፡ወስዶ፡ይነግራችዃልና።
15፤ለአብ፡ያለው፡ዅሉ፡የእኔ፡ነው፤ስለዚህ፦ለእኔ፡ካለኝ፡ወስዶ፡ይነግራችዃል፡አልኹ።
16፤ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥አታዩኝምም፤ደግሞም፡ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥ታዩኛላችኹም፥እኔ፡ወደ፡አብ፡
እኼዳለኹና።
17፤ከደቀ፡መዛሙርቱም፡አንዳንዶቹ፡ርስ፡በርሳቸው፦ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥አታዩኝምም፤ደግሞም፡ጥቂት፡ጊዜ፡
አለ፥ታዩኛላችኹም፤ደግሞ፦ወደ፡አብ፡እኼዳለኹና፡የሚለን፡ይህ፡ምንድር፡ነው፧ተባባሉ።
18፤እንግዲህ፦ጥቂት፡የሚለው፡ይህ፡ምንድር፡ነው፧የሚናገረውን፡አናውቅም፡አሉ።
19፤ኢየሱስም፡ሊጠይቁት፡እንደ፡ወደዱ፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አላቸው፦ጥቂት፡ጊዜ፡
አለ፥አታዩኝምም፤ደግሞም፡ጥቂት፡ጊዜ፡አለ፥ታዩኛላችኹ፡ስላልኹ፥ስለዚህ፡ርስ፡በርሳችኹ፡
ትመራመራላችኹን፧
20፤እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥እናንተ፡ታለቅሳላችኹ፡ሙሾም፡ታወጣላችኹ፥ዓለም፡ግን፡ደስ፡
ይለዋል፤እናንተም፡ታዝናላችኹ፥ነገር፡ግን፥ሐዘናችኹ፡ወደ፡ደስታ፡ይለወጣል።
21፤ሴት፡በምትወልድበት፡ጊዜ፡ወራቷ፡ስለ፡ደረሰ፡ታዝናለች፤ነገር፡ግን፥ሕፃን፡ከወለደች፡በዃላ፥ሰው፡
በዓለም፡ተወልዷልና፥ስለ፡ደስታዋ፡መከራዋን፡ዃላ፡አታስበውም።
22፤እንግዲህ፡እናንተ፡ደግሞ፡አኹን፡ታዝናላችኹ፤ነገር፡ግን፥እንደ፡ገና፡አያችዃለኹ፡ልባችኹም፡ደስ፡ይለዋል፥ደስታችኹንም፡የሚወስድባችኹ፡የለም።
23፤በዚያን፡ቀንም፡ከእኔ፡አንዳች፡አትለምኑም።እውነት፡እውነት፡እላችዃለኹ፥አብ፡በስሜ፡የምትለምኑትን፡
ዅሉ፡ይሰጣችዃል።
24፤እስከ፡አኹን፡በስሜ፡ምንም፡አልለመናችኹም፤ደስታችኹ፡ፍጹም፡እንዲኾን፡ለምኑ፡ትቀበሉማላችኹ።
25፤ይህን፡በምሳሌ፡ነግሬያችዃለኹ፤ነገር፡ግን፥ስለ፡አብ፡ለእናንተ፡በግልጥ፡የምናገርበት፡እንጂ፡ከዚያ፡
ወዲያ፡በምሳሌ፡የማልናገርበት፡ሰዓት፡ይመጣል።
26፤በዚያን፡ቀን፡በስሜ፡ትለምናላችኹ፤እኔም፡ስለ፡እናንተ፡አብን፡እንድለምን፡የምላችኹ፡አይደለኹም፤
27፤እናንተ፡ስለ፡ወደዳችኹኝ፡ከእግዚአብሔርም፡ዘንድ፡እኔ፡እንደ፡ወጣኹ፡ስላመናችኹ፡አብ፡ርሱ፡ራሱ፡
ይወዳችዃልና።
28፤ከአብ፡ወጥቼ፡ወደ፡ዓለም፡መጥቻለኹ፤ደግሞ፡ዓለምን፡እተወዋለኹ፡ወደ፡አብም፡እኼዳለኹ።
29፤ደቀ፡መዛሙርቱ፦እንሆ፥አኹን፡በግልጥ፡ትናገራለኽ፡በምሳሌም፡ምንም፡አትነግርም።
30፤ዅሉን፡እንድታውቅ፥ማንምም፡ሊጠይቅኽ፡እንዳትፈልግ፡አኹን፡እናውቃለን፤ስለዚህ፥ከእግዚአብሔር፡
እንደ፡ወጣኽ፡እናምናለን፡አሉት።
31፤ኢየሱስም፡እንዲህ፡ብሎ፡መለሰላቸው።አኹን፡ታምናላችኹን፧
32፤እንሆ፥እያንዳንዳችኹ፡ወደ፡ቤት፡የምትበታተኑበት፡እኔንም፡ለብቻዬ፡የምትተዉበት፡ሰዓት፡
ይመጣል፥አኹንም፡ደርሷል፤ነገር፡ግን፥አብ፡ከእኔ፡ጋራ፡ስለ፡ኾነ፡ብቻዬን፡አይደለኹም።
33፤በእኔ፡ሳላችኹ፡ሰላም፡እንዲኾንላችኹ፡ይህን፡ተናግሬያችዃለኹ።በዓለም፡ሳላችኹ፡መከራ፡
አለባችኹ፤ነገር፡ግን፥አይዟችኹ፤እኔ፡ዓለምን፡አሸንፌዋለኹ።
== '''ምዕራፍ ፲፯''' ==
1-2፤ኢየሱስም፡ይህን፡ተናግሮ፡ወደ፡ሰማይ፡ዐይኖቹን፡አነሣና፡እንዲህ፡አለ፦አባት፡ሆይ፥ሰዓቱ፡
ደርሷል፤ልጅኽ፡ያከብርኽ፡ዘንድ፥በሥጋም፡ዅሉ፡ላይ፡ሥልጣን፡እንደ፡ሰጠኸው፥ለሰጠኸው፡ዅሉ፡
የዘለዓለምን፡ሕይወት፡ይሰጣቸው፡ዘንድ፡ልጅኽን፡አክብረው።
3፤እውነተኛ፡አምላክ፡ብቻ፡የኾንኽ፡አንተን፡የላክኸውንም፡ኢየሱስ፡ክርስቶስን፡ያውቁ፡ዘንድ፡ይህች፡
የዘለዓለም፡ሕይወት፡ናት።
4፤እኔ፡ላደርገው፡የሰጠኸኝን፡ሥራ፡ፈጽሜ፡በምድር፡አከበርኹኽ፤
5፤አኹንም፥አባት፡ሆይ፥ዓለም፡ሳይፈጠር፡ባንተ፡ዘንድ፡በነበረኝ፡ክብር፡አንተ፡በራስኽ፡ዘንድ፡አክብረኝ።
6፤ከዓለም፡ለሰጠኸኝ፡ሰዎች፡ስምኽን፡ገለጥኹላቸው።የአንተ፡ነበሩ፡ለኔም፡ሰጠኻቸው፤
7፤ቃልኽንም፡ጠብቀዋል።የሰጠኸኝ፡ዅሉ፡ከአንተ፡እንደ፡ኾነ፡አኹን፡ያውቃሉ፤
8፤የሰጠኸኝን፡ቃል፡ሰጥቻቸዋለኹና፤እነርሱም፡ተቀበሉት፥ከአንተም፡ዘንድ፡እንደ፡ወጣኹ፡በእውነት፡
ዐወቁ፥አንተም፡እንደ፡ላክኸኝ፡አመኑ።
9፤እኔ፡ስለ፡እነዚህ፡እለምናለኹ፤ስለ፡ዓለም፡አልለምንም፡ስለሰጠኸኝ፡እንጂ፤የአንተ፡ናቸውና፤
10፤የእኔም፡የኾነ፡ዅሉ፡የአንተ፡ነው፡የአንተውም፡የእኔ፡ነው፤እኔም፡ስለ፡እነርሱ፡ከብሬያለኹ።
11፤ከዚህም፡በዃላ፡በዓለም፡አይደለኹም፥እነርሱም፡በዓለም፡ናቸው፥እኔም፡ወዳንተ፡እመጣለኹ።ቅዱስ፡
አባት፡ሆይ፥እነዚህን፡የሰጠኸኝን፡እንደ፡እኛ፡አንድ፡እንዲኾኑ፡በስምኽ፡ጠብቃቸው።
12፤ከነርሱ፡ጋራ፡በዓለም፡ሳለኹ፡የሰጠኸኝን፡በስምኽ፡እኔ፡እጠብቃቸው፡ነበር፤ጠበቅዃቸውም፡መጽሐፉም፡እንዲፈጸም፡ከጥፋት፡ልጅ፡በቀር፡ከነርሱ፡ማንም፡አልጠፋም።
13፤አኹንም፡ወዳንተ፡እመጣለኹ፤በእነርሱም፡ዘንድ፡ደስታዬ፡የተፈጸመ፡እንዲኾንላቸው፡ይህን፡በዓለም፡
እናገራለኹ።
14፤እኔ፡ቃልኽን፡ሰጥቻቸዋለኹ፤እኔም፡ከዓለም፡እንዳይደለኹ፡ከዓለም፡አይደሉምና፡ዓለም፡ጠላቸው።
15፤ከክፉ፡እንድትጠብቃቸው፡እንጂ፡ከዓለም፡እንድታወጣቸው፡አልለምንም።
16፤እኔ፡ከዓለም፡እንዳይደለኹ፡ከዓለም፡አይደሉም።
17፤በእውነትኽ፡ቀድሳቸው፤ቃልኽ፡እውነት፡ነው።
18፤ወደ፡ዓለም፡እንደ፡ላክኸኝ፡እንዲሁ፡እኔ፡ወደ፡ዓለም፡ላክዃቸው፤
19፤እነርሱም፡ደግሞ፡በእውነት፡የተቀደሱ፡እንዲኾኑ፡እኔ፡ራሴን፡ስለ፡እነርሱ፡እቀድሳለኹ።
20-21፤ዅሉም፡አንድ፡ይኾኑ፡ዘንድ፥ከቃላቸው፡የተነሣ፡በእኔ፡ስለሚያምኑ፡ደግሞ፡እንጂ፡ስለ፡እነዚህ፡
ብቻ፡አልለምንም፤አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡ዓለም፡ያምን፡ዘንድ፥አንተ፥አባት፡ሆይ፥በእኔ፡እንዳለኽ፡እኔም፡
ባንተ፥እነርሱ፡ደግሞ፡በእኛ፡አንድ፡ይኾኑ፡ዘንድ፡እለምናለኹ።
22-23፤እኛም፡አንድ፡እንደ፡ኾን፟፡አንድ፡ይኾኑ፡ዘንድ፤እኔም፡በእነርሱ፡አንተም፡በእኔ፡ስትኾን፥ባንድ፡
ፍጹማን፡እንዲኾኑ፥የሰጠኸኝን፡ክብር፡እኔ፡ሰጥቻቸዋለኹ፤እንዲሁም፡ዓለም፡አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡
በወደድኸኝም፡መጠን፡እነርሱን፡እንደ፡ወደድኻቸው፡ያውቃል።
24፤አባት፡ሆይ፥ዓለም፡ሳይፈጠር፡ስለ፡ወደድኸኝ፡የሰጠኸኝን፡ክብሬን፡እንዲያዩ፡እኔ፡ባለኹበት፡የሰጠኸኝ፡
እነርሱ፡ደግሞ፡ከእኔ፡ጋራ፡ይኾኑ፡ዘንድ፡እወዳለኹ።
25፤ጻድቅ፡አባት፡ሆይ፥ዓለም፡አላወቀኽም፥እኔ፡ግን፡ዐወቅኹኽ፡እነዚህም፡አንተ፡እንደ፡ላክኸኝ፡ዐወቁ፤26፤እኔንም፡የወደድኽባት፡ፍቅር፡በእነርሱ፡እንድትኾን፡እኔም፡በእነርሱ፥ስምኽን፡አስታወቅዃቸው፡
አስታውቃቸውማለኹ።
== '''ምዕራፍ ፲፰''' ==
1፤ኢየሱስም፡ይህን፡ብሎ፡አትክልት፡ወዳለበት፡ስፍራ፡ወደቄድሮን፡ወንዝ፡ማዶ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡
ወጣ፤ርሱም፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡በዚያ፡ገቡ።
2፤ኢየሱስም፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡ብዙ፡ጊዜ፡ወደዚያ፡ስለ፡ተሰበሰቡ፡አሳልፎ፡የሰጠው፡ይሁዳ፡ደግሞ፡
ስፍራውን፡ያውቅ፡ነበር።
3፤ስለዚህ፥ይሁዳ፡ጭፍራዎችንና፥ከካህናት፡አለቃዎች፣ከፈሪሳውያንም፡ሎሌዎችን፡ተቀብሎ፥በችቦና፡
በፋና፣በጋሻ፡ጦርም፡ወደዚያ፡መጣ።
4፤ኢየሱስም፥የሚመጣበትን፡ዅሉ፡ዐውቆ፡ወጣና፦ማንን፡ትፈልጋላችኹ፡አላቸው።
5፤የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡ብለው፡መለሱለት።ኢየሱስ፦እኔ፡ነኝ፡አላቸው።አሳልፎ፡የሰጠውም፡ይሁዳ፡
ደግሞ፡ከነርሱ፡ጋራ፡ቆሞ፡ነበር።
6፤እንግዲህ፦እኔ፡ነኝ፡ባላቸው፡ጊዜ፥ወደ፡ዃላ፡አፈግፍገው፡በምድር፡ወደቁ።
7፤ደግሞም፦ማንን፡ትፈልጋላችኹ፧ብሎ፡ጠየቃቸው።እነርሱም፦የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡አሉት።
8፤ኢየሱስ፡መልሶ፦እኔ፡ነኝ፡አልዃችኹ፤እንግዲህ፡እኔን፡ትፈልጉ፡እንደ፡ኾናችኹ፡እነዚህ፡ይኺዱ፡
ተዉአቸው፡አለ፤
9፤ይህም፦ከነዚህ፡ከሰጠኸኝ፡አንዱን፡ስንኳ፡አላጠፋኹም፡ያለው፡ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
10፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ሰይፍ፡ስለ፡ነበረው፡መዘዘው፥የሊቀ፡ካህናቱንም፡ባሪያ፡መቶ፟፡ቀኝ፡ዦሮውን፡
ቈረጠ፤የባሪያውም፡ስም፡ማልኮስ፡ነበረ።
11፤ኢየሱስም፡ጴጥሮስን፦ሰይፍኽን፡ወደ፡ሰገባው፡ክተተው፤አብ፡የሰጠኝን፡ጽዋ፡አልጠጣትምን፧አለው።
12፤እንግዲህ፡የሻለቃውና፡ጭፍራዎቹ፡የአይሁድም፡ሎሌዎች፡ኢየሱስን፡ይዘው፡አሰሩት፥
13፤አስቀድመውም፡ወደ፡ሐና፡ወሰዱት፤በዚያች፡ዓመት፡ሊቀ፡ካህናት፡ለነበረው፡ለቀያፋ፡ዐማቱ፡ነበርና።
14፤ቀያፋም፦አንድ፡ሰው፡ስለ፡ሕዝብ፡ይሞት፡ዘንድ፡ይሻላል፡ብሎ፡ለአይሁድ፡የመከራቸው፡ነበረ።
15፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ሌላውም፡ደቀ፡መዝሙር፡ኢየሱስን፡ተከተሉ።ያም፡ደቀ፡መዝሙር፡በሊቀ፡ካህናቱ፡
ዘንድ፡የታወቀ፡ነበረ፥ወደሊቀ፡ካህናቱም፡ግቢ፡ከኢየሱስ፡ጋራ፡ገባ፤
16፤ጴጥሮስ፡ግን፡በውጭ፡በበሩ፡ቆሞ፡ነበር።እንግዲህ፡በሊቀ፡ካህናቱ፡ዘንድ፡የታወቀው፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡ወጣ፥ለበረኛዪቱም፡ነግሮ፡ጴጥሮስን፡አስገባው።
17፤በረኛ፡የነበረችዪቱም፡ገረድ፡ጴጥሮስን፦አንተ፡ደግሞ፡ከዚህ፡ሰው፡ደቀ፡መዛሙርት፡አንዱ፡
አይደለኽምን፧አለችው።ርሱ፦አይደለኹም፡አለ።
18፤ብርድ፡ነበረና፡ባሪያዎችና፡ሎሌዎች፡የፍም፡እሳት፡አንድደው፡ቆሙ፡ይሞቁም፡ነበር፤ጴጥሮስም፡ደግሞ፡
ከነርሱ፡ጋራ፡ቆሞ፡ይሞቅ፡ነበር።
19፤ሊቀ፡ካህናቱም፡ኢየሱስን፡ስለ፡ደቀ፡መዛሙርቱና፡ስለ፡ትምህርቱ፡ጠየቀው።
20፤ኢየስስም፡መልሶ፦እኔ፡በግልጥ፡ለዓለም፡ተናገርኹ፤አይሁድ፡ዅሉ፡በሚሰበሰቡበት፡በምኵራብና፡
በመቅደስ፡እኔ፡ዅልጊዜ፡አስተማርኹ፥በስውርም፡ምንም፡አልተናገርኹም።
21፤ስለምን፡ትጠይቀኛለኽ፧ለእነርሱ፡የተናገርኹትን፡የሰሙትን፡ጠይቅ፤እንሆ፥እነዚህ፡እኔ፡የነገርኹትን፡
ያውቃሉ፡አለው።
22፤ይህንም፡ሲል፡በዚያ፡ቆሞ፡የነበረው፡ከሎሌዎች፡አንዱ፦ለሊቀ፡ካህናቱ፡እንዲህ፡ትመልሳለኽን፧ብሎ፡
ኢየሱስን፡በጥፊ፡መታው።
23፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ክፉ፡ተናግሬ፡እንደ፡ኾንኹ፡ስለ፡ክፉ፡መስክር፤መልካም፡ተናግሬ፡እንደ፡ኾንኹ፡
ግን፡ሰለ፡ምን፡ትመታኛለኽ፧አለው።
24፤ስለዚህ፥ሐና282፥እንደ፡ታሰረ፥ወደ፡ሊቀ፡ካህናቱ፣ወደ፡ቀያፋ፡ሰደደው።
25፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ቆሞ፡እሳት፡ይሞቅ፡ነበር።እንግዲህ፦አንተ፡ደግሞ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡
አይደለኽምን፧አሉት።ርሱም፦አይደለኹም፡ብሎ፡ካደ።
26፤ጴጥሮስ፡ዦሮውን፡የቈረጠው፡ዘመድ፡የኾነ፡ከሊቀ፡ካህናቱ፡ባሪያዎች፡አንዱ፦በአትክልቱ፡ከርሱ፡ጋራ፡
እኔ፡አይቼኽ፡አልነበረምን፧አለው።
27፤ጴጥሮስም፡እንደ፡ገና፡ካደ፥ወዲያውም፡ዶሮ፡ጮኸ።
28፤ኢየሱስንም፡ከቀያፋ፡ወደገዢው፡ግቢ፡ወሰዱት፤ማለዳም፡ነበረ፤እነርሱም፡የፋሲካ፡በግ፡ይበሉ፡ዘንድ፡
እንጂ፡እንዳይረክሱ፡ወደገዢው፡ግቢ፡አልገቡም።
29፤ስለዚህ፥ጲላጦስ፡ወደ፡ውጭ፣ወደ፡እነርሱ፡ወጥቶ፦ይህን፡ሰው፡ስለ፡ምን፡ትከሱታላችኹ፡አላቸው።
30፤እነርሱም፡መልሰው፦ይህስ፡ክፉ፡አድራጊ፡ባይኾን፡ወዳንተ፡አሳልፈን፡ባልሰጠነውም፡ነበር፡አሉት።
31፤ጲላጦስም፦እናንተ፡ወስዳችኹ፡እንደ፡ሕጋችኹ፡ፍረዱበት፡አላቸው።አይሁድም፦ለእኛስ፡ማንንም፡ልንገድል፡አልተፈቀደልንም፡አሉት፤
32፤ኢየሱስ፡በምን፡ዐይነት፡ሞት፡ሊሞት፡እንዳለው፡ሲያመለክት፡የተናገረው፡ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
33፤ጲላጦስም፡እንደ፡ገና፡ወደገዢው፡ግቢ፡ገባና፡ኢየሱስን፡ጠርቶ፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡አንተ፡
ነኽን፧አለው።
34፤ኢየሱስም፡መልሶ፦አንተ፡ይህን፡የምትለው፡ከራስኽ፡ነውን፡ወይስ፡ሌላዎች፡ስለ፡እኔ፡
ነገሩኽን፧አለው።
35፤ጲላጦስ፡መልሶ፦እኔ፡አይሁዳዊ፡ነኝን፧ወገኖችኽና፡የካህናት፡አለቃዎች፡ለእኔ፡አሳልፈው፡
ሰጡኽ፤ምን፡አድርገኻል፧አለው።
36፤ኢየሱስም፡መልሶ፦መንግሥቴ፡ከዚህ፡ዓለም፡አይደለችም፤መንግሥቴስ፡ከዚህ፡ዓለም፡ብትኾን፥ወደ፡
አይሁድ፡እንዳልሰጥ፡ሎሌዎቼ፡ይዋጉልኝ፡ነበር፤አኹን፡ግን፡መንግሥቴ፡ከዚህ፡አይደለችም፡አለው።
37፤ጲላጦስም፦እንግዲያ፡ንጉሥ፡ነኽን፧አለው።ኢየሱስም፡መልሶ፦እኔ፡ንጉሥ፡እንደ፡ኾንኹ፡አንተ፡
ትላለኽ።እኔ፡ለእውነት፡ልመሰክር፡ስለዚህ፡ተወልጃለኹ፡ስለዚህም፡ወደ፡ዓለም፡መጥቻለኹ፤ከእውነት፡
የኾነ፡ዅሉ፡ድምፄን፡ይሰማል፡አለው።
38፤ጲላጦስ፦እውነት፡ምንድር፡ነው፧አለው።ይህንም፡ብሎ፡ዳግመኛ፡ወደ፡አይሁድ፡ወጥቶ፦እኔስ፡
አንዲት፡በደል፡ስንኳ፡አላገኘኹበትም።
39፤ነገር፡ግን፥በፋሲካ፡አንድ፡ልፈታላችኹ፡ልማድ፡አላችኹ፤እንግዲህ፡የአይሁድን፡ንጉሥ፡ልፈታላችኹ፡
ትወዳላችኹን፧አላቸው።
40፤ዅሉም፡ደግመው፦በርባንን፡እንጂ፡ይህን፡አይደለም፡እያሉ፡ጮኹ።በርባን፡ግን፡ወንበዴ፡ነበረ።
== '''ምዕራፍ ፲፱''' ==
1፤በዚያን፡ጊዜም፡ጲላጦስ፡ኢየሱስን፡ይዞ፡ገረፈው።
2፤ወታደሮችም፡ከሾኽ፡አክሊል፡ጐንጕነው፡በራሱ፡ላይ፡አኖሩ፡ቀይ፡ልብስም፡አለበሱት፤
3፤እየቀረቡም፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡ሆይ፥ሰላም፡ለአንተ፡ይኹን፡ይሉት፡ነበር፤
4፤በጥፊም፡ይመቱት፡ነበር።ጲላጦስም፡ደግሞ፡ወደ፡ውጭ፡ወጥቶ፦እንሆ፥አንዲት፡በደል፡ስንኳ፡
እንዳላገኘኹበት፡ታውቁ፡ዘንድ፡ርሱን፡ወደ፡ውጭ፡አወጣላችዃለኹ፡አላቸው።
5፤ኢየሱስም፡የሾኽ፡አክሊል፡ደፍቶ፡ቀይ፡ልብስም፡ለብሶ፡ወደ፡ውጭ፡ወጣ።
6፤ጲላጦስም፦እንሆ፥ሰውዬው፡አላቸው።የካህናት፡አለቃዎችና፡ሎሌዎች፡ባዩትም፡ጊዜ፦ስቀለው፡ስቀለው፡
እያሉ፡ጮኹ።ጲላጦስም፦እኔስ፡አንዲት፡በደል፡ስንኳ፡አላገኘኹበትምና፡እናንተ፡ወስዳችኹ፡ስቀሉት፡
አላቸው።
7፤አይሁድም፡መልሰው፦እኛ፡ሕግ፡አለን፥እንደ፡ሕጋችንም፡ሊሞት፡ይገ፟ባ፟ዋል፥ራሱን፡የእግዚአብሔር፡
ልጅ፡አድርጓልና፥አሉት።
8፤ስለዚህ፥ጲላጦስ፡ይህን፡ነገር፡በሰማ፡ጊዜ፥እጅግ፡ፈራ፤
9፤ተመልሶም፡ወደገዢው፡ግቢ፡ገባና፡ኢየሱስን፦አንተ፡ከወዴት፡ነኽ፧አለው።ኢየሱስ፡ግን፡አንድ፡እንኳ፡
አልመለሰለትም።
10፤ስለዚህ፥ጲላጦስ፦አትነግረኝምን፧ልሰቅልኽ፡ሥልጣን፡እንዳለኝ፡ወይም፡ልፈታኽ፡ሥልጣን፡እንዳለኝ፡
አታውቅምን፧አለው።
11፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ከላይ፡ካልተሰጠኽ፡በቀር፥በእኔ፡ላይ፡ምንም፡ሥልጣን፡
ባልነበረኽም፤ስለዚህ፥ለአንተ፡አሳልፎ፡የሰጠኝ፥ኀጢአቱ፡የባሰ፡ነው፡አለው።
12፤ከዚህ፡በዃላ፡ጲላጦስ፡ሊፈታው፡ፈለገ፤ነገር፡ግን፥አይሁድ፦ይህንስ፡ብትፈታው፡የቄሳር፡ወዳጅ፡አይደለኽም፤ራሱን፡ንጉሥ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡የቄሳር፡ተቃዋሚ፡ነው፡እያሉ፡ጮኹ።
13፤ጲላጦስም፡ይህን፡ነገር፡ሰምቶ፡ኢየሱስን፡ወደ፡ውጭ፡አወጣው፥በዕብራይስጥም፡ገበታ፡በተባለው፡
ጸፍጸፍ፡በሚሉት፡ስፍራ፡በፍርድ፡ወንበር፡ተቀመጠ።
14፤ለፋሲካም፡የማዘጋጀት፡ቀን፡ነበረ፤ስድስት፡ሰዓትም፡የሚያኽል፡ነበረ፤አይሁድንም፦እንሆ፥ንጉሣችኹ፡
አላቸው።
15፤እነርሱ፡ግን፦አስወግደው፥አስወግደው፥ስቀለው፡እያሉ፡ጮኹ።ጲላጦስም፦ንጉሣችኹን፡
ልስቀለውን፧አላቸው።የካህናት፡አለቃዎችም፦ከቄሳር፡በቀር፡ሌላ፡ንጉሥ፡የለንም፡ብለው፡መለሱለት።
16፤ስለዚህ፥በዚያን፡ጊዜ፡እንዲሰቀል፡አሳልፎ፡ሰጣቸው።
17፤ኢየሱስንም፡ይዘው፡ወሰዱት፤መስቀሉንም፡ተሸክሞ፡በዕብራይስጥ፡ጎልጎታ፡ወደተባለው፡የራስ፡ቅል፡
ስፍራ፡ወደሚሉት፡ወጣ።
18፤በዚያም፡ሰቀሉት፥ከርሱም፡ጋራ፡ሌላዎች፡ኹለት፥አንዱን፡በዚህ፡አንዱን፡በዚያ፡ኢየሱስንም፡
በመካከላቸው፡ሰቀሉ።
19፤ጲላጦስም፡ደግሞ፡ጽሕፈት፡ጽፎ፡በመስቀሉ፡ላይ፡አኖረው፤ጽሕፈቱም፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡የናዝሬቱ፡
ኢየሱስ፡የሚል፡ነበረ።
20፤ኢየሱስም፡የተሰቀለበት፡ስፍራ፡ለከተማ፡ቅርብ፡ነበረና፡ከአይሁድ፡ብዙዎች፡ይህን፡ጽሕፈት፡
አነበቡት፤በዕብራይስጥና፡በሮማይስጥ፡በግሪክም፡ተጽፎ፡ነበር።
21፤ስለዚህ፥የአይሁድ፡ካህናት፡አለቃዎች፡ጲላጦስን፦ርሱ፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡ነኝ፡እንዳለ፡
እንጂ፥የአይሁድ፡ንጉሥ፡ብለኽ፡አትጻፍ፡አሉት።
22፤ጲላጦስም፦የጻፍኹትን፡ጽፌያለኹ፡ብሎ፡መለሰ።
23፤ጭፍራዎችም፡ኢየሱስን፡በሰቀሉት፡ጊዜ፡ልብሶቹን፡ወስደው፡ለያንዳንዱ፡ጭፍራ፡አንድ፡ክፍል፡ኾኖ፡
በአራት፡ከፋፈሉት፤እጀ፡ጠባቡን፡ደግሞ፡ወሰዱ።እጀ፡ጠባቡም፡ከላይ፡ዠምሮ፡ወጥ፟፡ኾኖ፡የተሠራ፡ነበረ፡
እንጂ፡የተሰፋ፡አልነበረም።
24፤ስለዚህ፥ርስ፡በርሳቸው፦ለማን፡እንዲኾን፡በርሱ፡ዕጣ፡እንጣጣልበት፡እንጂ፥አንቅደደው፡
ተባባሉ።ይህም፦ልብሴን፡ርስ፡በርሳቸው፡ተከፋፈሉ፡በእጀ፡ጠባቤም፡ዕጣ፡ተጣጣሉበት፡የሚለው፡የመጽሐፍ፡
ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ነው።
25፤ጭፍራዎችም፡እንዲህ፡አደረጉ።ነገር፡ግን፥በኢየሱስ፡መስቀል፡አጠገብ፡እናቱ፥የእናቱም፡
እኅት፥የቀለዮጳም፡ሚስት፡ማርያም፥መግደላዊትም፡ማርያም፡ቆመው፡ነበር።
26፤ኢየሱስም፡እናቱን፡ይወደ፟ው፡የነበረውንም፡ደቀ፡መዝሙር፡በአጠገቡ፡ቆሞ፡ባየ፡ጊዜ፡እናቱን፦አንቺ፡
ሴት፥እንሆ፥ልጅሽ፡አላት።
27፤ከዚህ፡በዃላ፡ደቀ፡መዝሙሩን፦እናትኽ፡እንሇት፡አለው።ከዚህም፡ሰዓት፡ዠምሮ፡ደቀ፡መዝሙሩ፡ወደ፡ቤቱ፡ወሰዳት።
28፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡አኹን፡ዅሉ፡እንደተፈጸመ፡ዐውቆ፥የመጽሐፉ፡ቃል፡ይፈጸም፡
ዘንድ፦ተጠማኹ፡አለ።
29፤በዚያም፡ሖምጣጤ፡የሞላበት፡ዕቃ፡ተቀምጦ፡ነበር፤እነርሱም፡ሖምጣጤውን፡በሰፍነግ፡ሞልተው፡
በሁሶፕም፡አድርገው፡ወደ፡አፉ፡አቀረቡለት።
30፤ኢየሱስም፡ሖምጣጤውን፡ከተቀበለ፡በዃላ፦ተፈጸመ፡አለ፥ራሱንም፡አዘንብሎ፡ነፍሱን፡አሳልፎ፡ሰጠ።
31፤አይሁድም፡የማዘጋጀት፡ቀን፡ስለ፡ኾነ፡ያ፡ሰንበት፡ትልቅ፡ነበረና፡ሥጋቸው፡በሰንበት፡በመስቀል፡ላይ፡
እንዳይኖር፥ጭናቸውን፡ሰብረው፡እንዲያወርዷቸው፡ጲላጦስን፡ለመኑት።
32፤ጭፍራዎችም፡መጥተው፡የፊተኛውን፡ጭን፡ከርሱም፡ጋራ፡የተሰቀለውን፡የሌላውን፡ጭን፡ሰበሩ፤
33፤ወደ፡ኢየሱስ፡በመጡ፡ጊዜ፡ግን፡ርሱ፡ፈጽሞ፡እንደ፡ሞተ፡አይተው፡ጭኑን፡አልሰበሩም፤
34፤ነገር፡ግን፥ከጭፍራዎች፡አንዱ፡ጐኑን፡በጦር፡ወጋው፤ወዲያውም፡ደምና፡ውሃ፡ወጣ።
35፤ያየውም፡መስክሯል፤ምስክሩም፡እውነት፡ነው፤እናንተም፡ደግሞ፡ታምኑ፡ዘንድ፡ርሱ፡እውነት፡
እንዲናገር፡ያውቃል።
36፤ይህ፡የኾነ፦ከርሱ፡ዐጥንት፡አይሰበርም፡የሚል፡የመጽሐፉ፡ቃል፡እንዲፈጸም፡ነው።
37፤ደግሞም፡ሌላው፡መጽሐፍ፦የወጉትን፡ያዩታል፡ይላል።
38፤ከዚህም፡በዃላ፡አይሁድን፡ስለ፡ፈራ፡በስውር፡የኢየሱስ፡ደቀ፡መዝሙር፡የነበረ፡የአርማትያስ፡ዮሴፍ፡
የኢየሱስን፡ሥጋ፡ሊወስድ፡ጲላጦስን፡ለመነ፤ጲላጦስም፡ፈቀደለት።ስለዚህም፡መጥቶ፡የኢየሱስን፡ሥጋ፡
ወሰደ።
39፤ደግሞም፡አስቀድሞ፡በሌሊት፡ወደ፡ኢየሱስ፡መጥቶ፡የነበረ፡ኒቆዲሞስ፡መቶ፡ንጥር፡የሚያኽል፡የከርቤና፡
የሬት፡ቅልቅል፡ይዞ፡መጣ።
40፤የኢየሱስንም፡ሥጋ፡ወስደው፥እንደ፡አይሁድ፡አገናነዝ፡ልማድ፥ከሽቱ፡ጋራ፡በተልባ፡እግር፡ልብስ፡
ከፈኑት።
41፤በተሰቀለበትም፡ስፍራ፡አትክልት፡ነበረ፥በአትክልቱም፡ማንም፡ገና፡ያልተቀበረበት፡ዐዲስ፡መቃብር፡ነበረ።
42፤ስለዚህ፥መቃብሩ፡ቅርብ፡ነበረና፥ስለ፡አይሁድ፡ማዘጋጀት፡ቀን፡ኢየሱስን፡በዚያ፡አኖሩት።
== '''ምዕራፍ ፳''' ==
1፤ከሳምንቱም፡በፊተኛው፡ቀን፥መግደላዊት፡ማርያም፥ገና፡ጨለማ፡ሳለ፡ማለዳ፡ወደ፡መቃብር፡
መጣች፤ድንጋዩም፡ከመቃብሩ፡ተፈንቅሎ፡አየች።
2፤እየሮጠችም፡ወደ፡ስምዖን፡ጴጥሮስና፥ኢየሱስ፡ይወደ፟ው፡ወደ፡ነበረው፣ወደ፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡
መጥታ፦ጌታን፡ከመቃብር፡ወስደውታል፥ወዴትም፡እንዳኖሩት፡አናውቅም፡አለቻቸው።
3፤ስለዚህ፥ጴጥሮስና፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡ወጥተው፡ወደ፡መቃብሩ፡ኼዱ።
4፤ኹለቱም፡ዐብረው፡ሮጡ፤ሌላው፡ደቀ፡መዝሙርም፡ከጴጥሮስ፡ይልቅ፡ፈጥኖ፡ወደ፡ፊት፡ሮጠና፡
አስቀድሞ፡ከመቃብሩ፡ደረሰ፤
5፤ዝቅም፡ብሎ፡ቢመለከት፡የተልባ፡እግሩን፡ልብስ፡ተቀምጦ፡አየ፥ነገር፡ግን፥አልገባም።
6፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ተከትሎት፡መጣ፡ወደ፡መቃብሩም፡ገባ፤የተልባ፡እግሩን፡ልብስ፡ተቀምጦ፡አየ፥
7፤ደግሞም፡በራሱ፡የነበረውን፡ጨርቅ፡ለብቻው፡ባንድ፡ስፍራ፡ተጠምጥሞ፡እንደ፡ነበረ፡እንጂ፡ከተልባ፡
እግሩ፡ልብስ፡ጋራ፡ተቀምጦ፡እንዳልነበረ፡አየ።
8፤በዚያን፡ጊዜ፡አስቀድሞ፡ወደ፡መቃብር፡የመጣውም፡ሌላው፡ደቀ፡መዝሙር፡ደግሞ፡
ገባ፥አየም፥አመነም፤
9፤ከሙታን፡ይነሣ፡ዘንድ፡እንዲገባው፡የሚለውን፡የመጽሐፉን፡ቃል፡ገና፡አላወቁም፡ነበርና።
10፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ወደ፡ቤታቸው፡ደግሞ፡ኼዱ።
11፤ማርያም፡ግን፡እያለቀሰች፡ከመቃብሩ፡በስተውጭ፡ቆማ፡ነበር።ስታለቅስም፡ወደ፡መቃብር፡ዝቅ፡ብላ፡
ተመለከተች፤
12፤ኹለት፡መላእክትም፡ነጭ፡ልብስ፡ለብሰው፡የኢየሱስ፡ሥጋ፡ተኝቶበት፡በነበረው፡አንዱ፡በራስጌ፡ሌላውም፡በእግርጌ፡ተቀምጠው፡አየች።
13፤እነርሱም፦አንቺ፡ሴት፥ስለ፡ምን፡ታለቅሻለሽ፧አሏት።ርሷም፦ጌታዬን፡ወስደውታል፡ወዴትም፡
እንዳኖሩት፡አላውቅም፡አለቻቸው።
14፤ይህንም፡ብላ፡ወደ፡ዃላ፡ዘወር፡ስትል፡ኢየሱስን፡ቆሞ፡አየችው፤ኢየሱስም፡እንደ፡ኾነ፡አላወቀችም።
15፤ኢየሱስም፦አንቺ፡ሴት፥ስለ፡ምን፡ታለቅሻለሽ፧ማንንስ፡ትፈልጊያለሽ፧አላት።ርሷም፡የአትክልት፡
ጠባቂ፡መስሏት፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡ወስደኸው፡እንደ፡ኾንኽ፡ወዴት፡እንዳኖርኸው፡ንገረኝ፡እኔም፡
እወስደዋለኹ፡አለችው።
16፤ኢየሱስም፦ማርያም፡አላት።ርሷ፡ዘወር፡ብላ፡በዕብራይስጥ፦ረቡኒ፡አለችው፤ትርጓሜውም፦መምህር፡
ሆይ፡ማለት፡ነው።
17፤ኢየሱስም፦ገና፡ወደ፡አባቴ፡አላረግኹምና፡አትንኪኝ፤ነገር፡ግን፥ወደ፡ወንድሞቼ፡ኼደሽ፦እኔ፡ወደ፡
አባቴና፡ወደ፡አባታችኹ፡ወደ፡አምላኬና፡ወደ፡አምላካችኹ፡ዐርጋለኹ፡ብለሽ፡ንገሪያቸው፡አላት።
18፤መግደላዊት፡ማርያም፡መጥታ፡ጌታን፡እንዳየች፡ይህንም፡እንዳላት፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ነገረች።
19፤ያም፡ቀን፡ርሱም፡ከሳምንቱ፡ፊተኛው፡በመሸ፡ጊዜ፥ደቀ፡መዛሙርቱ፡ተሰብስበው፡
በነበሩበት፥አይሁድን፡ስለ፡ፈሩ፡ደጆቹ፡ተዘግተው፡ሳሉ፥ኢየሱስ፡መጣ፤በመካከላቸውም፡ቆሞ፦ሰላም፡
ለእናንተ፡ይኹን፡አላቸው።
20፤ይህንም፡ብሎ፡እጆቹንም፡ጐኑንም፡አሳያቸው።ደቀ፡መዛሙርቱም፡ጌታን፡ባዩ፡ጊዜ፡ደስ፡አላቸው።
21፤ኢየሱስም፡ዳግመኛ፦ሰላም፡ለእናንተ፡ይኹን፤አብ፡እንደ፡ላከኝ፡እኔ፡ደግሞ፡እልካችዃለኹ፡አላቸው።
22፤ይህንም፡ብሎ፡እፍ፡አለባቸውና፦መንፈስ፡ቅዱስን፡ተቀበሉ።
23፤ኀጢአታቸውን፡ይቅር፡ያላችዃቸው፡ዅሉ፡ይቀርላቸዋል፤የያዛችኹባቸው፡ተይዞባቸዋል፡አላቸው።
24፤ነገር፡ግን፥ከዐሥራ፡ኹለቱ፡አንዱ፡ዲዲሞስ፡የሚሉት፡ቶማስ፡ኢየሱስ፡በመጣ፡ጊዜ፡ከነርሱ፡ጋራ፡
አልነበረም።
25፤ሌላዎቹም፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦ጌታን፡አይተነዋል፡አሉት።ርሱ፡ግን፦የችንካሩን፡ምልክት፡በእጆቹ፡
ካላየኹ፡ጣቴንም፡በችንካሩ፡ምልክት፡ካላገባኹ፡እጄንም፡በጐኑ፡ካላገባኹ፡አላምንም፡አላቸው።
26፤ከስምንት፡ቀን፡በዃላም፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ደግመው፡በውስጥ፡ነበሩ፥ቶማስም፡ከነርሱ፡ጋራ፡
ነበረ።ደጆች፡ተዘግተው፡ሳሉ፡ኢየሱስ፡መጣ፤በመካከላቸውም፡ቆሞ፦ሰላም፡ለእናንተ፡ይኹን፡አላቸው።
27፤ከዚያም፡በዃላ፡ቶማስን፦ጣትኽን፡ወደዚህ፡አምጣና፡እጆቼን፡እይ፤እጅኽንም፡አምጣና፡በጐኔ፡
አግባው፤ያመንኽ፡እንጂ፡ያላመንኽ፡አትኹን፡አለው።
28፤ቶማስም፦ጌታዬ፡አምላኬም፡ብሎ፡መለሰለት።
29፤ኢየሱስም፦ስላየኸኝ፡አምነኻል፤ሳያዩ፡የሚያምኑ፡ብፁዓን፡ናቸው፡አለው።
30፤ኢየሱስም፡በዚህ፡መጽሐፍ፡ያልተጻፈ፡ሌላ፡ብዙ፡ምልክት፡በደቀ፡መዛሙርቱ፡ፊት፡አደረገ፤
31፤ነገር፡ግን፥ኢየሱስ፡ርሱ፡ክርስቶስ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡እንደ፡ኾነ፡ታምኑ፡ዘንድ፥አምናችኹም፡
በስሙ፡ሕይወት፡ይኾንላችኹ፡ዘንድ፡ይህ፡ተጽፏል።
== '''ምዕራፍ ፳፩''' ==
1፤ከዚህ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡በጥብርያዶስ፡ባሕር፡አጠገብ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡እንደ፡ገና፡ተገለጠላቸው፤
2፤እንዲህም፡ተገለጠ።ስምዖን፡ጴጥሮስና፡ዲዲሞስ፡የሚባለው፡ቶማስ፡ከገሊላ፡ቃና፡የኾነ፡ናትናኤልም፡
የዘብዴዎስም፡ልጆች፡ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ሌላዎች፡ኹለት፡በአንድነት፡ነበሩ።
3፤ስምዖን፡ጴጥሮስ፦ዓሣ፡ላጠምድ፡እኼዳለኹ፡አላቸው።እነርሱም፦እኛም፡ከአንተ፡ጋራ፡እንመጣለን፡
አሉት።ወጥተውም፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡ገቡ፡በዚያችም፡ሌሊት፡ምንም፡አላጠመዱም።
4፤በነጋም፡ጊዜ፡ኢየሱስ፡በባሕር፡ዳር፡ቆመ፤ደቀ፡መዛሙርቱ፡ግን፡ኢየሱስ፡መኾኑን፡አላወቁም።
5፤ኢየሱስም፦ልጆች፡ሆይ፥አንዳች፡የሚበላ፡አላችኹን፧አላቸው።የለንም፡ብለው፡መለሱለት።
6፤ርሱም፦መረቡን፡በታንኳዪቱ፡በስተቀኝ፡ጣሉት፡ታገኙማላችኹ፡አላቸው።ስለዚህ፡ጣሉት፤በዚህም፡ጊዜ፡
ከዓሣው፡ብዛት፡የተነሣ፡ሊጐትቱት፡አቃታቸው።
7፤ኢየሱስ፡ይወደ፟ው፡የነበረውም፡ደቀ፡መዝሙር፡ጴጥሮስን፦ጌታ፡እኮ፡ነው፡አለው።ስለዚህ፡ስምዖን፡
ጴጥሮስ፡ጌታ፡መኾኑን፡በሰማ፡ጊዜ፡ዕራቍቱን፡ነበረና፥ልብሱን፡ታጥቆ፡ወደ፡ባሕር፡ራሱን፡ጣለ።
8፤ሌላዎቹ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ግን፡ከምድር፡ኹለት፡መቶ፡ክንድ፡ያኽል፡እንጂ፡እጅግ፡አልራቁም፡
ነበርና፥ዓሣ፡የሞላውን፡መረብ፡እየሳቡ፡በጀልባ፡መጡ።
9፤ወደ፡ምድርም፡በወጡ፡ጊዜ፡ፍምና፡ዓሣ፡በላዩ፡ተቀምጦ፡እንጀራም፡አዩ።
10፤ኢየሱስም፦አኹን፡ካጠመዳችኹት፡ዓሣ፡አምጡ፡አላቸው።
11፤ስምዖን፡ጴጥሮስም፡ወደ፡ጀልባዪቱ፡ገብቶ፡መቶ፡ዐምሳ፡ሦስት፡ታላላቅ፡ዓሣዎች፡ሞልቶ፡የነበረውን፡
መረብ፡ወደ፡ምድር፡ጐተተ፤ይህንም፡ያኽል፡ብዙ፡ሲኾን፡መረቡ፡አልተቀደደም።
12፤ኢየሱስም፦ኑ፥ምሳ፡ብሉ፡አላቸው።ከደቀ፡መዛሙርቱ፡አንድ፡ስንኳ፦አንተ፡ማን፡ነኽ፧ብሎ፡
ሊመረምረው፡የደፈረ፡አልነበረም፤ጌታ፡መኾኑን፡ዐውቀው፡ነበርና።
13፤ኢየሱስም፡መጣና፡እንጀራ፡አንሥቶ፡ሰጣቸው፥እንዲሁም፡ዓሣውን።
14፤ኢየሱስ፡ከሙታን፡ከተነሣ፡በዃላ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሲገለጥላቸው፡ይህ፡ሦስተኛው፡ጊዜ፡ነበረ።
15፤ምሳ፡ከበሉ፡በዃላም፡ኢየሱስ፡ስምዖን፡ጴጥሮስን፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥ከነዚህ፡ይልቅ፡
ትወደኛለኽን፧አለው፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፥እንድወድኽ፡አንተ፡ታውቃለኽ፡አለው፦ግልገሎቼን፡አሰማራ፡
አለው።
16፤ደግሞ፡ኹለተኛ፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥ትወደኛለኽን፧አለው፦አዎን፡ጌታ፡ሆይ፥እንድወድኽ፡
አንተ፡ታውቃለኽ፡አለው፦ጠቦቶቼን፡ጠብቅ፡አለው።
17፤ሦስተኛ፡ጊዜ፦የዮና፡ልጅ፡ስምዖን፡ሆይ፥ትወደኛለኽን፧አለው።ሦስተኛ፦ትወደኛለኽን፧ስለ፡አለው፡
ጴጥሮስ፡ዐዘነና፦ጌታ፡ሆይ፥አንተ፡ዅሉን፡ታውቃለኽ፤እንድወድኽ፡አንተ፡ታውቃለኽ፡
አለው።ኢየሱስም፦በጎቼን፡አሰማራ።
18፤እውነት፡እውነት፡እልኻለኹ፥አንተ፡ጕልማሳ፡ሳለኽ፡ወገብኽን፡በገዛ፡ራስኽ፡ታጥቀኽ፡ወደምትወደ፟ው፡
ትኼድ፡ነበር፤ነገር፡ግን፥በሸመገልኽ፡ጊዜ፡እጆችኽን፡ትዘረጋለኽ፥ሌላውም፡ያስታጥቅኻል፡
ወደማትወደ፟ውም፡ይወስድኻል፡አለው።
19፤በምን፡ዐይነት፡ሞት፡እግዚአብሔርን፡ያከብር፡ዘንድ፡እንዳለው፡ሲያመለክት፡ይህን፡አለ።ይህንም፡
ብሎ፦ተከተለኝ፡አለው።
20፤ጴጥሮስም፡ዘወር፡ብሎ፡ኢየሱስ፡ይወደ፟ው፡የነበረውን፡ደቀ፡መዝሙር፡ሲከተለው፡አየ፤ርሱም፡ደግሞ፡
በእራት፡ጊዜ፡በደረቱ፡ተጠግቶ፦ጌታ፡ሆይ፥አሳልፎ፡የሚሰጥኽ፡ማን፡ነው፧ያለው፡ነበረ።
21፤ጴጥሮስም፡ይህን፡አይቶ፡ኢየሱስን፦ጌታ፡ሆይ፥ይህስ፡እንዴት፡ይኾናል፧አለው።
22፤ኢየሱስም፦እስክመጣ፡ድረስ፡ይኖር፡ዘንድ፡ብወድስ፥ምን፡አግዶኽ፧አንተ፡ተከተለኝ፡አለው።
23፤ስለዚህ፦ያ፡ደቀ፡መዝሙር፡አይሞትም፡የሚለው፡ይህ፡ነገር፡ወደ፡ወንድሞች፡ወጣ፤ነገር፡
ግን፥ኢየሱስ፦እስክመጣ፡ድረስ፡ይኖር፡ዘንድ፡ብወድስ፡ምን፡አግዶኽ፧አለው፡እንጂ፡አይሞትም፡
አላለውም።
24፤ስለ፡እነዚህም፡የመሰከረ፡ይህንንም፡ጽፎ፡ያለ፡ይህ፡ደቀ፡መዝሙር፡ነው፥ምስክሩም፡እውነት፡እንደ፡
ኾነ፡እናውቃለን።
25፤ኢየሱስም፡ያደረገው፡ብዙ፡ሌላ፡ነገር፡ደግሞ፡አለ፤ዅሉ፡በያንዳንዱ፡ቢጻፍ፡ለተጻፉት፡መጻሕፍት፡
ዓለም፡ራሱ፡ባልበቃቸውም፡ይመስለኛል፨
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]
2hy33mdp3fjum0cp0sn4zn13htblgoj
የማርቆስ ወንጌል
0
49628
372199
371521
2022-08-01T18:45:23Z
ክርስቶስሰምራ
27288
wikitext
text/x-wiki
{{infobox|abovestyle=background:#FFBF00|above=የቅዱስ ማርቆስ ወንጌል <div class=floatright> [[File:Livre.png|70px]]</div>|image=[[File:Saint Mark - Google Art Project (6873768).jpg|thumb|250px|center|አንበሳው ማርቆስ]] |caption=|headerstyle=background:#FFBF00|header1= [[:fr:Évangile selon Marc|ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊው]]
|headerstyle=background:#FFBF00|header15=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=ሥራው|data1=[[ወንጌል]] ፀሐፊ ሰባኪም|header2=|label2=የፀሐፊው ስም|data2=ዮሐንስ በኋላ ማርቆስ|label3=የተወለደበት ቀን|data3=[[ጥቅምት ፴]] በ፩ኛው ክፍለዘመን|label4=የተወለደበት ቦታ|data4=ሲሬን (ሰሜን አፍሪካ)|label5=የእናት ስም |data5=ማርያም '''[[ብሉይ ኪዳን]]'''ን ማለት የሃይማኖት ትምህርት በዕውቅ ት/ቤት እንዲማር ምክኒያት የሆነች ትልቅ ሴት ናት ዕብራዪስጥና ዮናይስጥ ይጽፋል ይናገራል|label6=የአባት ስም|data6=አሪስቶፑለስ|label7=በዓለንግሥ|data7=[[ሚያዝያ ፴]]|label8=ምልክት|data8=
[[File:Evangelist Saint Mark writing the Gospel with his symbol, the Lion, holding a scroll MET sf17-190-36s1.jpg|61px]]|label9=ሥራው|data9=ፀሐፊ ሰባኪም|label10=የሚከበረው|data10=በዓለም ክርስቲያን ሕዝብ <ref>በPew የጥናት መዐከል መሠረት በ፳፻፲፭ ዓ.ም. በተደረገው ግምት የዓለም ክርስቲያን ሕዝብ በ፳፻፶ ዓ.ም. ወደ ፫ቢሊዮን ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል</ref>|label11=የጻፈው [[ወንጌል]]|data11=፲፮ ምዕራፍ|label12=ያረፈበት ቀን|data12=[[ሚያዝያ ፴]]<ref> ታሪካቸው በኢትዮጵያ [http://www.stmichaeleoc.org/Synaxarium/Archive.htm ሥንክሳር] [[Ethiopian Synaxarium]] ([[ጉግል ፕሌይ ስቶር ይገኛል]]) በሚያዝያ ፴ የሰማዕታትና ቅዱሳን ታሪክ ውስጥ ይነበባል</ref>|data13=<div class="floatleft>← '''[[የማቴዎስ ወንጌል]]'''</div><div class="floatright">'''[[የሉቃስ ወንጌል]]''' →</div>|captionstyle=|header14=}}
'''የጌታችን የ'''[[ኢየሱስ]]''' ክርስቶስ ወንጌል ቅዱስ ማርቆስ እንደ ጻፈው።
ቅዱስ ማርቆስ ወንግልን ለመስበክ ከ'''[[ቅዱስ ጴጥሮስ]]''' ጋር ወደ ሮም ተጉዞ ቀዳሚ የወንጌል ፀሐፊ ሆነ ። (፩ኛ ጴጥ ም፡፭ ቁ፡፲፪- ፲፫) ከጌታ የሰማውንና የተማረውን ጽፎአል። ወንጌልንም የጻፈበት ዘመን ጌታ ከዐረገ አሥራ አንደኛው ተፈፅሞ አሥራ ሁለተኛው ሲጀምር፣ ቀላውዴዎስ ቄሣር በነገሠ በአራተኛው ዓመት ሲሆን ወንጌል ተብሎ ይፋ የወጣበት ቋንቋ ሮማይስጥ ነው ማለት ቅዱስ ጴጥሮስ በሮማይስጥ አስተርጉሞ የሮማ ሰዎችን ለማስተማር ተጠቅሞበታል ። ወንጌሉም ቅዱስ ማርቆስ ካለፈ በኋላ በስሙ ተጠርቷል።
ቀጥሎም በ'''[[መንፈስ ቅዱስ]]''' መሪነት በግብፅ አገር ተልኮውን ማኪያሄድ እንዳለበት ተረድቶ እዚሁ አገር ላይ የአንበሳ ጣዖቶችን በማጥፋት የነገደ ይሁዳ የሆነውን አንበሳ ክርስቶስን በመስበክ ከዚያም የመጀመሪያው ጳጳስ ሆኖ በመናፍቃን ተገድሎ [[በሰማዕትነት]] ያለፈ ቅዱስ ነው። ይህ ክርስቲያናዊ ተጋድሎ ነው የአንበሳ ምልክት እንዲሰጠው ዋና ምክኒያት የሆነው። በተጨማሪ በራዕዪ ዮሐንስ (፭፡፭) ጌታች መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ አሸናፊ የይሁዳ አንበሳ ተብሎ ተሰይሟል ፣ በነብዩ በሆሴዕ (፲፫፡፯) አንበሳ ተብሎ መጠራቱን እናያለን <ref>ወንጌል [http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) አንድምታ] {{Wayback|url=http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) |date=20190108105342 }} ይመልከቱ</ref> ።
[[ስዕል:ቅዱስ ማርቆስ.png|thumb|200px|አንበሳው፡ማርቆስ]]
<center><span style=font-size:26px>'''የማርቆስ ወንጌል'''</span></center>
=='''ምዕራፍ ፩'''==
1፤የእግዚአብሔር፡ልጅ፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ወንጌል፡መዠመሪያ።
2-3፤እንሆ፥መንገድኽን፡የሚጠርግ፡መልክተኛዬን፡በፊትኽ፡እልካለኹ፡የጌታን፡መንገድ፡
አዘጋጁ፡ጥርጊያውንም፡አቅኑ፡እያለ፡በምድረ፡በዳ፡የሚጮኽ፡ሰው፡ድምፅ፡ተብሎ፡
በነቢዩ፡በ[[ኢሳይያስ]]፡እንደ፡ተጻፈ፥
4፤ዮሐንስ፡በምድረ፡በዳ፡እያጠመቀ፡የንስሓንም፡ጥምቀት፡ለኀጢአት፡
ስርየት፡እየሰበከ፡መጣ።
5፤የይሁዳም፡አገር፡ዅሉ፡የኢየሩሳሌምም፡ሰዎች፡ዅሉ፡ወደ፡
ርሱ፡ይወጡ፡ነበር፥
ኀጢአታቸውንም፡እየተናዘዙ፡በዮርዳኖስ፡ወንዝ፡ከርሱ፡ይጠመቁ፡ነበር።
6፤ዮሐንስም፡የግመል፡ጠጕር፡ለብሶ፡በወገቡ፡ጠፍር፡ይታጠቅ፡አንበጣና፡የበረሓ፡
ማርም፡ይበላ፡ነበር።
7፤ተጐንብሼ፡የጫማውን፡ጠፍር፡መፍታት፡የማይገ፟ባ፟ኝ፡
ከእኔ፡የሚበረታ፡በዃላዬ፡ይመጣል።
8፤እኔ፡በውሃ፡አጠመቅዃችኹ፡ርሱ፡ግን፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡ያጠምቃችዃል፡እያለ፡
ይሰብክ፡ነበር።
9፤በዚያ፡ወራትም፡ኢየሱስ፡ከገሊላ፡ናዝሬት፡መጥቶ፡ከዮሐንስ፡በዮርዳኖስ፡ወንዝ፡ተጠመቀ።
10፤ወዲያውም፡ከውሃው፡በወጣ፡ጊዜ፡ሰማያት፡ሲቀደዱ፡መንፈስም፡እንደ፡ርግብ፡ሲወርድበት፡
አየና፦የምወድኽ፡ልጄ፡አንተ፡ነኽ፥
11፤ባንተ፡ደስ፡ይለኛል፡የሚል፡ድምፅ፡ከሰማያት፡መጣ።
12፤ወዲያውም፡መንፈስ፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡አወጣው።
13፤በምድረ፡በዳም፡ከሰይጣን፡እየተፈተነ፡
{|
|-
[[File:San Juan Bautista por Joan de Joanes.jpg|thumb|124px|መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ]]
{|
[[ስዕል:The Baptism Of Christ.jpeg|192px|thumb|ክርስቶስ ሲጠመቅ]]
|}
አርባ፡ቀን፡ሰነበተ፡ከአራዊትም፡ጋራ፡ነበረ፥ መላእክቱም፡አገለገሉት።
14-15፤ዮሐንስም፡ዐልፎ፡ከተሰጠ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ወንጌል፡
እየሰበከና፦ዘመኑ፡ተፈጸመ፡የእግዚአብሔርም፡መንግሥት፡ቀርባለች፡ንስሓ፡ግቡ፡
በወንጌልም፡እመኑ፡እያለ፡ወደ፡ገሊላ፡መጣ።
16፤በገሊላ፡ባሕርም፡አጠገብ፡ሲያልፍ፡ስምዖንን፡ወንድሙንም፡እንድርያስን፡መረባቸውን፡
ወደ፡ባሕር፡ሲጥሉ፡አየ፥ዓሣ፡አጥማጆች፡ነበሩና።
17፤ኢየሱስም፦በዃላዬ፡ኑና፡ሰዎችን፡አጥማጆች፡እንድትኾኑ፡አደርጋችዃለኹ፡አላቸው።
18፤ወዲያውም፡መረባቸውን፡ትተው፡ተከተሉት።
19፤ከዚያም፡ጥቂት፡እልፍ፡ብሎ፡የዘብዴዎስን፡ልጅ፡ያዕቆብን፡ወንድሙንም፡ዮሐንስን፡ደግሞ፡በታንኳ፡
ላይ፡መረባቸውን፡ሲያበጁ፡አየ።
20፤ወዲያውም፡ጠራቸው፡አባታቸውንም፡ዘብዴዎስን፡ከሞያተኛዎቹ፡ጋራ፡በታንኳ፡ላይ፡
ትተው፡ተከትለውት፡ኼዱ።
21፤ወደ፡ቅፍርናሖምም፡ገቡ፤ወዲያውም፡በሰንበት፡ወደ፡ምኵራብ፡ገብቶ፡አስተማረ።
22፤እንደ፡ባለሥልጣን፡ያስተምራቸው፡ነበር፡እንጂ፡እንደ፡ጻፊዎች፡አይደለምና፡በትምህርቱ፡
ተገረሙ።
23፤በዚያን፡ጊዜም፡በምኵራባቸው፡ርኩስ፡መንፈስ፡ያለው፡ሰው፡ነበረ፤
24፤ርሱም፦የናዝሬቱ፡ኢየሱስ፡ሆይ፥ከአንተ፡ጋራ፡ምን፡አለን፧ልታጠፋን፡መጣኽን፧ማን፡እንደ፡
ኾንኽ፡ዐውቄያለኹ፥የእግዚአብሔር፡ቅዱሱ፡ብሎ፡ጮኸ።
25፤ኢየሱስም፦ዝም፡በል፡ከርሱም፡ውጣ፡ብሎ፡ገሠጸው።
26፤ርኩሱም፡መንፈስ፡አንፈራገጠውና፡በታላቅ፡ድምፅ፡ጮኾ፡ከርሱ፡ወጣ።
27፤ዅሉም፦ይህ፡ምንድር፡ነው፧በሥልጣን፡ርኩሳን፡መናፍስትን፡ያዛ፟ል፤እነርሱም፡
ይታዘዙለታልና፥ይህ፡ዐዲስ፡ትምህርት፡ምንድር፡ነው፧ብለው፡እስኪጠያየቁ፡ድረስ፡አደነቁ።
28፤ዝናውም፡ወዲያው፡በየስፍራው፡ወደገሊላ፡ዙሪያ፡ዅሉ፡ወጣ።
29፤ወዲያውም፡ከምኵራብ፡ወጥቶ፡ከያዕቆብና፡ከዮሐንስ፡ጋራ፡ወደስምዖንና፡ወደእንድርያስ፡ቤት፡ገባ።
30፤የስምዖንም፡ዐማት፡በንዳድ፡ታማ፡ተኝታ፡ነበር፥ስለ፡ርሷም፡ወዲያው፡ነገሩት።
31፤ቀርቦም፡እጇን፡ይዞ፡አስነሣት፡ንዳዱም፡ወዲያው፡ለቀቃትና፡አገለገለቻቸው።
32፤ፀሓይም፡ገብቶ፡በመሸ፡ጊዜ፥የታመሙትንና፡አጋንንት፡ያደረባቸውን፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፤
33፤ከተማዪቱም፡ዅላ፡በደጅ፡ተሰብስባ፡ነበር።
34፤በልዩ፡ልዩ፡ደዌም፡የታመሙትን፡ብዙዎችን፡ፈወሰ፥ብዙዎችንም፡አጋንንት፡አወጣ፥
አጋንንትም፡ክርስቶስ፡መኾኑን፡ዐውቀው፡ነበርና፥ሊናገሩ፡አልፈቀደላቸውም።
35፤ማለዳም፡ተነሥቶ፡ገና፡ሌሊት፡ሳለ፡ወጣ፡ወደ፡ምድረ፡በዳም፡ኼዶ፡በዚያ፡ጸለየ።
36፤ስምዖንና፡ከርሱ፡ጋራ፡የነበሩትም፡ገሥግሠው፡ተከተሉት፥
37፤ባገኙትም፡ጊዜ፦ዅሉ፡ይፈልጉኻል፡አሉት።
38፤ርሱም፦በዚያ፡ደግሞ፡ልሰብክ፡ወደ፡ሌላ፡ስፍራ፡በቅርብ፡ወዳሉ፡መንደሮች፡እንኺድ፡ስለዚህ፡ወጥቻለኹና፡አላቸው።
39፤በምኵራባቸውም፡እየሰበከ፡አጋንንትንም፡እያወጣ፡ወደ፡ገሊላ፡ዅሉ፡መጣ።
40፤ለምጻምም፡ወደ፡ርሱ፡መጥቶ፡ተንበረከከና፦ብትወድስ፡ልታነጻኝ፡ትችላለኽ፡ብሎ፡ለመነው።
41፤ኢየሱስም፡ዐዘነለት፡እጁንም፡ዘርግቶ፡ዳሰሰውና፦እወዳ፟ለኹ፤ንጻ፡አለው።
42፤በተናገረም፡ጊዜ፡ለምጹ፡ወዲያው፡ለቀቀውና፡ነጻ።
43፤በብርቱም፡ተናግሮ፡ወዲያው፡አወጣው፤
44፤ለማንም፡አንዳች፡እንዳትናገር፡ተጠንቀቅ፥ነገር፡ግን፥ኼደኽ፡ራስኽን፡ለካህን፡አሳይ፡ለእነርሱም፡ምስክር፡እንዲኾን፡
ስለ፡መንጻትኽ፡ሙሴ፡ያዘዘውን፡አቅርብ፡አለው።
45፤ርሱ፡ግን፡ሲወጣ፡ብዙ፡ሊሰብክና፡ነገሩን፡ሊያወራ፡ዠመረ፥ስለዚህም፡ኢየሱስ፡ተገልጦ፡ወደ፡ከተማ፡መግባት፡ወደ፡
ፊት፡ተሳነው፥ነገር፡ግን፥በውጭ፡በምድረ፡በዳ፡ይኖር፡ነበር፤ከየስፍራውም፡ወደ፡ርሱ፡ይመጡ፡ነበር።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፪'''==
1፤ከጥቂት፡ቀን፡በዃላ፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡ደግሞ፡ገብቶ፡በቤት፡እንደ፡ኾነ፡ተሰማ።
2፤በደጅ፡ያለው፡ስፍራም፡እስኪጠባ፟ቸው፡ድረስ፡ብዙ፡ሰዎች፡ተሰበሰቡ፤ቃሉንም፡ይነግራቸው፡ነበር።
3፤አራት፡ሰዎችም፡የተሸከሙትን፡ሽባ፡አመጡለት።
4፤ስለሕዝቡም፡ብዛት፡ወደ፡ርሱ፡ማቅረብ፡ቢያቅታቸው፡ርሱ፡ያለበትን፡የቤቱን፡ጣራ፡አነሡ፥ነድለውም፡
ሽባው፡የተኛበትን፡ዐልጋ፡አወረዱ።5፤ኢየሱስም፡እምነታቸውን፡አይቶ፡ሽባውን፦አንተ፡ልጅ፥ኀጢአትኽ፡ተሰረየችልኽ፡አለው።
6፤ከጻፊዎችም፡አንዳንዶቹ፡በዚያ፡ተቀምጠው፡ነበር፡በልባቸውም፦ይህ፡ሰው፡ስለ፡ምን፡እንደዚህ፡ያለ፡
ስድብ፡ይናገራል፧
7፤ከአንዱ፡ከእግዚአብሔር፡በቀር፡ኀጢአት፡ሊያስተሰርይ፡ማን፡ይችላል፧ብለው፡ዐሰቡ።
8፤ወዲያውም፡ኢየሱስ፡በልባቸው፡እንዲህ፡እንዳሰቡ፡በመንፈስ፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አላቸው፦በልባችኹ፡ይህን፡
ስለ፡ምን፡ታስባላችኹ፧ 9፤ሽባውን፦ኀጢአትኽ፡ተሰረየችልኽ፡ከማለት፡ወይስ 1 ተነሣ፡ዐልጋኽንም፡ተሸከምና፡ኺድ፡ከማለት፡
ማናቸው፡ይቀላል፧
10፤ነገር፡ግን፥ለሰው፡ልጅ፡በምድር፡ላይ፡ኀጢአትን፡ሊያስተሰርይ፡ሥልጣን፡እንዳለው፡እንድታውቁ፤
11፤ሽባውን፦አንተን፡እልኻለኹ፥ተነሣ፥ዐልጋኽን፡ተሸከምና፡ወደ፡ቤትኽ፡ኺድ፡አለው።
12፤ተነሥቶም፡ወዲያው፡ዐልጋውን፡ተሸክሞ፡በዅሉ፡ፊት፡ወጣ፥ስለዚህም፡ሰዎች፡ዅሉ፡
ተገረሙና፦እንዲህ፡ያለ፡ከቶ፡አላየንም፡ብለው፡እግዚአብሔርን፡አከበሩ።
13፤ደግሞም፡በባሕር፡አጠገብ፡ወጣ፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡መጡና፡አስተማራቸው።
14፤ሲያልፍም፡በመቅረጫው፡ተቀምጦ፡የነበረውን፡የእልፍዮስን፡ልጅ፡ሌዊን፡አየና፦ተከተለኝ፡
አለው።ተነሥቶም፡ተከተለው።
15፤በቤቱም፡በማእዱ፡ተቀምጦ፡ሳለ፥ብዙ፡ቀራጮችና፡ኀጢአተኛዎች፡ከኢየሱስና፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡
ተቀመጡ፤ብዙ፡ነበሩ፡ይከተሉትም፡ነበር።
16፤ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያንም፥ከቀራጮችና፡ከኀጢአተኛዎች፡ጋራ፡ሲበላ፡አይተው፡ለደቀ፡
መዛሙርቱ፦ከቀራጮችና፡ከኀጢአተኛዎች፡ጋራ፡የሚበላና፡የሚጠጣ፡ስለ፡ምንድር፡ነው፧አሉ።
17፤ኢየሱስም፡ሰምቶ፦ሕመምተኛዎች፡እንጂ፡ብርቱዎች፡ባለመድኀኒት፡አያስፈልጋቸውም፤ኀጢአተኛዎችን፡
እንጂ፡ጻድቃንን፡ልጠራ፡አልመጣኹም፡አላቸው።
18፤የዮሐንስ፡ደቀ፡መዛሙርትና፡ፈሪሳውያን፡ይጦሙ፡ነበር።መጥተውም፦የዮሐንስና፡የፈሪሳውያን፡ደቀ፡
መዛሙርት፡የሚጦሙት፡የአንተ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ግን፡የማይጦሙት፡ስለ፡ምንድር፡ነው፧አሉት።
19፤ኢየሱስም፡አላቸው፦ሙሽራው፡ከነርሱ፡ጋራ፡ሳለ፡ሚዜዎች፡ሊጦሙ፡ይችላሉን፧ሙሽራው፡ከነርሱ፡
ጋራ፡ሳለ፡ሊጦሙ፡አይችሉም።
20፤ነገር፡ግን፥ሙሽራው፡ከነርሱ፡የሚወሰድበት፡ወራት፡ይመጣል፥በዚያ፡ወራትም፡ይጦማሉ።
21፤በአረጀ፡ልብስ፡ዐዲስ፡ዕራፊ፡የሚጥፍ፡የለም፤ቢደረግ፡ግን፥ዐዲሱ፡መጣፊያ፡አሮጌውን፡
ይቦጭቀዋል፥መቀደዱም፡የባሰ፡ይኾናል።
22፤በአረጀ፡አቍማዳም፡ዐዲስ፡የወይን፡ጠጅ፡የሚያኖር፡የለም፤ቢደረግ፡ግን፥የወይን፡ጠጁ፡አቍማዳውን፡
ያፈነዳል፡የወይኑም፡ጠጅ፡ይፈሳል፡አቍማዳውም፡ይጠፋል፡ዐዲሱን፡የወይን፡ጠጅ፡ግን፡በዐዲስ፡አቍማዳ፡
ያኖራሉ።
23፤በሰንበትም፡በዕርሻ፡መካከል፡ሲያልፍ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡እየኼዱ፡እሸት፡ይቀጥፉ፡ዠመር።
24፤ፈሪሳውያንም፦እንሆ፥በሰንበት፡ያልተፈቀደውን፡ስለ፡ምን፡ያደርጋሉ፧አሉት።
25፤ርሱም፦ዳዊት፡ባስፈለገውና፡በተራበ፡ጊዜ፥ርሱ፡ዐብረውት፡ከነበሩት፡ጋራ፡ያደረገውን፥
26፤አብያተር፡ሊቀ፡ካህናት፡በነበረ፡ጊዜ፡ወደእግዚአብሔር፡ቤት፡እንደ፡ገባ፥ከካህናት፡በቀር፡መብላት፡
ያልተፈቀደውን፡የመሥዋዕትን፡እንጀራ፡እንደ፡በላ፥ከርሱም፡ጋራ፡ለነበሩት፡እንደ፡ሰጣቸው፡ከቶ፡
አላነበባችኹምን፧አላቸው።
27፤ደግሞ፦ሰንበት፡ስለ፡ሰው፡ተፈጥሯል፡እንጂ፡ሰው፡ስለ፡ሰንበት፡አልተፈጠረም፤
28፤እንዲሁም፡የሰው፡ልጅ፡ለሰንበት፡እንኳ፡ጌታዋ፡ነው፡አላቸው።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፫'''==
1፤ደግሞም፡ወደ፡ምኵራብ፡ገባ፥በዚያም፡እጁ፡የሰለለች፡ሰው፡ነበር፤
2፤ሊከሱትም፥በሰንበት፡ይፈውሰው፡እንደ፡ኾነ፡ይጠባበቁት፡ነበር።
3፤እጁ፡የሰለለችውንም፡ሰው፦ተነሥተኽ፡ወደ፡መካከል፡ና፡አለው።
4፤በሰንበት፡በጎ፡ማድረግ፡ተፈቅዷልን፧ወይስ፡ክፉ፧ነፍስ፡ማዳን፡ወይስ፡መግደል፧አላቸው፤እነርሱም፡
ዝም፡አሉ።
5፤ስለልባቸውም፡ድንዛዜ፡ዐዝኖ፡ዙሪያውን፡እየተመለከተ፡በቍጣ፡አያቸው፥ሰውየውንም፦እጅኽን፡ዘርጋ፡
አለው።
6፤ዘረጋትም፥እጁም፡ዳነች።ፈሪሳውያንም፡ወጥተው፡ወዲያው፡እንዴት፡አድርገው፡እንዲያጠፉት፡ከሄሮድስ፡
ወገን፡ጋራ፡ተማከሩበት።
7፤ኢየሱስም፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ወደ፡ባሕር፡ፈቀቅ፡አለ፤ከገሊላ፡የመጡም፡ብዙ፡ሰዎች፡ተከተሉት፤
8፤እንዴት፡ትልቅ፡ነገርም፡እንዳደረገው፡ሰምተው፡ብዙ፡ሰዎች፡ከይሁዳ፡ከኢየሩሳሌምም፡ከኤዶምያስም፡
ከዮርዳኖስ፡ማዶም፡ከጢሮስና፡ከሲዶና፡ምድርም፡ወደ፡ርሱ፡መጡ።
9፤ሰዎቹም፡እንዳያጋፉት፡ታንኳን፡ያቈዩለት፡ዘንድ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፡አዘዛቸው፤
10፤ብዙ፡ሰዎችን፡አድኖ፡ነበርና፥ስለዚህም፡ሥቃይ፡ያለባቸው፡ዅሉ፡እንዲዳስሱት፡ይወድቁበት፡ነበር።
11፤ርኩሳን፡መናፍስትም፡ባዩት፡ጊዜ፡በፊቱ፡ተደፍተው፦አንተ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኽ፡እያሉ፡ጮኹ።
12፤እንዳይገልጡትም፡በጣም፡አዘዛቸው።
13፤ወደ፡ተራራም፡ወጣ፥ራሱም፡የወደዳቸውን፡ወደ፡ርሱ፡ጠራ፥ወደ፡ርሱም፡ኼዱ።
14፤ከርሱም፡ጋራ፡እንዲኖሩና፡ለመስበክ፡እንዲልካቸው፥
15፤ድውዮችንም፡ሊፈውሱ፡አጋንንትንም፡ሊያወጡ፡ሥልጣን፡ይኾንላቸው፡ዘንድ፡ዐሥራ፡ኹለት፡አደረገ፤
[[ስዕል:ክርስቶስ ለደቀመዝሙሮቹ.jpeg|214px|thumb|እየሱስ ከደቀመዝሙሮቹ ጋር]]
16፤ስምዖንንም፡ጴጥሮስ፡ብሎ፡ሰየመው፤
17፤የዘብዴዎስንም፡ልጅ፡ያዕቆብን፡የያዕቆብንም፡ወንድም፡ዮሐንስን፡ቦአኔርጌስ፡ብሎ፡ሰየማቸው፥<br>የነጐድጓድ፡
ልጆች፡ማለት፡ነው፤
18፤እንድርያስንም፡ፊልጶስንም፡በርተሎሜውስንም፡ማቴዎስንም፡ቶማስንም፡የእልፍዮስን፡ልጅ፡<br>ያዕቆብንም፡
ታዴዎስንም፡ቀነናዊውንም፡ስምዖንን፥
19፤አሳልፎ፡የሰጠውንም፡የአስቆሮቱን፡ይሁዳን።
20፤ወደ፡ቤትም፡መጡ፤እንጀራም፡መብላት፡ስንኳ፡እስኪሳናቸው፡ድረስ፡እንደ፡ገና፡ብዙ፡ሰዎች፡<br>ተሰበሰቡ።
21፤ዘመዶቹም፡ሰምተው፦አበደ፡ብለዋልና፥ሊይዙት፡ወጡ።
22፤ከኢየሩሳሌም፡የወረዱ፡ጻፊዎችም፦ብዔል፡ዜቡል፡አለበት፤ደግሞ፦በአጋንንት፡አለቃ፡አጋንንትን፡<br>ያወጣል፡ብለው፡ተናገሩ።<br>
23፤እነርሱንም፡ወደ፡ርሱ፡ጠርቶ፡በምሳሌ፡አላቸው፦ሰይጣን፡ሰይጣንን፡ሊያወጣው፡እንዴት፡ይችላል፧
24፤መንግሥትም፡ርስ፡በርሷ፡ከተለያየች፡ያች፡መንግሥት፡ልትቆም፡አትችልም፤
25፤ቤትም፡ርስ፡በርሱ፡ከተለያየ፡ያ፡ቤት፡ሊቆም፡አይችልም።
26፤ሰይጣንም፡ራሱን፡ተቃውሞ፡ከተለያየ፥መጨረሻ፡ይኾንበታል፡እንጂ፡ሊቆም፡አይችልም።
27፤ነገር፡ግን፥አስቀድሞ፡ኀይለኛውን፡ሳያስር፡ወደኀይለኛው፡ቤት፡ገብቶ፡ዕቃውን፡ሊበዘብዝ፡የሚችል፡
የለም፥ከዚያም፡ወዲያ፡ቤቱን፡ይበዘብዛል።
28፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ለሰው፡ልጆች፡ኀጢአት፡ዅሉ፡የሚሳደቡትም፡ስድብ፡ዅሉ፡ይሰረይላቸዋል፤
29፤በመንፈስ፡ቅዱስ፡ላይ፡የሚሳደብ፡ዅሉ፡ግን፡የዘለዓለም፡ኀጢአት፡ዕዳ፡ይኾንበታል፡እንጂ፡ለዘለዓለም፡
አይሰረይለትም።
30፤ርኩስ፡መንፈስ፡አለበት፡ይሉ፡ነበርና።
31፤እናቱና፡ወንድሞቹም፡መጡ፥በውጭም፡ቆመው፡ወደ፡ርሱ፡ልከው፡አስጠሩት።
32፤ብዙ፡ሰዎችም፡በዙሪያው፡ተቀምጠው፡ነበሩና፦እንሆ፥እናትኽ፡ወንድሞችኽም፡በውጭ፡ቆመው፡
ይፈልጉኻል፡አሉት።
33፤መልሶም፦እናቴ፡ማን፡ናት፧ወንድሞቼስ፡እነ፡ማን፡ናቸው፧አላቸው።
34፤በዙሪያው፡ተቀምጠው፡ወደነበሩትም፡ተመለከተና፦እንሆ፥እናቴ፡ወንድሞቼም።
35፤የእግዚአብሔርን፡ፈቃድ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፥ርሱ፡ወንድሜ፡ነው፡እኅቴም፡እናቴም፡አለ።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፬'''==
1፤ደግሞም፡በባሕር፡ዳር፡ሊያስተምር፡ዠመረ።እጅግ፡ብዙ፡ሰዎችም፡ወደ፡ርሱ፡ስለ፡ተሰበሰቡ፡ርሱ፡
በታንኳ፡ገብቶ፡በባሕር፡ላይ፡ተቀመጠ፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡በባሕር፡ዳር፡በምድር፡ላይ፡ነበሩ።
2፤በምሳሌም፡ብዙ፡ያስተምራቸው፡ነበር፥በትምህርቱም፡አላቸው፦ስሙ፤
3-4፤እንሆ፥ዘሪ፡ሊዘራ፡ወጣ።ሲዘራም፡አንዳንዱ፡በመንገድ፡ዳር፡ወደቀና፡ወፎች፡መጥተው፡በሉት።
[[ስዕል:ክርስቶስ ሲያስተምር.jpeg|214px|thumb|border=1px|ክርስቶስ ሲያስተምር ፣ ሊዘራ የወጣው ገበሬ ምሳሌ]]
5፤ሌላውም፡ብዙ፡መሬት፡በሌለበት፡በጭንጫ፡ላይ፡ወደቀና፡ጥልቅ፡መሬት፡ስላልነበረው፡
ወዲያው፡በቀለ፤
6፤ፀሓይም፡ሲወጣ፡ጠወለገ፥ሥርም፡ስላልነበረው፡ደረቀ።
7፤ሌላውም፡በሾኽ፡መካከል፡
ወደቀ፥ሾኽም፡
ወጣና፡ዐነቀው፥ፍሬም፡አልሰጠም።
8፤ሌላውም፡በመልካም፡መሬት፡ላይ፡ወደቀና፡ወጥቶ፡አድጎ፡ፍሬ፡
ሰጠ፥አንዱም፡ሠላሳ፡
አንዱም፡ስድሳ፡
አንዱም፡መቶ፡አፈራ።
9፤የሚሰማ፡ዦሮ፡ያለው፡ይስማ፡አለ።
10፤ብቻውንም፡በኾነ፡ጊዜ፥በዙሪያው፡የነበሩት፡ከዐሥራ፡
ኹለቱ፡ጋራ፡ስለ፡ምሳሌው፡ጠየቁት።
11-12፤እንዲህም፡አላቸው፦ለእናንተ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ምስጢር፡ማወቅ፡ተሰጥቷችዃል፤
በውጭ፡ላሉት፡ግን፥አይተው፡እንዲያዩ፡እንዳይመለከቱም፥ሰምተውም፡እንዲሰሙ፡
እንዳያስተውሉም፥እንዳይመለሱ፡ኀጢአታቸውም፡እንዳይሰረይላቸው፡ነገር፡ዅሉ፡በምሳሌ፡<br>
ይኾንባቸዋል።
13፤አላቸውም፦ይህን፡ምሳሌ፡አታውቁምን፧እንዴትስ፡ምሳሌዎቹን፡ዅሉ፡ታውቃላችኹ፧
14፤ዘሪው፡ቃሉን፡ይዘራል።ቃልም፡በተዘራበት፡በመንገድ፡ዳር፡የኾኑት፡እነዚህ፡ናቸው፥
15፤በሰሙት፡ጊዜም፡ሰይጣን፡ወዲያው፡መጥቶ፡በልባቸው፡የተዘራውን፡ቃል፡ይወስዳል።
16፤እንዲሁም፡በጭንጫ፡ላይ፡የተዘሩት፡እነዚህ፡ናቸው፥ቃሉንም፡ሰምተው፡ወዲያው፡በደስታ፡
ይቀበሉታል፥
17፤ለጊዜውም፡ነው፡እንጂ፡በእነርሱ፡ሥር፡የላቸውም፥ዃላም፡በቃሉ፡ምክንያት፡መከራ፡ወይም፡ስደት፡
በኾነ፡ጊዜ፡ወዲያው፡ይሰናከላሉ።
18፤በሾኽም፡የተዘሩት፡ሌላዎች፡ናቸው፥ቃሉን፡የሰሙት፡
እነዚህ፡ናቸው፥
19፤የዚህም፡ዓለም፡ዐሳብና፡የባለጠግነት፡ማታለል፡የሌላውም፡ነገር፡ምኞት፡ገብተው፡ቃሉን፡
ያንቃሉ፥የማያፈራም፡ይኾናል።
20፤በመልካምም፡መሬት፡የተዘሩት፡ቃሉን፡ሰምተው፡የሚቀበሉት፡
አንዱም፡ሠላሳ፡አንዱም፡ስድሳ፡አንዱም፡መቶ፡ፍሬ፡የሚያፈሩት፡እነዚህ፡ናቸው።
21፤እንዲህም፡አላቸው፦መብራትን፡ከእንቅብ፡ወይስ፡ከዐልጋ፡በታች፡ሊያኖሩት፡ያመጡታልን፧በመቅረዝ፡
ላይ፡ሊያኖሩት፡አይደለምን፧
22፤እንዲገለጥ፡ባይኾን፡የተሰወረ፡የለምና፤ወደ፡ግልጥ፡እንዲመጣ፡እንጂ፡
የተሸሸገ፡የለም።
23፤የሚሰማ፡ዦሮ፡ያለው፡ቢኖር፡ይስማ።
24፤አላቸውም፦ምን፡እንድትሰሙ፡ተጠበቁ።በምትሰፍሩበት፡መስፈሪያ፡ይሰፈርላችዃል፡ለእናንተም፡
ይጨመርላችዃል።
25፤ላለው፡ይሰጠዋልና፤ከሌለውም፡ያው፡ያለው፡እንኳ፡ይወሰድበታል።
26፤ርሱም፡አለ፦በምድር፡ዘርን፡እንደሚዘራ፡ሰው፡የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡እንደዚህ፡ናት፡ሌሊትና፡
ቀን፡ይተኛልም፡ይነሣልም፥
27፤ርሱም፡እንዴት፡እንደሚኾን፡ሳያውቅ፡ዘሩ፡ይበቅላል፡ያድግማል።
28፤ምድሪቱም፡ዐውቃ፡በመዠመሪያ፡ቡቃያ፡ዃላም፡ዛላ፡ዃላም፡በዛላው፡ፍጹም፡ሰብል፡ታፈራለች።
29፤ፍሬ፡ግን፡ሲበስል፡መከር፡ደርሷልና፥ወዲያው፡ማጭድ፡ይልካል።
30፤ርሱም፡አለ፦የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡በምን፡እናስመስላታለን፧ወይስ፡በምን፡ምሳሌ፡እንመስላታለን፧
31፤እንደ፡ሰናፍጭ፡ቅንጣት፡ናት፥ርሷም፡በምድር፡በተዘራች፡ጊዜ፡በምድር፡ካለ፡ዘር፡ዅሉ፡
ታንሳለች፤በተዘራችም፡ጊዜ፡ትወጣለች፡ከአትክልትም፡ዅሉ፡የምትበልጥ፡ትኾናለች፥
32፤የሰማይ፡ወፎችም፡በጥላዋ፡ሊሰፍሩ፡እስኪችሉ፡ታላላቅ፡ቅርንጫፎች፡ታደርጋለች።
33፤መስማትም፡በሚችሉበት፡መጠን፡እነዚህን፡በሚመስል፡በብዙ፡ምሳሌ፡ቃሉን፡ይነግራቸው፡
ነበር፤ያለምሳሌ፡<br>ግን፡አልነገራቸውም፥<br>
34፤ለብቻቸውም፡ሲኾኑ፡ነገሩን፡ዅሉ፡ለገዛ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡
ይፈታላቸው፡ነበር።<br>
35፤በዚያም፡ቀን፡በመሸ፡<br>ጊዜ፦ወደ፡ማዶ፡እንሻገር፡አላቸው።<br>
36፤ሕዝቡንም፡ትተው፡በታንኳ፡እንዲያው፡ወሰዱት፥ሌላዎች፡ታንኳዎችም፡ከርሱ፡ጋራ፡ነበሩ።
37፤ብርቱ፡ዐውሎ፡ነፋስም፡ተነሣና፡ውሃ፡በታንኳዪቱ፡እስኪሞላ፡ድረስ፡ማዕበሉ፡በታንኳዪቱ፡ይገባ፡ነበር።
{|
[[ስዕል:ክርስቶስ በመዐበሉ መሐል ተኝቶ.jpeg|thumb|163px|ክርስቶስ በመዐበሉ መሐል ተኝቶ]]38፤ርሱም፡በስተዃላዋ፡ትራስ፡ተንተርሶ፡ተኝቶነበር፤አንቅተውም፣ መምህርሆይ፥ስንጠፋ አይገድኽምን፡አሉት።
39፤ነቅቶም፡ነፋሱን፡ገሠጸው፡ባሕሩንም፦ዝም፡በል፥ጸጥ፡በል፡አለው።ነፋሱም፡ተወ፥ታላቅ፡ጸጥታምኾነ።
40፤እንዲህ፡የምትፈሩ፡ስለ፡ምን፡ነው፧እንዴትስ፡እምነት፡የላችኹም፧አላቸው።
41፤ እጅግም ፈሩና፡እንግዲህ፡ነፋስም፡ባሕርም፡የሚታዘዙለት፡ይህ፡ማን፡ነው፧ተባባሉ።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፭'''==
1፤ወደባሕር፡ማዶም፡ወደጌርጌሴኖን፡አገር፡መጡ።
2፤ከታንኳዪቱም፡በወጣ፡ጊዜ፥ርኩስ፡መንፈስ፡የያዘው፡ሰው፡ከመቃብር፡ወጥቶ፡ወዲያው፡ተገናኘው፤
3፤ርሱም፡በመቃብር፡ይኖር፡ነበር፥በሰንሰለትም፡ስንኳ፡ማንም፡ሊያስረው፡በዚያን፡ጊዜ፡አይችልም፡ነበር፤
4፤ብዙ፡ጊዜ፡በእግር፡ብረትና፡በሰንሰለት፡ይታሰር፡ነበርና፥ዳሩ፡ግን፡ሰንሰለቱን፡ይበጣጥስ፡እግር፡ብረቱንም፡
ይሰባብር፡ነበር፥ሊያሸንፈውም፡የሚችል፡አልነበረም፤
5፤ዅልጊዜም፡ሌሊትና፡ቀን፡በመቃብርና፡በተራራ፡ኾኖ፡ይጮኽ፡ነበር፡ሰውነቱንም፡በድንጋይ፡ይቧጭር፡
ነበር።
6፤ኢየሱስንም፡ከሩቅ፡ባየ፡ጊዜ፡ሮጦ፡ሰገደለት፥
7፤በታላቅ፡ድምፅም፡እየጮኸ፦የልዑል፡እግዚአብሔር፡ልጅ፡ኢየሱስ፡ሆይ፥ከአንተ፡ጋራ፡ምን፡
አለኝ፧እንዳታሠቃየኝ፡በእግዚአብሔር፡አምልኻለኹ፡አለ፤
8፤አንተ፡ርኩስ፡መንፈስ፥ከዚህ፡ሰው፡ውጣ፡ብሎት፡ነበርና፦
9፤ስምኽ፡ማን፡ነው፧ብሎ፡ጠየቀው፦ብዙዎች፡ነንና፡ስሜ፡ሌጌዎን278፡ነው፡አለው፥
10፤ከአገርም፡ውጭ፡እንዳይሰዳቸው፡አጥብቆ፡ለመነው።
11፤በዚያም፡በተራራ፡ጥግ፡ብዙ፡የዕሪያ፡መንጋ፡ይሰማራ፡ነበርና፦
12፤ወደ፡ዕሪያዎቹ፡እንድንገባ፡ስደደን፡ብለው፡ለመኑት።
13፤ኢየሱስም፡ፈቀደላቸው።ርኩሳን፡መናፍስቱም፡ወጥተው፡ወደ፡ዕሪያዎቹ፡ገቡ፥ኹለት፡ሺሕም፡የሚያኽል፡
መንጋ፡ከአፋፉ፡ወደ፡ባሕር፡ተጣደፉና፡በባሕር፡ሰጠሙ።
14፤እረኛዎቹም፡ሸሽተው፡በከተማውና፡በአገሩ፡አወሩ፤ነገሩም፡ምን፡እንደ፡ኾነ፡ለማየት፡መጡ።
15፤ወደ፡ኢየሱስም፡መጡ፥አጋንንትም፡ያደሩበትን፡ሌጌዎንም፡የነበረበትን፡ሰው፡ተቀምጦ፡ለብሶም፡ልቡም፡
ተመልሶ፡አዩና፡ፈሩ።
16፤ያዩት፡ሰዎችም፡አጋንንት፡ላደሩበት፡ሰው፡የኾነውንና፡ስለ፡ዕሪያዎቹ፡ተረኩላቸው።
17፤ከአገራቸውም፡እንዲኼድላቸው፡ይለምኑት፡ዠመር።
18፤ወደ፡ታንኳዪቱም፡በገባ፡ጊዜ፡አጋንንት፡ዐድረውበት፡የነበረው፡ሰው፡ከርሱ፡ጋራ፡እንዲኖር፡ለመነው።
19፤ኢየሱስም፡አልፈቀደለትም፥ነገር፡ግን፦ወደ፡ቤትኽ፡በቤተ፡ሰዎችኽ፡ዘንድ፡ኼደኽ፡ጌታ፡እንዴት፡ያለ፡
ታላቅ፡ነገር፡እንዳደረገልኽ፡እንዴትስ፡እንደ፡ማረኽ፡አውራላቸው፡አለው።
20፤ኼዶም፡ኢየሱስ፡እንዴት፡ያለ፡ታላቅ፡ነገር፡እንዳደረገለት፡ዐሥር፡ከተማ፡በሚባል፡አገር፡ይሰብክ፡
ዠመር፤ዅሉም፡ተደነቁ።
21፤ኢየሱስም፡ደግሞ፡በታንኳዪቱ፡ወደ፡ማዶ፡ከተሻገረ፡በዃላ፥ብዙ፡ሰዎች፡ወደ፡ርሱ፡
ተሰበሰቡ፥በባሕርም፡አጠገብ፡ነበረ።
22፤ኢያኢሮስ፡የተባለ፡ከምኵራብ፡አለቃዎች፡አንዱ፡መጣ፤ባየውም፡ጊዜ፡በእግሩ፡ላይ፡ወደቀና፦
23፤ታናሺቱ፡ልጄ፡ልትሞት፡ቀርባለችና፡እንድትድንና፡በሕይወት፡እንድትኖር፡መጥተኽ፡እጅኽን፡ጫንባት፡
ብሎ፡አጥብቆ፡ለመነው።
24፤ከርሱም፡ጋራ፡ኼደ።ብዙ፡ሕዝብም፡ተከተሉት፡አጋፉትም።
25፤ከዐሥራ፡ኹለት፡ዓመትም፡ዠምሮ፡ደም፡የሚፈሳ፟ት፡ሴት፡ነበረች፥
26፤ከብዙ፡ባለመድኀኒቶችም፡ብዙ፡ተሠቃየች፤ገንዘቧንም፡ዅሉ፡ከስራ፡ባሰባት፡እንጂ፡ምንም፡
አልተጠቀመችም፤
27፤የኢየሱስንም፡ወሬ፡ሰምታ፡በስተዃላው፡በሰዎች፡መካከል፡መጥታ፡ልብሱን፡ዳሰሰች።
28፤ልብሱን፡ብቻ፡የዳሰስኹ፡እንደ፡ኾነ፡እድናለኹ፡ብላለችና።
29፤ወዲያውም፡የደሟ፡ምንጭ፡ደረቀ፡ከሥቃይዋም፡እንደ፡ዳነች፡በሰውነቷ፡ዐወቀች።
30፤ወዲያውም፡ኢየሱስ፡ከርሱ፡ኀይል፡እንደ፡ወጣ፡በገዛ፡ራሱ፡ዐውቆ፡በሕዝቡ፡መካከል፡ዘወር፡
ብሎ፦ልብሴን፡የዳሰሰ፡ማን፡ነው፧አለ።
31፤ደቀ፡መዛሙርቱም፦ሕዝቡ፡ሲያጋፉኽ፡እያየኽ፦ማን፡ዳሰሰኝ፡ትላለኽን፧አሉት።
32፤ይህንም፡ያደረገችውን፡ለማየት፡ዘወር፡ብሎ፡ይመለከት፡ነበር።
33፤ሴቲቱ፡ግን፡የተደረገላትን፡ስላወቀች፥እየፈራች፡እየተንቀጠቀጠችም፥መጥታ፡በፊቱ፡ተደፋች፡
እውነቱንም፡ዅሉ፡ነገረችው።
34፤ርሱም፦ልጄ፡ሆይ፥እምነትሽ፡አድኖሻል፤በሰላም፡ኺጂ፡ከሥቃይሽም፡ተፈወሽ፡አላት።
35፤ርሱም፡ገና፡ሲናገር፡ከምኵራብ፡አለቃው፡ቤት፡ዘንድ፡የመጡት፦ልጅኽ፡ሞታለች፤ስለ፡ምን፡
መምህሩን፡አኹን፡ታደክመዋለኽ፧አሉት።
36፤ኢየሱስ፡ግን፡የተናገሩትን፡ቃል፡አድምጦ፡ለምኵራቡ፡አለቃ፦እመን፡ብቻ፡እንጂ፡አትፍራ፡አለው።
37፤ከጴጥሮስም፡ከያዕቆብም፡ከያዕቆብም፡ወንድም፡ከዮሐንስ፡በቀር፡ማንም፡እንዲከተለው፡አልፈቀደም።
38፤ወደምኵራቡ፡አለቃ፡ቤትም፡መጥቶ፡ሰዎች፡ሲንጫጩና፡ሲያለቅሱ፡ዋይታም፡ሲያበዙ፡አየ፤
39፤ገብቶም፦ስለ፡ምን፡ትንጫጫላችኹ፥ታለቅሳላችኹም፧ብላቴናዪቱ፡ተኝታለች፡እንጂ፡አልሞተችም፡
አላቸው።
40፤በጣምም፡ሣቁበት።ርሱ፡ግን፡ዅሉን፡አስወጥቶ፡የብላቴናዪቱን፡አባትና፡እናትም፡ከርሱ፡ጋራ፡
የነበሩትንም፡ይዞ፡ብላቴናዪቱ፡ወዳለችበት፡ገባ።
41፤የብላቴናዪቱንም፡እጅ፡ይዞ፦ጣሊታ279፡ቁሚ፡አላት፤ፍችውም፡አንቺ፡ብላቴና፡ተነሽ፡እልሻለኹ፡ነው።
42፤ብላቴናዪቱም፡የዐሥራ፡ኹለት፡ዓመት፡ልጅ፡ነበረችና፡ወዲያው፡ቆማ፡ተመላለሰች።ወዲያውም፡ታላቅ፡
መገረም፡ተገረሙ።
43፤ይህንም፡ማንም፡እንዳያውቅ፡አጥብቆ፡አዟቸው።የምትበላውን፡ስጧት፡አላቸው።
* ሮማ.፥ሌጌዎን፡(ሰራዊት፥ጭፍራ፤6000፡ጭፍራ፡ከናለቃው፡አንድ፡ሌጌዎን፡ይባላል።ኪ.ወ.ክ.፥ገ.558)።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፮'''==
1፤ከዚያም፡ወጥቶ፡ወደገዛ፡አገሩ፡መጣ፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡ተከተሉት።
2፤ሰንበትም፡በኾነ፡ጊዜ፡በምኵራብ፡ያስተምር፡ዠመር፤ብዙዎችም፡ሰምተው፡ተገረሙና፦እነዚህን፡ነገሮች፡
ይህ፡ከወዴት፡አገኛቸው፧ለዚህ፡የተሰጠችው፡ጥበብ፡ምንድር፡ናት፧በእጁም፡የሚደረጉ፡እንደነዚህ፡ያሉ፡
ተኣምራት፡ምንድር፡ናቸው፧
3፤ይህስ፡ጸራቢው፡የማርያም፡ልጅ፡የያዕቆብም፡የዮሳም፡የይሁዳም፡የስምዖንም፡ወንድም፡
አይደለምን፧እኅቶቹስ፡በዚህ፡በእኛ፡ዘንድ፡አይደሉምን፧አሉ፤ይሰናከሉበትም፡ነበር።
4፤ኢየሱስም፦ነቢይ፡ከገዛ፡አገሩና፡ከገዛ፡ዘመዶቹ፡ከገዛ፡ቤቱም፡በቀር፡ሳይከበር፡አይቀርም፡አላቸው።
5፤በዚያም፡በጥቂቶች፡ድውዮች፡ላይ፡እጁን፡ጭኖ፡ከመፈወስ፡በቀር፥ተኣምር፡ሊያደርግ፡ምንም፡አልቻለም።
6፤ስላለማመናቸውም፡ተደነቀ።በመንደሮችም፡እያስተማረ፡ይዞር፡ነበር።
7፤አስራ፡ኹለቱንም፡ወደ፡ርሱ፡ጠራ፥ኹለት፡ኹለቱንም፡ይልካቸው፡ዠመር፥በርኩሳን፡መናፍስትም፡ላይ፡
ሥልጣን፡ሰጣቸው፥
8፤ለመንገድም፡ከበትር፡በቀር፡እንጀራም፡ቢኾን፡ከረጢትም፡ቢኾን፡መሐለቅም፡በመቀነታቸው፡ቢኾን፡
እንዳይዙ፡አዘዛቸው።
[[ስዕል:ክርስቶስ ለደቀመዝሙሮቹ.jpeg|thumb|214px|ክርስቶስ ደቀመዝሙሮቹን በርኩሳን መንፈስ ላይ ስልጣን ሰጥቶ ሁለት ሁለት አርጎ ሲልካቸው]]
9፤በእግራችኹ፡ጫማ፡አድርጉ፡እንጂ፡ኹለት፡እጀ፡ጠባብ፡አትልበሱ፡አለ።
10፤በማናቸውም፡ስፍራ፡ወደ፡ቤት፡ብትገቡ፡ከዚያ፡እስክትወጡ፡ድረስ፡በዚያው፡ተቀመጡ።
11፤ከማይቀበሏችኹና፡ከማይሰሟችኹ፡ስፍራ፡ዅሉ፥ከዚያ፡ወጥታችኹ፡ምስክር፡ይኾንባቸው፡ዘንድ፡
ከእግራችኹ፡በታች፡ያለውን፡ትቢያ፡አራግፉ።እውነት፡እላችዃለኹ፥ከዚያች፡ከተማ፡ይልቅ፡ለሰዶምና፡
ለገሞራ፡በፍርድ፡ቀን፡ይቀልላቸዋል፡አላቸው።
12፤ወጥተውም፡ንስሓ፡እንዲገቡ፡ሰበኩ፥ብዙ፡አጋንንትንም፡አወጡ፥
13፤ብዙ፡ድውዮችንም፡ዘይት፡እየቀቡ፡ፈወሷቸው።
14፤ስሙም፡ተገልጧልና፥ንጉሡ፡ሄሮድስ፡በሰማ፡ጊዜ፦መጥምቁ፡ዮሐንስ፡ከሙታን፡ተነሥቷል፡<br>
ስለዚህም፡ኀይል፡በርሱ፡ይደረጋል፡አለ።
15፤ሌላዎችም፦ኤልያስ፡ነው፡አሉ፤ሌላዎችም፦ከነቢያት፡እንደ፡አንዱ፡ነቢይ፡ነው፡አሉ።
16፤ሄሮድስ፡ግን፡ሰምቶ፦እኔ፡ራሱን፡ያስቈረጥኹት፡ዮሐንስ፡ይህ፡ነው፡ርሱ፡ከሙታን፡ተነሥቷል፡አለ።
17፤ሄሮድስ፡የወንድሙን፡የፊልጶስን፡ሚስት፡ሄሮድያዳን፡አግብቶ፡ነበርና፥በርሷ፡ምክንያት፡ራሱ፡ልኮ፡<br>
ዮሐንስን፡አስይዞ፡በወህኒ፡አሳስሮት፡ነበር፤
18፤ዮሐንስ፡ሄሮድስን፦የወንድምኽ፡ሚስት፡ለአንተ፡ልትኾን፡አልተፈቀደም፡ይለው፡ነበርና።
19፤ሄሮድያዳ፡ግን፡ተቃውማው፡ልትገድለው፡ትፈልግ፡ነበር፡አልቻለችም፤
20፤ሄሮድስ፡ዮሐንስ፡ጻድቅና፡ቅዱስ፡ሰው፡እንደ፡ኾነ፡ዐውቆ፡ይፈራውና፡ይጠባበቀው፡ነበር፤ርሱንም፡
ሰምቶ፡በብዙ፡ነገር፡ያመነታ፡ነበር፤
21፤በደስታም፡ይሰማው፡ነበር።ሄሮድስም፡በተወለደበት፡ቀን፡ለመኳንንቱና፡ለሻለቃዎቹ፡ለገሊላም፡ሹማምንት፡
ግብር፡ባደረገ፡ጊዜ፡ምቹ፡ቀን፡ኾነላትና፡
22፤የሄሮድያዳ፡ልጅ፡ገብታ፡ስትዘፍን፡ሄሮድስንና፡ከርሱ፡ጋራ፡የተቀመጡትን፡ደስ፡አሠኘቻቸው።ንጉሡም፡
ብላቴናዪቱን፦የምትወጂውን፡ዅሉ፡ለምኚኝ፡እሰጥሽማለኹ፡አላት፤
23፤የመንግሥቴ፡እኩሌታ፡ስንኳ፡ቢኾን፡የምትለምኚውን፡ዅሉ፡እሰጥሻለኹ፡ብሎ፡ማለላት።
24፤ወጥታም፡ለእናቷ፦ምን፡ልለምነው፧አለች።ርሷም፦የመጥምቁን፡የዮሐንስን፡ራስ፡አለች።
25፤ወዲያውም፡ፈጥና፡ወደ፡ንጉሡ፡ገብታ፦የመጥምቁን፡የዮሐንስን፡ራስ፡በወጭት፡አኹን፡ልትሰጠኝ፡
እወዳለኹ፡ብላ፡ለመነችው።
26፤ንጉሡም፡እጅግ፡ዐዝኖ፡ስለ፡መሐላው፡ከርሱም፡ጋራ፡ስለተቀመጡት፡ሊነሣት፡አልወደደም።
27፤ወዲያውም፡ንጉሡ፡ባለወግ፡ልኮ፡ራሱን፡እንዲያመጣ፡አዘዘው።ኼዶም፡በወህኒ፡ራሱን፡ቈረጠ፥
28፤ራሱንም፡በወጭት፡አምጥቶ፡ለብላቴናዪቱ፡ሰጣት፥ብላቴናዪቱም፡ለእናቷ፡ሰጠች።
29፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ሰምተው፡መጡ፡በድኑንም፡ወስደው፡ቀበሩት።
30፤ሐዋርያትም፡ወደ፡ኢየሱስ፡ተሰብስበው፡ያደረጉትንና፡ያስተማሩትን፡ዅሉ፡ነገሩት።
31፤እናንት፡ራሳችኹ፡ብቻችኹን፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡ኑና፡ጥቂት፡ዕረፉ፡አላቸው፤የሚመጡና፡የሚኼዱ፡
ብዙዎች፡ነበሩና፥ለመብላት፡እንኳ፡ጊዜ፡ዐጡ።
32፤በታንኳውም፡ብቻቸውን፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡ኼዱ።
33፤ሰዎችም፡ሲኼዱ፡አይዋቸው፡ብዙዎችም፡ዐወቋቸውና፡ከከተማዎች፡ዅሉ፡በእግር፡እየሮጡ፡ወዲያ፡
ቀደሟቸው፡ወደ፡ርሱም፡ተሰበሰቡ።
34፤ኢየሱስም፡ወጥቶ፡ብዙ፡ሕዝብ፡አየና፡እረኛ፡እንደሌላቸው፡በጎች፡ስለ፡ነበሩ፡ዐዘነላቸው፥ብዙም፡
ነገር፡ያስተምራቸው፡ዠመር።
35፤በዚያን፡ጊዜም፡ብዙ፡ሰዓት፡ካለፈ፡በዃላ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ወደ፡ርሱ፡ቀርበው፦ቦታው፡ምድረ፡በዳ፡
ነው፡አኹንም፡መሽቷል፤
36፤የሚበሉት፡የላቸውምና፡በዙሪያ፡ወዳሉ፡ገጠሮችና፡መንደሮች፡ኼደው፡እንጀራ፡ለራሳቸው፡እንዲገዙ፡
አሰናብታቸው፡አሉት።
37፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፦እናንተ፡የሚበሉትን፡ስጧቸው፡አላቸው፦ኼደን፡እንጀራ፡በኹለት፡መቶ፡ዲናር፡
እንግዛላቸውን፧እንዲበሉም፡እንስጣቸውን፧አሉት።
38፤ርሱም፦ስንት፡እንጀራ፡አላችኹ፧ኺዱና፡እዩ፡አላቸው።ባወቁም፡ጊዜ፦ዐምስት፥ኹለትም፡ዓሣ፡
አሉት።
39፤ዅሉንም፡በየክፍሉ፡በለመለመ፡ሣር፡ላይ፡እንዲያስቀምጧቸው፡አዘዛቸው።
40፤መቶ፡መቶውና፡ዐምሳ፡ዐምሳው፡እየኾኑ፡በተራ፡በተራ፡ተቀመጡ።
41፤ዐምስቱንም፡እንጀራ፡ኹለቱንም፡ዓሣ፡ይዞ፡ወደ፡ሰማይ፡አሻቅቦ፡አየና፡ባረከ፥እንጀራውንም፡ቈርሶ፡
እንዲያቀርቡላቸው፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሰጠ፥
42፤ኹለቱን፡ዓሣ፡ደግሞ፡ለዅሉ፡ከፈለ።ዅሉም፡በልተው፡ጠገቡ፤
43፤ከቍርስራሹም፡ዐሥራ፡ኹለት፡መሶብ፡የሞላ፡አነሡ፥ከዓሣውም፡ደግሞ።
[[ስዕል:ክርስቶስ 5ሺውን ሲመግብ.jpeg|241px|thumb|እየሱስ ከዐምስት እንጀራና ከሁለት ዓሣ ፭ሺውን ሲመግብ]]
44፤እንጀራውንም፡የበሉት፡ወንዶቹ፡ዐምስት፡ሺሕ፡ነበሩ።
45፤ወዲያውም፡ሕዝቡን፡ሲያሰናብት፡ሳለ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡በታንኳ፡ገብተው፡ወደ፡ማዶ፡<br>ወደ፡ቤተ፡
ሳይዳ፡እንዲቀድሙት፡ግድ፡አላቸው።<br>
46፤ካሰናበታቸውም፡በዃላ፡ሊጸልይ፡ወደ፡ተራራ፡ወጣ።<br>
47፤በመሸም፡ጊዜ፡ታንኳዪቱ፡በባሕር፡መካከል፡ሳለች፡ርሱ፡ብቻውን፡በምድር፡ላይ፡ነበረ።
48፤ነፋስ፡ወደ፡ፊታቸው፡ነበረና፡እየቀዘፉ፡ሲጨነቁ፡አይቶ፥ከሌሊቱ፡በአራተኛው፡ክፍል፡<br>በባሕር፡ላይ፡
እየኼደ፡ወደ፡እነርሱ፡መጣ፤ሊያልፋቸውም፡ይወድ፡ነበር።
[[ስዕል:ክርስቶስ በባሕር ላይ ሢራመድ.png|142px|thumb|እየሱስ ክርስቶስ በባሕር ላይ ሲራመድ]]
49፤እነርሱ፡ግን፡በባሕር፡ላይ፡ሲኼድ፡ባዩት፡ጊዜ፡ምትሀት፡መሰላቸውና፡ጮኹ፥
50፤ዅሉ፡አይተውታልና፥ታወኩም።ወዲያውም፡ተናገራቸውና፦አይዟችኹ፤እኔ፡ነኝ፥አትፍሩ፡<br>አላቸው።
51፤ወደ፡እነርሱም፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡ገባ፥ነፋሱም፡ተወ፤በራሳቸውም፡ያለመጠን፡እጅግ፡ተገረሙ፤
52፤ስለ፡እንጀራው፡አላስተዋሉምና፤ነገር፡ግን፥ልባቸው፡ደንዝዞ፡ነበር።
53፤ተሻግረውም፡ወደ፡ምድር፡ወደ፡ጌንሴሬጥ፡ደረሱ፡ታንኳዪቱንም፡አስጠጉ።
54፤ከታንኳዪቱም፡ሲወጡ፡ወዲያው፡ዐውቀውት፡
55፤በዚያች፡አገር፡ዅሉ፡ዙሪያ፡ሮጡና፡ርሱ፡እንዳለ፡ወደሰሙበት፡ስፍራ፡ሕመምተኛዎችን፡በዐልጋ፡ላይ፡
ያመጡ፡ዠመር።
56፤በገባበትም፡ስፍራ፡ዅሉ፥መንደርም፡ከተማም፡ገጠርም፡ቢኾን፥በገበያ፡ድውዮችን፡ያኖሩ፡
ነበር፤የልብሱንም፡ጫፍ፡እንኳ፡ሊዳስሱ፡ይለምኑት፡ነበር፡የዳሰሱትም፡ዅሉ፡ዳኑ።<br> (ጣልያታ፡ወይም፡ጣሊታ፡ማለት=ሴት፡ልጅ፥ቈንዦ፥ገና፡አካለ፡መጠን፡ያልሞላች)።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፯'''==
1፤ፈሪሳውያንና፡ከጻፊዎች፡ወገን፡ከኢየሩሳሌም፡የመጡትም፡ወደ፡ርሱ፡ተሰበሰቡ።
2፤ከደቀ፡መዛሙርቱም፡አንዳንድ፡በርኩስ፡ማለት፡ባልታጠበ፡እጅ፡እንጀራ፡ሲበሉ፡አዩ።
3፤ፈሪሳውያንና፡አይሁድም፡ዅሉ፡የሽማግሌዎችን፡ወግ፡ሲጠብቁ፡እጃቸውን፡ደኅና፡አድርገው፡ሳይታጠቡ፡
አይበሉምና፥
4፤ከገበያም፡ተመልሰው፡ካልታጠቡ፡አይበሉም፥ጽዋንም፡ማድጋንም፡የናስ፡ዕቃንም፡ዐልጋንም፡እንደ፡
ማጠብ፡ሌላ፡ነገር፡ሊጠብቁት፡የተቀበሉት፡ብዙ፡አለ።
5፤ፈሪሳውያንም፡ጻፊዎችም፦ደቀ፡መዛሙርትኽ፡እንደ፡ሽማግሌዎች፡ወግ፡ስለ፡ምን፡አይኼዱም፧ነገር፡
ግን፡እጃቸውን፡ሳይታጠቡ፡እንጀራ፡ይበላሉ፡ብለው፡ጠየቁት።
6፤ርሱ፡ግን፡እንዲህ፡አላቸው፦ኢሳይያስ፡ስለ፡እናንተ፡ስለ፡ግብዞች፦ይህ፡ሕዝብ፡በከንፈሩ፡ያከብረኛል፡
ልቡ፡ግን፡ከእኔ፡በጣም፡የራቀ፡ነው፤
7፤የሰውም፡ሥርዐት፡የኾነ፡ትምህርት፡እያስተማሩ፡በከንቱ፡ያመልኩኛል፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፡በእውነት፡
ትንቢት፡ተናገረ።
8፤የእግዚአብሔርን፡ትእዛዝ፡ትታችኹ፡ጽዋን፡ማድጋንም፡እንደ፡ማጠብ፡የሰውን፡ወግ፡
ትጠብቃላችኹ፥ይህንም፡የመሰለ፡ብዙ፡ሌላ፡ነገር፡ታደርጋላችኹ።
9፤እንዲህም፡አላቸው፦ወጋችኹን፡ትጠብቁ፡ዘንድ፡የእግዚአብሔርን፡ትእዛዝ፡እጅግ፡ንቃችዃል።
10፤ሙሴ፦አባትኽንና፡እናትኽን፡አክብር፤ደግሞ፦አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡የሰደበ፡ፈጽሞ፡ይሙት፡
ብሏልና።
11፤እናንተ፡ግን፡ትላላችኹ፦ሰው፡አባቱን፡ወይም፡እናቱን፦ከእኔ፡የምትጠቀምበት፡ነገር፡ዅሉ፡ቍርባን፡
ማለት፡መባ፡ነው፡ቢል፥
12፤ለአባቱና፡ለእናቱ፡ምንም፡እንኳ፡ሊያደርግ፡ወደ፡ፊት፡አትፈቅዱለትም፤
13፤ባስተላለፋችኹትም፡ወግ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ትሽራላችኹ፤እንደዚሁም፡ይህን፡የሚመስል፡ብዙ፡ነገር፡
ታደርጋላችኹ።
14፤ደግሞም፡ሕዝቡን፡ጠርቶ፦ዅላችኹ፡እኔን፡ስሙ፥አስተውሉም።
15፤ከሰው፡የሚወጡት፡ሰውን፡የሚያረክሱ፡ናቸው፡እንጂ፥ከሰው፡ውጭ፡የሚገባውስ፡ሊያረክሰው፡የሚችል፡
ምንም፡የለም።
16፤የሚሰማ፡ዦሮ፡ያለው፡ቢኖር፡ይስማ፡አላቸው።
17፤ከሕዝቡ፡ዘንድ፡ወደ፡ቤት፡ከገባ፡በዃላ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ምሳሌውን፡ጠየቁት።
18፤ርሱም፦እናንተ፡ደግሞ፡እንደዚህ፡የማታስተውሉ፡ናችኹን፧ከውጭ፡ወደ፡ሰው፡የሚገባ፡ሊያረክሰው፡
ምንም፡እንዳይችል፡አትመለከቱምን፧
19፤ወደ፡ሆድ፡ገብቶ፡ወደ፡እዳሪ፡ይወጣል፡እንጂ፡ወደ፡ልብ፡አይገባምና፤መብልን፡ዅሉ፡እያጠራ፡
አላቸው።
20፤ርሱም፡አለ፦ከሰው፡የሚወጣው፡ሰውን፡የሚያረክስ፡ያ፡ነው።21፤ከውስጥ፡ከሰው፡ልብ፡የሚወጣ፡ክፉ፡ዐሳብ፥
22፤ዝሙት፥መስረቅ፥መግደል፥ምንዝርነት፥መጐምዠት፥ክፋት፥ተንኰል፥መዳራት፥ምቀኝነት፥ስድብ፥ት
ዕቢት፥ስንፍና፡ናቸውና፤
23፤ይህ፡ክፉው፡ዅሉ፡ከውስጥ፡ይወጣል፡ሰውን፡ያረክሰዋል።
24፤ከዚያም፡ተነሥቶ፡ወደ፡ጢሮስና፡ወደሲዶና፡አገር፡ኼደ።ወደ፡ቤትም፡ገብቶ፡ማንም፡እንዳያውቅበት፡
ወደደ፡ሊሰወርም፡አልተቻለውም፤
25፤ወዲያው፡ግን፡ታናሺቱ፡ልጇ፡ርኩስ፡መንፈስ፡ያደረባት፡አንዲት፡ሴት፡ስለ፡ርሱ፡ሰምታ፡መጣችና፡
በእግሩ፡ላይ፡ተደፋች፡
26፤ሴቲቱም፡ግሪክ፥ትውልዷም፡ሲሮፊኒቃዊት፡ነበረች፤ከልጇ፡ጋኔን፡ያወጣላት፡ዘንድ፡ለመነችው።
27፤ኢየሱስ፡ግን፦ልጆቹ፡በፊት፡ይጠግቡ፡ዘንድ፡ተዪ፡የልጆቹን፡እንጀራ፡ይዞ፡ለቡችሎች፡መጣል፡
አይገ፟ባ፟ምና፥አላት።
28፤ርሷም፡መልሳ፦አዎን፥ጌታ፡ሆይ፥ቡችሎች፡እንኳ፡ከማእዱ፡በታች፡ኾነው፡የልጆችን፡ፍርፋሪ፡
ይበላሉ፡አለችው።
29፤ርሱም፦ስለዚህ፡ቃልሽ፡ኺጂ፡ጋኔኑ፡ከልጅሽ፡ወጥቷል፡አላት።
30፤ወደ፡ቤቷም፡ኼዳ፡ጋኔኑ፡ወጥቶ፡ልጇም፡በዐልጋ፡ላይ፡ተኝታ፡አገኘች።
31፤ደግሞም፡ከጢሮስ፡አገር፡ወጥቶ፡በሲዶና፡ዐልፎ፡ዐሥር፡ከተማ፡በሚባል፡አገር፡መካከል፡ወደገሊላ፡
ባሕር፡መጣ።
32፤ደንቈሮና፡ኰልታፋም፡የኾነ፡ሰው፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፥
33፤እጁንም፡ይጭንበት፡ዘንድ፡ለመኑት።ከሕዝቡም፡ለይቶ፡ለብቻው፡ወሰደው፥ጣቶቹንም፡በዦሮዎቹ፡አገባ፡
እንትፍም፡ብሎ፡ምላሱን፡ዳሰሰ፤
34፤ወደ፡ሰማይም፡አሻቅቦ፡አይቶ፡ቃተተና፦ኤፍታሕ፡አለው፥ርሱም፡ተከፈት፡ማለት፡ነው።
35፤ወዲያውም፡ዦሮዎቹ፡ተከፈቱ፡የምላሱም፡እስራት፡ተፈታ፡አጥርቶም፡ተናገረ።
36፤ለማንም፡አትንገሩ፡ብሎ፡አዘዛቸው፡እነርሱ፡ግን፡ባዘዛቸውም፡መጠን፡ይልቅ፡እጅግ፡አወሩት።
37፤ያለመጠንም፡ተገረሙና፦ዅሉን፡ደኅና፡አድርጓል፤ደንቈሮዎችም፡እንዲሰሙ፡ዲዳዎችም፡እንዲናገሩ፡
ያደርጋል፡አሉ።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፰'''==
1፤በዚያ፡ወራት፡ደግሞ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ነበረ፡የሚበሉትም፡ስለሌላቸው፡ደቀ፡መዛሙርቱን፡ጠርቶ፦
2፤ሕዝቡ፡ከእኔ፡ጋራ፡እስካኹን፡ሦስት፡ቀን፡ውለዋልና፥የሚበሉት፡ስለሌላቸው፡አዝንላቸዋለኹ፤
3፤ከነርሱም፡አንዳንዶቹ፡ከሩቅ፡መጥተዋልና፥ጦማቸውን፡ወደ፡ቤታቸው፡ባሰናብታቸው፡በመንገድ፡ይዝላሉ፡
አላቸው።
4፤ደቀ፡መዛሙርቱም፦በዚህ፡በምድረ፡በዳ፡እንጀራ፡ከየት፡አግኝቶ፡ሰው፡እነዚህን፡ማጥገብ፡
ይችላል፧ብለው፡መለሱለት።
5፤ርሱም፦ስንት፡እንጀራ፡አላችኹ፧ብሎ፡ጠየቃቸው፥እነርሱም፦ሰባት፡አሉት።
6፤ሕዝቡም፡በምድር፡እንዲቀመጡ፡አዘዘ።ሰባቱንም፡እንጀራ፡ይዞ፡አመሰገነ፥ቈርሶም፡እንዲያቀርቡላቸው፡
ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሰጠ፥ለሕዝቡም፡አቀረቡ።
7፤ጥቂትም፡ትንሽ፡ዓሣ፡ነበራቸው፤ባረከውም፡ይህንም፡ደግሞ፡እንዲያቀርቡላቸው፡አዘዘ።
8፤በሉም፡ጠገቡም፥የተረፈውንም፡ቍርስራሽ፡ሰባት፡ቅርጫት፡አነሡ።
9፤የበሉትም፡አራት፡ሺሕ፡ያኽል፡ነበሩ።
10፤አሰናበታቸውም።ወዲያውም፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡ገብቶ፡ወደዳልማኑታ፡አገር፡
መጣ።
11፤ፈሪሳውያንም፡ወጡና፡ሊፈትኑት፡ከሰማይ፡ምልክት፡ከርሱ፡ፈልገው፡ከርሱ፡ጋራ፡ይከራከሩ፡ዠመር።
12፤በመንፈሱም፡እጅግ፡ቃተተና፦ይህ፡ትውልድ፡ስለ፡ምን፡ምልክት፡ይፈልጋል፧እውነት፡
እላችዃለኹ፥ለዚህ፡ትውልድ፡ምልክት፡አይሰጠውም፡አለ።
13፤ትቷቸውም፡እንደ፡ገና፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡ገብቶ፡ወደ፡ማዶ፡ኼደ።
14፤እንጀራ፡መያዝም፡ረሱ፥ለእነርሱም፡ካንድ፡እንጀራ፡በቀር፡በታንኳዪቱ፡አልነበራቸውም።
15፤ርሱም፦ተጠንቀቁ፤ከፈሪሳውያንና፡ከሄሮድስ፡ርሾ፡ተጠበቁ፡ብሎ፡አዘዛቸው።
16፤ርስ፡በርሳቸውም፦እንጀራ፡ስለሌለን፡ይኾናል፡ብለው፡ተነጋገሩ።
17፤ኢየሱስም፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አላቸው፦እንጀራ፡ስለሌላችኹ፡ስለ፡ምን፡ትነጋገራላችኹ፧ገና፡
አልተመለከታችኹምን፧አላስተዋላችኹምን፧
18፤ልባችኹስ፡ደንዝዟልን፧ዐይን፡ሳላችኹ፡አታዩምን፧ዦሮስ፡ሳላችኹ፡አትሰሙምን፧ትዝስ፡አይላችኹምን፧
19፤ዐምስቱን፡እንጀራ፡ለዐምስት፡ሺሕ፡በቈረስኹ፡ጊዜ፥ቍርስራሹ፡የሞላ፡ስንት፡መሶብ፡
አነሣችኹ፧እነርሱም፦ዐሥራ፡ኹለት፡አሉት።
20፤ሰባቱን፡እንጀራስ፡ለአራት፡ሺሕ፡በቈረስኹ፡ጊዜ፥ቍርስራሹ፡የሞላ፡ስንት፡ቅርጫት፡
አነሣችኹ፧እነርሱም፦ሰባት፡አሉት።
21፤ገና፡አላስተዋላችኹምን፧አላቸው።
22፤ወደ፡ቤተ፡ሳይዳም፡መጡ።ዕውርም፡አመጡለት፥እንዲዳስሰውም፡ለመኑት።
23፤ዕውሩንም፡እጁን፡ይዞ፡ከመንደር፡ውጭ፡አወጣው፥በዐይኑም፡ተፍቶበት፡እጁንም፡ጭኖበት።አንዳች፡
ታያለኽን፡ብሎ፡ጠየቀው።
24፤አሻቅቦም፦ሰዎች፡እንደ፡ዛፍ፡ሲመላለሱ፡አያለኹ፡አለ።
[[ስዕል:ክርስቶስ ዕውሩን ሲፈውስ.jpeg|thumb|200px|ክርስቶስ ዕውሩን ሲፈውስ]]
25፤ከዚህም፡በዃላ፡ደግሞ፡እጁን፡በዐይኑ፡ላይ፡ጫነበት፡አጥርቶም፡አየና፡ዳነም፡ከሩቅም፡ሳይቀር፡ዅሉን፡
ተመለከተ።
26፤ወደ፡ቤቱም፡ሰደደውና፦ወደ፡መንደሩ፡አትግባ፡በመንደሩም፡ለማንም፡አንዳች፡አትናገር፡አለው።
27፤ኢየሱስና፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡በፊልጶስ፡ቂሳርያ፡ወዳሉ፡መንደሮች፡ወጡ፡በመንገድም፦ሰዎች፡እኔ፡
ማን፡እንደ፡ኾንኹ፡ይላሉ፧ብሎ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፡ጠየቃቸው።
28፤እነርሱም፦መጥምቁ፡ዮሐንስ፥ሌላዎችም፡ኤልያስ፥ሌላዎችም፡ከነቢያት፡አንዱ፡ብለው፡ነገሩት።
29፤እናንተስ፡እኔ፡ማን፡እንደ፡ኾንኹ፡ትላላችኹ፧ብሎ፡ጠየቃቸው።ጴጥሮስም፦አንተ፡ክርስቶስ፡ነኽ፡
ብሎ፡መለሰለት።
30፤ስለ፡ርሱም፡ለማንም፡እንዳይናገሩ፡አዘዛቸው።
31፤የሰው፡ልጅ፡ብዙ፡መከራ፡ሊቀበል፥ከሽማግሌዎችም፡ከካህናት፡አለቃዎችም፡ከጻፊዎችም፡
ሊጣል፥ሊገደልም፡ከሦስት፡ቀንም፡በዃላ፡ሊነሣ፡እንዲገባው፡ያስተምራቸው፡ዠመር፤ቃሉንም፡ገልጦ፡
ይናገር፡ነበር።
32፤ጴጥሮስም፡ወደ፡ርሱ፡ወስዶ፡ይገሥጸው፡ዠመር።
33፤ርሱ፡ግን፡ዘወር፡አለ፡ደቀ፡መዛሙርቱንም፡አይቶ፡ጴጥሮስን፡ገሠጸውና፦ወደ፡ዃላዬ፡ኺድ፥አንተ፡
ሰይጣን፤የሰውን፡እንጂ፡የእግዚአብሔርን፡ነገር፡አታስብምና፡አለው።
34፤ሕዝቡንም፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ጠርቶ፡እንዲህ፡አላቸው፦በዃላዬ፡ሊመጣ፡የሚወድ፡
ቢኖር፥ራሱን፡ይካድ፡መስቀሉንም፡ተሸክሞ፡ይከተለኝ።
35፤ነፍሱን፡ሊያድን፡የሚወድ፡ዅሉ፡ያጠፋታልና፥ስለ፡እኔና፡ስለ፡ወንጌል፡ነፍሱን፡የሚያጠፋ፡ዅሉ፡ግን፡
ያድናታል።
36፤ሰው፡ዓለምን፡ዅሉ፡ቢያተርፍ፡ነፍሱንም፡ቢያጐድል፡ምን፡ይጠቅመዋል፧
37፤ሰውስ፡ስለነፍሱ፡ቤዛ፡ምን፡ይሰጣል፧
38፤በዚህም፡በዘማዊና፡በኀጢአተኛ፡ትውልድ፡መካከል፡በእኔና፡በቃሌ፡የሚያፍር፡ዅሉ፥የሰው፡ልጅ፡
ደግሞ፡በአባቱ፡ክብር፡ከቅዱሳን፡መላእክት፡ጋራ፡በመጣ፡ጊዜ፡በርሱ፡ያፍርበታል።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፱'''==
1፤እውነት፡እላችዃለኹ፥በዚህ፡ከቆሙት፡ሰዎች፡የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡በኀይል፡ስትመጣ፡እስኪያዩ፡
ድረስ፥ሞትን፡የማይቀምሱ፡አንዳንዶች፡አሉ፡አላቸው።
2፤ከስድስት፡ቀንም፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ጴጥሮስንና፡ያዕቆብን፡ዮሐንስንም፡ይዞ፡ወደ፡ረዥም፡ተራራ፡ብቻቸውን፡
አወጣቸው።በፊታቸውም፡ተለወጠ፥ልብሱም፡አንጸባረቀ፤
3፤ዐጣቢም፡በምድር፡ላይ፡እንደዚያ፡ሊያነጣው፡እስከማይችል፡በጣም፡ነጭ፡ኾነ።
4፤ኤልያስና፡ሙሴም፡ታዩዋቸው፥ከኢየሱስም፡ጋራ፡ይነጋገሩ፡ነበር።
5፤ጴጥሮስም፡መልሶ፡ኢየሱስን፦መምህር፡ሆይ፥በዚህ፡መኾን፡ለእኛ፡መልካም፡ነውና፥አንድ፡ለአንተ፡
አንድም፡ለሙሴ፡አንድም፡ለኤልያስ፡ሦስት፡ዳሶች፡እንሥራ፡አለው።
6፤እጅግ፡ስለ፡ፈሩ፡የሚለውን፡አያውቅም፡ነበር።
7፤ደመናም፡መጥቶ፡ጋረዳቸው፥ከደመናውም፦የምወደ፟ው፡ልጄ፡ይህ፡ነው፥ርሱን፡ስሙት፡የሚል፡ድምፅ፡
መጣ።8፤ድንገትም፡ዞረው፡ሲመለከቱ፡ከነርሱ፡ጋራ፡ከኢየሱስ፡ብቻ፡በቀር፡ማንንም፡አላዩም።
9፤ከተራራውም፡ሲወርዱ፡የሰው፡ልጅ፡ከሙታን፡እስኪነሣ፡ድረስ፡ያዩትን፡ለማንም፡እንዳይነግሩ፡አዘዛቸው።
10፤ቃሉንም፡ይዘው፦ከሙታን፡መነሣት፡ምንድር፡ነው፧እያሉ፡ርስ፡በርሳቸው፡ተጠያየቁ።
11፤እነርሱም፦ኤልያስ፡አስቀድሞ፡ሊመጣ፡እንዲገባው፡ጻፊዎች፡ስለ፡ምን፡ይላሉ፧ብለው፡ጠየቁት።
12፤ርሱም፡መልሶ፦ኤልያስማ፡አስቀድሞ፡ይመጣል፥ዅሉንም፡ያቀናናል፤ስለ፡ሰው፡ልጅም፡እንዴት፡
ተብሎ፡ተጽፏል፧ብዙ፡መከራ፡እንዲቀበል፡እንዲናቅም።
13፤ነገር፡ግን፥እላችዃለኹ፥ኤልያስ፡ደግሞ፡መጥቷል፥ስለ፡ርሱም፡እንደ፡ተጸፈ፡የወደዱትን፡ዅሉ፡
አደረጉበት፡አላቸው።
14፤ወደ፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡በመጣ፡ጊዜ፥ብዙ፡ሕዝብ፡ሲከቧ፟ቸው፥ጻፊዎችም፡ከነርሱ፡ጋራ፡ሲከራከሩ፡
አየ።
15፤ወዲያውም፡ሕዝቡ፡ዅሉ፡ባዩት፡ጊዜ፡ደነገጡ፥ወደ፡ርሱም፡ሮጠው፡እጅ፡ነሡት።
16፤ጻፊዎችንም፦ስለ፡ምን፡ከነርሱ፡ጋራ፡ትከራከራላችኹ፧ብሎ፡ጠየቃቸው።
17፤ከሕዝቡ፡አንዱ፡መልሶ፦መምህር፡ሆይ፥ዲዳ፡መንፈስ፡ያደረበትን፡ልጄን፡ወዳንተ፡አምጥቻለኹ፤
18፤በያዘውም፡ስፍራ፡ዅሉ፡ይጥለዋል፤ዐረፋም፡ይደፍቃል፥ጥርሱንም፡ያፋጫል፡
ይደርቃልም፤እንዲያወጡለትም፡ለደቀ፡መዛሙርትኽ፡ነገርዃቸው፥አልቻሉምም፡አለው።
19፤ርሱም፡መልሶ፦የማታምን፡ትውልድ፡ሆይ፥እስከ፡መቼ፡ከእናንተ፡ጋራ፡እኖራለኹ፧እስከ፡መቼስ፡
እታገሣችዃለኹ፧ወደ፡እኔ፡አምጡት፡አላቸው።
20፤ወደ፡ርሱም፡አመጡት።ርሱንም፡ባየ፡ጊዜ፡ያ፡መንፈስ፡ወዲያው፡አንፈራገጠው፤ወደ፡ምድርም፡
ወድቆ፡ዐረፋ፡እየደፈቀ፡ተንፈራፈረ።
21፤አባቱንም፦ይህ፡ከያዘው፡ስንት፡ዘመን፡ነው፧ብሎ፡ጠየቀው።ርሱም፦ከሕፃንነቱ፡ዠምሮ፡ነው፤
22፤ብዙ፡ጊዜም፡ሊያጠፋው፡ወደ፡እሳትም፡ወደ፡ውሃም፡ጣለው፤ቢቻልኽ፡ግን፡ዕዘንልን፥ርዳንም፡አለው።
23፤ኢየሱስም፦ቢቻልኽ፡ትላለኽ፤ለሚያምን፡ዅሉ፡ይቻላል፡አለው።
24፤ወዲያውም፡የብላቴናው፡አባት፡ጮኾ፦አምናለኹ፤አለማመኔን፡ርዳው፡አለ።
25፤ኢየሱስም፡ሕዝቡ፡እንደ፡ገና፡ሲራወጥ፡አይቶ፡ርኩሱን፡መንፈስ፡ገሠጸና፦አንተ፡ዲዳ፡ደንቈሮም፡
መንፈስ፥እኔ፡አዝኻለኹ፥ከርሱ፡ውጣ፡እንግዲህም፡አትግባበት፡አለው።
26፤ጮኾም፡እጅግም፡አንፈራግጦት፡ወጣ፤ብዙዎችም፦ሞተ፡እስኪሉ፡ድረስ፡እንደ፡ሙት፡ኾነ።
27፤ኢየሱስ፡ግን፡እጁን፡ይዞ፡አስነሣው፡ቆመም።
28፤ወደ፡ቤትም፡ከገባ፡በዃላ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፦እኛ፡ልናወጣው፡ያልቻልን፡ስለ፡ምንድር፡ነው፧ብለው፡
ብቻውን፡ጠየቁት።
29፤ይህ፡ወገን፡በጸሎትና፡በጦም፡ካልኾነ፡በምንም፡ሊወጣ፡አይችልም፡አላቸው።
30-31፤ከዚያም፡ወጥተው፡በገሊላ፡በኩል፡ዐለፉ፤ደቀ፡መዛሙርቱንም፡ያስተምር፡ስለ፡ነበር፡ማንም፡ያውቅ፡
ዘንድ፡አልወደደም፤ለእነርሱም፦የሰው፡ልጅ፡በሰዎች፡እጅ፡ዐልፎ፡ይሰጣል፥ይገድሉትማል፥ተገድሎም፡
በሦስተኛው፡ቀን፡ይነሣል፡ይላቸው፡ነበር።
32፤እነርሱም፡ነገሩን፡አላስተዋሉም፥እንዳይጠይቁትም፡ፈሩ።
33፤ወደ፡ቅፍርናሖምም፡መጣ።በቤትም፡ኾኖ፦በመንገድ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ምን፡ተነጋገራችኹ፧ብሎ፡
ጠየቃቸው።
34፤እነርሱ፡ግን፡በመንገድ፦ከዅሉ፡የሚበልጥ፡ማን፡ይኾን፧ተባብለው፡ነበርና፥ዝም፡አሉ።
35፤ተቀምጦም፡ዐሥራ፡ኹለቱን፡ጠርቶ፦ሰው፡ፊተኛ፡ሊኾን፡ቢወድ፡ከዅሉ፡በዃላ፡የዅሉም፡አገልጋይ፡
ይኹን፡አላቸው።
36፤ሕፃንም፡ይዞ፡በመካከላቸው፡አቆመው፡ዐቅፎም።
37፤እንደዚህ፡ካሉ፡ሕፃናት፡አንዱን፡በስሜ፡የሚቀበል፡ዅሉ፡እኔን፡ይቀበላል፤የሚቀበለኝም፡ዅሉ፡የላከኝን፡
እንጂ፡እኔን፡አይቀበልም፡አላቸው።
38፤ዮሐንስ፡መልሶ፦መምህር፡ሆይ፥አንድ፡ሰው፡በስምኽ፡አጋንንትን፡ሲያወጣ፡አየነው፥
39፤ስለማይከተለንም፡ከለከልነው፡አለው።ኢየሱስ፡ግን፡አለ፦በስሜ፡ተኣምር፡ሠርቶ፡በቶሎ፡በእኔ፡ላይ፡
ክፉ፡መናገር፡የሚችል፡ማንም፡የለምና፡አትከልክሉት፤
40፤የማይቃወመን፡ርሱ፡ከእኛ፡ጋራ፡ነውና።
41፤የክርስቶስ፡ስለ፡ኾናችኹ፡በስሜ፡ጽዋ፡ውሃ፡የሚያጠጣችኹ፡ዅሉ፥ዋጋው፡እንዳይጠፋበት፡እውነት፡
እላችዃለኹ።
42፤በእኔም፡ከሚያምኑት፡ከነዚህ፡ከታናናሾቹ፡አንዱን፡የሚያሰናክል፡ዅሉ፡ትልቅ፡የወፍጮ፡ድንጋይ፡
በዐንገቱ፡ታስሮ፡ወደ፡ባሕር፡ቢጣል፡ይሻለው፡ነበር።
43-44፤እጅኽ፡ብታሰናክልኽ፡ቍረጣት፤ኹለት፡እጅ፡ኖሮኽ፡ትላቸው፡ወደማይሞትበት፡እሳቱም፡
ወደማይጠፋበት፡ወደ፡ገሃነም፡ወደማይጠፋ፡እሳት፡ከመኼድ፡ጕንድሽ፡ኾነኽ፡ወደ፡ሕይወት፡መግባት፡
ይሻላል።
45-46፤እግርኽ፡ብታሰናክልኽ፡ቍረጣት፤ኹለት፡እግር፡ኖሮኽ፡ትላቸው፡ወደማይሞትበት፡እሳቱም፡
ወደማይጠፋበት፡ወደ፡ገሃነም፡ወደማይጠፋ፡እሳት፡ከመጣል፡ዐንካሳ፡ኾነኽ፡ወደ፡ሕይወት፡መግባት፡
ይሻልኻል።
47-48፤ዐይንኽ፡ብታሰናክልኽ፡አውጣት፤ኹለት፡ዐይን፡ኖሮኽ፡ትላቸው፡ወደማይሞትበት፡እሳቱም፡
ወደማይጠፋበት፡ወደ፡ገሃነመ፡እሳት፡ከመጣል፡አንዲት፡ዐይን፡ኖራኽ፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡
መግባት፡ይሻልኻል።
49፤ሰው፡ዅሉ፡በእሳት፡ይቀመማልና፥መሥዋዕትም፡ዅሉ፡በጨው፡ይቀመማል።
50፤ጨው፡መልካም፡ነው፤ጨው፡ግን፡ዐልጫ፡ቢኾን፡በምን፡ታጣፍጡታላችኹ፧በነፍሳችኹ፡ጨው፡
ይኑርባችኹ፥ርስ፡በርሳችኹም፡ተስማሙ።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲'''==
1፤ከዚያም፡ተነሥቶ፡በዮርዳኖስ፡ማዶ፡ወደይሁዳ፡አገር፡መጣ፥ደግሞም፡ብዙ፡ሰዎች፡ወደ፡ርሱ፡ተሰበሰቡ፡
እንደ፡ልማዱም፡ደግሞ፡ያስተምራቸው፡ነበር።
2፤ፈሪሳውያንም፡ቀርበው፦ሰው፡ሚስቱን፡ሊፈታ፡ተፈቅዶለታልን፧ብለው፡ሊፈትኑት፡ጠየቁት።
3፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፦ሙሴ፡ምን፡አዘዛችኹ፧አላቸው።
4፤እነርሱም፦ሙሴስ፡የፍቿን፡ጽሕፈት፡ጽፎ፡እንዲፈታት፡ፈቀደ፡አሉ።
5፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦ስለልባችኹ፡ጥንካሬ፡ይህችን፡ትእዛዝ፡ጻፈላችኹ።
6፤ከፍጥረት፡መዠመሪያ፡ግን፡እግዚአብሔር፡ወንድና፡ሴት፡አደረጋቸው፤
7፤ስለዚህ፥ሰው፡አባቱንና፡እናቱን፡ይተዋል፥ከሚስቱም፡ጋራ፡ይተባበራል፥
8፤ኹለቱም፡አንድ፡ሥጋ፡ይኾናሉ፤ስለዚህ፥አንድ፡ሥጋ፡ናቸው፡እንጂ፡ወደ፡ፊት፡ኹለት፡አይደሉም።
9፤እግዚአብሔር፡ያጣመረውን፡እንግዲህ፡ሰው፡አይለየው።
10፤በቤትም፡ደግሞ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ስለዚህ፡ነገር፡ጠየቁት።
11፤ርሱም፦ሚስቱን፡ፈቶ፟፡ሌላ፡የሚያገባ፡ዅሉ፡በርሷ፡ላይ፡ያመነዝራል፤
12፤ርሷም፡ባሏን፡ፈታ፟፡ሌላ፡ብታገባ፡ታመነዝራለች፡አላቸው።
13፤እንዲዳስሳቸውም፡ሕፃናትን፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ያመጧቸውን፡ገሠጿቸው።
14፤ኢየሱስ፡ግን፡አይቶ፡ተቈጣና፦ሕፃናትን፡ወደ፡እኔ፡ይመጡ፡ዘንድ፡
ተዉ፥አትከልክሏቸው፤የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡እንደነዚህ፡ላሉት፡ናትና።
15፤እውነት፡እላችዃለኹ፤የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡እንደ፡ሕፃን፡የማይቀበላት፡ዅሉ፡ከቶ፡አይገባባትም፡
አላቸው።
16፤ዐቀፋቸውም፡እጁንም፡ጭኖ፡ባረካቸው።
17፤ርሱም፡በመንገድ፡ሲወጣ፡አንድ፡ሰው፡ወደ፡ርሱ፡ሮጦ፡ተንበረከከለትና፦ቸር፡መምህር፡ሆይ፥የዘለዓለም፡ሕይወትን፡እወርስ፡ዘንድ፡ምን፡ላድርግ፧ብሎ፡ጠየቀው።
18፤ኢየሱስም፦ስለ፡ምን፡ቸር፡ትለኛለኽ፧ከአንዱ፡ከእግዚአብሔር፡በቀር፡ቸር፡ማንም፡የለም።
19፤ትእዛዛትን፡ታውቃለኽ፤አታመንዝር፥አትግደል፥አትስረቅ፥በሐሰት፡አትመስክር፥አታታል፟፥አባትኽንና፡
እናትኽን፡አክብር፡አለው።
20፤ርሱም፡መልሶ፦መምህር፡ሆይ፥ይህን፡ዅሉ፡ከሕፃንነቴ፡ዠምሬ፡ጠብቄያለኹ፡አለው።
21፤ኢየሱስም፡ወደ፡ርሱ፡ተመልክቶ፡ወደደውና፦አንድ፡ነገር፡ጐደለኽ፤ኺድ፥ያለኽን፡ዅሉ፡ሽጠኽ፡
ለድኻዎች፡ስጥ፥በሰማይም፡መዝገብ፡ታገኛለኽ፥መስቀሉንም፡ተሸክመኽ፡ና፥ተከተለኝ፡አለው።
22፤ነገር፡ግን፥ስለዚህ፡ነገር፡ፊቱ፡ጠቈረ፥ብዙ፡ንብረት፡ነበረውና፡እያዘነም፡ኼደ።
23፤ኢየሱስም፡ዘወር፡ብሎ፡አይቶ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፦ገንዘብ፡ላላቸው፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡
መግባት፡እንዴት፡ጭንቅ፡ይኾናል፡አላቸው።
24፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡እነዚህን፡ቃሎች፡አደነቁ።ኢየሱስም፡ደግሞ፡መልሶ፦ልጆች፡ሆይ፥በገንዘብ፡
ለሚታመኑ፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡መግባት፡እንዴት፡ጭንቅ፡ነው።
25፤ባለጠጋ፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ከሚገባ፡ግመል፡በመርፌ፡ቀዳዳ፡ቢያልፍ፡ይቀላል፡አላቸው።
26፤እነርሱም፡ያለመጠን፡ተገረሙና፡ርስ፡በርሳቸው፦እንግዲያ፡ማን፡ሊድን፡ይችላል፧ተባባሉ።
27፤ኢየሱስም፡ተመለከታቸውና፦ይህ፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡እንጂ፡በሰው፡ዘንድ፡
አይቻልም፤በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ዅሉ፡ይቻላልና፥አለ።
28፤ጴጥሮስም፦እንሆ፥እኛ፡ዅሉን፡ትተን፡ተከተልንኽ፡ይለው፡ዠመር።
29፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አለ፦እውነት፡እላችዃለኹ፥ስለ፡እኔና፡ስለ፡ወንጌል፡ቤትን፡ወይም፡
ወንድሞችን፡ወይም፡እኅቶችን፡ወይም፡አባትን፡ወይም፡እናትን፡ወይም፡ሚስትን፡ወይም፡ልጆችን፡ወይም፡
ዕርሻን፡የተወ፥
30፤አኹን፡በዚህ፡ዘመን፡ከስደት፡ጋራ፡ቤቶችን፡ወንድሞችንና፡እኅቶችንም፡እናቶችንም፡ልጆችንም፡
ዕርሻንም፡መቶ፡ዕጥፍ፥በሚመጣውም፡ዓለም፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡የማይቀበል፡ማንም፡የለም።
31፤ግን፡ብዙ፡ፊተኛዎች፡ዃለኛዎች፡ዃለኛዎችም፡ፊተኛዎች፡ይኾናሉ።
32፤ወደ፡ኢየሩሳሌምም፡ሊወጡ፡በመንገድ፡ነበሩ፥ኢየሱስም፡ይቀድማቸው፡ነበርና፥ተደነቁ፤የተከተሉትም፡
ይፈሩ፡ነበር።ደግሞም፡ዐሥራ፡ኹለቱን፡ወደ፡ርሱ፡አቅርቦ፡ይደርስበት፡ዘንድ፡ያለውን፡ይነግራቸው፡ዠመር።
33፤እንሆ፥ወደ፡ኢየሩሳሌም፡እንወጣለን፥የሰው፡ልጅም፡ለካህናት፡አለቃዎችና፡ለጻፊዎች፡ዐልፎ፡
ይሰጣል፥የሞት፡ፍርድም፡ይፈርዱበታል፥ለአሕዛብም፡አሳልፈው፡ይሰጡታል፥
34፤ይዘብቱበትማል፡ይተፉበትማል፡ይገርፉትማል፡ይገድሉትማል፥በሦስተኛውም፡ቀን፡ይነሣል፡አላቸው።
35፤የዘብዴዎስ፡ልጆች፡ያዕቆብና፡ዮሐንስም፡ወደ፡ርሱ፡ቀርበው፦መምህር፡ሆይ፥የምንለምንኽን፡ዅሉ፡
እንድታደርግልን፡እንወዳለን፡አሉት።
36፤ርሱም፦ምን፡ላደርግላችኹ፡ትወዳላችኹ፧አላቸው።
37፤እነርሱም፦በክብርኽ፡ጊዜ፡አንዳችን፡በቀኝ፡አንዳችንም፡በግራኽ፡መቀመጥን፡ስጠን፡አሉት።
38፤ኢየሱስ፡ግን፦የምትለምኑትን፡አታውቁም።እኔ፡የምጠጣውን፡ጽዋ፡ልትጠጡ፥እኔ፡የምጠመቀውንስ፡
ጥምቀት፡ልትጠመቁ፡ትችላላችኹን፧አላቸው።
39፤እነርሱም፦እንችላለን፡አሉት።ኢየሱስም፦እኔ፡የምጠጣውን፡ጽዋ፡ትጠጣላችኹ፥እኔ፡የምጠመቀውንም፡
ጥምቀት፡ትጠመቃላችኹ፤
40፤በቀኝና፡በግራ፡መቀመጥ፡ግን፡ለተዘጋጀላቸው፡ነው፡እንጂ፡የምሰጥ፡እኔ፡አይደለኹም፡አላቸው።
41፤ዐሥሩም፡ሰምተው፡በያዕቆብና፡በዮሐንስ፡ይቈጡ፡ዠመር።
42፤ኢየሱስም፡ወደ፡ርሱ፡ጠርቶ፡እንዲህ፡አላቸው፦የአሕዛብ፡አለቃዎች፡ተብሎ፡የምታስቡት፡
እንዲገዟቸው፡ታላላቆቻቸውም፡በላያቸው፡እንዲሠለጥኑ፡ታውቃላችኹ።
43፤በእናንተስ፡እንዲህ፡አይደለም፤ነገር፡ግን፥ማንም፡ከእናንተ፡ታላቅ፡ሊኾን፡የሚወድ፡የእናንተ፡አገልጋይ፡
ይኹን፥
44፤ከእናንተም፡ማንም፡ፊተኛ፡ሊኾን፡የሚወድ፡የዅሉ፡ባሪያ፡ይኹን፤
45፤እንዲሁ፡የሰው፡ልጅም፡ሊያገለግልና፡ነፍሱን፡ለብዙዎች፡ቤዛ፡ሊሰጥ፡እንጂ፡እንዲያገለግሉት፡አልመጣም።
46፤ወደ፡ኢያሪኮም፡መጡ።ከደቀ፡መዛሙርቱና፡ከብዙ፡ሕዝብ፡ጋራ፡ከኢያሪኮ፡ሲወጣ፡የጤሜዎስ፡ልጅ፡
ዕውሩ፡በርጤሜዎስ፡እየለመነ፡በመንገድ፡ዳር፡ተቀምጦ፡ነበር።
47፤የናዝሬቱ፡ኢየሱስም፡እንደ፡ኾነ፡በሰማ፡ጊዜ፦የዳዊት፡ልጅ፡ኢየሱስ፡ሆይ፥ማረኝ፡እያለ፡ይጮኽ፡
ዠመር።
48፤ብዙዎችም፡ዝም፡እንዲል፡ገሠጹት፤ርሱ፡ግን፦የዳዊት፡ልጅ፡ሆይ፥ማረኝ፡እያለ፡አብዝቶ፡ጮኸ።
49፤ኢየሱስም፡ቆመና፦ጥሩት፡አለ።ዕውሩንም፦አይዞኽ፥ተነሣ፥ይጠራኻል፡ብለው፡ጠሩት።
50፤ርሱም፡እየዘለለ፡ተነሣና፡ልብሱን፡ጥሎ፡ወደ፡ኢየሱስ፡መጣ።
51፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ምን፡ላደርግልኽ፡ትወዳለኽ፧አለው።ዕውሩም፦መምህር፡ሆይ፥አይ፡ዘንድ፡
አለው።
52፤ኢየሱስም፦ኺድ፤እምነትኽ፡አድኖኻል፡አለው።ወዲያውም፡አየ፡በመንገድም፡ተከተለው።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፩'''==
1፤ወደ፡ኢየሩሳሌምም፡ከደብረ፡ዘይት፡አጠገብ፡ወዳሉቱ፡ወደ፡ቤተ፡ፋጌና፡ወደ፡ቢታንያ፡በቀረቡ፡
ጊዜ፥ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ኹለቱን፡ልኮ።
2፤በፊታችኹ፡ወዳለችው፡መንደር፡ኺዱ፥ወዲያውም፡ወደ፡ርሷ፡ገብታችኹ፡ከሰው፡ማንም፡ገና፡
ያልተቀመጠበት፡ውርንጫ፡ታስሮ፡ታገኛላችኹ፤ፈታ፟ችኹ፡አምጡልኝ።
3፤ማንም፦ስለ፡ምን፡እንዲህ፡ታደርጋላችኹ፧ቢላችኹ።ለጌታ፡ያስፈልገዋል፡በሉት፥ወዲያውም፡ደግሞ፡
ወደዚህ፡ይሰደዋል፡አላቸው።
4፤ኼዱም፡ውርንጫውንም፡በመንገድ፡መተላለፊያ፡በደጅ፡ውጭ፡ታስሮ፡አገኙት፥ፈቱትም፦
5፤በዚያም፡ከቆሙት፡አንዳንዶቹ፦ውርንጫውን፡የምትፈቱት፡ምን፡ልታደርጉት፡ነው፡አሏቸው።
6፤እነርሱም፡ኢየሱስ፡እንዳዘዘ፡አሏቸው፤ተዉአቸውም፦
7፤ውርንጫውንም፡ወደ፡ኢየሱስ፡አመጡት፥ልብሳቸውንም፡በላዩ፡ጣሉ፥ተቀመጠበትም።
8፤ብዙ፡ሰዎችም፡ልብሳቸውን፡በመንገድ፡ላይ፡አነጠፉ፥ሌላዎችም፡ከዛፍ፡ቅጠሎችን፡እየቈረጡ፡ያነጥፉ፡
ነበር።
9፤የሚቀድሙትም፡የሚከተሉትም፦ሆሣዕና፤በጌታ፡ስም፡የሚመጣ፡የተባረከ፡ነው፤
10፤በጌታ፡ስም፡የምትመጣ፡የአባታችን፡የዳዊት፡መንግሥት፡የተባረከች፡ናት፤ሆሣዕና፡በአርያም፡እያሉ፡
ይጮኹ፡ነበር።
11፤ኢየሱስም፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ወደ፡መቅደስ፡ገባ፤ዘወር፡ብሎም፡ዅሉን፡ከተመለከተ፡በዃላ፥ጊዜው፡መሽቶ፡ስለ፡ነበር፥ከዐሥራ፡ኹለቱ፡ጋራ፡ወደ፡ቢታንያ፡ወጣ።
12፤በማግስቱም፡ከቢታንያ፡ሲወጡ፡ተራበ።
13፤ቅጠልም፡ያላት፡በለስ፡ከሩቅ፡አይቶ፡ምናልባት፡አንዳች፡ይገኝባት፡እንደ፡ኾነ፡ብሎ፡መጣ፥ነገር፡
ግን፥የበለስ፡ወራት፡አልነበረምና፡መጥቶ፡ከቅጠል፡በቀር፡ምንም፡አላገኘባትም።
14፤መልሶም፦ካኹን፡ዠምሮ፡ለዘለዓለም፡ማንም፡ከአንቺ፡ፍሬ፡አይብላ፡አላት።ደቀ፡መዛሙርቱም፡ሰሙ።
15፤ወደ፡ኢየሩሳሌምም፡መጡ።ወደ፡መቅደስም፡ገብቶ፡በመቅደስ፡የሚሸጡትንና፡የሚገዙትን፡ያወጣ፡
ዠመር፥የገንዘብ፡ለዋጮችንም፡ገበታዎች፡የርግብ፡ሻጪዎችንም፡ወንበሮች፡ገለበጠ፤
16፤ዕቃም፡ተሸክሞ፡ማንም፡በመቅደስ፡ሊያልፍ፡አልፈቀደም።
17፤አስተማራቸውም፦ቤቴ፡ለአሕዛብ፡ዅሉ፡የጸሎት፡ቤት፡ትባላለች፡ተብሎ፡የተጻፈ፡አይደለምን፧እናንተ፡
ግን፡የወንበዴዎች፡ዋሻ፡አደረጋችዃት፡አላቸው።
18፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ጻፊዎችም፡ሰምተው፥ሕዝቡ፡ዅሉ፡በትምህርቱ፡ይገረሙ፡ስለ፡ነበር፡ይፈሩት፡ነበርና፥እንዴት፡አድርገው፡እንዲያጠፉት፡ፈለጉ።
19፤ማታ፡ማታም፡ከከተማ፡ወደ፡ውጭ፡ይወጣ፡ነበር።
20፤ማለዳም፡ሲያልፉ፡በለሲቱን፡ከሥሯ፡ደርቃ፡አይዋት።
21፤ጴጥሮስም፡ትዝ፡ብሎት።መምህር፡ሆይ፥እንሆ፥የረገምኻት፡በለስ፡ደርቃለች፡አለው።
22፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦በእግዚአብሔር፡እመኑ።
23፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ማንም፡ያለው፡ነገር፡እንዲደረግለት፡ቢያምን፡በልቡ፡ሳይጠራጠር፥ይህን፡
ተራራ፦ተነቅለኽ፡ወደ፡ባሕር፡ተወርወር፡ቢል፡ይኾንለታል።
24፤ስለዚህ፥እላችዃለኹ፥የጸለያችኹትን፡የለመናችኹትንም፡ዅሉ፡እንዳገኛችኹት፡እመኑ፥ይኾንላችኹማል።
25፤ለጸሎትም፡በቆማችኹ፡ጊዜ፥በሰማያት፡ያለው፡አባታችኹ፡ደግሞ፡ኀጢአታችኹን፡ይቅር፡
እንዲላችኹ፥በማንም፡ላይ፡አንዳች፡ቢኖርባችኹ፡ይቅር፡በሉት።
26፤እናንተ፡ግን፡ይቅር፡ባትሉ፡በሰማያት፡ያለው፡አባታችኹም፡ኀጢአታችኹን፡ይቅር፡አይላችኹም።
27፤ደግሞም፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡መጡ።ርሱም፡በመቅደስ፡ሲመላለስ፥የካህናት፡አለቃዎችና፡ጻፊዎች፡
ሽማግሌዎችም፡ወደ፡ርሱ፡መጥተው፦
28፤እነዚህን፡በምን፡ሥልጣን፡ታደርጋለኽ፧ወይስ፡እነዚህን፡ለማድረግ፡ይህን፡ሥልጣን፡ማን፡
ሰጠኽ፧አሉት።
29፤ኢየሱስም፦እኔም፡አንዲት፡ነገር፡እጠይቃችዃለኹ፥እናንተም፡መልሱልኝ፥እኔም፡በምን፡ሥልጣን፡
እነዚህን፡እንዳደርግ፡እነግራችዃለኹ።
30፤የዮሐንስ፡ጥምቀት፡ከሰማይ፡ነበረችን፡ወይስ፡ከሰው፧መልሱልኝ፡አላቸው።
31፤ርስ፡በርሳቸውም፡ሲነጋገሩ፦ከሰማይ፡ነው፡ብንል፦እንግዲያውስ፡ስለ፡ምን፡
አላመናችኹበትም፧ይለናል፤
32፤ነገር፡ግን፦ከሰው፡ነው፡እንበልን፧አሉ፤ዅሉ፡ዮሐንስን፡በእውነት፡እንደ፡ነቢይ፡ያዩት፡
ነበርና፥ሕዝቡን፡ፈሩ።
33፤ለኢየሱስም፡መልሰው፦አናውቅም፡አሉት፡ኢየሱስም፦እኔም፡በምን፡ሥልጣን፡እነዚህን፡እንዳደርግ፡
አልነግራችኹም፡አላቸው።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፪'''==
1፤በምሳሌም ይነግራቸው ጀመር። አንድ ሰው የወይን አትክልት ተከለ፥ ቅጥርም ቀጠረለት፥ መጥመቂያም ማሰለት፥ ግንብም ሠራና ለገበሬዎች አከራይቶ ወደ ሌላ አገር ሄደ።
2፤በጊዜውም ከወይን አትክልት ፍሬ ከገበሬዎቹ እንዲቀበል አንድ ባሪያ ወደ ገበሬዎቹ ላከ፤
3፤ይዘውም ደበደቡት ባዶውንም ሰደዱት።
4፤ዳግመኛም ሌላውን ባሪያ ወደ እነርሱ ላከ እርሱንም ወግረው ራሱን አቈሰሉት አዋርደውም ሰደዱት።
5፤ሌላውንም ላከ፤ እርሱንም ገደሉት፥ ከሌሎችም ከብዙዎች አንዳንዱን ደበደቡ አንዳንዱንም ገደሉ።
6፤የሚወደው አንድ ልጅ ገና ነበረው፤ ልጄንስ ያፍሩታል ብሎ እርሱን ከሁሉ በኋላ ወደ እነርሱ ላከ።
7፤እነዚያ ገበሬዎች ግን እርስ በርሳቸው፦ ወራሹ ይህ ነው፤ ኑ፥ እንግደለው፥ ርስቱም ለኛ ይሆናል ተባባሉ።
8፤ይዘውም ገደሉት፥ ከወይኑም አትክልት ወደ ውጭ ጣሉት።
9፤እንግዲህ የወይኑ አትክልት ጌታ ምን ያደርጋል? ይመጣል ገበሬዎቹንም ያጠፋል፥ የወይኑንም አትክልት ለሌሎች ይሰጣል።
10-11፤ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፤ ይህም ከጌታ ዘንድ ሆነ፥ ለዓይኖቻችንም ድንቅ ነው። የሚለውን ይህን መጽሐፍ አላነበባችሁምን?
12፤ምሳሌውንም ስለ እነርሱ እንደ ተናገረ አውቀዋልና ሊይዙት ፈለጉ፥ ነገር ግን ሕዝቡን ፈሩ። ትተውትም ሄዱ።
13፤በንግግርም ሊያጠምዱት ከፈሪሳውያንና ከሄሮድስ ወገን የሆኑትን ወደ እርሱ ላኩ።
14፤መጥተውም፦ መምህር ሆይ፥ የሰውን ፊት ሳትመለከት በእውነት የእግዚአብሔር መንገድ ታስተምራለህና እውነተኛ እንደ ሆንህ ለማንምም እንዳታደላ እናውቃለን፤ ለቄሣር ግብር መስጠት ተፈቅዶአልን ወይስ አልተፈቀደም? እንስጥን ወይስ አንስጥ? አሉት።
15፤እርሱ ግን ግብዝነታቸውን አውቆ፦ ለምን ትፈትኑኛላችሁ? አየው ዘንድ አንድ ዲናር አምጡልኝ አላቸው።
16፤እነርሱም አመጡለት። ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው፤ እነርሱም፦ የቄሣር ናት አሉት።
17፤ኢየሱስም መልሶ፦ የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ አላቸው። በእርሱም ተደነቁ።
18፤ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉ ሰዱቃውያን ወደ እርሱ መጥተው ጠየቁት እንዲህም አሉት፦
19፤መምህር ሆይ፥ ሙሴ፦ የአንድ ሰው ወንድም ሚስቱን ትቶ ልጅ ሳያስቀር ቢሞት፥ ወንድሙ ሚስቱን አግብቶ ለወንድሙ ዘር ይተካ ብሎ ጻፈልን።
20፤ሰባት ወንድማማቾች ነበሩ፤ ፊተኛውም ሚስት አግብቶ ዘር ሳያስቀር ሞተ፤
21፤ሁለተኛውም አገባት፥ ዘርም ሳይተው ሞተ፤ ሦስተኛውም እንዲሁ፤
22ሰባቱም አገቡአት፥ ዘርም አላስቀሩም። ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ደግሞ ሞተች።
23፤ሰባቱ አግብተዋታልና በትንሣኤ ቀን ሲነሡ ከእነርሱ ለማናቸው ሚስት ትሆናለች?
24፤ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ስለዚህ የምትስቱ አይደለምን?
25፤ከሙታንስ ሲነሡ በሰማያት እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ እንጂ አያገቡም፥ አይጋቡምም።
26፤ስለ ሙታን ግን እንዲነሡ እግዚአብሔር፦ እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ እንዳለው በሙሴ መጽሐፍ በቍጥቋጦው ዘንድ የተጻፈውን አላነበባችሁምን?
27፤የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም። እንግዲህ እጅግ ትስታላችሁ።
28፤ከጻፎችም አንዱ ቀርቦ ሲከራከሩ ሰማና መልካም አድርጎ እንደ መለሰላቸው አስተውሎ፦ ከሁሉ ፊተኛይቱ ትእዛዝ ማናቸይቱ ናት? ብሎ ጠየቀው።
29፤ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፥
30፤አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
31፤ሁለተኛይቱም፦ ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የምትል እርስዋን የምትመስል ይህች ናት። ከእነዚህ የምትበልጥ ሌላ ትእዛዝ የለችም።
32፤ጻፊውም፦ መልካም ነው፥ መምህር ሆይ፤ አንድ ነው ከእርሱም በቀር ሌላ የለም ብለህ በእውነት ተናገርህ፤
33፤በፍጹም ልብ በፍጹም አእምሮም በፍጹም ነፍስም በፍጹም ኃይልም እርሱን መውደድ፥ ባልንጀራንም እንደ ራስ መውደድ በሙሉ ከሚቃጠል መሥዋዕትና ከሌላው መሥዋዕት ሁሉ የሚበልጥ ነው አለው።
34፤ኢየሱስም በአእምሮ እንደ መለሰ አይቶ፦ አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም አለው። ከዚህም በኋላ ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።
35፤ኢየሱስም በመቅደስ ሲያስተምር መልሶ እንዲህ አለ፦ ጻፎች ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ነው እንዴት ይላሉ?
36፤ዳዊት ራሱ በመንፈስ ቅዱስ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
37፤ዳዊትም ራሱ ጌታ አለው፤ እንዴትስ ልጁ ይሆናል? ብዙ ሕዝብም በደስታ ይሰሙት ነበር።
38-39፤ሲያስተምርም እንዲህ አለ፦ ረጃጅም ልብስ ለብሰው መዞርን፥ በገበያም ሰላምታን፥ በምኵራብም የከበሬታን ወንበር፥ በግብርም የከበሬታን ስፍራ ከሚወዱ ከጻፎች ተጠበቁ፤
40፤የመበለቶችን ቤት የሚበሉ ጸሎታቸውንም በማስረዘም የሚያመካኙ እነዚህ የባሰ ፍርድ ይቀበላሉ።
41፤ኢየሱስም በመዝገብ አንጻር ተቀምጦ ሕዝቡ በመዝገብ ውስጥ ገንዘብ እንዴት እንዲጥሉ ያይ ነበር፤ ብዙ ባለ ጠጎችም ብዙ ይጥሉ ነበር፤
42፤አንዲትም ድሀ መበለት መጥታ አንድ ሳንቲም የሚያህሉ ሁለት ናስ ጣለች።
43፤ደቀ መዛሙርቱንም ጠርቶ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ በመዝገብ ውስጥ ከሚጥሉት ሁሉ ይልቅ ይህች ድሀ መበለት አብልጣ ጣለች፤
44፤ሁሉ ከትርፋቸው ጥለዋልና፥ ይህች ግን ከጕድለትዋ የነበራትን ሁሉ ትዳርዋን ሁሉ ጣለች አላቸው።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፫'''==
1
እርሱም ከመቅደስ ሲወጣ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ፦ መምህር ሆይ፥ እንዴት ያሉ ድንጋይዎችና እንዴት ያሉ ሕንጻዎች እንደ ሆኑ እይ አለው።
2
ኢየሱስም መልሶ፦ እነዚህን ታላላቅ ሕንጻዎች ታያለህን? ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም አለው።3
በመቅደስም ትይዩ በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ጴጥሮስና ያዕቆብ ዮሐንስም እንድርያስም፦
4
ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? ይህስ ሁሉ ይፈጸም ዘንድ እንዳለው ምልክቱ ምንድር ነው? ብለው ለብቻቸው ጠየቁት።
5
ኢየሱስም መልሶ እንዲህ ይላቸው ጀመር፦ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ።
6
ብዙዎች፦ እኔ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፥ ብዙዎችንም ያስታሉ።
7
ጦርንም የጦርንም ወሬ በሰማችሁ ጊዜ አትደንግጡ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና፥ ነገር ግን መጨረሻው ገና ነው።
8
ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፤ በልዩ ልዩ ስፍራ የምድር መናወጥ ይሆናል፤ ራብ ይሆናል፤ እነዚህ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው።
9
እናንተ ግን ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፤ ወደ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጡአችኋል በምኵራብም ትገረፋላችሁ ምስክርም ይሆንባቸው ዘንድ ስለ እኔ በገዥዎችና በነገሥታት ፊት ትቆማላችሁ።
10
አስቀድሞም ወንጌል ለአሕዛብ ሁሉ ይሰበክ ዘንድ ይገባል።
11
ሲጐትቱአችሁና አሳልፈው ሲሰጡአችሁም ምን እንድትናገሩ አስቀድማችሁ አትጨነቁ፥ ዳሩ ግን በዚያች ሰዓት የሚሰጣችሁን ተናገሩ፤ የሚነግረው መንፈስ ቅዱስ ነው እንጂ እናንተ አይደላችሁምና።
12
ወንድምም ወንድሙን አባትም ልጁን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል፥ ልጆችም በወላጆቻቸው ላይ ይነሣሉ። ይገድሉአቸውማል፤
13
በሁሉም ዘንድ ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።
14
ነገር ግን በነቢዩ በዳንኤል የተባለውን የጥፋት ርኵሰት በማይገባው ስፍራ ቆሞ ብታዩ፥ አንባቢው ያስተውል፥ በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉ ወደ ተራሮች ይሽሹ፥
15
በሰገነትም ያለ ወደ ቤት አይውረድ ከቤቱም አንዳች ይወስድ ዘንድ አይግባ፥
16
በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ።
17
በዚያን ወራትም ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።
18
ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤
19
በዚያን ወራት እግዚአብሔር ከፈጠረው ከፍጥረት መጀመሪያ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ያልሆነ ደግሞም የማይሆን የመከራ ዓይነት ይሆናልና።
20
ጌታስ ወራቶቹን ባያሳጥር፥ ሥጋ የለበሰ ሁሉ ባልዳነም፤ ነገር ግን ስለ መረጣቸው ምርጦች ወራቶቹን አሳጠረ።
21
በዚያን ጊዜም ማንም፦ እነሆ፥ ክርስቶስ ከዚህ አለ፥ ወይም፦ እነሆ፥ ከዚያ አለ ቢላችሁ አትመኑ፤
22
ሐሰተኞች ክርስቶሶችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፥ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ ያስቱ ዘንድ ምልክትና ድንቅ ያደርጋሉ።
23
እናንተ ግን ተጠንቀቁ፤ እነሆ፥ አስቀድሜ ሁሉን ነገርኋችሁ።
24
በዚያን ወራት ግን ከዚያ መከራ በኋላ ፀሐይ ይጨልማል ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፥
25
ከዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፥ የሰማያትም ኃይላት ይናወጣሉ።
26
በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በብዙ ኃይልና ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል።
27
በዚያን ጊዜም መላእክትን ይልካል ከአራቱ ነፋሳትም ከምድር ዳርቻ እስከ ሰማይ ዳርቻ የተመረጡትን ይሰበስባቸዋል።
28
ምሳሌውንም ከበለስ ተማሩ፤ ጫፍዋ ሲለሰልስ ቅጠልዋም ሲያቈጠቍጥ፥ ያን ጊዜ በጋ እንደ ቀረበ ታውቃላችሁ፤
29
እንዲሁ ደግሞ እናንተ ይህን ሁሉ መሆኑን ስታዩ ቀርቦ በደጅ እንደ ሆነ እወቁ።
30
እውነት እላችኋለሁ፥ ይህ ሁሉ እስኪሆን ድረስ ይህ ትውልድ አያልፍም።
31
ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም።
32
ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።
33
ጊዜው መቼ እንዲሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ፤ ትጉ፤ ጸልዩም።
34
ቤቱን ትቶ ወደ ሌላ አገር እንደ ሄደ ሰው ነው፥ ለባሮቹም ሥልጣን ለእያንዳንዱም ሥራውን ሰጥቶ በረኛውን እንዲተጋ አዘዘ።
35
እንግዲህ በማታ ቢሆን ወይም በእኩለ ሌሊት ወይም ዶሮ ሲጮኽ ወይም በማለዳ ቢሆን ባለቤቱ መቼ እንዲመጣ አታውቁምና
36
ድንገት መጥቶ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ ስለዚህ ትጉ።
37
ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፬'''==
1
ከሁለት ቀን በኋላ ፋሲካና የቂጣ በዓል ነበረ። የካህናት አለቆችም ጻፎችም እንዴት አድርገው በተንኰል እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ይፈልጉ ነበር።
2
የሕዝብ ሁከት እንዳይሆን በበዓል አይሁን ይሉ ነበርና።
3
እርሱም በቢታንያ በለምጻሙ በስምዖን ቤት በነበረ ጊዜ፥ በማዕድ ተቀምጦ ሳለ፥ አንዲት ሴት ዋጋው እጅግ የከበረ ጥሩ ናርዶስ ሽቱ የመላበት የአልባስጥሮስ ቢልቃጥ ይዛ መጣች፤ ቢልቃጡንም ሰብራ በራሱ ላይ አፈሰሰችው።
4
አንዳንዶችም፦ ይህ የሽቱ ጥፋት ለምንድር ነው?
5
ይህ ሽቱ ከሦስት መቶ ዲናር በሚበልጥ ዋጋ ተሽጦ ለድሆች ሊሰጥ ይቻል ነበርና ብለው በራሳቸው ይቈጡ ነበር፤ እርስዋንም ነቀፉአት።
6
ኢየሱስ ግን እንዲህ አለ፦ ተዉአት፤ ስለ ምን ታደክሙአታላችሁ? መልካም ሥራ ሠርታልኛለች።
7
ድሆች ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ይኖራሉና፥ በማናቸውም በወደዳችሁት ጊዜ መልካም ልታደርጉላቸው ትችላላችሁ፥ እኔ ግን ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር አልኖርም።
8
የተቻላትን አደረገች፤ አስቀድማ ለመቃብሬ ሥጋዬን ቀባችው።
9
እውነት እላችኋለሁ፥ ይህ ወንጌል በዓለሙ ሁሉ በሚሰበክበት በማናቸውም ስፍራ፥ እርስዋ ያደረገችው ደግሞ ለእርስዋ መታሰቢያ ሊሆን ይነገራል።
10
ከአሥራ ሁለቱም አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ ሊሰጠው ወደ ካህናት አለቆች ሄደ።
11
ሲሰሙም ደስ አላቸው ብርም ይሰጡት ዘንድ ተስፋ ሰጡት። በሚመች ጊዜም እንዴት አድርጎ አሳልፎ እንዲሰጠው ይፈልግ ነበር።
12
ፋሲካን በሚያርዱበት በቂጣ በዓል መጀመሪያ ቀን ደቀ መዛሙርቱ፦ ፋሲካን ትበላ ዘንድ ወዴት ሄደን ልናሰናዳ ትወዳለህ? አሉት።
13
ከደቀ መዛሙርቱም ሁለት ላከ እንዲህም አላቸው፦ ወደ ከተማ ሂዱ፥ ማድጋ ውኃ የተሸከመ ሰውም ይገናኛችኋል፤
14
ተከተሉት፥ የሚገባበትንም የቤቱን ጌታ፦ መምህሩ፦ ከደቀ መዛሙርቴ ጋር ፋሲካን የምበላበት የእንግዳ ቤት ወዴት ነው? ይላል በሉት።
15
እርሱም በደርብ ላይ ያለውን የተሰናዳና የተነጠፈ ታላቅ አዳራሽ ያሳያችኋል፤
16
በዚያም አሰናዱልን። ደቀ መዛሙርቱም ወጡ ወደ ከተማም ሄደው እንዳላቸው አገኙ፥ ፋሲካንም አሰናዱ።
17
በመሸም ጊዜ ከአሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።
18
ተቀምጠውም ሲበሉ ኢየሱስ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ አንዱ፥ እርሱም ከእኔ ጋር የሚበላው አሳልፎ ይሰጠኛል አለ።
19
እነርሱም ያዝኑ፥ እያንዳንዳቸውም፦ እኔ እሆንን? ይሉት ጀመር።
20
እርሱም መልሶ፦ ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ከእኔ ጋር ወደ ወጭቱ እጁን የሚያጠልቀው ነው።
21
የሰው ልጅስ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይሄዳል፤ ነገር ግን የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት፤ ያ ሰው ባልተወለደ ይሻለው ነበር አላቸው።
22
ሲበሉም ኢየሱስ እንጀራን አንሥቶ ባረከ ቈርሶም ሰጣቸውና፦ እንካችሁ፤ ይህ ሥጋዬ ነው አለ።
23
ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው፥ ሁሉም ከእርሱ ጠጡ።
24
እርሱም፦ ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ነው።
25
እውነት እላችኋለሁ፥ በእግዚአብሔር መንግሥት ከወይኑ ፍሬ አዲሱን እስከምጠጣበት እስከዚያ ቀን ድረስ ደግሞ አልጠጣውም አላቸው።
26
መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ።
27
ኢየሱስም፦ በዚች ሌሊት ሁላችሁ በእኔ ትሰናከላላችሁ፤ እረኛዉን እመታለሁ በጎችም ይበተናሉ የሚል ተጽፎአልና።
28
ነገር ግን ከተነሣሁ በኋላ ወደ ገሊላ እቀድማችኋለሁ አላቸው።
29
ጴጥሮስም፦ ሁሉም ቢሰናከሉ እኔ ግን ከቶ አልሰናከልም አለው።
30
ኢየሱስም፦ እውነት እልሃለሁ፥ ዛሬ በዚች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽሦስት ጊዜ ትክደኛለህ አለው።
31
እርሱም ቃሉን አበርትቶ፦ ከአንተ ጋር የምሞት እንኳ ቢሆን ከቶ አልክድህም አለ። ሁሉም ደግሞ እንደዚሁ አሉ።
32
ጌቴሴማኒ ወደምትባልም ስፍራ መጡ፥ ደቀ መዛሙርቱንም፦ ስጸልይ ሳለሁ፥ በዚህ ተቀመጡ አላቸው።
33
ጴጥሮስንና ያዕቆብን ዮሐንስንም ከእርሱ ጋር ወሰደ፤ ሊደነግጥም ሊተክዝም ጀመረና።
34
ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ በዚህ ቈዩ ትጉም አላቸው።
35
ጥቂትም ወደ ፊት እልፍ ብሎ በምድርም ወድቆ፥ ይቻልስ ቢሆን ሰዓቲቱ ከእርሱ እንድታልፍ ጸለየና፦
36
አባ አባት ሆይ፥ ሁሉ ይቻልሃል፤ ይህችን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፤ ነገር ግን አንተ የምትወደው እንጂ እኔ የምወደው አይሁን አለ።
37
መጣም ተኝተውም አገኛቸው፥ ጴጥሮስንም፦ ስምዖን ሆይ፥ ተኝተሃልን? አንዲት ሰዓት ስንኳ ልትተጋ አልቻልህምን?
38
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉ ጸልዩም፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች፥ ሥጋ ግን ደካማ ነው አለው።
39
ደግሞም ሄዶ ያንኑ ቃል ጸለየ።
40
ደግሞም መጥቶ ዓይኖቻቸው በእንቅልፍ ከብደው ነበርና ተኝተው አገኛቸው፥ የሚመልሱለትንም አላወቁም።
41
ሦስተኛም መጥቶ፦ እንግዲህስ ተኙ ዕረፉም፤ ይበቃል፤ ሰዓቲቱ ደረሰች፤ እነሆ፥ የሰው ልጅ በኃጢአተኞች እጅ አልፎ ይሰጣል።
42
ተነሡ፥ እንሂድ፤ እነሆ፥ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል አላቸው።
43
ወዲያውም ገና ሲናገር ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ይሁዳ መጣ፥ ከእርሱም ጋር ብዙ ሰዎች ሰይፍና ጐመድ ይዘው ከካህናት አለቆችና ከጻፎች ከሽማግሌዎችም ዘንድ መጡ።
በኃጢአተኞች እጅ አልፎ ይሰጣል።
44
አሳልፎ የሚሰጠውም፦ የምስመው እርሱ ነው፤ ያዙት ተጠንቅቃችሁም ውሰዱት ብሎ ምልክት ሰጥቶአቸው ነበር።
45
መጥቶም ወዲያው ወደ እርሱ ቀረበና፦ መምህር ሆይ፥ መምህር ሆይ፥ ብሎ ሳመው፤
46
እነርሱም እጃቸውን በእርሱ ላይ ጭነው ያዙት።
47
በአጠገብ ከቆሙት ግን አንዱ ሰይፉን መዞ የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መታ ጆሮውንም ቈረጠ።
48
ኢየሱስም መልሶ፦ ወንበዴ እንደምትይዙ ሰይፍና ጐመድ ይዛችሁ ልትይዙኝ መጣችሁን?
49
በመቅደስ ዕለት ዕለት እያስተማርሁ ከእናንተ ጋር ስኖር አልያዛችሁኝም፤ ነገር ግን መጻሕፍት ይፈጸሙ ዘንድ ይህ ሆነ አላቸው።
50
ሁሉም ትተውት ሸሹ።
51
ዕርቃኑን በነጠላ የሸፈነ አንድ ጎበዝ ይከተለው ነበር፥
52
ጎበዛዝቱም ያዙት፤ እርሱ ግን ነጠላውን ትቶ ዕራቁቱን ሸሸ።
53
ኢየሱስንም ወደ ሊቀ ካህናቱ ወሰዱት፥ የካህናት አለቆችም ሁሉ ሽማግሌዎችም ጻፎችም ተሰበሰቡ።
54
ጴጥሮስም እስከ ሊቀ ካህናቱ ግቢ ውስጥ በሩቁ ተከተለው፥ ከሎሌዎችም ጋር ተቀምጦ እሳት ይሞቅ ነበር።
55
የካህናት አለቆችም ሸንጎውም ሁሉ እንዲገድሉት በኢየሱስ ላይ ምስክር ይፈልጉ ነበር፥ አላገኙምም፤
56
ብዙዎች በሐሰት ይመሰክሩበት ነበርና፥ ምስክርነታቸው ግን አልተሰማማም።
57-58
ሰዎችም ተነሥተው፦ እኔ ይህን በእጅ የተሠራውን ቤተ መቅደስ አፈርሰዋለሁ በሦስት ቀንም ሌላውን በእጅ ያልተሠራውን እሠራለሁ ሲል ሰማነው ብለው በሐሰት መሰከሩበት።
59
ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተሰማማም።
60
ሊቀ ካህናቱም በመካከላቸው ተነሥቶ፦ አንዳች አትመልስምን? እነዚህስ በአንተ ላይ የሚመሰክሩብህ ምንድር ነው? ብሎ ኢየሱስን ጠየቀው።
61
እርሱ ግን ዝም አለ አንዳችም አልመለሰም። ደግሞ ሊቀ ካህናቱ ጠየቀውና፦ የቡሩክ ልጅ ክርስቶስ አንተ ነህን? አለው።
62
ኢየሱስም፦ እኔ ነኝ፤ የሰው ልጅም በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ አለ።
63
ሊቀ ካህናቱም ልብሱን ቀደደና፦ ከእንግዲህ ወዲህ ምስክሮችን ምን ያስፈልገናል?
64
ስድቡን ሰማችሁ፤ ምን ይመስላችኋል? አለ። እነርሱም ሁሉ፦ ሞት ይገባዋል ብለው ፈረዱበት።
65
አንዳንዶችም ይተፉበት ፊቱንም ሸፍነው ይጐስሙትና፦ ትንቢት ተናገር ይሉት ጀመር፤ ሎሌዎችም በጥፊ እየመቱ ወሰዱት።
66
ጴጥሮስም በግቢ ውስጥ ወደ ታች ሳለ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፥
67
ጴጥሮስም እሳት ሲሞቅ አይታ ተመለከተችውና፦ አንተ ደግሞ ከናዝሬቱ ከኢየሱስ ጋር ነበርህ አለችው።
68
እርሱ ግን፦ የምትዪውን አላውቅም አላስተውልምም ብሎ ካደ። ወደ ውጭም ወደ ደጅ ወጣ፤ ዶሮም ጮኸ።
69
ገረዲቱም አይታው በዚያ ለቆሙት፦ ይህም ከእነርሱ ወገን ነው ስትል ሁለተኛ ትነግራቸው ጀመር።
70
እርሱም ደግሞ ካደ። ጥቂት ቈይተውም በዚያ የቆሙት ዳግመኛ ጴጥሮስን፦ የገሊላ ሰው ነህና ከእነርሱ ወገን በእውነት ነህ አሉት።
71
እርሱ ግን፦ ይህን የምትሉትን ሰው አላውቀውም ብሎ ይረገምና ይምል ጀመር። ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ።
72
ጴጥሮስንም ኢየሱስ፦ ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ ያለው ቃል ትዝ አለው፤ ነገሩንም አስቦ አለቀሰ።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፭'''==
1፤ወዲያውም፡ማለዳ፡የካህናት፡አለቃዎች፡ከሽማግሌዎችና፡ከጻፊዎች፡ከሸንጎውም፡ዅሉ፡ጋራ፡ከተማከሩ፡
በዃላ፥ኢየሱስን፡አሳስረው፡ወሰዱትና፡ለጲላጦስ፡አሳልፈው፡ሰጡት።
2፤ጲላጦስም፦አንተ፡የአይሁድ፡ንጉሥ፡ነኽን፧ብሎ፡ጠየቀው።ርሱም፦አንተ፡አልኽ፡ብሎ፡መለሰለት።
3፤የካህናት፡አለቃዎችም፡ብዙ፡ያሳጡት፡ነበር፤ርሱ፡ግን፡ምንም፡አልመለሰም።
4፤ጲላጦስም፡ደግሞ፦አንዳች፡አትመልስምን፧እንሆ፥በስንት፡ነገር፡ያሳጡኻል፡ብሎ፡ጠየቀው።
5፤ኢየሱስም፡ከዚያ፡በዃላ፡ጲላጦስ፡እስኪደነቅ፡ድረስ፡ምንም፡አልመለሰም።
6፤በዚያም፡በዓል፡የለመኑትን፡አንድ፡እስረኛ፡ይፈታላቸው፡ነበር።
7፤በዐመፅም፡ነፍስ፡ከገደሉት፡ከዐመፀኛዎች፡ጋራ፡የታሰረ፡በርባን፡የተባለ፡ነበረ።
8፤ሕዝቡም፡ወጥተው፡እንደ፡ልማዱ፡ያደርግላቸው፡ዘንድ፡እየጮኹ፡ይለምኑት፡ዠመር።
9፤ጲላጦስም፦የአይሁድን፡ንጉሥ፡እፈታላችኹ፡ዘንድ፡ትወዳላችኹን፧ብሎ፡መለሰላቸው፤
10፤የካህናት፡አለቃዎች፡በቅንአት፡አሳልፈው፡እንደ፡ሰጡት፡ያውቅ፡ነበርና።
11፤የካህናት፡አለቃዎች፡ግን፡በርባንን፡በርሱ፡ፈንታ፡ይፈታላቸው፡ዘንድ፡ሕዝቡን፡አወኳቸው።
12፤ጲላጦስም፡ዳግመኛ፡መልሶ፦እንግዲህ፡የአይሁድ፡ንጉሥ፡የምትሉትን፡ምን፡ላደርገው፡ትወዳላችኹ፧አላቸው።
13፤እነርሱም፡ዳግመኛ፦ስቀለው፡እያሉ፡ጮኹ።
14፤ጲላጦስም፦ምን፡ነው፧ያደረገው፡ክፋት፡ምንድር፡ነው፧አላቸው።እነርሱ፡ግን፦ስቀለው፡እያሉ፡
ጩኸት፡አበዙ።
15፤ጲላጦስም፡የሕዝቡን፡ፈቃድ፡ሊያደርግ፡ወዶ፡በርባንን፡ፈታላቸው፥ኢየሱስንም፡ገርፎ፡እንዲሰቀል፡
አሳልፎ፡ሰጠ።
16፤ወታደሮችም፡ፕራይቶሪዮን፡ወደሚባል፡ግቢ፡ውስጥ፡ወሰዱት፥ጭፍራውንም፡ዅሉ፡በአንድነት፡ጠሩ።
17፤ቀይ፡ልብስም፡አለበሱት፥የሾኽ፡አክሊልም፡ጐንጉነው፡ደፉበት፤
18፤የአይሁድ፡ንጉሥ፡ሆይ፥ሰላም፡ለአንተ፡ይኹን፡እያሉ፡እጅ፡ይነሡት፡ዠመር፤
19፤ራሱንም፡በመቃ፡መቱት፡ተፉበትም፥ተንበርክከውም፡ሰገዱለት።
20፤ከተዘባበቱበትም፡በዃላ፡ቀዩን፡ልብስ፡ገፈፉት፥ልብሱንም፡አለበሱት፥ሊሰቅሉትም፡ወሰዱት።
21፤አንድ፡መንገድ፡ዐላፊም፡የአሌክስንድሮስና፡የሩፎስ፡አባት፡ስምዖን፡የተባለ፡የቀሬና፡ሰው፡ከገጠር፡
ሲመጣ፡መስቀሉን፡ይሸከም፡ዘንድ፡አስገደዱት።
22፤ትርጓሜውም፡የራስ፡ቅል፡ስፍራ፡ወደሚኾን፡ጎልጎታ፡ወደተባለ፡ስፍራ፡ወሰዱት።
23፤ከርቤም፡የተቀላቀለበትን፡የወይን፡ጠጅ፡እንዲጠጣ፡ሰጡት፤ርሱ፡ግን፡አልተቀበለም።
24፤ሰቀሉትም፥ልብሱንም፡ማን፡ማን፡እንዲወስድ፡ዕጣ፡ተጣጥለው፡ተካፈሉ።
25፤በሰቀሉትም፡ጊዜ፡ሦስት፡ሰዓት፡ነበረ።
26፤የክሱ፡ጽሕፈትም፦የአይሁድ፡ንጉሥ፡የሚል፡ተጽፎ፡ነበር።
27፤ከርሱም፡ጋራ፡ኹለት፡ወንበዴዎች፡አንዱን፡በቀኙ፡አንዱንም፡በግራው፡ሰቀሉ።
28፤መጽሐፍም፦ከዐመፀኛዎች፡ጋራ፡ተቈጠረ፡ያለው፡ተፈጸመ።
29፤የሚያልፉትም፡ራሳቸውን፡እየነቀነቁ፡ይሰድቡት፡ነበርና፦ዋ፥ቤተ፡መቅደስን፡የምታፈርስ፡በሦስት፡ቀንም፡
የምትሠራ፥
30፤ከመስቀል፡ወርደኽ፡ራስኽን፡አድን፡አሉ።
31፤እንዲሁም፡የካህናት፡አለቃዎች፡ደግሞ፡ከጻፊዎች፡ጋራ፡ርስ፡በርሳቸው፡እየተዘባበቱ፦ሌላዎችን፡
አዳነ፤ራሱን፡ሊያድን፡አይችልም፤
32፤አይተን፡እናምን፡ዘንድ፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ክርስቶስ፡አኹን፡ከመስቀል፡ይውረድ፡አሉ።ከርሱም፡ጋራ፡
የተሰቀሉት፡ይነቅፉት፡ነበር።
33፤ስድስት፡ሰዓትም፡በኾነ፡ጊዜ፥እስከ፡ዘጠኝ፡ሰዓት፡በምድር፡ዅሉ፡ላይ፡ጨለማ፡ኾነ።
34፤በዘጠኝ፡ሰዓትም፡ኢየሱስ፦ኤሎሄ፥ኤሎሄ፥ላማ፡ሰበቅታኒ፧ብሎ፡በታላቅ፡ድምፅ፡ጮኸ፤ትርጓሜውም፡
አምላኬ፥አምላኬ፥ለምን፡ተውኸኝ፧ማለት፡ነው።
35፤በዚያም፡ከቆሙት፡ሰዎች፡ሰምተው፦እንሆ፥ኤልያስን፡ይጠራል፡አሉ።
36፤አንዱም፡ሮጦ፡ሖምጣጤ፡በሰፍነግ፡ሞላ፡በመቃም፡አድርጎ።ተዉ፤ኤልያስ፡ሊያወርደው፡ይመጣ፡እንደ፡
ኾነ፡እንይ፡እያለ፡አጠጣው።
37፤ኢየሱስም፡በታላቅ፡ድምፅ፡ጮኸ፡ነፍሱንም፡ሰጠ።
38፤የቤተ፡መቅደስም፡መጋረጃ፡ከላይ፡እስከ፡ታች፡ከኹለት፡ተቀደደ።
39፤በዚያም፡በአንጻሩ፡የቆመ፡የመቶ፡አለቃ፡እንደዚህ፡ጮኾ፡ነፍሱን፡እንደ፡ሰጠ፡ባየ፡ጊዜ፦ይህ፡ሰው፡
በእውነት፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነበረ፡አለ።
40-41፤ሴቶችም፡ደግሞ፡በሩቅ፡ኾነው፡ይመለከቱ፡ነበር፤ከነርሱም፡በገሊላ፡ሳለ፡ይከተሉትና፡ያገለግሉት፡
የነበሩ፡መግደላዊት፡ማርያም፡የታናሹ፡ያዕቆብና፡የዮሳም፡እናት፡ማርያም፡ሰሎሜም፡ነበሩ፥ከርሱም፡ጋራ፡
ወደ፡ኢየሩሳሌም፡የወጡ፡ሌላዎች፡ብዙዎች፡ሴቶች፡ነበሩ።
42፤አኹንም፡በመሸ፡ጊዜ፡የሰንበት፡ዋዜማ፡የኾነ፡የማዘጋጀት፡ቀን፡ስለ፡ነበረ፥የከበረ፡አማካሪ፡የኾነ፡
የአርማትያስ፡ዮሴፍ፡መጣ፥
43፤ርሱም፡ደግሞ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ይጠባበቅ፡ነበር፤ደፍሮም፡ወደ፡ጲላጦስ፡ገባና፡የኢየሱስን፡
ሥጋ፡ለመነው።
44፤ጲላጦስም፡አኹኑን፡እንዴት፡ሞተ፡ብሎ፡ተደነቀ፥የመቶ፡አለቃውንም፡ጠርቶ፡ከሞተ፡ቈይቷልን፧ብሎ፡
ጠየቀው፤
45፤ከመቶ፡አለቃውም፡ተረድቶ፡በድኑን፡ለዮሴፍ፡ሰጠው።
46፤በፍታም፡ገዝቶ፡አውርዶም፡በበፍታ፡ከፈነው፡ከአለትም፡በተወቀረ፡መቃብር፡አኖረው፥በመቃብሩ፡
ደጃፍም፡ድንጋይ፡አንከባለለ።
47፤መግደላዊትም፡ማርያም፡የዮሳም፡እናት፡ማርያም፡ወዴት፡እንዳኖሩት፡ይመለከቱ፡ነበር።
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፮'''==
1፤ሰንበትም፡ካለፈ፡በዃላ፡መግደላዊት፡ማርያም፡የያዕቆብም፡እናት፡ማርያም፡ሰሎሜም፡መጥተው፡ሊቀቡት፡
ሽቱ፡ገዙ።
2፤ከሳምንቱም፡በፊተኛው፡ቀን፡እጅግ፡በማለዳ፡ፀሓይ፡ከወጣ፡በዃላ፡ወደ፡መቃብር፡መጡ።
3፤ርስ፡በርሳቸውም፦ድንጋዩን፡ከመቃብር፡ደጃፍ፡ማን፡ያንከባልልልናል፧ይባባሉ፡ነበር፤
4፤ድንጋዩ፡እጅግ፡ትልቅ፡ነበርና፤አሻቅበውም፡አይተው፡ድንጋዩ፡ተንከባሎ፡እንደ፡ነበር፡ተመለከቱ።5፤ወደ፡መቃብሩም፡ገብተው፡ነጭ፡ልብስ፡የተጐናጸፈ፡ጕልማሳ፡በቀኝ፡በኩል፡ተቀምጦ፡አዩና፡ደነገጡ።
6፤ርሱ፡ግን፦አትደንግጡ፤የተሰቀለውን፡የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡ትፈልጋላችኹ፤ተነሥቷል፥በዚህ፡
የለም፤እንሆ፥ርሱን፡ያኖሩበት፡ስፍራ።
7፤ነገር፡ግን፥ኼዳችኹ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ለጴጥሮስም፦ወደ፡ገሊላ፡ይቀድማችዃል፤እንደ፡ነገራችኹ፡
በዚያ፡ታዩታላችኹ፡ብላችኹ፡ንገሯቸው፡አላቸው።
8፤መንቀጥቀጥና፡መደንገጥ፡ይዟቸው፡ነበርና፥ወጥተው፡ከመቃብር፡ሸሹ፤ይፈሩ፡ነበርና፥ለማንም፡አንዳች፡
አልነገሩም።እነርሱም፡ያዘዛቸውን፡ዅሉ፡ለጴጥሮስና፡ከርሱ፡ጋራ፡ላሉት፡በዐጪሩ፡ተናገሩ።ከዚህም፡በዃላ፡
ኢየሱስ፡ራሱ፡ለዘለዓለም፡ድኅነት፡የኾነውን፡የማይለወጠውን፡ቅዱስ፡ወንጌል፡ከፀሓይ፡መውጫ፡እስከ፡
መጥለቂያው፡ድረስ፡በእጃቸው፡ላከው።
9፤ከሳምንቱም፡በመዠመሪያው፡ቀን፡ማልዶ፡በተነሣ፡ጊዜ፥አስቀድሞ፡ሰባት፡አጋንንት፡ላወጣላት፡
ለመግደላዊት፡ማርያም፡ታየ።
10፤ርሷ፡ኼዳ፡ከርሱ፡ጋራ፡ኾነው፡ለነበሩት፡ሲያዝኑና፡ሲያለቅሱ፡ሳሉ፡አወራችላቸው፤
11፤እነርሱም፡ሕያው፡እንደ፡ኾነ፡ለርሷም፡እንደ፡ታያት፡ሲሰሙ፡አላመኑም።
12፤ከዚህም፡በዃላ፡ከነርሱ፡ለኹለቱ፡ወደ፡ባላገር፡ሲኼዱ፡በመንገድ፡በሌላ፡መልክ፡ተገለጠ፤
13፤እነርሱም፡ኼደው፡ለሌላዎቹ፡አወሩ፤እነዚያንም፡ደግሞ፡አላመኗቸውም።
14፤ዃላም፡በማእዱ፡ተቀምጠው፡ሳሉ፡ለዐሥራ፡አንዱ፡ተገለጠ፥ተነሥቶም፡ያዩትን፡ስላላመኗቸው፡
አለማመናቸውንና፡የልባቸውን፡ጥንካሬ፡ነቀፈ።
15፤እንዲህም፡አላቸው፦ወደ፡ዓለም፡ዅሉ፡ኺዱ፥ወንጌልንም፡ለፍጥረት፡ዅሉ፡ስበኩ።
16፤ያመነ፡የተጠመቀም፡ይድናል፥ያላመነ፡ግን፡ይፈረድበታል።
17፤ያመኑትንም፡እነዚህ፡ምልክቶች፡ይከተሏቸዋል፤በስሜ፡አጋንንትን፡ያወጣሉ፤በዐዲስ፡ቋንቋ፡
ይናገራሉ፤እባቦችን፡ይይዛሉ፥
18፤የሚገድልም፡ነገር፡ቢጠጡ፡አይጐዳቸውም፤እጃቸውን፡በድውዮች፡ላይ፡ይጭናሉ፡እነርሱም፡ይድናሉ።
19፤ጌታ፡ኢየሱስም፡ከነርሱ፡ጋራ፡ከተናገረ፡በዃላ፡ወደ፡ሰማይ፡ዐረገ፡በእግዚአብሔርም፡
ቀኝ፡ተቀመጠ።
{|
[[ስዕል:ክርስቶስ በአብ ቀኝ.jpeg|192px|thumb|ክርስቶስ ከዐረገ በኋላ በአብ ቀኝ ተቀምጦ]]
|}
20፤እነርሱም፡ወጥተው፡በየስፍራው፡ዅሉ፡ሰበኩ፥ጌታም፡ከነርሱ፡ጋራ፡ይሠራ፡ነበር፥በሚከተሉትም፡
ምልክቶች፡ቃሉን፡ያጸና፡ነበር፨
{|
|-
|+style="background:#9966CC; width:800px;height: 6px;|
|}
bc1c1bmno3hycjauy50mlujz70k328h
የሉቃስ ወንጌል
0
49635
372198
371519
2022-08-01T18:44:46Z
ክርስቶስሰምራ
27288
wikitext
text/x-wiki
{{infobox|abovestyle=background:#FFBB00|abovestyle:150px|above=የቅዱስ ሉቃስ ወንጌል <div class=floatright>[[File:Livre.png|70px]]</div>|image=[[File:Saint Luke - Google Art Project (6896289).jpg|thumb|250px|center|ሉቃስ የሥጋና የነፍስ ሐኪም]] |caption=|headerstyle=background:#FFBB00|header1=[[:en:Gospel of Luke|ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊው]] |headerstyle=background:#FFBB00|header13=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=ሥራው|data1=ሐኪም [[ወንጌል]] ሰባኪም|header2=|label2=የፀሐፊው ስም|data2=ሉቃስ|header20=|label20=|data20=|data3=[[ጥቅምት ፳፪]] በ፩ኛው ክፍለዘመን|label3=የተወለደበት ቀን|data6=መጋቢት ወር ፹፬ ዓ.ም ግሪክ(ቦዬሺያ)ከተማ |label6=ያረፈበት ቀን|data5=ሐኪም፣'''[[ወንጌል]] '''ፀሐፊ፣ሰባኪ፣ሰዐሊ|label5=ሥራው|label7=በዓለ ንግሥ|data7=[[ጥቅምት ፳፪]]|label8=ምልክቱ|data8=[[File:St.Oswald - Kanzel Apostel Lukas Symbol Stier.jpg|88px]] |label4=የተወለደበት ቦታ|data4=አንፆኪያ (ሶርያ)|label9=የሚከበረው|data9=በዓለም ክርስቲያን ሕዝብ|label10=የጻፈው [[ወንጌል]]|data10=፳፬ ምዕራፍ|data11=<div class="floatleft">← '''[[የማርቆስ ወንጌል]]'''</span></div><div class="floatright>'''[[የዮሐንስ ወንጌል]]''' →</span>|captionstyle=|header12=}}
'''የጌታችን የ'''[[ኢየሱስ]]''' ክርስቶስ ወንጌል ቅዱስ ሉቃስ እንደ ጻፈው።'''
ቅዱስ ሉቃስ ሙያው ጥንቃቄ የሚፈልግ ስለነበረ ወንጌልንም ሲፅፍ ትልቅ ጥንቃቄ እያደረገ ለምሳሌ ከቃሉ ምንጭ ከሆነች ከ'''[[ማርያም|እመቤታችን ቅድስ ድንግል ማርያም]]''' ዘንድ ድረስ እየሄደ በማነጋገር እንደፃፈ ይነገርለታል። በተጨማሪም '''የ[[አዲስ ኪዳን|ሐዋርያት ሥራ]]ን''' የፃፈ ይሄው ቅዱስ ነው። ከ'''[[ቅዱስ ጳውሎስ]]''' ጋርም ብዙ ቦታዎች ላይ ተገኝቷል። እንዲሁም ጌታ ከሙታን ተለይቶ ምትን ድል አድርጎ በተነሣበት ቀን በፍኖተ [[ኢማሑስ]] (በኢማሑስ መንገድ) ጌታችን ከተገለጠላቸው ከሁለቱ ደቀመዛሙርት አንዱ ቅዱስ ሉቃስ እንደሆነ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ያስተምራሉ።
ወንጌላዊው ሉቃስ በላህም ይመሰላል ምክኒያቱም መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በከብቶች በረት መወለዱን በእለተ ልደቱም የከብት እረኞች ከመላእክት ጋር መዘመራቸውን ከሌሎች ወንጌላውያን ሠፋ አድርጐ ስለሚተርክ ነው። (ሉቃ፡፪.፰-፲፰) ከዚህ ሌላ ላህም በ'''[[ብሉይ ኪዳን]]''' የመሥዋዕት እንሰሳ ሲሆን ሉቃስም የክርስቶስን መስዋትነት በፍሪዳ ምሳሌ ጽፎአል። (ሉቃ፡፲፭.፳፪-፳፬) ላም የቀንድ ከብት ነው በዚሁም መሠረት ወንጌላዊው ሉቃስ ክርስቶስ ቀርነ መድኃኒት እንደሆነ ነብዩ ዘካርያስ የተናገረውን ትንቢት በመግለጽ ስለፃፈ የላህም ምልክት እንደተሰጠው መተርጉማን ሊቃውንት ይናገራሉ<ref>ወንጌል [http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) አንድምታ] {{Wayback|url=http://debelo.org/home/(plarMainsub:readbooksinpdf/5) |date=20190108105342 }} ይመልከቱ</ref>።
[[ስዕል:ቅዱስ ሉቃስ.jpeg|thumb|340px|ሉቃስ የሥጋና የነፍስ ሐኪም ሰዐሊም ነበረ]]
<center><span style=font-size:26px>'''የሉቃስ ወንጌል'''</span></center>
=='''ምዕራፍ ፩'''==
1-4፤የከበርኽ፡[[ቴዎፍሎስ]]፡ሆይ፥ከመዠመሪያው፡በዐይን፡ያዩትና፡የቃሉ፡አገልጋዮች፡የኾኑት፡
እንዳስተላለፉልን፥በኛ፡ዘንድ፡ስለተፈጸመው፡ነገር፡ብዙዎች፡ታሪክን፡በየተራው፡
ለማዘጋጀት፡ስለ፡ሞከሩ፥እኔ፡ደግሞ፡ስለተማርኸው፡ቃል፡ርግጡን፡እንድታውቅ፡
በጥንቃቄ፡ዅሉን፡ከመዠመሪያው፡ተከትዬ፡በየተራው፡ልጽፍልኽ፡መልካም፡ኾኖ፡ታየኝ።
[[ስዕል:የወንጌሉ ሉቃስ.jpeg |thumb|ቅዱስ ሉቃስ ወንጌልን ሲፅፍ]]
5፤በ[[ይሁዳ]]፡ንጉሥ፡በ[[ሄሮድስ]]፡ዘመን፡ከአብያ፡ክፍል፡የኾነ፡[[ዘካርያስ]]፡የሚባል፡አንድ፡ካህን፡ነበረ፤ሚስቱም፡
ከአሮን፡ልጆች፡ነበረች፥ስሟም፡[[ኤልሳቤጥ]]፡ነበረ።
6፤ኹለቱም፡በጌታ፡ትእዛዝና፡ሕግጋት፡ዅሉ፡ያለነቀፋ፡እየኼዱ፥በእግዚአብሔር፡ፊት፡
ጻድቃን፡ነበሩ።
7፤ኤልሳቤጥም፡መካን፡ነበረችና፡ልጅ፡አልነበራቸውም፤ኹለቱም፡በዕድሜያቸው፡
አርጅተው፡ነበር።8፤ርሱም፡በክፍሉ፡ተራ፡በ[[እግዚአብሔር]]፡ፊት፡ሲያገለግል፥
9፤እንደ፡ካህናት፡ሥርዐት፡ወደጌታ፡ቤተ፡መቅደስ፡ገብቶ፡ለማጠን፡ዕጣ፡ደረሰበት።
10፤በዕጣንም፡ጊዜ፡ሕዝቡ፡ዅሉ፡በውጭ፡ቆመው፡ይጸልዩ፡ነበር።
11፤የጌታም፡[[መልአክ]]፡በዕጣኑ፡መሠዊያ፡ቀኝ፡ቆሞ፡ታየው።
12፤ዘካርያስም፡ባየው፡ጊዜ፡ደነገጠ፥ፍርሀትም፡ወደቀበት።
13፤መልአኩም፡እንዲህ፡አለው፦ዘካርያስ፡ሆይ፥ጸሎትኽ፡ተሰምቶልኻልና፥አትፍራ፤
ሚስትኽ፡ኤልሳቤጥም፡
ወንድ፡ልጅ፡ትወልድልኻለች፥ስሙንም፡ዮሐንስ፡ትለዋለኽ።
14፤ደስታና፡ተድላም፡ይኾንልኻል፥በመወለዱም፡ብዙዎች፡ደስ፡ይላቸዋል።
15፤በጌታ፡ፊት፡ታላቅ፡ይኾናልና፥የወይን፡ጠጅና፡የሚያሰክር፡መጠጥ፡አይጠጣም፤
ገናም፡በእናቱ፡ማሕፀን፡
ሳለ፡መንፈስ፡ቅዱስ፡ይሞላበታል፤
16፤ከእስራኤልም፡ልጆች፡ብዙዎችን፡ወደ፡ጌታ፡ወደ፡አምላካቸው፡ይመልሳል።
17፤ርሱም፡የተዘጋጁትን፡ሕዝብ፡ለጌታ፡እንዲያሰናዳ፥የአባቶችን፡ልብ፡ወደ፡ልጆች፡የማይታዘዙትንም፡
ወደጻድቃን፡ጥበብ፡ይመልስ፡ዘንድ፡በኤልያስ፡መንፈስና፡ኀይል፡በፊቱ፡ይኼዳል።
18፤ዘካርያስም፡መልአኩን፦እኔ፡ሽማግሌ፡ነኝ፥ሚስቴም፡በዕድሜዋ፡አርጅታለችና፥ይህን፡በምን፡
ዐውቃለኹ፧አለው።
19፤መልአኩም፡መልሶ፦እኔ፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡የምቆመው፡ገብርኤል፡
ነኝ፥እንድናገርኽም፡ይህችንም፡
የምሥራች፡እንድሰብክልኽ፡ተልኬ፡ነበር፤
20፤እንሆም፥በጊዜው፡የሚፈጸመውን፡ቃሌን፡ስላላመንኽ፥ይህ፡ነገር፡እስከሚኾን፡ቀን፡ድረስ፡ዲዳ፡
ትኾናለኽ፡መናገርም፡አትችልም፡አለው።
21፤ሕዝቡም፡ዘካርያስን፡ይጠብቁት፡ነበር፤በቤተ፡መቅደስም፡ውስጥ፡ስለ፡ዘገየ፡ይደነቁ፡ነበር።
22፤በወጣም፡ጊዜ፡ሊነግራቸው፡አልቻለም፥በቤተ፡መቅደስም፡ራእይ፡እንዳየ፡አስተዋሉ፤ርሱም፡
ይጠቅሳቸው፡ነበር፤ድዳም፡ኾኖ፡ኖረ።
23፤የማገልገሉም፡ወራት፡ሲፈጸም፡ወደ፡ቤቱ፡ኼደ።
24-25፤ከዚህም፡ወራት፡በዃላ፡ሚስቱ፡ኤልሳቤጥ፡ፀነሰችና፦ነቀፌታዬን፡ከሰው፡መካከል፡ያስወግድልኝ፡
ዘንድ፡ጌታ፡በተመለከተበት፡ወራት፡እንዲህ፡አድርጎልኛል፡ስትል፡ራሷን፡ዐምስት፡ወር፡ሰወረች።
26፤በስድስተኛውም፡ወር፡መልአኩ፡ገብርኤል፡ናዝሬት፡ወደምትባል፡ወደ፡ገሊላ፡ከተማ፥
27፤ከዳዊት፡ወገን፡ለኾነው፡ዮሴፍ፡ለሚባል፡ሰው፡ወደ፡ታጨች፡ወደ፡አንዲት፡ድንግል፡ከእግዚአብሔር፡
ዘንድ፡ተላከ፥የድንግሊቱም፡ስም፡ማርያም፡ነበረ።
28፤መልአኩም፡ወደ፡ርሷ፡ገብቶ፦ደስ፡ይበልሽ፥ጸጋ፡የሞላብሽ፡ሆይ፥ጌታ፡ከአንቺ፡ጋራ፡ነው፤አንቺ፡
ከሴቶች፡መካከል፡የተባረክሽ፡ነሽ፡አላት።
29፤ርሷም፡ባየችው፡ጊዜ፡ከንግግሩ፡በጣም፡ደነገጠችና፦ይህ፡እንዴት፡ያለ፡ሰላምታ፡ነው፧ብላ፡ዐሰበች።
30፤መልአኩም፡እንዲህ፡አላት፦ማርያም፡ሆይ፥በእግዚአብሔር፡ፊት፡ጸጋ፡አግኝተሻልና፥አትፍሪ።
31፤እንሆም፥ትፀንሻለሽ፡ወንድ፡ልጅም፡ትወልጃለሽ፥ስሙንም፡ኢየሱስ፡ትዪዋለሽ።
32፤ርሱ፡ታላቅ፡ይኾናል፡የልዑል፡ልጅም፡ይባላል፥ጌታ፡አምላክም፡የአባቱን፡የዳዊትን፡ዙፋን፡ይሰጠዋል፤
33፤በያዕቆብ፡ቤትም፡ላይ፡ለዘለዓለም፡ይነግሣል፥ለመንግሥቱም፡መጨረሻ፡የለውም።
34፤ማርያምም፡መልአኩን፦ወንድ፡ስለማላውቅ፡ይህ፡እንዴት፡ይኾናል፧አለችው።
35፤መልአኩም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላት፦መንፈስ፡ቅዱስ፡ባንቺ፡ላይ፡ይመጣል፥የልዑልም፡ኀይል፡
ይጸልልሻል፡ስለዚህ፡ደግሞ፡ከአንቺ፡የሚወለደው፡ቅዱስ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ይባላል።
36፤እንሆም፡ዘመድሽ፡ኤልሳቤጥ፥ርሷ፡ደግሞ፡በእርጅናዋ፡ወንድ፡ልጅ፡ፀንሳለች፥ለርሷም፡መካን፡ትባል፡
ለነበረችው፡ይህ፡ስድስተኛ፡ወር፡ነው፤
37፤ለእግዚአብሔር፡የሚሳነው፡ነገር፡የለምና።
38፤ማርያምም፦እንሆኝ፡የጌታ፡ባሪያ፡እንደ፡ቃልኽ፡ይኹንልኝ፡አለች።መልአኩም፡ከርሷ፡ኼደ።
39፤ማርያምም፡በዚያ፡ወራት፡ተነሥታ፡ወደ፡ተራራማው፡አገር፡ወደይሁዳ፡ከተማ፡ፈጥና፡ወጣች፥
40፤ወደዘካርያስም፡ቤት፡ገብታ፡ኤልሳቤጥን፡ተሳለመቻት።
41፤ኤልሳቤጥም፡የማርያምን፡ሰላምታ፡በሰማች፡ጊዜ፡ፅንሱ፡በማሕፀኗ፡ውስጥ፡ዘለለ፤በኤልሳቤጥም፡መንፈስ፡
ቅዱስ፡ሞላባት፥
42፤በታላቅ፡ድምፅም፡ጮኻ፡እንዲህ፡አለች፦አንቺ፡ከሴቶች፡መካከል፡የተባረክሽ፡ነሽ፥የማሕፀንሽም፡ፍሬ፡
የተባረከ፡ነው።
43፤የጌታዬ፡እናት፡ወደ፡እኔ፡ትመጣ፡ዘንድ፡እንዴት፡ይኾንልኛል፧
44፤እንሆ፥የሰላምታሽ፡ድምፅ፡በዦሮዬ፡በመጣ፡ጊዜ፡ፅንሱ፡በማሕፀኔ፡በደስታ፡ዘሏልና።
45፤ከጌታ፡የተነገረላት፡ቃል፡ይፈጸማልና፥ያመነች፡ብፅዕት፡ናት።
46፤ማርያምም፡እንዲህ፡አለች
<blockquote>
'''47፤ነፍሴ፡ጌታን፡ታከብረዋለች፥መንፈሴም፡በአምላኬ፡በመድኀኒቴ፡ሐሴት፡ታደርጋለች፤'''
'''48፤የባሪያዪቱን፡ውርደት፡ተመልክቷልና።እንሆም፥ከዛሬ፡ዠምሮ፡ትውልድ፡ዅሉ፦ብፅዕት፡ይሉኛል፤'''
'''49፤ብርቱ፡የኾነ፡ርሱ፡በእኔ፡ታላቅ፡ሥራ፡አድርጓልና፤ስሙም፡ቅዱስ፡ነው።'''
'''50፤ምሕረቱም፡ለሚፈሩት፡እስከ፡ትውልድና፡ትውልድ፡ይኖራል።'''
'''51፤በክንዱ፡ኀይል፡አድርጓል፤ትዕቢተኛዎችን፡በልባቸው፡ዐሳብ፡በትኗል፤'''
'''52፤ገዢዎችን፡ከዙፋናቸው፡አዋርዷል፤ትሑታንንም፡ከፍ፡አድርጓል፤'''
'''53፤የተራቡትን፡በበጎ፡ነገር፡አጥግቧል፤ባለጠጋዎችንም፡ባዷቸውን፡ሰዷቸዋል።'''
'''54-55፤ለአባቶቻችን፡እንደ፡ተናገረ፥ለአብርሃምና፡ለዘሩ፡ለዘለዓለም፡ምሕረቱ፡ትዝ፡እያለው፡እስራኤልን፡ብላቴናውን፡ረድቷል።'''
</blockquote>
56፤[[ማርያም]]ም፡ሦስት፡ወር፡የሚያኽል፡በርሷ፡ዘንድ፡ተቀመጠች፡ወደ፡ቤቷም፡ተመለሰች።
57፤የ[[ኤልሳቤጥም]]፡የመውለጃዋ፡ጊዜ፡ደረሰ፥ወንድ፡ልጅም፡ወለደች።
58፤ጎረቤቶቿም፡ዘመዶቿም፡ጌታ፡ምሕረቱን፡እንዳገነነላት፡ሰምተው፡ከርሷ፡ጋራ፡ደስ፡አላቸው።
59፤በስምንተኛውም፡ቀን፡ሕፃኑን፡ሊገርዙት፡መጡ፥በአባቱም፡ስም፡[[ዘካርያስ]]፡ሊሉት፡ወደዱ።
60፤እናቱ፡ግን፡መልሳ፦አይኾንም፥[[ዮሐንስ]]፡ይባል፡እንጂ፡አለች።
61፤እነርሱም፦ከወገንሽ፡ማንም፡በዚህ፡ስም፡የተጠራ፡የለም፡አሏት።
62፤አባቱንም፡ማን፡ሊባል፡እንዲወድ፡ጠቀሱት።
63፤ብራናም፡ለምኖ፦ስሙ፡ዮሐንስ፡ነው፡ብሎ፡ጻፈ።ዅሉም፡አደነቁ።
64፤ያን፡ጊዜም፡አፉ፡ተከፈተ፥ምላሱም፡ተፈታ፥እግዚአብሔርንም፡እየባረከ፡ተናገረ።
65፤ለጎረቤቶቻቸውም፡ዅሉ፡ፍርሀት፡ኾነ፤ይህም፡ዅሉ፡ነገር፡በይሁዳ፡በተራራማው፡አገር፡ዅሉ፡ተወራ፤
66፤የሰሙትም፡ዅሉ፦እንኪያ፡ይህ፡ሕፃን፡ምን፡ይኾን፧እያሉ፡በልባቸው፡አኖሩት፤የጌታ፡እጅ፡ከርሱ፡
ጋራ፡ነበረችና።
67፤አባቱ፡[[ዘካርያስ]]ም፡መንፈስ፡ቅዱስ፡ሞላበትና፡ትንቢት፡ተናገረ፡እንዲህም፡አለ።
<blockquote>
'''68፤የእስራኤል፡ጌታ፡አምላክ፡ይባረክ፥ጐብኝቶ፡ለሕዝቡ፡ቤዛ፡አድርጓልና፤'''
'''69-70፤ከጥንት፡ዠምሮ፡በነበሩት፡በቅዱሳን፡ነቢያት፡አፍ፡እንደ፡ተናገረ፥በብላቴናው፡በዳዊት፡ቤት፡የመዳን፡ቀንድን፡አስነሥቶልናል፤'''
'''71፤ማዳኑም፡ከወደረኛዎቻችንና፡ከሚጠሉን፡ዅሉ፡እጅ፡ነው፤'''
'''72-73፤እንደዚህ፡ለአባቶቻችን፡ምሕረት፡አደረገ፤ለአባታችን፡ለአብርሃምም፡የማለውን፡መሐላውን፡ቅዱሱን፡ኪዳን፡ዐሰበ፤'''
'''74-75፤በርሱም፡ከጠላቶቻችን፡እጅ፡ድነን፡በዘመናችን፡ዅሉ፡ያለፍርሀት፡በቅድስናና፡በጽድቅ፡በፊቱ፡እንድናገለግለው፡ሰጠን።'''
'''76፤ደግሞም፡አንተ፡ሕፃን፡ሆይ፥የልዑል፡ነቢይ፡ትባላለኽ፥መንገዱን፡ልትጠርግ፡በጌታ፡ፊት፡ትኼዳለኽና፤'''
'''77፤እንደዚህም፡የኀጢአታቸው፡ስርየት፡የኾነውን፡የመዳን፡ዕውቀት፡ለሕዝቡ፡ትሰጣለኽ፤'''
'''78፤ይህም፡ከላይ፡የመጣ፡ብርሃን፡በጐበኘበት፡በአምላካችን፡ምሕረትና፡ርኅራኄ፡ምክንያት፡ነው፤79፤ብርሃኑም፡በጨለማና፡በሞት፡ጥላ፡ተቀምጠው፡ላሉት፡ያበራል፡እግሮቻችንንም፡በሰላም፡መንገድ ያቀናል።'''
</blockquote>
80፤ሕፃኑም፡አደገ፡በመንፈስም፡ጠነከረ፥ለእስራኤልም፡እስከታየበት፡ቀን፡ድረስ፡በምድረ፡በዳ፡ኖረ።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፪'''==
1፤በዚያም፡ወራት፡ዓለሙ፡ዅሉ፡እንዲጻፍ፡ከA[[አውግስጦስ]]፡ቄሳር፡ትእዛዝ፡ወጣች።
2፤ቄሬኔዎስ፡በሶርያ፡አገር፡ገዢ፡በነበረ፡ጊዜ፡ይህ፡የመዠመሪያ፡ጽሕፈት፡ኾነ።
3፤ዅሉም፡እያንዳንዱ፡ይጻፍ፡ዘንድ፡ወደ፡ከተማው፡ኼደ።
4-5፤[[ዮሴፍ]]ም፡ደግሞ፡ከ[[ዳዊት]]፡ቤትና፡ወገን፡ስለ፡ነበረ፡ከ[[ገሊላ]]፡ከ[[ናዝሬት]]፡ከተማ፡ተነሥቶ፡[[ቤተ ልሔም]]፡
ወደምትባል፡ወደዳዊት፡ከተማ፡ወደ፡ይሁዳ፥ፀንሳ፡ከነበረች፡ከዕጮኛው፡ከ[[ማርያም]]፡ጋራ፡ይጻፍ፡ዘንድ፡ወጣ።
6፤በዚያም፡ሳሉ፡የመውለጃዋ፡ወራት፡ደረሰ፥
7፤የበኵር፡ልጇንም፡ወለደች፥በመጠቅለያም፡ጠቀለለችው፤በእንግዳዎችም፡ማደሪያ፡ስፍራ፡ስላልነበራቸው፡
በግርግም፡አስተኛችው።
{|
|-
[[ስዕል:የእየሱስ ልደት.jpeg|thumb|ክርስቶስ በበረት ተኝቶ]]
|}
8፤በዚያም፡ምድር፡መንጋቸውን፡በሌሊት፡ሲጠብቁ፡በሜዳ፡ያደሩ፡[[እረኛዎች]]፡ነበሩ።
9፤እንሆም፥የጌታ፡[[መልአክ]]፡ወደ፡እነርሱ፡ቀረበ፡የጌታ፡ክብርም፡በዙሪያቸው፡አበራ፥ታላቅ፡ፍርሀትም፡
ፈሩ።
10፤መልአኩም፡እንዲህ፡አላቸው፦እንሆ፥ለሕዝቡ፡ዅሉ፡የሚኾን፡ታላቅ፡ደስታ፡የምሥራች፡
እነግራችዃለኹና፡አትፍሩ፤
11፤ዛሬ፡በዳዊት፡ከተማ፡መድኀኒት፡ርሱም፡[[ክርስቶስ]]፡ጌታ፡የኾነ፡ተወልዶላችዃልና።
12፤ይህም፡ምልክት፡ይኾንላችዃል፤ሕፃን፡ተጠቅሎ፟፡በግርግምም፡ተኝቶ፡ታገኛላችኹ።
13፤ድንገትም፡ብዙ፡የሰማይ፡ሰራዊት፡ከመልአኩ፡ጋራ፡ነበሩ።እግዚአብሔርንም፡እያመሰገኑ።
14፤ክብር፡ለእግዚአብሔር፡በአርያም፡ይኹን፡ሰላምም፡በምድር፡ለሰውም፡በጎ፡ፈቃድ፡አሉ።
15፤መላእክትም፡ከነርሱ፡ተለይተው፡ወደ፡ሰማይ፡በወጡ፡ጊዜ፥እረኛዎቹ፡ርስ፡በርሳቸው።እንግዲህ፡እስከ፡
ቤተ፡ልሔም፡ድረስ፡እንኺድ፡እግዚአብሔርም፡የገለጠልንን፡ይህን፡የኾነውን፡ነገር፡እንይ፡ተባባሉ።
16፤ፈጥነውም፡መጡ፡ማርያምንና፡ዮሴፍን፡ሕፃኑንም፡በግርግም፡ተኝቶ፡አገኙ።
17፤አይተውም፡ስለዚህ፡ሕፃን፡የተነገረላቸውን፡ነገር፡ገለጡ።
18፤የሰሙትን፡ዅሉ፡እረኛዎቹ፡በነገሯቸው፡ነገር፡አደነቁ፤
19፤ማርያም፡ግን፡ይህን፡ነገር፡ዅሉ፡በልቧ፡እያሰበች፡ትጠብቀው፡ነበር።
20፤እረኛዎችም፡እንደ፡ተባለላቸው፡ስለ፡ሰሙትና፡ስላዩት፡ዅሉ፡እግዚአብሔርን፡እያመሰገኑና፡እያከበሩ፡
ተመለሱ።
21፤ሊገርዙት፡ስምንት፡ቀን፡በሞላ፡ጊዜ፥በማሕፀን፡ሳይረገዝ፡በመልአኩ፡እንደ፡ተባለ፥ስሙ፡ኢየሱስ፡
ተብሎ፡ተጠራ።
22-24፤እንደ፡ሙሴም፡ሕግ፡የመንጻታቸው፡ወራት፡በተፈጸመ፡ጊዜ፥በጌታ፡ሕግ፦የእናቱን፡ማሕፀን፡
የሚከፍት፡ወንድ፡ዅሉ፡ለጌታ፡የተቀደሰ፡ይባላል፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፡በጌታ፡ፊት፡ሊያቆሙት፥በጌታም፡
ሕግ።ኹለት፡ዋሊያ፡ወይም፡ኹለት፡የርግብ፡ጫጩቶች፡እንደ፡ተባለ፥መሥዋዕት፡ሊያቀርቡ፡ወደ፡
ኢየሩሳሌም፡ወሰዱት።
25፤እንሆም፥በኢየሩሳሌም፡[[ስምዖን]]፡የሚባል፡ሰው፡ነበረ፥ይህም፡ሰው፡የእስራኤልን፡መጽናናት፡ይጠባበቅ፡
ነበር፤ጻድቅና፡ትጉህም፡ነበረ፥መንፈስ፡ቅዱስም፡በርሱ፡ላይ፡ነበረ።
{|
|-
[[ስዕል:ቅዱስ ስምዖን.jpeg|thumb|ቅዱስ ስምዖን እየሱስን ታቅፎ ከፃድቋ ሀና ጋር ስለ ክርስቶስ ሲተነብዩ]]
|}
26፤በጌታም፡የተቀባውን፡ሳያይ፡ሞትን፡እንዳያይ፡በ[[መንፈስ ቅዱስ]]፡ተረድቶ፡ነበር።
27፤በመንፈስም፡ወደ፡መቅደስ፡ወጣ፤ወላጆቹም፡እንደ፡ሕጉ፡ልማድ፡ያደርጉለት፡ዘንድ፡ሕፃኑን፡ኢየሱስን፡
በአስገቡት፡ጊዜ፥
28፤ርሱ፡ደግሞ፡ተቀብሎ፡ዐቀፈው፡እግዚአብሔርንም፡እየባረከ፡እንዲህ፡አለ።
<blockquote>
'''29፤ጌታ፡ሆይ፥አኹን፡እንደ፡ቃልኽ፡ባሪያኽን፡በሰላም፡ታሰናብተዋለኽ፤
'''30-31፤ዐይኖቼ፡በሰዎች፡ዅሉ፡ፊት፡ያዘጋጀኸውን፡ማዳንኽን፡አይተዋልና፤'''
'''32፤ይህም፡ለአሕዛብ፡ዅሉን፡የሚገልጥ፡ብርሃን፡ለሕዝብኽም፡ለእስራኤል፡ክብር፡ነው።'''
</blockquote>
33፤ዮሴፍና፡እናቱም፡ስለ፡ርሱ፡በተባለው፡ነገር፡ይደነቁ፡ነበር።
34-35፤ስምዖንም፡ባረካቸው፡እናቱን፡ማርያምንም፦እንሆ፥የብዙዎች፡ልብ፡ዐሳብ፡ይገለጥ፡ዘንድ፥ይህ፡
በእስራኤል፡ላሉት፡ለብዙዎቹ፡ለመውደቃቸውና፡ለመነሣታቸው፡ለሚቃወሙትም፡ምልክት፡ተሾሟል፥ባንቺም፡
ደግሞ፡በነፍስሽ፡ሰይፍ፡ያልፋል፡አላት።
36፤ከአሴር፡ወገንም፡የምትኾን፡የፋኑኤል፡ልጅ፡ሐና፡የምትባል፡አንዲት፡ነቢዪት፡ነበረች፤ርሷም፡ከድንግልናዋ፡ዠምራ፡ከባሏ፡ጋራ፡ሰባት፡ዓመት፡ኖረች፤
37፤ርሷም፡ሰማንያ፡አራት፡ዓመት፡ያኽል፡መበለት፡ኾና፡በጣም፡አርጅታ፡ነበር፤በጾምና፡በጸሎትም፡
ሌሊትና፡ቀን፡እያገለገለች፡ከመቅደስ፡አትለይም፡ነበር።
38፤በዚያችም፡ሰዓት፡ቀርባ፡እግዚአብሔርን፡አመሰገነች፤የኢየሩሳሌምንም፡ቤዛ፡ለሚጠባበቁ፡ዅሉ፡ስለ፡ርሱ፡
ትናገር፡ነበር።
39፤ዅሉንም፡እንደ፡ጌታ፡ሕግ፡ከፈጸሙ፡በዃላ፥ወደ፡ገሊላ፡ወደ፡ከተማቸው፡ወደ፡ናዝሬት፡ተመለሱ።
40፤ሕፃኑም፡አደገ፥ጥበብም፡ሞልቶበት፡በመንፈስ፡ጠነከረ፤የእግዚአብሔርም፡ጸጋ፡በርሱ፡ላይ፡ነበረ።
41፤ወላጆቹም፡በያመቱ፡በፋሲካ፡በዓል፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ይወጡ፡ነበር።
42፤የዐሥራ፡ኹለት፡ዓመት፡ልጅ፡በኾነ፡ጊዜ፥እንደ፡በዓሉ፡ሥርዐት፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ወጡ፤
43፤ቀኖቹንም፡ከፈጸሙ፡በዃላ፥ሲመለሱ፡ብላቴናው፡ኢየሱስ፡በኢየሩሳሌም፡ቀርቶ፡ነበር፥ዮሴፍም፡እናቱም፡
አላወቁም፡ነበር።
44፤ከመንገደኛዎች፡ጋራ፡የነበረ፡ስለ፡መሰላቸው፡ያንድ፡ቀን፡መንገድ፡ኼዱ፥ከዘመዶቻቸውም፡
ከሚያውቋቸውም፡ዘንድ፡ፈለጉት፤
45፤ባጡትም፡ጊዜ፡እየፈለጉት፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ተመለሱ።
46፤ከሦስት፡ቀንም፡በዃላ፡በመምህራን፡መካከል፡ተቀምጦ፡ሲሰማቸውም፡ሲጠይቃቸውም፡በመቅደስ፡
አገኙት፤
47፤የሰሙትም፡ዅሉ፡በማስተዋሉና፡በመልሱ፡ተገረሙ።
48፤ባዩትም፡ጊዜ፡ተገረሙ፥እናቱም፦ልጄ፡ሆይ፥ለምን፡እንዲህ፡አደረግኽብን፧እንሆ፥አባ
ትኽና፡እኔ፡
እየተጨነቅን፡ስንፈልግኽ፡ነበርን፡አለችው።
49፤ርሱም፦ስለ፡ምን፡ፈለጋችኹኝ፧በአባቴ፡ቤት፡እኾን፡ዘንድ፡እንዲገባኝ፡አላወቃችኹምን፧አላቸው።
50፤እነርሱም፡የተናገራቸውን፡ነገር፡አላስተዋሉም።
51፤ከነርሱም፡ጋራ፡ወርዶ፡ወደ፡ናዝሬት፡መጣ፥ይታዘዝላቸውም፡ነበር።እናቱም፡ይህን፡ነገር፡ዅሉ፡በልቧ፡
ትጠብቀው፡ነበር።
52፤ኢየሱስም፡ደግሞ፡በጥበብና፡በቁመት፡በሞገስም፡በእግዚአብሔርና፡በሰው፡ፊት፡ያድግ፡ነበር።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፫'''==
1፤ጢባርዮስ፡ቄሳርም፡በነገሠ፡በዐሥራ፡ዐምስተኛዪቱ፡ዓመት፥ጰንጤናዊው፡ጲላጦስም፡በይሁዳ፡
ሲገዛ፥ሄሮድስም፡በገሊላ፡የአራተኛው፡ክፍል፡ገዢ፥ወንድሙ፡ፊልጶስም፡በኢጡርያስ፡በጥራኮኒዶስም፡አገር፡
የአራተኛው፡ክፍል፡ገዢ፥ሊሳኒዮስም፡በሳቢላኒስ፡የአራተኛው፡ክፍል፡ገዢ፡ኾነው፡ሳሉ፥
2፤ሐናና፡ቀያፋም፡ሊቃነ፡ካህናት፡ሳሉ፥የእግዚአብሔር፡ቃል፡ወደዘካርያስ፡ልጅ፡ወደ፡ዮሐንስ፡በምድረ፡በዳ፡መጣ።
3-6፤በነቢዩ፡በኢሳይያስ፡ቃል፡መጽሐፍ፦የጌታን፡መንገድ፡አዘጋጁ፡ጥርጊያውንም፡አቅኑ፡እያለ፡በምድረ፡
በዳ፡የሚጮኽ፡ሰው፡ድምፅ፤ዐዘቅቱ፡ዅሉ፡ይሙላ፡ተራራውና፡ኰረብታውም፡ዅሉ፡ዝቅ፡
ይበል፥ጠማማውም፡የቀና፡መንገድ፡ይኹን፥ሻካራውም፡መንገድ፡ትክክል፡ይኹን፤ሥጋም፡የለበሰ፡ዅሉ፡
የእግዚአብሔርን፡ማዳን፡ይይ፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፡ለኀጢአት፡ስርየት፡የንስሓን፡ጥምቀት፡እየሰበከ፡
በዮርዳኖስ፡ዙሪያ፡ወዳለችው፡አገር፡ዅሉ፡መጣ።
7፤ስለዚህ፥ከርሱ፡ሊጠመቁ፡ለወጡት፡ሕዝብ፡እንዲህ፡ይላቸው፡ነበር፦እናንተ፡የእፍኝት፡
ልጆች፥ከሚመጣው፡ቍጣ፡እንድትሸሹ፡ማን፡አመለከታችኹ፧
8፤እንግዲህ፡ለንስሓ፡የሚገ፟ባ፟፡ፍሬ፡አድርጉ፤በልባችኹም፦አብርሃም፡አባት፡አለን፡ማለትን፡
አትዠምሩ፤ከነዚህ፡ድንጋዮች፡ለአብርሃም፡ልጆች፡ሊያስነሣለት፡እግዚአብሔር፡እንዲችል፡እላችዃለኹና።
9፤አኹንስ፡ምሣር፡ደግሞ፡በዛፎች፡ሥር፡ተቀምጧል፤እንግዲህ፡መልካም፡ፍሬ፡የማያደርግ፡ዛፍ፡ዅሉ፡
ይቈረጣል፡ወደ፡እሳትም፡ይጣላል።
10፤ሕዝቡም፦እንግዲህ፡ምን፡እናድርግ፧ብለው፡ይጠይቁት፡ነበር።
11፤መልሶም፦ኹለት፡ልብስ፡ያለው፡ለሌለው፡ያካፍል፥ምግብም፡ያለው፡እንዲሁ፡ያድርግ፡ይል፡ነበር።
12፤ቀራጮችም፡ደግሞ፡ሊጠመቁ፡መጥተው፦መምህር፡ሆይ፥ምን፡እናድርግ፧አሉት።
13፤ከታዘዘላችኹ፡አብልጣችኹ፡አትውሰዱ፡አላቸው።
14፤ጭፍራዎችም፡ደግሞ፦እኛ፡ደግሞ፡ምን፡እናድርግ፧ብለው፡ይጠይቁት፡ነበር።ርሱም፦በማንም፡ግፍ፡
አትሥሩ፡ማንንም፡በሐሰት፡አትክሰሱ፥ደመ፡ወዛችኹም፡ይብቃችኹ፡አላቸው።
15፤ሕዝቡም፡ሲጠብቁ፡ሳሉ፡ዅሉም፡በልባቸው፡ስለ፡ዮሐንስ፦ይህ፡ክርስቶስ፡ይኾንን፧ብለው፡ሲያስቡ፡
ነበር፥
16፤ዮሐንስ፡መልሶ፦እኔስ፡በውሃ፡አጠምቃችዃለኹ፤ነገር፡ግን፥የጫማውን፡ጠፍር፡መፍታት፡ከማይገ፟ባ፟ኝ፡
ከእኔ፡የሚበረታ፡ይመጣል፤ርሱ፡በመንፈስ፡ቅዱስና፡በእሳት፡ያጠምቃችዃል፤
17፤መንሹም፡በእጁ፡ነው፥ዐውድማውንም፡ፈጽሞ፡ያጠራል፥ስንዴውንም፡በጐተራው፡ይከታል፥ገለባውን፡
ግን፡በማይጠፋ፡እሳት፡ያቃጥለዋል፡አላቸው።
18፤ስለዚህ፥ሕዝቡን፡በብዙ፡ሌላ፡ምክር፡እየመከራቸው፡ወንጌልን፡ይሰብክላቸው፡ነበር፤
19፤የአራተኛው፡ክፍል፡ገዢ፡ሄሮድስ፡ግን፥ስለ፡ሄሮድያዳ፡ስለ፡ወንድሙ፡ስለ፡ፊልጶስ፡ሚስትና፡ሄሮድስ፡
ስላደረገው፡ሌላ፡ክፋት፡ዅሉ፡ዮሐንስ፡ስለ፡ገሠጸው፥
20፤ይህን፡ደግሞ፡ከዅሉ፡በላይ፡ጨምሮ፡ዮሐንስን፡በወህኒ፡አገባው።
21፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡ከተጠመቁ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ደግሞ፡ተጠመቀ።ሲጸልይም፡ሰማይ፡ተከፈተ፥
22፤መንፈስ፡ቅዱስም፡በአካል፡መልክ፡እንደ፡ርግብ፡በርሱ፡ላይ፡ወረደ፤የምወድኽ፡ልጄ፡አንተ፡
ነኽ፥ባንተ፡ደስ፡ይለኛል፡የሚል፡ድምፅም፡ከሰማይ፡መጣ።
23፤ኢየሱስም፡ሊያስተምር፡ሲዠምር፡ዕድሜው፡ሠላሳ፡ዓመት፡ያኽል፡ኾኖት፡ነበር፤እንደመሰላቸው፡
የዮሴፍ፡ልጅ፡ኾኖ፥የኤሊ፡ልጅ፥
24፤የማቲ፡ልጅ፥የሌዊ፡ልጅ፥የሚልኪ፡ልጅ፥
25፤የዮና፡ልጅ፥የዮሴፍ፡ልጅ፥የማታትዩ፡ልጅ፥የዓሞጽ፡ልጅ፥የናሖም፡ልጅ፥የኤሲሊም፡ልጅ፡
26፤የናጌ፡ልጅ፥የማአት፡ልጅ፥የማታትዩ፡ልጅ፡የሴሜይ፡ልጅ፥የዮሴፍ፡ልጅ፥
27፤የዮዳ፡ልጅ፥የዮናን፡ልጅ፥የሬስ፡ልጅ፥የዘሩባቤል፡ልጅ፥የሰላትያል፡ልጅ፥የኔሪ፡ልጅ፥
28፤የሚልኪ፡ልጅ፥የሐዲ፡ልጅ፥የዮሳስ፡ልጅ፥የቆሳም፡ልጅ፥የኤልሞዳም፡ልጅ፥የኤር፡ልጅ፥
29፤የዮሴዕ፡ልጅ፥የኤልዓዘር፡ልጅ፡የዮራም፡ልጅ፥የማጣት፡ልጅ፥የሌዊ፡ልጅ፥
30፤የስምዖን፡ልጅ፥የይሁዳ፡ልጅ፥የዮሴፍ፡ልጅ፥
31፤የዮናን፡ልጅ፥የኤልያቄም፡ልጅ፥የሜልያ፡ልጅ፥የማይናን፡ልጅ፥የማጣት፡ልጅ፥የናታን፡ልጅ፡
32፤የዳዊት፡ልጅ፥የእሴይ፡ልጅ፥የኢዮቤድ፡ልጅ፥የቦዔዝ፡ልጅ፥የሰልሞን፡ልጅ፥
33፤የነአሶን፡ልጅ፥የዐሚናዳብ፡ልጅ፥የአራም፡ልጅ፥የአሮኒ፡ልጅ፥የኤስሮም፡ልጅ፥
34፤የፋሬስ፡ልጅ፥የይሁዳ፡ልጅ፥የያዕቆብ፡ልጅ፥የይሥሐቅ፡ልጅ፥የአብርሃም፡ልጅ፥የታራ፡ልጅ፥
35፤የናኮር፡ልጅ፥የሴሮህ፡ልጅ፥የራጋው፡ልጅ፥የፋሌቅ፡ልጅ፥የአቤር፡ልጅ፥የሳላ፡ልጅ፥
36፤የቃይንም፡ልጅ፥የአርፋክስድ280፡ልጅ፥የሴም፡ልጅ፥የኖኅ፡ልጅ፥የላሜህ፡ልጅ፥
37፤የማቱሳላ፡ልጅ፥የሔኖክ፡ልጅ፥የያሬድ፡ልጅ፥
38፤የመላልኤል፡ልጅ፥የቃይናን፡ልጅ፥የሄኖስ፡ልጅ፥የሴት፡ልጅ፥የአዳም፡ልጅ፥የእግዚአብሔር፡ልጅ።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፬'''==
1፤ኢየሱስም፡መንፈስ፡ቅዱስ፡መልቶበት፡ከዮርዳኖስ፡ተመለሰ፥በመንፈስም፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡ተመርቶ፥
2፤አርባ፡ቀን፡ከዲያብሎስ፡ተፈተነ።በነዚያም፡ቀኖች፡ምንም፡አልበላም፥ከተጨረሱም፡በዃላ፡ተራበ።
3፤ዲያብሎስም፦የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ከኾንኽ፥ይህን፡ድንጋይ፦እንጀራ፡ኹን፡ብለኽ፡እዘዝ፡አለው።
4፤ኢየሱስም፦ሰው፡በእግዚአብሔር፡ቃል፡ዅሉ፡እንጂ፡በእንጀራ፡ብቻ፡አይኖርም፡ተብሎ፡ተጽፏል፡ብሎ፡
መለሰለት።
5፤ዲያብሎስም፡ረዥም፡ወደ፡ኾነ፡ተራራ፡አውጥቶ፡የዓለምን፡መንግሥታት፡ዅሉ፡በቅጽበት፡አሳየው።
6፤ዲያብሎስም፦ይህ፡ሥልጣን፡ዅሉ፡ክብራቸውም፡ለእኔ፡ተሰጥቷል፡ለምወደ፟ውም፡ለማንም፡እሰጠዋለኹና፡
ለአንተ፡እሰጥኻለኹ፤
7፤ስለዚህ፥አንተ፡በእኔ፡ፊት፡ብትሰግድ፥ዅሉ፡ለአንተ፡ይኾናል፡አለው።
8፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ለጌታ፡ለአምላክኽ፡ስገድ፡ርሱንም፡ብቻ፡አምልክ፡ተብሎ፡ተጽፏል፡አለው።
9-11፤ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ደግሞ፡ወሰደው፤በመቅደስም፡ጫፍ፡ላይ፡አቁሞ፦ይጠብቁኽ፡ዘንድ፡መላእክቱን፡
ስለ፡አንተ፡ያዝ፟ልኻል፥እግርኽንም፡በድንጋይ፡ከቶ፡እንዳትሰናከል፡በእጃቸው፡ያነሡኻል፡ተብሎ፡
ተጽፏልና፥የእግዚአብሔር፡ልጅስ፡ከኾንኽ፥ከዚህ፡ወደ፡ታች፡ራስኽን፡ወርውር፡አለው።
12፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ጌታን፡አምላክኽን፡አትፈታተነው፡ተብሏል፡አለው።
13፤ዲያብሎስም፡ፈተናውን፡ዅሉ፡ከጨረሰ፡በዃላ፡እስከ፡ጊዜው፡ከርሱ፡ተለየ።
14፤ኢየሱስም፡በመንፈስ፡ኀይል፡ወደ፡ገሊላ፡ተመለሰ፤ስለ፡ርሱም፡በዙሪያው፡ባለችው፡አገር፡ዅሉ፡ዝና፡
ወጣ።
15፤ርሱም፡በምኵራባቸው፡ያስተምር፥ዅሉም፡ያመሰግኑት፡ነበር።
16፤ወዳደገበትም፡ወደ፡ናዝሬት፡መጣ፤እንደ፡ልማዱም፡በሰንበት፡ቀን፡ወደ፡ምኵራብ፡ገባ፥ሊያነብም፡
ተነሣ።
17-19፤የነቢዩንም፡የኢሳይያስን፡መጽሐፍ፡ሰጡት፥መጽሐፉንም፡በተረተረ፡ጊዜ፦የጌታ፡መንፈስ፡በእኔ፡ላይ፡
ነው፥ለድኻዎች፡ወንጌልን፡እሰብክ፡ዘንድ፡ቀብቶኛልና፤ለታሰሩትም፡መፈታትን፡ለዕውሮችም፡ማየትን፡
እሰብክ፡ዘንድ፥የተጠቁትንም፡ነጻ፡አወጣ፡ዘንድ፡የተወደደችውንም፡የጌታን፡ዓመት፡እሰብክ፡ዘንድ፡ልኮኛል፡
ተብሎ፡የተጻፈበትን፡ስፍራ፡አገኘ።
20፤መጽሐፉንም፡ጠቅሎ፟፡ለአገልጋዩ፡ሰጠውና፡ተቀመጠ፤በምኵራብም፡የነበሩት፡ዅሉ፡ትኵር፡ብለው፡
ይመለከቱት፡ነበር።
21፤ርሱም፦ዛሬ፡ይህ፡መጽሐፍ፡በዦሯችኹ፡ተፈጸመ፡ይላቸው፡ዠመር።
22፤ዅሉም፡ይመሰክሩለት፡ነበር፡ከአፉም፡ከሚወጣው፡ከጸጋው፡ቃል፡የተነሣ፡እየተደነቁ፦ይህ፡የዮሴፍ፡
ልጅ፡አይደለምን፧ይሉ፡ነበር።
23፤ርሱም፦ያለጥርጥር፡ይህን፡ምሳሌ፦ባለመድኀኒት፡ሆይ፥ራስኽን፡ፈውስ፤በቅፍርናሖም፡እንዳደረግኸው፡
የሰማነውን፡ዅሉ፡በዚህ፡በገዛ፡አገርኽ፡ደግሞ፡አድርግ፡ትሉኛላችኹ፡አላቸው።
24፤እንዲህም፡አለ፦እውነት፡እላችዃለኹ፥ነቢይ፡በገዛ፡አገሩ፡ከቶ፡አይወደድም።
25፤ነገር፡ግን፥እውነት፡እላችዃለኹ፥በኤልያስ፡ዘመን፡ሦስት፡ዓመት፡ከስድስት፡ወር፡ሰማይ፡ተዘግቶ፡ሳለ፡
በምድር፡ዅሉ፡ብርቱ፡ራብ፡በነበረ፡ጊዜ፥በእስራኤል፡ብዙ፡መበለቶች፡ነበሩ፤
26፤ኤልያስም፡በሲዶና፡አገር፡ወዳለች፡ወደ፡ሰራጵታ፣ወደ፡አንዲት፡መበለት፡እንጂ፥ከነርሱ፡ወደ፡አንዲቱ፡
አልተላከም።
27፤በነቢዩ፡በኤልሳዕ፡ዘመንም፡በእስራኤል፡ብዙ፡ለምጻሞች፡ነበሩ፥ከሶርያዊው፡ከንዕማን፡በቀር፡ከነርሱ፡
አንድ፡ስንኳ፡አልነጻም።
28፤በምኵራብም፡የነበሩ፡ዅሉ፡ይህን፡ሰምተው፡ቍጣ፡ሞላባቸው፥ተነሥተውም፡ከከተማ፡ወደ፡ውጭ፡
አወጡት፥
29፤ይጥሉትም፡ዘንድ፡ከተማቸው፡ተሠርታባት፡ወደነበረች፡ወደተራራው፡አፋፍ፡ወሰዱት፤
30፤ርሱ፡ግን፡በመካከላቸው፡ዐልፎ፡ኼደ።
31፤ወደገሊላ፡ከተማም፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡ወረደ።በሰንበትም፡ያስተምራቸው፡ነበር፤
32፤ቃሉ፡በሥልጣን፡ነበርና፥በትምህርቱ፡ተገረሙ።
33፤በምኵራብም፡የርኩስ፡ጋኔን፡መንፈስ፡ያደረበት፡ሰው፡ነበረ፥በታላቅ፡ድምፅም፡ጮኾ፦
34፤ተው፥የናዝሬቱ፡ኢየሱስ፡ሆይ፥ከአንተ፡ጋራ፡ምን፡አለን፧ልታጠፋን፡መጣኽን፧ማን፡እንደ፡ኾንኽ፡
ዐውቄኻለኹ፥አንተ፡የእግዚአብሔር፡ቅዱሱ፡አለ።
35፤ኢየሱስም፦ዝም፡በል፡ከርሱም፡ውጣ፡ብሎ፡ገሠጸው።ጋኔኑም፡በመካከላቸው፡ጥሎት፡ሳይጐዳው፡
ከርሱ፡ወጣ።
36፤ዅሉንም፡መደነቅ፡ያዛቸው፥ርስ፡በርሳቸውም፦ይህ፡ቃል፡ምንድር፡ነው፧በሥልጣንና፡በኀይል፡ርኩሳን፡መናፍስትን፡ያዛ፟ልና፥ይወጡማል፡ብለው፡ተነጋገሩ።
37፤ዝናም፡በዙሪያው፡ባለች፡አገር፡ወደ፡ስፍራው፡ዅሉ፡ስለ፡ርሱ፡ወጣ።
38፤በምኵራብም፡ተነሥቶ፡ወደስምዖን፡ቤት፡ገባ።የስምዖንም፡ዐማት፡በብርቱ፡ንዳድ፡ታማ፡ነበር፡ስለ፡
ርሷም፡ለመኑት።
39፤በአጠገቧም፡ቆሞ፡ንዳዱን፡ገሠጸውና፡ለቀቃት፤ያን፡ጊዜውንም፡ተነሥታ፡አገለገለቻቸው።
40፤ፀሓይም፡በገባ፡ጊዜ፡በልዩ፡ልዩ፡ደዌ፡የተያዙ፡በሽተኛዎችን፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡አመጧቸው፤ርሱም፡
በያንዳንዳቸው፡ላይ፡እጁን፡ጭኖ፡ፈወሳቸው።
41፤አጋንንትም፡ደግሞ፦አንተ፡ክርስቶስ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኽ፡እያሉ፡እየጮኹም፡ከብዙዎች፡ይወጡ፡
ነበር፤ገሠጻቸውም፡ክርስቶስም፡እንደ፡ኾነ፡ዐውቀውት፡ነበርና፥እንዲናገሩ፡አልፈቀደላቸውም።
42፤በጸባም፡ጊዜ፡ወጥቶ፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡ኼደ፤ሕዝቡም፡ይፈልጉት፡ነበር፤ወደ፡ርሱም፡
መጡ፥ከነርሱም፡ተለይቶ፡እንዳይኼድ፡ሊከለክሉት፡ወደዱ።
43፤ርሱ፡ግን፦ስለዚህ፡ተልኬያለኹና፡ለሌላዎቹ፡ከተማዎች፡ደግሞ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ወንጌል፡
እሰብክ፡ዘንድ፡ይገ፟ባ፟ኛል፡አላቸው።
44፤በገሊላም፡ምኵራቦች፡ይሰብክ፡ነበር።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፭'''==
1፤ሕዝቡም፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡እየሰሙ፡ሲያስጠብቡት፡ሳሉ፥ርሱ፡ራሱ፡በጌንሳሬጥ፡ባሕር፡ዳር፡ቆሞ፡
ነበር፤
2፤በባሕር፡ዳርም፡ቆመው፡የነበሩትን፡ኹለት፡ታንኳዎች፡አየ፤ዓሣ፡አጥማጆች፡ግን፡ከነርሱ፡ውስጥ፡
ወጥተው፡መረቦቻቸውን፡ያጥቡ፡ነበር።
3፤ከታንኳዎቹም፡የስምዖን፡ወደነበረች፡ወደ፡አንዲቱ፡ገብቶ፡ከምድር፡ጥቂት፡ፈቀቅ፡እንዲያደርጋት፡ለመነው፤በታንኳዪቱም፡ተቀምጦ፡ሕዝቡን፡ያስተምር፡ነበር።
4፤ነገሩንም፡ከጨረሰ፡በዃላ፥ስምዖንን፦ወደ፡ጥልቁ፡ፈቀቅ፡በል፡መረቦቻችኹንም፡ለማጥመድ፡ጣሉ፡
አለው።
5፤ስምዖንም፡መልሶ፦አቤቱ፥ሌሊቱን፡ዅሉ፡ዐድረን፡ስንደክም፡ምንም፡አልያዝንም፤ነገር፡ግን፥በቃልኽ፡
መረቦቹን፡እጥላለኹ፡አለው።
6፤ይህንም፡ባደረጉ፡ጊዜ፡እጅግ፡ብዙ፡ዓሣ፡ያዙ፤መረቦቻቸውም፡ተቀደዱ።
7፤በሌላ፡ታንኳም፡የነበሩትን፡ጓደኛዎቻቸውን፡መጥተው፡እንዲያግዟቸው፡ጠቀሱ፤መጥተውም፡ኹለቱ፡
ታንኳዎች፡እስኪሰጥሙ፡ድረስ፡ሞሏቸው።
8፤ስምዖን፡ጴጥሮስ፡ግን፡ባየ፡ጊዜ፡በኢየሱስ፡ጕልበት፡ላይ፡ወድቆ፦ጌታ፡ሆይ፥እኔ፡ኀጢአተኛ፡ነኝና፡
ከእኔ፡ተለይ፡አለው።
9፤ስላጠመዱት፡ዓሣ፡ርሱ፡ከርሱ፡ጋራም፡የነበሩ፡ዅሉ፡ተደንቀዋልና፥
10፤እንዲሁም፡ደግሞ፡የስምዖን፡ባልንጀራዎች፡የነበሩ፡የዘብዴዎስ፡ልጆች፡ያዕቆብና፡ዮሐንስም፡ተደነቁ።ኢየሱስም፡ስምዖንን፦አትፍራ፤ከእንግዲህ፡ወዲህ፡ሰውን፡የምታጠምድ፡ትኾናለኽ፡አለው።
11፤ታንኳዎችንም፡ወደ፡ምድር፡አድርሰው፡ዅሉን፡ትተው፡ተከተሉት።
12፤ከከተማዎችም፡በአንዲቱ፡ሳለ፥እንሆ፥ለምጽ፡የሞላበት፡ሰው፡ነበረ፤ኢየሱስንም፡አይቶ፡በፊቱ፡
ወደቀና፦ጌታ፡ሆይ፥ብትወድስ፥ልታነጻኝ፡ትችላለኽ፡ብሎ፡ለመነው።
13፤እጁንም፡ዘርግቶ፡ዳሰሰውና፦እወዳለኹ፥ንጻ፡አለው፤ወዲያውም፡ለምጹ፡ለቀቀው።
14፤ርሱም፡ለማንም፡እንዳይናገር፡አዘዘው፥ነገር፡ግን፦ኼደኽ፡ራስኽን፡ለካህን፡አሳይ፥ለእነርሱም፡ምስክር፡እንዲኾን፡ስለ፡መንጻትኽ፡ሙሴ፡እንዳዘዘ፡መሥዋዕት፡አቅርብ፡አለው።
15፤ወሬው፡ግን፡አብዝቶ፡ወጣ፥ብዙ፡ሕዝብም፡ሊሰሙትና፡ከደዌያቸው፡ሊፈወሱ፡ይሰበሰቡ፡ነበር፤
16፤ነገር፡ግን፥ርሱ፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡ፈቀቅ፡ብሎ፡ይጸልይ፡ነበር።
17፤አንድ፡ቀንም፡ያስተምር፡ነበር፤ከገሊላና፡ከይሁዳ፡መንደሮችም፡ዅሉ፡ከኢየሩሳሌምም፡መጥተው፡የነበሩ፡ፈሪሳውያንና፡የሕግ፡መምህራን፡ይቀመጡ፡ነበር፤ርሱም፡እንዲፈውስ፡የጌታ፡ኀይል፡ኾነለት።
18፤እንሆም፥አንድ፡ሽባ፡በዐልጋ፡ተሸክመው፡አመጡ፤አግብተውም፡በፊቱ፡ሊያኖሩት፡ይሹ፡ነበር።
19፤ስለ፡ሕዝቡም፡ብዛት፡እንዴት፡አድርገው፡እንዲያገቡት፡ሲያቅታቸው፥ወደ፡ሰገነቱ፡ወጡ፡የጣራውንም፡
ጡብ፡አሳልፈው፡በመካከል፡በኢየሱስ፡ፊት፡ከነዐልጋው፡አወረዱት።
20፤እምነታቸውንም፡አይቶ፦አንተ፡ሰው፥ኀጢአትኽ፡ተሰረየችልኽ፡አለው።
21፤ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያንም፦ይህ፡የሚሳደብ፡ማን፡ነው፧ከአንዱ፡ከእግዚአብሔር፡በቀር፡ኀጢአት፡
ሊያስተሰርይ፡ማን፡ይችላል፧ብለው፡ያስቡ፡ዠመር።
22፤ኢየሱስም፡ዐሳባቸውን፡እያወቀ፡መልሶ፦በልባችኹ፡ምን፡ታስባላችኹ፧
23፤ኀጢአትኽ፡ተሰረየችልኽ፡ከማለት፡ወይስ፦ተነሣና፡ኺድ፡ከማለት፡ማናቸው፡ይቀላል፧
24፤ነገር፡ግን፥በምድር፡ላይ፡ኀጢአት፡ሊያስተሰርይ፡ለሰው፡ልጅ፡ሥልጣን፡እንዳለው፡እንድታውቁ፡
ብሎ፥ሽባውን፦አንተን፡እልኻለኹ፥ተነሣ፥ዐልጋኽን፡ተሸክመኽ፡ወደ፡ቤትኽ፡ኺድ፡አለው።
25፤በዚያን፡ጊዜም፡በፊታቸው፡ተነሣ፥ተኝቶበትም፡የነበረውን፡ተሸክሞ፡እግዚአብሔርን፡እያመሰገነ፡ወደ፡
ቤቱ፡ኼደ።
26፤ዅሉንም፡መገረም፡ያዛቸው፥እግዚአብሔርንም፡አመስግነው።ዛሬስ፡ድንቅ፡ነገር፡አየን፡እያሉ፡ፍርሀት፡
ሞላባቸው።
27፤ከዚህም፡በዃላ፡ወጥቶ፡ሌዊ፡የሚባል፡ቀራጭ፡በመቅረጫው፡ተቀምጦ፡ተመለከተና፦ተከተለኝ፡አለው።
28፤ዅሉንም፡ተወ፤ተነሥቶም፡ተከተለው።
29፤ሌዊም፡በቤቱ፡ታላቅ፡ግብዣ፡አደረገለት፤ከነርሱም፡ጋራ፡በማእዱ፡ተቀምጠው፡የነበሩ፡ከቀራጮችና፡
ከሌላዎች፡ሰዎች፡ብዙ፡ሕዝብ፡ነበሩ።
30፤ፈሪሳውያንና፡ጻፊዎቻቸውም፡በደቀ፡መዛሙርቱ፡ላይ፦ስለ፡ምን፡ከቀራጮችና፡ከኀጢአተኛዎች፡ጋራ፡
ትበላላችኹ፡ትጠጡማላችኹ፧ብለው፡አንጐራጐሩ።
31፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ሕመምተኛዎች፡እንጂ፡ባለጤናዎች፡ባለመድኀኒት፡አያስፈልጋቸውም፤
32፤ኀጢአተኛዎችን፡ወደ፡ንስሓ፡እንጂ፡ጻድቃንን፡ልጠራ፡አልመጣኹም፡አላቸው።
33፤እነርሱም፦የዮሐንስ፡ደቀ፡መዛሙርት፡ስለ፡ምን፡ብዙ፡ይጦማሉ፡ጸሎትስ፡ስለ፡ምን፡
ያደርጋሉ፥ደግሞም፡የፈሪሳውያን፡ደቀ፡መዛሙርት፡ስለ፡ምን፡እንደዚሁ፡ያደርጋሉ፤የአንተ፡ደቀ፡
መዛሙርት፡ግን፡ይበላሉ፡ይጠጣሉም፧አሉት።
34፤ኢየሱስም፦ሙሽራው፡ከነርሱ፡ጋራ፡ሳለ፡ሚዜዎችን፡ልታስጦሙ፡ትችላላችኹን፧
35፤ነገር፡ግን፥ወራት፡ይመጣል፥ሙሽራውም፡ከነርሱ፡ሲወሰድ፡ያን፡ጊዜ፥በዚያ፡ወራት፡ይጦማሉ፡
አላቸው።
36፤ደግሞም፡ምሳሌ፡እንዲህ፡ሲል፡ነገራቸው፦የዐዲስ፡ልብስ፡ዕራፊ፡ባረጀ፡ልብስ፡ላይ፡የሚያኖር፡
የለም፤ቢደረግ፡ግን፡ዐዲሱን፡ይቀደዋል፡ደግሞም፡ዐዲስ፡ዕራፊ፡ለአሮጌው፡አይስማማውም።
37፤ባረጀ፡አቍማዳም፡ዐዲስ፡የወይን፡ጠጅ፡የሚያኖር፡የለም፤ቢደረግ፡ግን፡ዐዲሱ፡የወይን፡ጠጅ፡
አቍማዳውን፡ያፈነዳል፥ርሱም፡ይፈሳል፡አቍማዳውም፡ይጠፋል።
38፤ዐዲሱን፡የወይን፡ጠጅ፡ግን፡በዐዲስ፡አቍማዳ፡ማኖር፡ይገ፟ባ፟ል፥ኹለቱም፡ይጠባበቃሉ።
39፤አሮጌ፡የወይን፡ጠጅ፡ሲጠጣ፡ዐዲሱን፡የሚሻ፡ማንም፡የለም፤አሮጌው፡ይጣፍጣል፡ይላልና።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፮'''==
1፤በሰንበትም፡በዕርሻ፡መካከል፡ያልፍ፡ነበር፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡እሸት፡ይቀጥፉ፡በእጃቸውም፡እያሹ፡
ይበሉ፡ነበር።
2፤ከፈሪሳውያን፡ግን፡አንዳንዶቹ፦በሰንበት፡ሊያደርግ፡ያልተፈቀደውን፡ስለ፡ምን፡ታደርጋላችኹ፧አሏቸው።
3-4፤ኢየሱስም፡ለእነርሱ፡መልሶ፦ዳዊት፡በተራበ፡ጊዜ፡ርሱ፡ዐብረውት፡ከነበሩ፡ጋራ፡
ያደረገውን፥ወደእግዚአብሔር፡ቤት፡እንደ፡ገባ፡ከካህናት፡ብቻ፡በቀር፡መብላቱ፡ያልተፈቀደውን፡
የመሥዋዕትን፡እንጀራ፡ይዞ፡እንደ፡በላ፥ከርሱም፡ጋራ፡ለነበሩት፡ደግሞ፡እንደ፡ሰጣቸው፡ይህን፡
አላነበባችኹምን፧አለ።
5፤የሰው፡ልጅ፡የሰንበት፡ጌታ፡ነው፡አላቸውም።
6፤በሌላው፡ሰንበትም፡ወደ፡ምኵራብ፡ገብቶ፡አስተማረ፤በዚያም፡ቀኝ፡እጁ፡የሰለለች፡ሰው፡ነበረ፤
7፤ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያንም፡መክሰሻ፡ሊያገኙበት፡በሰንበት፡ይፈውስ፡እንደ፡ኾነ፡ይጠባበቁት፡ነበር።
8፤ርሱ፡ግን፡ዐሳባቸውን፡ዐውቆ፡እጁ፡የሰለለችውን፡ሰው፦ተነሣና፡በመካከል፡ቁም፡አለው፤ተነሥቶም፡
ቆመ።
9፤ኢየሱስም፦እጠይቃችዃለኹ፤በሰንበት፡በጎ፡ማድረግ፡ተፈቅዷልን፡ወይስ፡ክፉ፧ነፍስ፡ማዳንን፡ወይስ፡
መግደል፧አላቸው።
10፤ኹላቸውንም፡ዙሪያውን፡አየና፡ሰውዬውን፦እጅኽን፡ዘርጋ፡አለው።ርሱም፡እንዲህ፡አደረገ፥እጁም፡
እንደ፡ኹለተኛዪቱ፡ዳነች።
11፤እነርሱም፡ቍጣ፡ሞላባቸው፥በኢየሱስም፡ምን፡እንዲያደርጉበት፡ርስ፡በርሳቸው፡ተባባሉ።
12፤በነዚህም፡ወራት፡ይጸልይ፡ዘንድ፡ወደ፡ተራራ፡ወጣ፥ሌሊቱንም፡ዅሉ፡ወደ፡እግዚአብሔር፡ሲጸልይ፡
ዐደረ።
13፤በነጋም፡ጊዜ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፡ጠራ፥ከነርሱም፡ዐሥራ፡ኹለት፡መረጠ፡ደግሞም፡ሐዋርያት፡ብሎ፡
ሰየማቸው፤
14፤እነርሱም፥ጴጥሮስ፡ብሎ፡እንደ፡ገና፡የሰየመው፡ስምዖን፥ወንድሙም፡እንድርያስ፥ያዕቆብም፡
ዮሐንስም፥ፊልጶስም፡በርተሎሜዎስም፥
15፤ማቴዎስም፡ቶማስም፥የእልፍዮስ፡ልጅ፡ያዕቆብም፡ቀናተኛ፡የሚባለው፡ስምዖንም፥
16፤የያዕቆብ፡ይሁዳም፥አሳልፎ፡የሰጠውም፡የአስቆሮቱ፡ይሁዳ፡ናቸው።
17፤ከነርሱም፡ጋራ፡ወርዶ፡በተካከለ፡ስፍራ፡ቆመ፥ከደቀ፡መዛሙርቱም፡ወገን፡ብዙ፡ሕዝብ፡
ነበረ፥ደግሞም፡ሊሰሙትና፡ከደዌያቸው፡ሊፈወሱ፡ከይሁዳ፡ዅሉ፡ከኢየሩሳሌምም፡ከጢሮስና፡ከሲዶና፡ባሕር፡
ዳርም፡የመጡ፡ብዙ፡ሰዎች፡ነበሩ፤
18፤ከርኩሳንም፡መናፍስት፡ይሠቃዩ፡የነበሩት፡ተፈወሱ፤
19፤ከርሱም፡ኀይል፡ወጥቶ፡ዅሉን፡ይፈውስ፡ነበርና፥ሕዝቡ፡ዅሉ፡ሊዳስሱት፡ይሹ፡ነበር።
20፤ርሱም፡ወደ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ዐይኑን፡አነሣ፡እንዲህም፡አላቸው፦እናንተ፡ድኻዎች፡ብፁዓን፡
ናችኹ፥የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡የእናንተ፡ነውና።
21፤እናንተ፡አኹን፡የምትራቡ፡ብፁዓን፡ናችኹ፥ትጠግባላችኹና።እናንተ፡አኹን፡የምታለቅሱ፡ብፁዓን፡ናችኹ፥ትሥቃላችኹና።
22፤ሰዎች፡ስለሰው፡ልጅ፡ሲጠሏችኹ፡ሲለይዋችኹም፡ሲነቅፏችኹም፡ስማችኹንም፡እንደ፡ክፉ፡
ሲያወጡ፥ብፁዓን፡ናችኹ።
23፤እንሆ፥ዋጋችኹ፡በሰማይ፡ታላቅ፡ነውና፥በዚያን፡ቀን፡ደስ፡ይበላችኹ፡ዝለሉም፤አባቶቻቸው፡ነቢያትን፡
እንዲህ፡ያደርጉባቸው፡ነበርና።
24፤ነገር፡ግን፥እናንተ፡ባለጠጋዎች፡ወዮላችኹ፥መጽናናታችኹን፡ተቀብላችዃልና።
25፤እናንተ፡አኹን፡የጠገባችኹ፡ወዮላችኹ፥ትራባላችኹና።እናንተ፡አኹን፡የምትሥቁ፡
ወዮላችኹ፥ታዝናላችኹና፡ታለቅሱማላችኹ።
26፤ሰዎች፡ዅሉ፡መልካም፡ሲናገሩላችኹ፥ወዮላችኹ፤አባቶቻቸው፡ለሐሰተኛዎች፡ነቢያት፡እንዲሁ፡
ያደርጉላቸው፡ነበርና።
27፤ነገር፡ግን፥ለእናንተ፡ለምትሰሙ፡እላችዃለኹ፥ጠላቶቻችኹን፡ውደዱ፥ለሚጠሏችኹ፡መልካም፡
አድርጉ፥
28፤የሚረግሟችኹንም፡መርቁ፥ስለሚበድሏችኹም፡ጸልዩ።
29፤ጕንጭኽን፡ለሚመታኽ፡ደግሞ፡ኹለተኛውን፡ስጠው፥መጐናጸፊያኽንም፡ለሚወስድ፡እጀ፡ጠባብኽን፡
ደግሞ፡አትከልክለው።
30፤ለሚለምንኽ፡ዅሉ፡ስጥ፥ገንዘብኽንም፡የሚወስድ፡እንዲመልስ፡አትጠይቀው።
31፤ሰዎችም፡ሊያደርጉላችኹ፡እንደምትወዱ፡እናንተ፡ደግሞ፡እንዲሁ፡አድርጉላቸው።
32፤የሚወዷ፟ችኹንማ፡ብትወዱ፥ምን፡ምስጋና፡አላችኹ፧ኀጢአተኛዎች፡ደግሞ፡የሚወዷ፟ቸውን፡ይወዳሉና።
33፤መልካምም፡ለሚያደርጉላችኹ፡መልካም፡ብታደርጉ፥ምን፡ምስጋና፡አላችኹ፧ኀጢአተኛዎች፡ደግሞ፡ያን፡
ያደርጋሉና።
34፤እንድትወስዱባቸው፡ተስፋ፡ለምታደርጓቸው፡ብታበድሩ፥ምን፡ምስጋና፡አላችኹ፧ኀጢአተኛዎች፡ደግሞ፡
በትክክል፡እንዲቀበሉ፡ለኀጢአተኛዎች፡ያበድራሉ።
35፤ነገር፡ግን፥ጠላቶቻችኹን፡ውደዱ፤መልካም፡አድርጉ፤ምንም፡ተስፋ፡ሳታደርጉም፡አበድሩ፥ዋጋችኹም፡
ታላቅ፡ይኾናል፥የልዑልም፡ልጆች፡ትኾናላችኹ፥ርሱ፡ለማያመሰግኑ፡ለክፉዎችም፡ቸር፡ነውና።
36፤አባታችኹ፡ርኅሩኅ፡እንደ፡ኾነ፡ርኅሩኆች፡ኹኑ።
37፤አትፍረዱ፡አይፈረድባችኹምም፤አትኰንኑ፡አትኰነኑምም።ይቅር፡በሉ፡ይቅርም፡ትባላላችኹ።
38፤ስጡ፡ይሰጣችኹማል፤በምትሰፍሩበት፡መስፈሪያ፡ተመልሶ፡ይሰፈርላችዃልና፥የተጨቈነና፡የተነቀነቀ፡
የተትረፈረፈም፡መልካም፡መስፈሪያ፡በዕቅፋችኹ፡ይሰጣችዃል።
39፤ምሳሌም፡አላቸው፦ዕውር፡ዕውርን፡ሊመራ፡ይችላልን፧ኹለቱ፡በጕድጓድ፡አይወድቁምን፧
40፤ደቀ፡መዝሙር፡ከመምህሩ፡አይበልጥም፤ፈጽሞ፡የተማረ፡ዅሉ፡ግን፡እንደ፡መምህሩ፡ይኾናል።
41፤በወንድምኽም፡ዐይን፡ያለውን፡ጕድፍ፡ስለ፡ምን፡ታያለኽ፥በራስኽ፡ዐይን፡ግን፡ያለውን፡ምሰሶ፡ስለ፡
ምን፡አትመለከትም፧
42፤በዐይንኽ፡ያለውን፡ምሰሶ፡ራስኽ፡ሳታይ፥እንዴት፡ወንድምኽን፦ወንድሜ፡ሆይ፥በዐይንኽ፡ያለውን፡
ጕድፍ፡ላውጣ፡ፍቀድልኝ፡ልትል፡ትችላለኽ፧አንተ፡ግብዝ፥አስቀድመኽ፡ከዐይንኽ፡ምሰሶውን፡አውጣ፡
ከዚያም፡በዃላ፡በወንድምኽ፡ዐይን፡ያለውን፡ጕድፍ፡ታወጣ፡ዘንድ፡አጥርተኽ፡ታያለኽ።
43፤ክፉ፡ፍሬ፡የሚያደርግ፡መልካም፡ዛፍ፡የለምና፥እንዲሁም፡መልካም፡ፍሬ፡የሚያደርግ፡ክፉ፡ዛፍ፡
የለም።
44፤ዛፍ፡ዅሉ፡ከፍሬው፡ይታወቃልና፤ከሾኽ፡በለስ፡አይለቅሙም፥ከዐጣጥ፡ቍጥቋጦም፡ወይን፡
አይቈርጡም።
45፤በልብ፡ሞልቶ፡ከተረፈው፡አፉ፡ይናገራልና፥መልካም፡ሰው፡ከልብ፡መልካም፡መዝገብ፡መልካሙን፡
ያወጣል፥ክፉ፡ሰውም፡ከልብ፡ክፉ፡መዝገብ፡ክፉውን፡ያወጣል።
46፤ስለ፡ምን፦ጌታ፡ሆይ፥ጌታ፡ሆይ፥ትሉኛላችኹ፥የምለውንም፡አታደርጉም፧
47፤ወደ፡እኔ፡የሚመጣ፡ዅሉ፡ቃሌንም፡ሰምቶ፡የሚያደርገው፥ማንን፡እንዲመስል፡አሳያችዃለኹ።
48፤ቤት፡ሲሠራ፡አጥልቆ፡የቈፈረ፡በአለት፡ላይም፡የመሠረተ፡ሰውን፡ይመስላል፤ጐርፍም፡በመጣ፡ጊዜ፡
ወንዙ፡ያን፡ቤት፡ገፋው፥በአለት፡ላይም፡ስለ፡ተመሠረተ፡ሊያናውጠው፡አልቻለም።
49፤ሰምቶ፡የማያደርገው፡ግን፡ያለመሠረት፡በምድር፡ላይ፡ቤቱን፡የሠራ፡ሰውን፡ይመስላል፤ወንዙም፡
ገፋው፡ወዲያውም፡ወደቀ፡የዚያ፡ቤት፡አወዳደቅም፡ታላቅ፡ኾነ።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፯'''==
1፤ቃሉን፡ዅሉ፡በሕዝብ፡ዦሮዎች፡በጨረሰ፡ጊዜ፡ወደ፡ቅፍርናሖም፡ገባ።
2፤አንድ፡የመቶ፡አለቃም፡ነበረ፤የሚወደ፟ውም፡ባሪያው፡ታሞ፡ሊሞት፡ቀርቦ፡ነበር።
3፤ስለ፡ኢየሱስም፡በሰማ፡ጊዜ፡የአይሁድን፡ሽማግሌዎች፡ወደ፡ርሱ፡ላከና፡መጥቶ፡ባሪያውን፡እንዲያድን፡
ለመነው።
4፤እነርሱም፡ወደ፡ኢየሱስ፡መጥተው፦ይህን፡ልታደርግለት፡ይገ፟ባ፟ዋል፤
5፤ሕዝባችንን፡ይወዳልና፥ምኵራብም፡ራሱ፡ሠርቶልናል፡ብለው፡አጽንተው፡ለመኑት።
6፤ኢየሱስም፡ከነርሱ፡ጋራ፡ኼደ።አኹንም፡ወደ፡ቤቱ፡በቀረበ፡ጊዜ፡የመቶው፡አለቃ፡ወዳጆቹን፡ወደ፡ርሱ፡
ላከ፤አለውም፦ጌታ፡ሆይ፡በቤቴ፡ጣራ፡በታች፡ልትገባ፡አይገ፟ባ፟ኝምና፥አትድከም፤
7፤ስለዚህም፡ወዳንተ፡ልመጣ፡እንዲገባኝ፡ሰውነቴን፡አልቈጠርኹትም፤ነገር፡ግን፥ቃል፡
ተናገር፥ብላቴናዬም፡ይፈወሳል።
8፤እኔ፡ደግሞ፡ከሌላዎች፡በታች፡የምገዛ፡ሰው፡ነኝ፥ከእኔም፡በታች፡ወታደሮች፡አሉኝ፥አንዱንም፦ኺድ፡
ብለው፡ይኼዳል፥ሌላውንም፦ና፡ብለው፡ይመጣል፥ባሪያዬንም፦ይህን፡አድርግ፡ብለው፡ያደርጋል።
9፤ኢየሱስም፡ይህን፡ሰምቶ፡በርሱ፡ተደነቀ፥ዘወርም፡ብሎ፡ለተከተሉት፡ሕዝብ፦እላችዃለኹ፥በእስራኤልስ፡
እንኳ፡እንዲህ፡ያለ፡ትልቅ፡እምነት፡አላገኘኹም፡አላቸው።
10፤የተላኩትም፡ወደ፡ቤት፡ተመልሰው፡ባሪያውን፡ባለጤና፡ኾኖ፡አገኙት።
11፤በነገውም፡ናይን፡ወደምትባል፡ወደ፡አንዲት፡ከተማ፡ኼደ፥ደቀ፡መዛሙርቱም፡ብዙ፡ሕዝብም፡ከርሱ፡
ጋራ፡ዐብረው፡ኼዱ።
12፤ወደ፡ከተማዪቱም፡በር፡በቀረበ፡ጊዜ፥እንሆ፥የሞተ፡ሰው፡ተሸክመው፡አወጡ፤ርሱም፡ለእናቱ፡አንድ፡
ልጅ፡ነበረ፥ርሷም፡መበለት፡ነበረች፥ብዙም፡የከተማ፡ሕዝብ፡ከርሷ፡ጋራ፡ዐብረው፡ነበሩ።
13፤ጌታም፡ባያት፡ጊዜ፡ዐዘነላትና፦አታልቅሺ፡አላት።
14፤ቀርቦም፡ቃሬዛውን፡ነካ፥የተሸከሙትም፡ቆሙ፤አለውም፦አንተ፡ጐበዝ፥እልኻለኹ፥ተነሣ።
15፤የሞተውም፡ቀና፡ብሎ፡ተቀመጠ፡ሊናገርም፡ዠመረ፥ለእናቱም፡ሰጣት።
16፤ዅሉንም፡ፍርሀት፡ያዛቸውና፦ታላቅ፡ነቢይ፡በእኛ፡መካከል፡ተነሥቷል፥ደግሞ፦እግዚአብሔር፡
ሕዝቡን፡ጐበኘ፡እያሉ፡እግዚአብሔርን፡አመሰገኑ።
17፤ይህም፡ዝና፡ስለ፡ርሱ፡በይሁዳ፡ዅሉ፡በዙሪያውም፡ባለች፡አገር፡ዅሉ፡ወጣ።
18፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ለዮሐንስ፡እነዚህን፡ዅሉ፡አወሩ።
19፤ዮሐንስም፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ኹለት፡ወደ፡ርሱ፡ጠርቶ፦የሚመጣው፡አንተ፡ነኽን፡ወይስ፡ሌላውን፡
እንጠብቅ፧ብሎ፡ወደ፡ኢየሱስ፡ላከ።
20፤ሰዎቹም፡ወደ፡ርሱ፡መጥተው፦መጥምቁ፡ዮሐንስ፦የሚመጣው፡አንተ፡ነኽን፡ወይስ፡ሌላውን፡
እንጠብቅ፧ብሎ፡ወዳንተ፡ላከን፡አሉት።
21፤በዚያች፡ሰዓት፡ከደዌና፡ከሥቃይ፡ከክፉዎች፡መናፍስትም፡ብዙዎችን፡ፈወሰ፥ለብዙ፡ዕውሮችም፡ማየትን፡
ሰጠ።
22፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ኼዳችኹ፡ያያችኹትን፡የሰማችኹትንም፡ለዮሐንስ፡አውሩለት፤ዕውሮች፡
ያያሉ፥ዐንካሳዎችም፡ይኼዳሉ፥ለምጻሞችም፡ይነጻሉ፥ደንቈሮዎችም፡ይሰማሉ፥ሙታንም፡
ይነሣሉ፥ለድኻዎችም፡ወንጌል፡ይሰበካል፤
23፤በእኔም፡የማይሰናከለው፡ዅሉ፡ብፁዕ፡ነው፡አላቸው።
24፤የዮሐንስ፡መልክተኛዎችም፡ከኼዱ፡በዃላ፥ለሕዝቡ፡ስለ፡ዮሐንስ፡ይናገር፡ዠመር፡እንዲህም፡
አለ፦ምን፡ልታዩ፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡ወጣችኹ፧ነፋስ፡የሚወዘውዘውን፡ሸምበቆን፧ወይስ፡ምን፡ልታዩ፡
ወጣችኹ፧
25፤ቀጭን፡ልብስ፡የለበሰውን፡ሰውን፧እንሆ፥ጌጠኛ፡ልብስ፡የሚለብሱና፡በቅምጥልነት፡የሚኖሩ፡በነገሥታት፡
ቤት፡አሉ።
26፤ወይስ፡ምን፡ልታዩ፡ወጣችኹ፧ነቢይን፧አዎን፡እላችዃለኹ፥ከነቢይም፡የሚበልጠውን።
27፤እንሆ፥መንገድኽን፡በፊትኽ፡የሚጠርግ፡መልክተኛዬን፡በፊትኽ፡እልካለኹ፡ተብሎ፡የተጻፈለት፡ይህ፡
ነው።
28፤እላችዃለኹ፥ከሴቶች፡ከተወለዱት፡መካከል፡ከመጥምቁ፡ዮሐንስ፡የሚበልጥ፡ማንም፡
የለም፤በእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ግን፡ከዅሉ፡የሚያንሰው፡ይበልጠዋል።
29፤የሰሙትም፡ሕዝብ፡ዅሉ፡ቀራጮች፡እንኳ፡ሳይቀሩ፡በዮሐንስ፡ጥምቀት፡ተጠምቀው፡እግዚአብሔርን፡
አጸደቁ፤
30፤ፈሪሳውያንና፡ሕግ፡ዐዋቂዎች፡ግን፡በርሱ፡ስላልተጠመቁ፡የእግዚአብሔርን፡ምክር፡ከራሳቸው፡ጣሉ።
31፤እንግዲህ፡የዚችን፡ትውልድ፡ሰዎች፡በምን፡አስመስላቸዋለኹ፧ማንንስ፡ይመስላሉ፧
32፤በገበያ፡የሚቀመጡትን፡ልጆች፡ይመስላሉ፥ርስ፡በርሳቸውም፡እየተጠራሩ።እንቢልታ፡ነፋንላችኹ፡
አልዘፈናችኹምም፤ሙሾ፡አወጣንላችኹ፡አላለቀሳችኹምም፡ይላል።
33፤መጥምቁ፡ዮሐንስ፡እንጀራ፡ሳይበላ፡የወይን፡ጠጅም፡ሳይጠጣ፡መጥቶ፡ነበርና፦ጋኔን፡አለበት፡
አላችኹት።
34፤የሰው፡ልጅ፡እየበላና፡እየጠጣ፡መጥቷልና፦እንሆ፥በላተኛና፡የወይን፡ጠጅ፡ጠጪ፥የቀራጮችና፡
የኀጢአተኛዎች፡ወዳጅ፡አላችኹት።
35፤ጥበብም፡ለልጆቿ፡ዅሉ፡ጸደቀች።
36፤ከፈሪሳውያንም፡አንድ፡ከርሱ፡ጋራ፡ይበላ፡ዘንድ፡ለመነው፤በፈሪሳዊው፡ቤትም፡ገብቶ፡በማእዱ፡
ተቀመጠ።
37፤እንሆም፡በዚያች፡ከተማ፡ኀጢአተኛ፡የነበረች፡አንዲት፡ሴት፤በፈሪሳዊው፡ቤት፡በማእዱ፡እንደ፡
ተቀመጠ፡ባወቀች፡ጊዜ፥ሽቱ፡የሞላበት፡የአልባስጥሮስ፡ቢልቃጥ፡አመጣች።
38፤በስተዃላውም፡በእግሩ፡አጠገብ፡ቆማ፡እያለቀሰች፡በእንባዋ፡እግሩን፡ታርስ፡ዠመር፥በራስ፡ጠጕሯም፡
ታብሰው፡እግሩንም፡ትስመው፡ሽቱም፡ትቀባው፡ነበር።
39፤የጠራው፡ፈሪሳዊም፡አይቶ፦ይህስ፡ነቢይ፡ቢኾን፥ይህች፡የምትዳስሰው፡ሴት፡ማን፡እንደ፡ኾነች፡
እንዴትስ፡እንደ፡ነበረች፡ባወቀ፡ነበር፥ኀጢአተኛ፡ናትና፥ብሎ፡በልቡ፡ዐሰበ።
40፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ስምዖን፡ሆይ፥የምነግርኽ፡ነገር፡አለኝ፡አለው።ርሱም፦መምህር፡ሆይ፥ተናገር፡
አለ።
41፤ላንድ፡አበዳሪ፡ኹለት፡ተበዳሪዎች፡ነበሩት፡በአንዱ፡ዐምስት፡መቶ፡ዲናር፡ነበረበት፡በኹለተኛውም፡
ዐምሳ።
42፤የሚከፍሉትም፡ቢያጡ፡ለኹለቱም፡ተወላቸው።እንግዲህ፡ከነርሱ፡አብልጦ፡የሚወደ፟ው፡ማንኛው፡ነው፧
43፤ስምዖንም፡መልሶ፦ብዙ፡የተወለቱ፡ይመስለኛል፡አለ።ርሱም፦በእውነት፡ፈረድኽ፡አለው።
44፤ወደ፡ሴቲቱም፡ዘወር፡ብሎ፡ስምዖንን፡እንዲህ፡አለው፦ይህችን፡ሴት፡ታያለኽን፧እኔ፡ወደ፡ቤትኽ፡
ገባኹ፥ውሃ፡ስንኳ፡ለእግሬ፡አላቀረብኽልኝም፤ርሷ፡ግን፡በእንባዋ፡እግሬን፡አራሰች፡በጠጕሯም፡አበሰች።
45፤አንተ፡አልሳምኸኝም፤ርሷ፡ግን፡ከገባኹ፡ዠምራ፡እግሬን፡ከመሳም፡አላቋረጠችም።
46፤አንተ፡ራሴን፡ዘይት፡አልቀባኸኝም፤ርሷ፡ግን፡እግሬን፡ሽቱ፡ቀባች።
47፤ስለዚህ፥እልኻለኹ፥እጅግ፡ወዳ፟ለችና፥ብዙ፡ያለው፡ኀጢአቷ፡ተሰርዮላታል፤ጥቂት፡ግን፡የሚሰረይለት፡
ጥቂት፡ይወዳል።
48፤ርሷንም፦ኀጢአትሽ፡ተሰርዮልሻል፡አላት።
49፤ከርሱም፡ጋራ፡በማእዱ፡ተቀምጠው፡የነበሩት፡በልባቸው፦ኀጢአትን፡እንኳ፡የሚያስተሰርይ፡ይህ፡ማን፡
ነው፧ይሉ፡ዠመር።
50፤ሴቲቱንም፦እምነትሽአድኖሻል፤
በሰላም፡ኺጂ፡አላት።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፰'''==
1፤ከዚህም፡በዃላ፡እየሰበከና፡ስለእግዚአብሔር፡መንግሥት፡የምሥራች፡እየተናገረ፡በየከተማዪቱ፡በየመንደሩም፡
ያልፍ፡ነበር፤
2፤ዐሥራ፡ኹለቱም፡ከርሱ፡ጋራ፡ነበሩ፥ከክፉዎች፡መናፍስትና፡ከደዌም፡ተፈውሰው፡የነበሩ፡አንዳንድ፡
ሴቶች፤እነርሱም፡ሰባት፡አጋንንት፡የወጡላት፡መግደላዊት፡የምትባል፡ማርያም፥
3፤የሄሮድስ፡አዛዥ፡የኩዛ፡ሚስት፡ዮሐናም፡ሶስናም፡ብዙዎች፡ሌላዎችም፡ኾነው፡በገንዘባቸው፡ያገለግሉት፡
ነበር።
4፤ብዙ፡ሕዝብም፡በተሰበሰቡ፡ጊዜ፡ከከተማዎችም፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡በመጡ፡ጊዜ፡በምሳሌ፡እንዲህ፡ሲል፡
ተናገራቸው፦
5፤ዘሪ፡ዘሩን፡ሊዘራ፡ወጣ።ሲዘራም፡አንዳንዱ፡በመንገድ፡ዳር፡ወደቀ፡ተረገጠም፥የሰማይ፡ወፎችም፡
በሉት።
6፤ሌላውም፡በአለት፡ላይ፡ወደቀ፥በበቀለም፡ጊዜ፡ርጥበት፡ስላልነበረው፡ደረቀ።
7፤ሌላውም፡በሾኽ፡መካከል፡ወደቀ፥ሾኹም፡ዐብሮ፡በቀለና፡ዐነቀው።
8፤ሌላውም፡በመልካም፡መሬት፡ላይ፡ወደቀ፤በበቀለም፡ጊዜ፡መቶ፡ዕጥፍ፡አፈራ።ይህን፡በተናገረ፡
ጊዜ፦የሚሰማ፡ዦሮ፡ያለው፡ይስማ፡ብሎ፡ጮኸ።
9፤ደቀ፡መዛሙርቱም፦ይህ፡ምሳሌ፡ምንድር፡ነው፧ብለው፡ጠየቁት።
10፤ርሱም፡እንዲህ፡አለ፦ለእናንተ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ምስጢር፡ማወቅ፡
ተሰጥቷችዃል፤ለሌላዎች፡ግን፡እያዩ፡እንዳያዩ፡እየሰሙም፡እንዳያስተውሉ፡በምሳሌ፡ነው።
11፤ምሳሌው፡ይህ፡ነው።ዘሩ፡የእግዚአብሔር፡ቃል፡ነው።
12፤በመንገድ፡ዳርም፡ያሉት፡የሚሰሙ፡ናቸው፤ከዚህ፡በዃላም፡ዲያብሎስ፡ይመጣል፡አምነውም፡
እንዳይድኑ፡ቃሉን፡ከልባቸው፡ይወስዳል።
13፤በአለት፡ላይም፡ያሉት፡ሲሰሙ፡ቃሉን፡በደስታ፡የሚቀበሉ፡ናቸው፤እነርሱም፡ለጊዜው፡ብቻ፡ያምናሉ፡
እንጂ፡በፈተና፡ጊዜ፡የሚክዱ፡ሥር፡የሌላቸው፡ናቸው።
14፤በሾኽ፡መካከልም፡የወደቀ፡እነዚህ፡የሚሰሙት፡ናቸው፤መንገዳቸውንም፡ኼደው፡በሕይወት፡ዘመን፡በዐሳብና፡በባለጠግነት፡ምቾት፡ይታነቃሉ፥ሙሉ፡ፍሬም፡አያፈሩም።
15፤በመልካም፡መሬት፡ላይም፡የወደቀ፡እነርሱ፡በመልካምና፡በበጎ፡ልብ፡ቃሉን፡ሰምተው፡የሚጠብቁት፡
በመጽናትም፡ፍሬ፡የሚያፈሩ፡ናቸው።
16፤መብራትንም፡አብርቶ፡በዕቃ፡የሚከድነው፡ወይም፡ከዐልጋ፡በታች፡የሚያኖረው፡የለም፥የሚገቡት፡ሰዎች፡
ብርሃኑን፡እንዲያዩ፡በመቅረዝ፡ላይ፡ያኖረዋል፡እንጂ።
17፤የማይገለጥ፡የተሰወረ፡የለምና፥የማይታወቅም፡ወደ፡ግልጥም፡የማይመጣ፡የተሸሸገ፡የለም።
18፤እንግዲህ፡እንዴት፡እንድትሰሙ፡ተጠበቁ፤ላለው፡ዅሉ፡ይሰጠዋልና፥ከሌለውም፡ዅሉ፥ያው፡ያለው፡
የሚመስለው፡እንኳ፡ይወሰድበታል።
19፤እናቱና፡ወንድሞቹም፡ወደ፡ርሱ፡መጡ፥ከሕዝቡም፡ብዛት፡የተነሣ፡ሊያገኙት፡አልተቻላቸውም።
20፤እናትኽና፡ወንድሞችኽ፡ሊያዩኽ፡ወደ፟ው፡በውጭ፡ቆመዋል፡ብለው፡ነገሩት።
21፤ርሱም፡መልሶ፦እናቴና፡ወንድሞቼስ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ሰምተው፡የሚያደርጉት፡እነዚህ፡ናቸው፡
አላቸው።
22፤ከዕለታቱም፡በአንዱ፡ርሱ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡ጋራ፡ወደ፡ታንኳ፡ገብቶ፦ወደባሕር፡ማዶ፡እንሻገር፡
አላቸው፤ተነሡም።
23፤ሲኼዱም፡አንቀላፋ።ዐውሎ፡ነፋስም፡በባሕር፡ላይ፡ወረደ፥ውሃውም፡ታንኳዪቱን፡ይሞላ፡
ነበርና፥ይጨነቁ፡ነበር።
24፤ቀርበውም፦አቤቱ፥አቤቱ፡ጠፋን፡እያሉ፡አስነሡት።ርሱም፡ነቅቶ፡ነፋሱንና፡የውሃውን፡ማዕበል፡ገሠጻቸው፤ተዉም፥ጽጥታም፡ኾነ።
25፤ርሱም፦እምነታችኹ፡የት፡ነው፧አላቸው።ፈርተውም፡ተደነቁ፥ርስ፡በርሳቸውም፦እንዲህ፡ነፋሳትንና፡
ውሃን፡እንኳ፡የሚያዝ፡ለርሱም፡የሚታዘዙለት፡ይህ፡ማን፡ነው፧አሉ።
26፤በገሊላም፡አንጻር፡ወዳለችው፡ወደጌርጌሴኖን፡አገር፡በታንኳ፡ደረሱ።
27፤ወደ፡ምድርም፡በወጣ፡ጊዜ፡አጋንንት፡ያደሩበት፡አንድ፡ሰው፡ከከተማ፡ወጥቶ፡ተገናኘው፥ከብዙ፡
ዘመንም፡ዠምሮ፡ልብስ፡ሳይለብስ፡በመቃብር፡እንጂ፡በቤት፡አይኖርም፡ነበር።
28፤ኢየሱስንም፡ባየ፡ጊዜ፡ጮኾ፡በፊቱ፡ተደፋ፡በታላቅ፡ድምፅም፦የልዑል፡እግዚአብሔር፡ልጅ፡ኢየሱስ፡
ሆይ፥ከአንተ፡ጋራ፡ምን፡አለኝ፧እንዳትሣቀየኝ፡እለምንኻለኹ፡አለ።
29፤ርኩሱን፡መንፈስ፡ከሰውዬው፡እንዲወጣ፡ያዘ፟ው፡ነበርና።ብዙ፡ዘመንም፡ይዞት፡ነበርና፥በሰንሰለትና፡
በእግር፡ብረትም፡ታስሮ፡ይጠበቅ፡ነበር፤እስራቱንም፡ሰብሮ፡በጋኔኑ፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡ይነዳ፡ነበር።
30፤ኢየሱስም፦ስምኽ፡ማን፡ነው፧ብሎ፡ጠየቀው።ርሱም፡ብዙዎች፡አጋንንት፡ገብተውበት፡
ነበርና፦ሌጌዎን፡አለው።
31፤ወደ፡ጥልቁም፡ሊኼዱ፡እንዳያዛቸው፡ለመኑት።
32፤በዚያም፡በተራራው፡የብዙ፡ዕሪያ፡መንጋ፡ይሰማሩ፡ነበር፤ወደ፡እነርሱም፡ሊገቡ፡እንዲፈቅድላቸው፡
ለመኑት፤ፈቀደላቸውም።
33፤አጋንንትም፡ከሰውዬው፡ወጥተው፡ወደ፡ዕሪያዎች፡ገቡ፥መንጋውም፡ከአፋፉ፡ወደ፡ባሕር፡ተጣደፉና፡
ሰጠሙ።
34፤እረኛዎችም፡የኾነውን፡ባዩ፡ጊዜ፡ሸሽተው፡በከተማውና፡በአገሩ፡አወሩት።
35፤የኾነውን፡ነገር፡ሊያዩ፡ወጥተውም፡ወደ፡ኢየሱስ፡መጡ፥አጋንንትም፡የወጡለትን፡ሰው፡ለብሶ፡ልቡም፡
ተመልሶ፡በኢየሱስ፡እግር፡አጠገብ፡ተቀምጦ፡አገኙትና፡ፈሩ።
36፤ያዩትም፡ደግሞ፡አጋንንት፡ያደሩበት፡ሰው፡እንዴት፡እንደ፡ዳነ፡አወሩላቸው።
37፤በዙሪያውም፡በጌርጌሴኖን፡አገር፡ያሉት፡ሕዝብ፡ዅሉ፡ታላቅ፡ፍርሀት፡ይዟቸዋልና፥ከነርሱ፡እንዲኼድ፡
ለመኑት፡በታንኳም፡ገብቶ፡ተመለሰ።
38፤አጋንንት፡የወጡለት፡ሰውም፡ከርሱ፡ጋራ፡ይኖር፡ዘንድ፡ለመነው፤
39፤ነገር፡ግን፦ወደ፡ቤትኽ፡ተመለስ፥እግዚአብሔር፡እንዴት፡ያለ፡ታላቅ፡ነገር፡እንዳደረገልኽ፡ንገር፡
ብሎ፡አሰናበተው።ኢየሱስም፡እንዴት፡ያለ፡ታላቅ፡ነገር፡እንዳደረገለት፡በከተማው፡ዅሉ፡እየሰበከ፡ኼደ።
40፤ኢየሱስም፡በተመለሰ፡ጊዜ፡ዅሉ፡ይጠብቁት፡ነበርና፥ሕዝቡ፡ተቀበሉት።
41፤እንሆም፥ኢያኢሮስ፡የሚባል፡ሰው፡መጣ፥ርሱም፡የምኵራብ፡አለቃ፡ነበረ፡በኢየሱስም፡እግር፡ላይ፡
ወድቆ፡ወደ፡ቤቱ፡እንዲገባ፡ለመነው፤
42፤ዐሥራ፡ኹለት፡ዓመት፡የኾናት፡አንዲት፡ሴት፡ልጅ፡ነበረችውና፤ርሷም፡ለሞት፡ቀርባ፡ነበር።ሲኼድም፡
ሕዝቡ፡ያጨናንቁት፡ነበር።
43፤ከዐሥራ፡ኹለት፡ዓመትም፡ዠምሮ፡ደም፡የሚፈሳ፟ት፡ሴት፡ነበረች፥ትዳሯንም፡ዅሉ፡ለባለመድኀኒቶች፡
ከስራ፥ማንም፡ሊፈውሳት፡አልተቻለውም።
44፤በዃላውም፡ቀርባ፡የልብሱን፡ጫፍ፡ዳሰሰች፥የደሟም፡ፈሳሽ፡በዚያን፡ጊዜ፡ቆመ።
45፤ኢየሱስም፦የዳሰሰኝ፡ማን፡ነው፧አለ።ዅሉም፡በካዱ፡ጊዜ፥ጴጥሮስና፡ከርሱ፡ጋራ፡
የነበሩት፦አቤቱ፥ሕዝቡ፡ያጫንቁኻልና፥ያጋፉኽማል፤የዳሰሰኝ፡ማን፡ነው፡ትላለኽን፧አሉ።
46፤ኢየሱስ፡ግን፦አንድ፡ሰው፡ዳሶ፟ኛል፥ኀይል፡ከእኔ፡እንደ፡ወጣ፡እኔ፡ዐውቃለኹና፡አለ።
47፤ሴቲቱም፡እንዳልተሰወረች፡ባየች፡ጊዜ፡እየተንቀጠቀጠች፡መጥታ፡በፊቱ፡ተደፋች፥በምን፡ምክንያትም፡
እንደ፡ዳሰሰችው፡ፈጥናም፡እንደ፡ተፈወሰች፡በሕዝቡ፡ዅሉ፡ፊት፡አወራች።
48፤ርሱም፦ልጄ፡ሆይ፥እምነትሽ፡አድኖሻል፤በሰላም፡ኺጂ፡አላት።
49፤ርሱም፡ገና፡ሲናገር፡አንድ፡ሰው፡ከምኵራብ፡አለቃው፡ቤት፡መጥቶ፦ልጅኽ፡ሞታለች፤እንግዲህ፡
መምህሩን፡አታድክም፡አለ።
50፤ኢየሱስ፡ግን፡ሰምቶ፦አትፍራ፤እመን፡ብቻ፡ትድንማለች፡ብሎ፡መለሰለት።
51፤ወደ፡ቤትም፡ሲገባ፡ከጴጥሮስና፡ከያዕቆብ፡ከዮሐንስም፡ከብላቴናዪቱም፡አባትና፡እናት፡በቀር፡ማንም፡
ከርሱ፡ጋራ፡ይገባ፡ዘንድ፡አልፈቀደም።
52፤ዅሉም፡እያለቀሱላት፡ዋይ፡ዋይ፡ይሉ፡ነበር።ርሱ፡ግን፦አታልቅሱ፤ተኝታለች፡እንጂ፡አልሞተችም፡
አለ።
53፤እንደ፡ሞተችም፡ዐውቀው፡በጣም፡ሣቁበት።
54፤ርሱ፡ግን፡እጇን፡ይዞ፦አንቺ፡ብላቴና፥ተነሺ፡ብሎ፡ጮኸ።
55፤ነፍሷም፡ተመለሰች፥ፈጥናም፡ቆመች፥የምትበላውንም፡እንዲሰጧት፡አዘዘ።
56፤ወላጆቿም፡ተገረሙ፤ርሱ፡ግን፡የኾነውን፡ለማንም፡እንዳይነግሩ፡አዘዛቸው።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፱'''==
1፤ዐሥራ፡ኹለቱንም፡ሐዋርያት፡በአንድነት፡ወደ፡ርሱ፡ጠርቶ፡በአጋንንት፡ዅሉ፡ላይ፡ደዌንም፡ይፈውሱ፡
ዘንድ፡ኀይልና፡ሥልጣን፡ሰጣቸው፤
2፤የእግዚአብሔርንም፡መንግሥት፡እንዲሰብኩና፡ድውዮችን፡እንዲፈውሱ፡ላካቸው፥
3፤እንዲህም፡አላቸው፦በትርም፡ቢኾን፥ከረጢትም፡ቢኾን፥እንጀራም፡ቢኾን፥ብርም፡ቢኾን፡ለመንገድ፡
ምንም፡አትያዙ፥ኹለት፡እጀ፡ጠባብም፡አይኹንላችኹ።
4፤በማናቸውም፡በምትገቡበት፡ቤት፡በዚያ፡ተቀመጡ፡ከዚያም፡ውጡ።
5፤ማናቸውም፡የማይቀበሏችኹ፡ቢኾኑ፥ከዚያ፡ከተማ፡ወጥታችኹ፡ምስክር፡እንዲኾንባቸው፡ከእግራችኹ፡
ትቢያ፡አራግፉ።
6፤ወጥተውም፡ወንጌልን፡እየሰበኩና፡በስፍራው፡ዅሉ፡እየፈወሱ፡በየመንደሩ፡ያልፉ፡ነበር።
7፤የአራተኛው፡ክፍል፡ገዢ፡ሄሮድስም፡የተደረገውን፡ነገር፡ዅሉ፡ሰምቶ፥አንዳንድ፡ሰዎች፦
8፤ዮሐንስ፡ከሙታን፡ተነሣ፥ሌላዎችም፦ኤልያስ፡ተገለጠ፥ሌላዎችም፦ከቀደሙት፡ነቢያት፡አንዱ፡
ተነሥቷል፡ይሉ፡ስለ፡ነበር፡አመነታ።
9፤ሄሮድስም፦ዮሐንስንስ፡እኔ፡ራሱን፡አስቈረጥኹት፤ይህ፡እንዲህ፡ያለ፡ነገር፡የምሰማበት፡ማን፡
ነው፧አለ።ሊያየውም፡ይሻ፡ነበር።
10፤ሐዋርያትም፡ተመልሰው፡ያደረጉትን፡ዅሉ፡ነገሩት።ከርሱ፡ጋራም፡ወስዷቸው፡ቤተ፡ሳይዳ፡ከምትባል፡
ከተማ፡አጠገብ፡ወደ፡ምድረ፡በዳ፡ለብቻው፡ፈቀቅ፡አለ።
11፤ሕዝቡም፡ዐውቀው፡ተከተሉት፤ተቀብሏቸውም፡ስለእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ይነግራቸው፡ነበር፥መፈወስ፡
ያስፈለጋቸውንም፡ፈወሳቸው።
12፤ቀኑም፡ይመሽ፡ዠመር፤ዐሥራ፡ኹለቱም፡ቀርበው፦በዚህ፡በምድረ፡በዳ፡ነንና፡በዙሪያችን፡ወዳሉ፡
መንደሮችና፡ገጠሮች፡ኼደው፡እንዲያድሩና፡ምግብ፡እንዲያገኙ፡ሕዝቡን፡አሰናብት፡አሉት።
13፤ርሱ፡ግን፦እናንተ፡የሚበሉትን፡ስጧቸው፡አላቸው።እነርሱም፦ኼደን፡ለዚህ፡ዅሉ፡ሕዝብ፡ምግብ፡
ካልገዛን፥ከዐምስት፡እንጀራና፡ከኹለት፡ዓሣ፡የሚበልጥ፡የለንም፡አሉት፤ዐምስት፡ሺሕ፡ሰዎች፡ያኽሉ፡ነበርና።
14፤ለደቀ፡መዛሙርቱ፦በየክፍሉ፡ዐምሳ፡ዐምሳውን፡አስቀምጧቸው፡አላቸው።
15፤እንዲህም፡አደረጉ፡ዅሉንም፡አስቀመጧቸው።
16፤ዐምስቱንም፡እንጀራና፡ኹለቱን፡ዓሣ፡ይዞ፥ወደ፡ሰማይ፡አሻቅቦ፡አየና፡ባረካቸው፡ቈርሶም፡ለሕዝቡ፡
እንዲያቀርቡ፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡ሰጠ።
17፤ዅሉም፡በልተው፡ጠገቡ፥ከነርሱም፡የተረፈውን፡ቍርስራሽ፡ዐሥራ፡ኹለት፡መሶብ፡ወሰዱ።
18፤ለብቻውም፡ሲጸልይ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡ከርሱ፡ጋራ፡ነበሩና፦ሕዝቡ፡እኔ፡ማን፡እንደ፡ኾንኹ፡
ይላሉ፧ብሎ፡ጠየቃቸው።
19፤እነርሱም፡መልሰው፦መጥምቁ፡ዮሐንስ፥ሌላዎችም፦ኤልያስ፥ሌላዎችም፦ከቀደሙት፡ነቢያት፡አንዱ፡
ተነሥቷል፡ይላሉ፡አሉት።
20፤እናንተስ፡እኔ፡ማን፡እንደ፡ኾንኹ፡ትላላችኹ፧አላቸው።ጴጥሮስም፡መልሶ፦ከእግዚአብሔር፡የተቀባኽ፡
ነኽ፡አለ።
21-22፤ርሱ፡ግን፦የሰው፡ልጅ፡ብዙ፡መከራ፡ሊቀበል፡በሽማግሌዎችም፡በካህናት፡አለቃዎችም፡በጻፊዎችም፡
ሊጣል፡ሊገደልም፡በሦስተኛውም፡ቀን፡ሊነሣ፡ይገ፟ባ፟ዋል፡ብሎ፡ለማንም፡ይህን፡እንዳይናገሩ፡አስጠንቅቆ፡
አዘዘ።
23፤ለዅሉም፡እንዲህ፡አላቸው፦በዃላዬ፡ሊመጣ፡የሚወድ፡ቢኖር፥ራሱን፡ይካድ፡መስቀሉንም፡ዕለት፡
ዕለት፡ተሸክሞ፡ይከተለኝ።
24፤ነፍሱን፡ሊያድን፡የሚወድ፡ዅሉ፡ያጠፋታልና፤ስለ፡እኔ፡ነፍሱን፡የሚያጠፋ፡ዅሉ፡ግን፡ርሱ፡ያድናታል።
25፤ሰው፡ዓለሙን፡ዅሉ፡አትርፎ፡ራሱን፡ቢያጠፋ፡ወይም፡ቢያጐድል፡ምን፡ይጠቅመዋል፧
26፤በእኔና፡በቃሌ፡የሚያፍር፡ዅሉ፥የሰው፡ልጅ፡በክብሩ፡በአባቱና፡በቅዱሳን፡መላእክቱ፡ክብርም፡ሲመጣ፡
በርሱ፡ያፍርበታል።
27፤እውነት፡እላችዃለኹ፥በዚህ፡ከሚቆሙት፡ሰዎች፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡እስኪያዩ፡ድረስ፡ሞትን፡
የማይቀምሱ፡አንዳንድ፡አሉ።
28፤ከዚህም፡ቃል፡በዃላ፡ስምንት፡ቀን፡ያኽል፡ቈይቶ፡ጴጥሮስንና፡ዮሐንስን፡ያዕቆብንም፡ይዞ፡ሊጸልይ፡
ወደ፡ተራራ፡ወጣ።
29፤ሲጸልይም፡የፊቱ፡መልክ፡ተለወጠ፤ልብሱም፡ተብለጭልጮ፡ነጭ፡ኾነ።
30፤እንሆም፥ኹለት፡ሰዎች፡እነርሱም፡ሙሴና፡ኤልያስ፡ከርሱ፡ጋራ፡ይነጋገሩ፡ነበር፤
31፤በክብርም፡ታይተው፡በኢየሩሳሌም፡ሊፈጽም፡ስላለው፡ስለ፡መውጣቱ፡ይናገሩ፡ነበር።
32፤ነገር፡ግን፥ጴጥሮስንና፡ከርሱ፡ጋራ፡የነበሩት፡እንቅልፍ፡ከበደባቸው፤ነቅተው፡ግን፡ክብሩንና፡ከርሱ፡
ጋራ፡ቆመው፡የነበሩትን፡ኹለት፡ሰዎች፡አዩ።
33፤ከርሱም፡ሲለ፟ዩ፥ጴጥሮስ፡ኢየሱስን፦አቤቱ፥በዚህ፡መኾን፡ለእኛ፡መልካም፡ነውና፥አንድ፡ለአንተ፡
አንድም፡ለሙሴ፡አንድም፡ለኤልያስ፡ሦስት፡ዳሶች፡እንሥራ፡አለው፤የሚለውንም፡አያውቅም፡ነበር።
34፤ይህንም፡ሲናገር፡ደመና፡መጣና፡ጋረዳቸው፤ወደ፡ደመናውም፡ሲገቡ፡ሳሉ፡ፈሩ።
35፤ከደመናውም፦የመረጥኹት፡ልጄ፡ይህ፡ነው፥ርሱን፡ስሙት፡የሚል፡ድምፅ፡መጣ።
36፤ድምፁም፡ከመጣ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡ብቻውን፡ኾኖ፡ተገኘ።እነርሱም፡ዝም፡አሉ፥ካዩትም፡ነገር፡በዚያ፡ወራት፡ምንም፡ለማንም፡አላወሩም።
37፤በነገውም፡ከተራራ፡ሲወርዱ፡ብዙ፡ሕዝብ፡ተገናኙት።
38፤እንሆም፥ከሕዝቡ፡አንድ፡ሰው፡እንዲህ፡እያለ፡ጮኸ፦መምህር፡ሆይ፥ለእኔ፡አንድ፡ልጅ፡
ነውና፥ልጄን፡እንድታይልኝ፡እለምንኻለኹ።
39፤እንሆም፥ጋኔን፡ይይዘዋል፥ድንገትም፡ይጮኻል፡ዐረፋም፡እያስደፈቀው፡ያንፈራግጠዋል፥እየቀጠቀጠም፡
በጭንቅ፡ይለቀዋል፤
40፤ደቀ፡መዛሙርትኽንም፡እንዲያወጡት፡ለመንኹ፥አልቻሉምም።
41፤ኢየሱስም፡መልሶ፦እናንተ፡የማታምን፡ጠማማ፡ትውልድ፥እስከ፡መቼ፡ከእናንተ፡ጋራ፡
እኖራለኹ፧እስከ፡መቼስ፡እታገሣችዃለኹ፧ልጅኽን፡ወደዚህ፡አምጣው፡አለ።
42፤ሲቀርብም፡ጋኔኑ፡ጣለውና፡አንፈራገጠው፤ኢየሱስ፡ግን፡ርኩሱን፡መንፈስ፡ገሥጾ፡ብላቴናውን፡ፈወሰው፡
ለአባቱም፡መለሰው።
43፤ዅሉም፡ከእግዚአብሔር፡ታላቅነት፡የተነሣ፡ተገረሙ።ዅሉም፡ኢየሱስ፡ባደረገው፡ዅሉ፡ሲደነቁ፥
44፤ለደቀ፡መዛሙርቱ፦የሰው፡ልጅ፡በሰው፡እጅ፡ይሰጥ፡ዘንድ፡አለውና፥እናንተ፡ይህን፡ቃል፡በዦሯችኹ፡
አኑሩ፡አለ።
45፤እነርሱ፡ግን፡ይህን፡ነገር፡አላስተዋሉም፥እንዳይገባቸውም፡ተሰውሮባቸው፡ነበር፤ስለዚህ፡ነገርም፡
እንዳይጠይቁት፡ፈሩ።
46፤ከነርሱም፡ማን፡እንዲበልጥ፡ክርክር፡ተነሣባቸው።
47፤ኢየሱስም፡የልባቸውን፡ዐሳብ፡ዐውቆ፡ሕፃንን፡ያዘ፤በአጠገቡም፡አቁሞ፦
48፤ማንም፡ይህን፡ሕፃን፡በስሜ፡የሚቀበል፡እኔን፡ይቀበላል፤የሚቀበለኝም፡ዅሉ፡የላከኝን፡ይቀበላል፤ከኹላችኹ፡የሚያንስ፡ርሱ፡ታላቅ፡ነውና፥አላቸው።
49፤ዮሐንስም፡መልሶ፦አቤቱ፥አንድ፡ሰው፡በስምኽ፡አጋንንትን፡ሲያወጣ፡አየነው፥ከእኛ፡ጋራም፡
ስለማይከተል፡ከለከልነው፡አለው።
50፤ኢየሱስ፡ግን፦የማይቃወማችኹ፡ከእናንተ፡ጋራ፡ነውና፥አትከልክሉት፡አለው።
51፤የሚወጣበትም፡ወራት፡በቀረበ፡ጊዜ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ለመኼድ፡ፊቱን፡አቀና፥
52፤በፊቱም፡መልክተኛዎችን፡ሰደደ።ኼደውም፡ሊያሰናዱለት፡ወደ፡አንድ፡ወደሳምራውያን፡መንደር፡ገቡ፤
53፤ፊቱም፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡እንደሚኼድ፡ስለ፡ነበር፥አልተቀበሉትም።
54፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ያዕቆብና፡ዮሐንስ፡አይተው፦ጌታ፡ሆይ፥ኤልያስ፡ደግሞ፡እንዳደረገ፡እሳት፡
ከሰማይ፡ወርዶ፡ያጥፋቸው፡እንል፡ዘንድ፡ትወዳለኽን፧አሉት።
55፤ርሱ፡ግን፡ዘወር፡ብሎ፡ገሠጻቸውና፦ምን፡ዐይነት፡መንፈስ፡እንደ፡ኾነላችኹ፡አታውቁም፤
56፤የሰው፡ልጅ፡የሰውን፡ነፍስ፡ሊያድን፡እንጂ፡ሊያጠፋ፡አልመጣም፡አለ።ወደ፡ሌላ፡መንደርም፡ኼዱ።
57፤እነርሱም፡በመንገድ፡ሲኼዱ፡አንድ፡ሰው፦ጌታ፡ሆይ፥ወደምትኼድበት፡ዅሉ፡እከተልኻለኹ፡አለው።
58፤ኢየሱስም፦ለቀበሮዎች፡ጕድጓድ፡ለሰማይም፡ወፎች፡መሳፈሪያ፡አላቸው፥ለሰው፡ልጅ፡ግን፡ራሱን፡
የሚያስጠጋበት፡የለውም፡አለው።
59፤ሌላውንም፦ተከተለኝ፡አለው።ርሱ፡ግን፦ጌታ፡ሆይ፥አስቀድሜ፡ልኺድና፡አባቴን፡እቀብር፡ዘንድ፡ፍቀድልኝ፡አለ።
60፤ኢየሱስም፦ሙታናቸውን፡እንዲቀብሩ፡ሙታንን፡ተዋቸው፤አንተስ፡ኼደኽ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡
ስበክ፡አለው።
61፤ደግሞ፡ሌላው፦ጌታ፡ሆይ፥እከተልኻለኹ፤ነገር፡ግን፥አስቀድሜ፡ከቤቴ፡ሰዎች፡እንድሰናበት፡
ፍቀድልኝ፡አለ።
62፤ኢየሱስ፡ግን፦ማንም፡ዕርፍ፡በእጁ፡ይዞ፡ወደ፡ዃላ፡የሚመለከት፡ለእግዚአብሔር፡መንግሥት፡የተገባ፡
አይደለም፡አለው።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲'''==
1፤ከዚህም፡በዃላ፡ጌታ፡ሌላዎቹን፡ሰብዓ፡ሾመ፥ኹለት፡ኹለትም፡አድርጎ፡ርሱ፡ሊኼድበት፡ወዳለው፡
ከተማና፡ስፍራ፡ዅሉ፡በፊቱ፡ላካቸው።
2፤አላቸውም፦መከሩስ፡ብዙ፡ነው፥ሠራተኛዎች፡ግን፡ጥቂቶች፡ናቸው፤እንግዴህ፡የመከሩን፡ጌታ፡
ለመከሩ፡ሠራተኛዎች፡እንዲልክ፡ለምኑት።
3፤ኺዱ፤እንሆ፥እንደ፡በጎች፡በተኵላዎች፡መካከል፡እልካችዃለኹ።
4፤ኰረጆም፡ከረጢትም፡ጫማም፡አትያዙ፤በመንገድም፡ለማንም፡እጅ፡አትንሡ።
5፤ወደምትገቡበት፡ቤት፡ዅሉ፡አስቀድማችኹ፦ሰላም፡ለዚህ፡ቤት፡ይኹን፡በሉ።
6፤በዚያም፡የሰላም፡ልጅ፡ቢኖር፥ሰላማችኹ፡ያድርበታል፤አለዚያም፡ይመለስላችዃል።
7፤በዚያም፡ቤት፡ከነርሱ፡ዘንድ፡ካለው፡እየበላችኹና፡እየጠጣችኹ፡ተቀመጡ፤ለሠራተኛ፡ደመ፡ወዙ፡
ይገ፟ባ፟ዋልና።ከቤት፡ወደ፡ቤት፡አትተላለፉ።
8፤ወደምትገቡባትም፡ከተማ፡ዅሉ፡ቢቀበሏችኹ፥ያቀረቡላችኹን፡ብሉ፤
9፤በርሷም፡ያሉትን፡ድውዮችን፡ፈውሱና፦የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ወደ፡እናንተ፡ቀረበች፡በሏቸው።
10፤ነገር፡ግን፥ወደምትገቡባት፡ከተማ፡ዅሉ፡ባይቀበሏችኹ፥ወደ፡አደባባይዋ፡ወጥታችኹ።
11፤ከከተማችኹ፡የተጣበቀብንን፡ትቢያ፡እንኳን፡እናራግፍላችዃለን፤የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ግን፡ወደ፡
እናንተ፡እንደ፡ቀረበች፡ይህን፡ዕወቁ፡በሉ።
12፤እላችዃለኹ፥በዚያን፡ቀን፡ከዚያች፡ከተማ፡ይልቅ፡ለሰዶም፡ይቀልላታል።
13፤ወዮልሽ፡ኮራዚን፥ወዮልሽ፡ቤተ፡ሳይዳ፤በእናንተ፡የተደረገው፡ተኣምራት፡በጢሮስና፡በሲዶና፡ተደርጎ፡
ቢኾን፥ማቅ፡ለብሰው፡በዐመድም፡ተቀምጠው፡ከብዙ፡ጊዜ፡በፊት፡ንስሓ፡በገቡ፡ነበር።
14፤ነገር፡ግን፥በፍርድ፡ከእናንተ፡ይልቅ፡ለጢሮስና፡ለሲዶና፡ይቀልላቸዋል።
15፤አንቺም፡ቅፍርናሖም፥እስከ፡ሰማይ፡ከፍ፡አልሽን፧ወደ፡ሲኦል፡ትወርጃለሽ።
16፤የሚሰማችኹ፡እኔን፡ይሰማል፥እናንተንም፡የጣለ፡እኔን፡ይጥላል፤እኔንም፡የጣለ፡የላከኝን፡ይጥላል።
17፤ሰብዓውም፡በደስታ፡ተመልሰው፦ጌታ፡ሆይ፥አጋንንት፡ስንኳ፡በስምኽ፡ተገዝተውልናል፡አሉት።
18፤እንዲህም፡አላቸው፡ሰይጣንን፡እንደ፡መብረቅ፡ከሰማይ፡ሲወድቅ፡አየኹ።
19፤እንሆ፥እባቡንና፡ጊንጡን፡ትረግጡ፡ዘንድ፥በጠላትም፡ኀይል፡ዅሉ፡ላይ፡ሥልጣን፡
ሰጥቻችዃለኹ፥የሚጐዳችኹም፡ምንም፡የለም።
20፤ነገር፡ግን፥መናፍስት፡ስለ፡ተገዙላችኹ፡በዚህ፡ደስ፡አይበላችኹ፥ስማችኹ፡ግን፡በሰማያት፡ሰለ፡ተጻፈ፡
ደስ፡ይበላችኹ።
21፤በዚያን፡ሰዓት፡ኢየሱስ፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡ሐሤት፡አደረገና፦የሰማይና፡የምድር፡ጌታ፡አባት፡
ሆይ፥ይህን፡ከጥበበኛዎችና፡ከአስተዋዮች፡ሰውረኽ፡ለሕፃናት፡ስለ፡ገለጥኽላቸው፥አመሰግናለኹ፤አዎን፡አባት፡
ሆይ፥ፈቃድኽ፡በፊትኽ፡እንዲህ፡ኾኗልና።
22፤ዅሉ፡ከአባቴ፡ዘንድ፡ተሰጥቶኛል፥ወልድንም፡ማን፡እንደ፡ኾነ፡ከአብ፡በቀር፡የሚያውቅ፡
የለም፥አብንም፡ማን፡እንደ፡ኾነ፡ከወልድ፡በቀር፡ወልድም፡ሊገልጥለት፡ከሚፈቅድ፡በቀር፡የሚያውቅ፡የለም፡አለ።
23፤ወደ፡ደቀ፡መዛሙርቱም፡ዘወር፡ብሎ፡ለብቻቸው፦የምታዩትን፡የሚያዩ፡ዐይኖች፡ብፁዓን፡ናቸው።
24፤እላችዃለኹና፥እናንተ፡የምታዩትን፡ብዙዎች፡ነቢያትና፡ነገሥታት፡ሊያዩ፡ወደዱ፡
አላዩምም፥የምትሰሙትንም፡ሊሰሙ፡ወደ፟ው፡አልሰሙም፡አለ።
25፤እንሆም፥አንድ፡ሕግ፡ዐዋቂ፡ሊፈትነው፡ተነሥቶ፦መምህር፡ሆይ፥የዘለዓለምን፡ሕይወት፡እንድወርስ፡ምን፡ላድርግ፧አለው።
26፤ርሱም፡በሕግ፡የተጻፈው፡ምንድር፡ነው፧እንዴትስ፡ታነባለኽ፧አለው።
27፤ርሱም፡መልሶ፦ጌታ፡አምላክኽን፡በፍጹም፡ልብኽ፡በፍጹም፡ነፍስኽም፡በፍጹም፡ኀይልኽም፡በፍጹም፡
ዐሳብኽም፡ውደድ፥ባልንጀራኽንም፡እንደ፡ራስኽ፡ውደድ፡አለው።
28፤ኢየሱስም፦እውነት፡መለስኽ፤ይህን፡አድርግ፡በሕይወትም፡ትኖራለኽ፡አለው።
29፤ርሱ፡ግን፡ራሱን፡ሊያጸድቅ፡ወዶ፟፡ኢየሱስን፦ባልንጀራዬስ፡ማን፡ነው፧አለው።
30፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አለ፦አንድ፡ሰው፡ከኢየሩሳሌም፡ወደ፡ኢያሪኮ፡ወረደ፡በወንበዴዎችም፡እጅ፡
ወደቀ፤እነርሱም፡ደግሞ፡ገፈፉት፡ደበደቡትም፡በሕይወትና፡በሞት፡መካከልም፡ትተውት፡ኼዱ።
31፤ድንገትም፡አንድ፡ካህን፡በዚያ፡መንገድ፡ወረደ፥አይቶትም፡ገለል፡ብሎ፡ዐለፈ።
32፤እንዲሁም፡ደግሞ፡አንድ፡ሌዋዊ፡ወደዚያ፡ስፍራ፡መጣና፡አይቶት፥ገለል፡ብሎ፡ዐለፈ።
33፤አንድ፡ሳምራዊ፡ግን፡ሲኼድ፡ወደ፡ርሱ፡መጣ፥አይቶትም፡ዐዘነለት፤
34፤ቀርቦም፡ዘይትና፡የወይን፡ጠጅ፡በቍስሎቹ፡ላይ፡አፍሶ፟፡አሰራቸው፤በራሱ፡አህያም፡ላይ፡አስቀምጦት፡
ወደእንግዳዎች፡ማደሪያ፡ወሰደው፥ጠበቀውም።
35፤በማግስቱም፡ኹለት፡ዲናር፡አውጥቶ፡ለባለቤቱ፡ሰጠና፦ጠብቀው፥ከዚህም፡በላይ፡የምትከስረውን፡ዅሉ፡
እኔ፡ስመለስ፡እከፍልኻለኹ፡አለው።
36፤እንግዲህ፡ከነዚህ፡ከሦስቱ፡በወንበዴዎች፡እጅ፡ለወደቀው፡ባልንጀራ፡የኾነው፡ማንኛው፡ይመስልኻል፧
37፤ርሱም፦ምሕረት፡ያደረገለትአለ። ኢየሱስም:ኺድ፥አንተም፡እንዲሁ፡አድርግ፡አለው።
38፤ሲኼዱም፡ርሱ፡ወደ፡አንዲት፡መንደር፡ገባ፤ማርታ፡የተባለች፡አንዲት፡ሴትም፡በቤቷ፡ተቀበለችው።
39፤ለርሷም፡ማርያም፡የምትባል፡እኅት፡ነበረቻት፥ርሷም፡ደግሞ፡ቃሉን፡ልትሰማ፡በኢየሱስ፡እግር፡አጠገብ፡
ተቀምጣ፡ነበር።
40፤ማርታ፡ግን፡አገልግሎት፡ስለ፡በዛባት፡ባከነች፤ቀርባም፦ጌታ፡ሆይ፥እኔ፡እንድሠራ፡እኅቴ፡ብቻዬን፡
ስትተወኝ፡አይገድኽምን፧እንኪያስ፡እንድታግዘኝ፡ንገራት፡አለችው።
41፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ማርታ፥ማርታ፥በብዙ፡ነገር፡ትጨነቂያለሽ፡ትታወኪማለሽ፥
42፤የሚያስፈልገው፡ግን፡ጥቂት፡ወይም፡አንድ፡ነገር፡ነው፤ማርያምም፡መልካም፡ዕድልን፡መርጣለች፡
ከርሷም፡አይወሰድባትም፡አላት።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፩'''==
1፤ርሱም፡ባንድ፡ስፍራ፡ይጸልይ፡ነበር፥በጨረሰም፡ጊዜ፡ከደቀ፡መዛሙርቱ፡አንዱ፦ጌታ፡ሆይ፥ዮሐንስ፡
ደቀ፡መዛሙርቱን፡እንዳስተማረ፡እንጸልይ፡ዘንድ፡አስተምረን፡አለው።
2፤አላቸውም፦ስትጸልዩ፡እንዲህ፡በሉ፦
<blockquote>'''በሰማያት፡የምትኖር፡አባታችን፡ሆይ፤ስምኽ፡ይቀደስ፤መንግሥትኽ፡ትምጣ፤ፈቃድኽ፡በሰማይ፡እንደ፡ኾነች፡እንዲሁ፡በምድር፡ትኹን፤3፤የዕለት፡እንጀራችንን፡ዕለት፡ዕለት፡ስጠን፤4፤ኀጢአታችንንም፡ይቅር፡በለን፥እኛ፡ደግሞ፡የበደሉንን፡ዅሉ፡ይቅር ብለናልና፤ከክፉ፡አድነን፡እንጂ፡ወደ፡ፈተና፡አታግባን።'''
</blockquote>
5፤እንዲህም፡አላቸው፦ከእናንተ፡ማናቸውም፡ወዳጅ፡ያለው፥በእኩል፡ሌሊትስ፡ወደ፡ርሱ፡ኼዶ፦ወዳጄ፡
ሆይ፥ሦስት፡እንጀራ፡አበድረኝ፥
6፤አንድ፡ወዳጄ፡ከመንገድ፡ወደ፡እኔ፡መጥቶ፡የማቀርብለት፡የለኝምና፡ይላልን፧
7፤ያም፡ከውስጥ፡መልሶ፦አታድክመኝ፤አኹን፡ደጁ፡ተቈልፏል፡ልጆቼም፡ከእኔ፡ጋራ፡በዐልጋ፡ላይ፡
አሉ፤ተነሥቼ፡ልሰጥኽ፡አልችልም፡ይላልን፧
8፤እላችዃለኹ፥ወዳጅ፡ስለ፡ኾነ፡ተነሥቶ፡ባይሰጠው፡እንኳ፥ስለ፡ንዝነዛው፡ተነሥቶ፡የሚፈልገውን፡ዅሉ፡
ይሰጠዋል።
9፤ እኔም እላችዃለኹ፥ለምኑ፥ይሰጣችኹ ማል፤ፈልጉ፥ታገኙማላችኹ፤መዝጊያን፡
አንኳኩ፥ይከፍትላችኹማል።
10፤የሚለምን፡ዅሉ፡ይቀበላልና፥የሚፈልግም፡ያገኛል፥መዝጊያውንም፡ለሚያንኳኳው፡ይከፈትለታል።
11፤አባት፡ከኾናችኹ፡ከእናንተ፡ከማንኛችኹም፡ልጁ፡እንጀራ፡ቢለምነው፥ርሱም፡ድንጋይ፡ይሰጠዋልን፧ዓሣ፡
ደግሞ፡ቢለምነው፡በዓሣ፡ፋንታ፡እባብ፡ይሰጠዋልን፧
12፤ወይስ፡ዕንቍላል፡ቢለምነው፡ጊንጥ፡ይሰጠዋልን፧
13፤እንኪያስ፡እናንተ፡ክፉዎች፡ስትኾኑ፡ለልጆቻችኹ፡መልካም፡ስጦታ፡መስጠት፡ካወቃችኹ፥በሰማይ፡
ያለው፡አባት፡ለሚለምኑት፡እንዴት፡አብልጦ፡መንፈስ፡ቅዱስን፡ይሰጣቸው፧
14፤ዲዳውንም፡ጋኔን፡ያወጣ፡ነበር፤ጋኔኑም፡ከወጣ፡በዃላ፡ዲዳው፡ተናገረ፡ሕዝቡም፡ተደነቁ፤
15፤ነገር፡ግን፥ከነርሱ፡አንዳንዱ፦በብዔል፡ዜቡል፡በአጋንንት፡አለቃ፡አጋንንትን፡ያወጣል፡አሉ።
16፤ሌላዎችም፡ሲፈትኑት፡ከሰማይ፡ምልክት፡ከርሱ፡ይፈልጉ፡ነበር።
17፤ርሱ፡ግን፡ዐሳባቸውን፡ዐውቆ፡እንዲህ፡አላቸው፦ርስ፡በርሷ፡የምትለያይ፡መንግሥት፡ዅሉ፡
ትጠፋለች፤ቤትም፡በቤት፡ላይ፡ይወድቃል።
18፤እኔ፡አጋንንትን፡በብዔል፡ዜቡል፡እንዳወጣ፡ትላላችኹና፡ሰይጣን፡ደግሞ፡ርስ፡በርሱ፡ከተለያየ፡
መንግሥቱ፡እንዴት፡ትቆማለች፧
19፤እኔስ፡በብዔል፡ዜቡል፡አጋንንትን፡የማወጣ፡ከኾንኹ፥ልጆቻችኹ፡በማን፡ያወጧቸዋል፧ስለዚህ፡እነርሱ፡
ፈራጆች፡ይኾኑባችዃል።
20፤እኔ፡ግን፡በእግዚአብሔር፡ጣት፡አጋንንትን፡የማወጣ፡ከኾንኹ፥እንግዲህ፡የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡
ወደ፡እናንተ፡ደርሳለች።
21፤ኀይለኛ፡ሰው፡ጋሻና፡ጦር፡ይዞ፡የራሱን፡ግቢ፡ቢጠብቅ፥ያለው፡ገንዘቡ፡በሰላም፡ይኾናል፤
22፤ከርሱ፡ይልቅ፡የሚበረታ፡መጥቶ፡ሲያሸንፈው፡ግን፥ታምኖበት፡የነበረውን፡ጋሻና፡ጦር፡ይወስድበታል፡
ምርኮውንም፡ያካፍላል።
23፤ከእኔ፡ጋራ፡ያልኾነ፡ይቃወመኛል፥ከእኔ፡ጋራም፡የማያከማች፡ይበትናል።
24፤ርኩስ፡መንፈስ፡ከሰው፡በወጣ፡ጊዜ፡ዕረፍትን፡እየፈለገ፡ውሃ፡በሌለበት፡ቦታ፡
ያልፋል፤ባያገኝም፦ወደወጣኹበት፡ቤቴ፡እመለሳለኹ፡ይላል፤
25፤ሲመጣም፡ተጠርጎ፡አጊጦም፡ያገኘዋል።
26፤ከዚያ፡ወዲያ፡ይኼድና፡ከርሱ፡የከፉትን፡ሌላዎችን፡ሰባት፡አጋንንት፡ከርሱ፡ጋራ፡ይይዛል፥ገብተውም፡
በዚያ፡ይኖራሉ፤ለዚያም፡ሰው፡ከፊተኛው፡ይልቅ፡የዃለኛው፡ይብስበታል።
27፤ይህንም፡ሲናገር፥ከሕዝቡ፡አንዲት፡ሴት፡ድምፇን፡ከፍ፡አድርጋ፦የተሸከመችኽ፡ማሕፀንና፡
የጠባኻቸው፡ጡቶች፡ብፁዓን፡ናቸው፡አለችው።
28፤ርሱ፡ግን፦አዎን፥ብፁዓንስ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ሰምተው፡የሚጠብቁት፡ናቸው፡አለ።
29፤ብዙ፡ሕዝብም፡በተሰበሰቡ፡ጊዜ፡እንዲህ፡ይል፡ዠመር፦ይህ፡ትውልድ፡ክፉ፡ነው፤ምልክት፡
ይፈልጋል፥ከነቢዩም፡ከዮናስ፡ምልክት፡በቀር፡ምልክት፡አይሰጠውም።
30፤ዮናስ፡ለነነዌ፡ሰዎች፡ምልክት፡እንደ፡ኾናቸው፥እንዲሁ፡ደግሞ፡የሰው፡ልጅ፡ለዚህ፡ትውልድ፡ምልክት፡
ይኾናል።
31፤ንግሥተ፡አዜብ፡በፍርድ፡ከዚህ፡ትውልድ፡ሰዎች፡ጋራ፡ተነሥታ፡ትፈርድባቸዋለች፤የሰሎሞንን፡ጥበብ፡
ለመስማት፡ከምድር፡ዳር፡መጥታለችና፥እንሆም፥ከሰሎሞን፡የሚበልጥ፡ከዚህ፡አለ።
32፤የነነዌ፡ሰዎች፡በፍርድ፡ከዚህ፡ትውልድ፡ጋራ፡ተነሥተው፡ይፈርዱበታል፤በዮናስ፡ስብከት፡ንስሓ፡
ገብተዋልና፥እንሆም፥ከዮናስ፡የሚበልጥ፡ከዚህ፡አለ።
33፤መብራትንም፡አብርቶ፡በስውር፡ወይም፡በእንቅብ፡በታች፡የሚያኖረው፡የለም፥የሚገቡ፡ሰዎች፡ብርሃኑን፡
እንዲያዩ፡በመቅረዝ፡ላይ፡ያኖረዋል፡እንጂ።
34፤የሰውነትኽ፡መብራት፡ዐይንኽ፡ናት።ዐይንኽ፡ጤናማ፡በኾነች፡ጊዜ፡ሰውነትኽ፡ዅሉ፡ደግሞ፡ብሩህ፡
ይኾናል።ዐይንኽ፡ታማሚ፡በኾነች፡ጊዜ፡ግን፡ሰውነትኽ፡ደግሞ፡የጨለመ፡ይኾናል።
35፤እንግዲህ፡ባንተ፡ያለው፡ብርሃን፡ጨለማ፡እንዳይኾን፡ተመልከት።
36፤እንግዲህ፡ሰውነትኽ፡ዅሉ፡የጨለማ፡ቍራጭ፡የሌለበት፡ብሩህ፡ቢኾን፥መብራት፡በደመቀ፡ብርሃን፡
እንደሚያበራልኽ፡በጭራሽ፡ብሩህ፡ይኾናል።
37፤ይህንንም፡ሲናገር፡አንድ፡ፈሪሳዊ፡ከርሱ፡ጋራ፡ምሳ፡ይበላ፡ዘንድ፡ለመነው፡ገብቶም፡ተቀመጠ።
38፤ከምሳም፡በፊት፡አስቀድሞ፡እንዳልታጠበ፡ባየው፡ጊዜ፥ፈሪሳዊው፡ተደነቀ።
39፤ጌታም፡እንዲህ፡አለው፦አኹን፡እናንተ፡ፈሪሳውያን፡የጽዋውንና፡የወጭቱን፡ውጭ፡
ታጠራላችኹ፥ውስጣችኹ፡ግን፡ቅሚያና፡ክፋት፡ሞልቶበታል፡
40፤እናንት፡ደንቈሮዎች፥የውጩን፡የፈጠረ፡የውስጡን፡ደግሞ፡አልፈጠረምን፧
41፤ነገር፡ግን፥በውስጥ፡ያለውን፡ምጽዋት፡አድርጋችኹ፡ስጡ፥እንሆም፥ዅሉ፡ንጹሕ፡ይኾንላችዃል።
42፤ነገር፡ግን፥እናንተ፡ፈሪሳውያን፥ከአዝሙድና፡ከጤና፡አዳም፡ከአትክልትም፡ዅሉ፡ዓሥራት፡
ስለምታወጡ፥ፍርድንና፡እግዚአብሔርን፡መውደድ፡ስለምትተላለፉ፥ወዮላችኹ፤ነገር፡ግን፥ሌላውን፡ሳትተዉ፡
ይህን፡ልታደርጉት፡ይገ፟ባ፟ችኹ፡ነበር።
43፤እናንተ፡ፈሪሳውያን፥በምኵራብ፡የከበሬታ፡ወንበር፡በገበያም፡ሰላምታ፡ስለምትወዱ፥ወዮላችኹ።
44፤እናንተ፡ግብዞች፡ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፥ሰዎች፡ሳያውቁ፡በላዩ፡የሚኼዱበት፡የተሰወረ፡መቃብር፡ስለምትመስሉ፥ወዮላችኹ።
45፤ከሕግ፡ዐዋቂዎችም፡አንዱ፡መልሶ፦መምህር፡ሆይ፥ይህን፡ማለትኽ፡እኛን፡ደግሞ፡መስደብኽ፡ነው፡
አለው።
46፤ርሱም፡እንዲህ፡አለ፦እናንተ፡ደግሞ፡ሕግ፡ዐዋቂዎች፥አስቸጋሪ፡ሸክም፡ለሰዎች፡
ስለምታሸክሙ፥ራሳችኹም፡በአንዲት፡ጣታችኹ፡ስንኳ፡ሸክሙን፡ስለማትነኩት፥ወዮላችኹ።
47፤አባቶቻችኹ፡የገደሏቸውን፡የነቢያትን፡መቃብር፡ስለምትሠሩ፥ወዮላችኹ።
48፤እንግዲህ፡ለአባቶቻችኹ፡ሥራ፡ትመሰክራላችኹ፡ትስማማላችኹም፤እነርሱ፡ገድለዋቸዋልና፥እናንተም፡
መቃብራቸውን፡ትሠራላችኹ።
49፤ስለዚህ፡ደግሞ፥የእግዚአብሔር፡ጥበብ፡እንዲህ፡አለች፦ወደ፡እነርሱ፡ነቢያትንና፡ሐዋርያትን፡
እልካለኹ፥ከነርሱም፡ይገድላሉ፥ያሳድዱማል፥
50፤ዓለም፡ከተፈጠረ፡ዠምሮ፡የፈሰሰው፡የነቢያት፡ዅሉ፡ደም፥
51፤ከአቤል፡ደም፡ዠምሮ፡በመሠዊያውና፡በቤተ፡መቅደስ፡መካከል፡እስከ፡ጠፋው፥እስከ፡ዘካርያስ፡ደም፡
ድረስ፥ከዚህ፡ትውልድ፡እንዲፈለግ፡አዎን፡እላችዃለኹ፥ከዚህ፡ትውልድ፡ይፈለጋል።
52፤እናንተ፡ሕግ፡ዐዋቂዎች፥የዕውቀትን፡መክፈቻ፡ስለ፡ወሰዳችኹ፥ወዮላችኹ፡ራሳችኹ፡አልገባችኹም፡
የሚገቡትንም፡ከለከላችኹ።
53-54፤ይህንም፡ሲናገራቸው፥ጻፊዎችና፡ፈሪሳውያን፡በአፉ፡የተናገረውን፡ሊነጥቁ፡ሲያደቡ፥እጅግ፡
ይቃወሙና፡ስለ፡ብዙ፡ነገር፡እንዲናገር፡ያነሣሡ፡ዠመር።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፪'''==
1፤በዚያን፡ጊዜ፡የሕዝብ፡አእላፍ፡ርስ፡በርሳቸው፡እስኪረጋገጡ፡ድረስ፡ተሰብስበው፡ሳሉ፥ለደቀ፡
መዛሙርቱ፡እንዲህ፡ይል፡ዠመር።አስቀድማችኹ፡ከፈሪሳውያን፡ርሾ፡ተጠበቁ፥ርሱም፡ግብዝነት፡ነው።
2፤ነገር፡ግን፥የማይገለጥ፡የተከደነ፥የማይታወቅም፡የተሰወረ፡ምንም፡የለም።
3፤ስለዚህ፥በጨለማ፡የምትናገሩት፡ዅሉ፡በብርሃን፡ይሰማል፥በዕልፍኝም፡ውስጥ፡በዦሮ፡የምትናገሩት፡በሰገነት፡ላይ፡ይሰበካል።
4፤ለእናንተም፡ለወዳጆቼ፡እላችዃለኹ፥ሥጋን፡የሚገድሉትን፡በዃላም፡አንድ፡ስንኳ፡የሚበልጥ፡ሊያደርጉ፡
የማይችሉትን፡አትፍሩ።
5፤እኔ፡ግን፡የምትፈሩትን፡አሳያችዃለኹ፤ከገደለ፡በዃላ፡ወደ፡ገሃነም፡ለመጣል፡ሥልጣን፡ያለውን፡
ፍሩ።አዎን፡እላችዃለኹ፥ርሱን፡ፍሩ።
6፤ዐምስት፡ድንቢጦች፡በዐሥር፡ሳንቲም፡ይሸጡ፡የለምን፧ከነርሱም፡አንዲቱ፡ስንኳ፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡
አትረሳም።
7፤ነገር፡ግን፥የእናንተ፡የራሳችኹ፡ጠጕር፡ዅሉ፡እንኳ፡የተቈጠረ፡ነው፤እንግዲያስ፡አትፍሩ፡ከብዙ፡
ድንቢጦች፡ትበልጣላችኹ።
8፤እላችኹማለኹ፥በሰው፡ፊት፡የሚመሰክርልኝ፡ዅሉ፥የሰው፡ልጅ፡ደግሞ፡በእግዚአብሔር፡መላእክት፡
ፊት፡ይመሰክርለታል፤
9፤በሰውም፡ፊት፡የሚክደኝ፡በእግዚአብሔር፡መላእክት፡ፊት፡ይካዳል።
10፤በሰው፡ልጅም፡ላይ፡ቃል፡የሚናገር፡ዅሉ፡ይሰረይለታል፤መንፈስ፡ቅዱስን፡የሚሰድብ፡ግን፡አይሰረይለትም።
11፤ወደ፡ምኵራቦችና፡ወደ፡መኳንንቶችም፡ወደ፡ገዢዎችም፡ሲጐትቷችኹ፥እንዴት፡ወይም፡ምን፡
እንድትመልሱ፡ወይም፡እንድትናገሩ፡አትጨነቁ፤
12፤መንፈስ፡ቅዱስ፡በዚያች፡ሰዓት፡ልትናገሩ፡የሚገ፟ባ፟ችኹን፡ያስተምራችዃልና።
13፤ከሕዝቡም፡አንድ፡ሰው፦መምህር፡ሆይ፥ርስቱን፡ከእኔ፡ጋራ፡እንዲካፈል፡ለወንድሜ፡ንገረው፡አለው።
14፤ርሱም፦አንተ፡ሰው፥ፈራጅና፡አካፋይ፡በላያችኹ፡እንድኾን፡ማን፡ሾመኝ፧አለው።
15፤የሰው፡ሕይወት፡በገንዘቡ፡ብዛት፡አይደለምና፡ተጠንቀቁ፥ከመጐምዠትም፡ዅሉ፡ተጠበቁ፡አላቸው።
16፤ምሳሌም፡ነገራቸው፡እንዲህ፡ሲል፦አንድ፡ባለጠጋ፡ሰው፡ዕርሻ፡እጅግ፡ፍሬያም፡ኾነችለት።
17፤ርሱም፦ፍሬዬን፡የማከማችበት፡ስፍራ፡ዐጥቻለኹና፡ምን፡ላድርግ፧ብሎ፡በልቡ፡ዐሰበ።
18፤እንዲህ፡አደርጋለኹ፤ጐተራዬን፡አፍርሼ፡ሌላ፡የሚበልጥ፡እሠራለኹ፥በዚያም፡ፍሬዬንና፡በረከቴን፡
ዅሉ፡አከማቻለኹ፤
19፤ነፍሴንም፦አንቺ፡ነፍሴ፥ለብዙ፡ዘመን፡የሚቀር፡ብዙ፡በረከት፡አለሽ፤ዕረፊ፥ብዪ፥ጠጪ፥ደስ፡
ይበልሽ፡እላታለኹ፡አለ።
20፤እግዚአብሔር፡ግን፦አንተ፡ሰነፍ፥በዚች፡ሌሊት፡ነፍስኽን፡ከአንተ፡ሊወስዷት፡ይፈልጓታል፤ይህስ፡
የሰበሰብኸው፡ለማን፡ይኾናል፧አለው።
21፤ለራሱ፡ገንዘብ፡የሚያከማች፥በእግዚአብሔር፡ዘንድም፡ባለጠጋ፡ያልኾነ፡እንዲህ፡ነው።
22፤ለደቀ፡መዛሙርቱም፡እንዲህ፡አለ፦ስለዚህ፡እላችዃለኹ፥ለነፍሳችኹ፡በምትበሉት፡ወይም፡ለሰውነታችኹ፡በምትለብሱት፡አትጨነቁ።
23፤ነፍስ፡ከመብል፡ሰውነትም፡ከልብስ፡ይበልጣልና።
24፤ቍራዎችን፡ተመልከቱ፤አይዘሩም፡አያጭዱምም፥ዕቃ፡ቤትም፡ወይም፡ጐተራ፡የላቸውም፥እግዚአብሔርም፡ይመግባቸዋል፤እናንተስ፡ከወፎች፡እንዴት፡ትበልጣላችኹ፧
25፤ከእናንተ፡ተጨንቆ፡በቁመቱ፡ላይ፡አንድ፡ክንድ፡መጨመር፡የሚችል፡ማን፡ነው፧
26፤እንግዲህ፡ትንሹን፡ነገር፡ስንኳ፡የማትችሉ፡ከኾናችኹ፥ስለ፡ምን፡በሌላ፡ትጨነቃላችኹ፧
27፤አበባዎችን፡እንዴት፡እንዲያድጉ፡ተመልከቱ፤አይደክሙም፡አይፈትሉምም፤ነገር፡
ግን፥እላችዃለኹ፥ሰሎሞንስ፡እንኳ፡በክብሩ፡ዅሉ፡ከነዚህ፡እንደ፡አንዲቱ፡አለበሰም።
28፤እግዚአብሔር፡ግን፡ዛሬ፡ያለውን፡ነገም፡ወደ፡እቶን፡የሚጣለውን፡በሜዳ፡የኾነውን፡ሣር፡እንዲህ፡
የሚያለብሰው፡ከኾነ፥እናንተ፡እምነት፡የጐደላችኹ፥እናንተንማ፡ይልቁን፡እንዴት፧
29፤እናንተም፡የምትበሉትን፡የምትጠጡትንም፡አትፈልጉ፥አታወላውሉም፤
30፤ይህንስ፡ዅሉ፡በዓለም፡ያሉ፡አሕዛብ፡ይፈልጉታልና፤የእናንተም፡አባት፡ይህ፡እንዲያስፈልጋችኹ፡
ያውቃል።
31፤ዳሩ፡ግን፡መንግሥቱን፡ፈልጉ፡ይህም፡ዅሉ፡ይጨመርላችዃል።
32፤አንተ፡ታናሽ፡መንጋ፥መንግሥትን፡ሊሰጣችኹ፡የአባታችኹ፡በጎ፡ፈቃድ፡ነውና፥አትፍሩ።
33፤ያላችኹን፡ሽጡ፡ምጽዋትም፡ስጡ፤ሌባ፡በማይቀርብበት፡ብልም፡በማያጠፋበት፡በሰማያት፡የማያልቅ፡
መዝገብ፡የሚኾኑትን፡የማያረጁትንም፡ኰረጆዎች፡ለራሳችኹ፡አድርጉ፤
34፤መዝገባችኹ፡ባለበት፡ልባችኹ፡ደግሞ፡በዚያ፡ይኾናልና።
35፤ወገባችኹ፡የታጠቀ፡መብራታችኹም፡የበራ፡ይኹን፤
36፤እናንተም፡ጌታቸው፡መጥቶ፡ደጁን፡ሲያንኳኳ፡ወዲያው፡እንዲከፍቱለት፡ከሰርግ፡እስኪመለስ፡ድረስ፡
የሚጠብቁ፡ሰዎችን፡ምሰሉ፡
37፤ጌታቸው፡በመጣ፡ጊዜ፡ሲተጉ፡የሚያገኛቸው፡እነዚያ፡ባሪያዎች፡ብፁዓን፡ናቸው፤እውነት፡
እላችዃለኹ፥ታጥቆ፡በማእዱ፡ያስቀምጣቸዋል፡ቀርቦም፡ያገለግላቸዋል።
38፤ከሌሊቱም፡በኹለተኛው፡ወይም፡በሦስተኛው፡ክፍል፡መጥቶ፡እንዲሁ፡ቢያገኛቸው፥እነዚያ፡ባሪያዎች፡
ብፁዓን፡ናቸው።
39፤ይህን፡ግን፡ዕወቁ፡ባለቤት፡በምን፡ሰዓት፡ሌባ፡እንዲመጣ፡ቢያውቅ፡ኖሮ፥በነቃ፥ቤቱም፡እንዲቈፈር፡
ባልፈቀደም፡ነበር።
40፤እናንተ፡ደግሞ፡ተዘጋጅታችኹ፡ኑሩ፥የሰው፡ልጅ፡በማታስቡበት፡ሰዓት፡ይመጣልና።
41፤ጴጥሮስም፦ጌታ፡ሆይ፥ይህን፡ምሳሌ፡ለእኛ፡ወይስ፡ደግሞ፡ለዅሉ፡ትናገራለኽን፧አለው።
42፤ጌታም፡አለ፦እንኪያስ፡ም38፤ከሌሊቱም፡በኹለተኛው፡ወይም፡በሦስተኛው፡ክፍል፡መጥቶ፡እንዲሁ፡ቢያገኛቸው፥እነዚያ፡ባሪያዎች፡
ብፁዓን፡ናቸው።
39፤ይህን፡ግን፡ዕወቁ፡ባለቤት፡በምን፡ሰዓት፡ሌባ፡እንዲመጣ፡ቢያውቅ፡ኖሮ፥በነቃ፥ቤቱም፡እንዲቈፈር፡
ባልፈቀደም፡ነበር።
40፤እናንተ፡ደግሞ፡ተዘጋጅታችኹ፡ኑሩ፥የሰው፡ልጅ፡በማታስቡበት፡ሰዓት፡ይመጣልና።
41፤ጴጥሮስም፦ጌታ፡ሆይ፥ይህን፡ምሳሌ፡ለእኛ፡ወይስ፡ደግሞ፡ለዅሉ፡ትናገራለኽን፧አለው።
42፤ጌታም፡አለ፦እንኪያስ፡ምግባቸውን፡በጊዜው፡ይሰጣቸው፡ዘንድ፡ጌታው፡በቤተ፡ሰዎቹ፡ላይ፡
የሚሾመው፡ታማኝና፡ልባም፡መጋቢ፡ማን፡ነው፧
43፤ጌታው፡መጥቶ፡እንዲህ፡ሲያደርግ፡የሚያገኘው፡ያ፡ባሪያ፡ብፁዕ፡ነው።
44፤እውነት፡እላችዃለኹ፥ባለው፡ዅሉ፡ላይ፡ይሾመዋል።
45፤ያ፡ባሪያ፡ግን፦ጌታዬ፡እስኪመጣ፡ይዘገያል፡ብሎ፡በልቡ፡ቢያስብ፡ሎሌዎችንና፡ገረዶችንም፡ይመታ፡
ይበላም፡ይጠጣም፡ይሰክርም፡ዘንድ፡ቢዠምር፥
46፤የዚያ፡ባሪያ፡ጌታ፡ባልጠበቃት፡ቀን፡ባላወቃትም፡ሰዓት፡ይመጣል፥ከኹለትም፡ይሰነጥቀዋል፡ዕድሉንም፡
ከማይታመኑ፡ጋራ፡ያደርጋል።
47፤የጌታውንም፡ፈቃድ፡ዐውቆ፡ያልተዘጋጀ፡እንደ፡ፈቃዱም፡ያላደረገ፡ያ፡ባሪያ፡እጅግ፡ይገረፋል፤
48፤ያላወቀ፡ግን፥መገረፍ፡የሚገ፟ባ፟ውንም፡ያደረገ፡ጥቂት፡ይገረፋል።ብዙም፡ከተሰጠው፡ሰው፡ዅሉ፡ከርሱ፡ብዙ፡ይፈለግበታል፥ብዙ፡ዐደራም፡ከተሰጠው፡ከርሱ፡አብዝተው፡ይሹበታል።
49፤በምድር፡ላይ፡እሳት፡ልጥል፡መጣኹ፥አኹንም፡የነደደ፡ከኾነ፡ዘንድ፡ምን፡እፈልጋለኹ፧
50፤ነገር፡ግን፥የምጠመቃት፡ጥምቀት፡አለችኝ፥እስክትፈጸምም፡ድረስ፡እንዴት፡እጨነቃለኹ፧
51፤በምድር፡ላይ፡ሰላምንም፡ለመስጠት፡የመጣኹ፡ይመስላችዃልን፧እላችዃለኹ፥አይደለም፥መለያየትን፡
እንጂ።
52፤ካኹን፡ዠምሮ፡በአንዲት፡ቤት፡ዐምስት፡ሰዎች፡ይኖራሉና፤ሦስቱም፡በኹለቱ፡ላይ፡ኹለቱም፡በሦስቱ፡
ላይ፡ተነሥተው፡ይለያያሉ።
53፤አባት፡በልጁ፡ላይ፡ልጅም፡በአባቱ፡ላይ፥እናት፡በልጇ፡ላይ፡ልጇም፡በእናቷ፡ላይ፥ዐማት፡በምራቷ፡
ላይ፡ምራትም፡በአማቷ፡ላይ፡ተነሥተው፡ይለያያሉ።
54፤ደግሞም፡ሕዝቡን፡እንዲህ፡አለ፦ደመና፡ከምዕራብ፡ሲወጣ፡ባያችኹ፡ጊዜ፥ወዲያው።ዝናብ፡ይመጣል፡
ትላላችኹ፥እንዲሁም፡ይኾናል፤
55፤በአዜብም፡ነፋስ፡ሲነፍስ፦ትኵሳት፡ይኾናል፡ትላላችኹ፥ይኾንማል።
56፤እናንት፡ግብዞች፥የምድሩንና፡የሰማዩን፡ፊት፡ልትመረምሩ፡ታውቃላችኹ፥ነገር፡ግን፥ይህን፡ዘመን፡
የማትመረምሩ፡እንዴት፡ነው፧
57፤ራሳችኹ፡ደግሞ፡ጽድቅን፡የማትፈርዱ፡ስለ፡ምን፡ነው፧
58፤ከባላጋራኽ፡ጋራ፡ወደ፡ሹም፡ብትኼድ፥ወደ፡ዳኛ፡እንዳይጐትትኽ፡ዳኛውም፡ለሎሌው፡አሳልፎ፡
እንዳይሰጥኽ፡ሎሌውም፡በወህኒ፡እንዳይጥልኽ፥ገና፡በመንገድ፡ሳለኽ፡ከባላጋራኽ፡እንድትታረቅ፡ትጋ።
59፤እልኻለኹ፥የመጨረሻዋን፡ግማሽ፡ሳንቲም፡እስክትከፍል፡ድረስ፡ከዚያ፡ከቶ፡አትወጣም።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፫'''==
1፤በዚያን፡ጊዜም፡ሰዎች፡መጥተው፡ጲላጦስ፡ደማቸውን፡ከመሥዋዕታቸው፡ጋራ፡ስላደባለቀው፡ስለገሊላ፡
ሰዎች፡አወሩለት።
2፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦እነዚህ፡የገሊላ፡ሰዎች፡ይህ፡ስለ፡ደረሰባቸው፥ከገሊላ፡ሰዎች፡
ዅሉ፡ይልቅ፡ኀጢአተኛዎች፡የኾኑ፡ይመስሏችዃልን፧
3፤እላችዃለኹ፥አይደለም፤ነገር፡ግን፥ንስሓ፡ባትገቡ፡ዅላችኹ፡እንዲሁ፡ትጠፋላችኹ።
4፤ወይስ፡በሰሌሆም፡ግንቡ፡የወደቀባቸውና፡የገደላቸው፡እነዚያ፡ዐሥራ፡ስምንት፡ሰዎች፡በኢየሩሳሌም፡
ከሚኖሩት፡ዅሉ፡ይልቅ፡በደለኛዎች፡ይመስሏችዃልን፧አይደለም፥እላችዃለኹ፤
5፤ነገር፡ግን፥ንስሓ፡ባትገቡ፡ዅላችኹ፡እንደዚሁ፡ትጠፋላችኹ።
6፤ይህንም፡ምሳሌ፡አለ፦ላንድ፡ሰው፡በወይኑ፡አትክልት፡የተተከለች፡በለስ፡ነበረችው፥ፍሬም፡ሊፈልግባት፡
መጥቶ፡ምንም፡አላገኘም።
7፤የወይን፡አትክልት፡ሠራተኛውንም፦እንሆ፥ከዚች፡በለስ፡ፍሬ፡ልፈልግ፡ሦስት፡ዓመት፡እየመጣኹ፡
ምንም፡አላገኘኹም፤ቍረጣት፤ስለ፡ምን፡ደግሞ፡መሬቱን፡ታጐሳቍላለች፧አለው።
8፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፦ጌታ፡ሆይ፥ዙሪያዋን፡እስክኰተኵትላትና፡ፋንድያ፡እስካፈስላት፡ድረስ፡በዚች፡ዓመት፡
ደግሞ፡ተዋት።
9፤ወደ፡ፊትም፡ብታፈራ፥ደኅና፡ነው፤ያለዚያ፡ግን፡ትቈርጣታለኽ፡አለው።
10፤በሰንበትም፡ባንድ፡ምኵራብ፡ያስተምር፡ነበር።
11፤እንሆም፥ከዐሥራ፡ስምንት፡ዓመት፡ዠምሮ፡የድካም፡መንፈስ፡ያደረባት፡ሴት፡ነበረች፥ርሷም፡ጐባጣ፡
ነበረች፥ቀንታም፡ልትቆም፡ከቶ፡አልተቻላትም።
12፤ኢየሱስም፡ባያት፡ጊዜ፡ጠራትና፦አንቺ፡ሴት፥ከድካምሽ፡ተፈተ፟ሻል፡አላት፥እጁንም፡ጫነባት፤
13፤ያን፡ጊዜም፡ቀጥ፡አለች፥እግዚአብሔርንም፡አመሰገነች።
14፤የምኵራብ፡አለቃ፡ግን፡ኢየሱስ፡በሰንበት፡ስለ፡ፈወሰ፡ተቈጥቶ፡መለሰና፡ሕዝቡን፦ሊሠራባቸው፡
የሚገ፟ባ፟፡ስድስት፡ቀኖች፡አሉ፤እንግዲህ፡በእነርሱ፡መጥታችኹ፡ተፈወሱ፡እንጂ፡በሰንበት፡አይደለም፡አለ።
15፤ጌታም፡መልሶ፦እናንተ፡ግብዞች፥ከእናንተ፡እያንዳንዱ፡በሰንበት፡በሬውን፡ወይስ፡አህያውን፡ከግርግሙ፡
ፈቶ፟፡ውሃ፡ሊያጠጣው፡ይወስደው፡የለምን፧
16፤ይህችም፡የአብርሃም፡ልጅ፡ኾና፡ከዐሥራ፡ስምንት፡ዓመት፡ዠምሮ፡ሰይጣን፡ያሰራት፡በሰንበት፡ቀን፡
ከዚህ፡እስራት፡ልትፈታ፡አይገ፟ባ፟ምን፧አለው።
17፤ይህንም፡ሲናገር፡ሳለ፡የተቃወሙት፡ዅሉ፡ዐፈሩ፤ከርሱም፡በተደረገው፡ድንቅ፡ዅሉ፡ሕዝቡ፡ዅሉ፡ደስ፡
አላቸው።
18፤ርሱም፦የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ምን፡ትመስላለች፥በምንስ፡አስመስላታለኹ፧
19፤ሰው፡ወስዶ፡በአትክልቱ፡የጣላትን፡የሰናፍጭ፡ቅንጣት፡ትመስላለች፤አደገችም፡ታላቅ፡ዛፍም፡
ኾነች፥የሰማይ፡ወፎችም፡በቅርንጫፎቿ፡ሰፈሩ፡አለ።
20፤ደግሞም፥የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡በምን፡አስመስላታለኹ፧
21፤ሴት፡ወስዳ፡ዅሉ፡እስኪቦካ፡ድረስ፡በሦስት፡መስፈሪያ፡ዱቄት፡የሸሸገችውን፡ርሾ፡ትመስላለች፡አለ።
22፤ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ሲኼድ፡ከተማዎችንና፡መንደሮችን፡እያስተማረ፡ያልፍ፡ነበር።
23፤አንድ፡ሰውም፦ጌታ፡ሆይ፥የሚድኑ፡ጥቂቶች፡ናቸውን፧አለው።ርሱም፡እንዲህ፡አላቸው፦
24፤በጠበበው፡በር፡ለመግባት፡ተጋደሉ፤እላችዃለኹና፥ብዙዎች፡ሊገቡ፡ይፈልጋሉ፡አይችሉምም።
25፤ባለቤቱ፡ተነሥቶ፡በሩን፡ከቈለፈ፡በዃላ፥እናንተ፡በውጭ፡ቆማችኹ፦ጌታ፡ሆይ፥ጌታ፡ሆይ፥ክፈትልን፡
እያላችኹ፡በሩን፡ልታንኳኩ፡ትዠምራላችኹ፡ርሱም፡መልሶ፦ከወዴት፡እንደ፡ኾናችኹ፡አላውቃችኹም፡
ይላችዃል።
26፤በዚያን፡ጊዜም፦በፊትኽ፡በላን፡ጠጣንም፡በአደባባያችንም፡አስተማርኽ፡ልትሉ፡ትዠምራላችኹ፤
27፤ርሱም፦እላችዃለኹ፥ከወዴት፡እንደ፡ኾናችኹ፡አላውቃችኹም፤ዅላችኹ፡ዐመፀኛዎች፥ከእኔ፡ራቁ፡
ይላችዃል።
28፤አብርሃምንና፡ይሥሐቅን፡ያዕቆብንም፡ነቢያትንም፡ዅሉ፡በእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ባያችኹ፡
ጊዜ፥እናንተ፡ግን፡ወደ፡ውጭ፡ተጥላችኹ፡ስትቀሩ፥በዚያ፡ልቅሶና፡ጥርስ፡ማፋጨት፡ይኾናል።
29፤ከምሥራቅና፡ከምዕራብም፡ከሰሜንና፡ከደቡብም፡ይመጣሉ፥በእግዚአብሔርም፡መንግሥት፡በማእዱ፡
ይቀመጣሉ።
30፤እንሆም፥ከዃለኛዎች፡ፊተኛዎች፡የሚኾኑ፡አሉ፥ከፊተኛዎችም፡ዃለኛዎች፡የሚኾኑ፡አሉ።
31፤በዚያን፡ሰዓት፡ከፈሪሳውያን፡አንዳንዱ፡ቀርበው፦ሄሮድስ፡ሊገድልኽ፡ይወዳልና፥ከዚህ፡ውጣና፡ኺድ፡
አሉት።
32፤እንዲህም፡አላቸው፦ኼዳችኹ፡ለዚያች፡ቀበሮ፦እንሆ፥ዛሬና፡ነገ፡አጋንንትን፡አወጣለኹ፡
በሽተኛዎችንም፡እፈውሳለኹ፥በሦስተኛውም፡ቀን፡እፈጸማለኹ፡በሏት።
33፤ዳሩ፡ግን፡ነቢይ፡ከኢየሩሳሌም፡ውጭ፡ይጠፋ፡ዘንድ፡አይገ፟ባ፟ውምና፥ዛሬና፡ነገ፣ከነገ፡በስቲያም፡ልኼድ፡
ያስፈልገኛል።
34፤ኢየሩሳሌም፥ኢየሩሳሌም፥ነቢያትን፡የምትገድል፡ወደ፡ርሷ፡የተላኩትንም፡የምትወግር፥ዶሮ፡ጫጩቶቿን፡
በክንፎቿ፡በታች፡እንደምትሰበስብ፡ልጆችሽን፡እሰበስብ፡ዘንድ፡ስንት፡ጊዜ፡ወደድኹ፥እናንተም፡
አልወደዳችኹም።
35፤እንሆ፥ቤታችኹ፡የተፈታ፡ኾኖ፡ይቀርላችዃል።እላችዃለኹም፦በጌታ፡ስም፡የሚመጣ፡የተባረከ፡ነው፡
እስክትሉ፡ድረስ፡ከእንግዲህ፡ወዲህ፡አታዩኝም።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፬'''==
1፤በሰንበትም፡ከፈሪሳውያን፡አለቃዎች፡ወደ፡አንዱ፡ቤት፡እንጀራ፡ሊበላ፡በገባ፡ጊዜ፡እነርሱ፡ይጠባበቁት፡
ነበር።
2፤እንሆም፥ሆዱ፡የተነፋ፡ሰው፡በፊቱ፡ነበረ።
3፤ኢየሱስም፡መልሶ፦በሰንበት፡መፈወስ፡ተፈቅዷልን፡ወይስ፡አልተፈቀደም፧ብሎ፡ለሕግ፡ዐዋቂዎችና፡
ለፈሪሳውያን፡ተናገረ።
4፤እነርሱ፡ግን፡ዝም፡አሉ።ይዞም፡ፈወሰውና፡አሰናበተው።
5፤ከእናንተ፡አህያው፡ወይስ፡በሬው፡በጕድጓድ፡ቢወድቅ፡በሰንበት፡ወዲያው፡የማያወጣው፡ማን፡
ነው፧አላቸው።
6፤ስለዚህ፡ነገርም፡ሊመልሱለት፡አልተቻላቸውም።
7፤የታደሙትንም፡የከበሬታ፡ስፍራ፡እንደ፡መረጡ፡ተመልክቶ፡ምሳሌ፡ነገራቸው፡እንዲህ፡ሲል፦
8፤ማንም፡ለሰርግ፡ቢጠራኽ፡በከበሬታ፡ስፍራ፡አትቀመጥ፤ምናልባት፡ከአንተ፡ይልቅ፡የከበረ፡ተጠርቶ፡
ይኾናልና፥አንተን፡ርሱንም፡የጠራ፡መጥቶ፦
9፤ለዚህ፡ስፍራ፡ተውለት፡ይልኻል፥በዚያን፡ጊዜም፡እያፈርኽ፡በዝቅተኛው፡ስፍራ፡ልትኾን፡ትዠምራለኽ።
10፤ነገር፡ግን፥በተጠራኽ፡ጊዜ፥የጠራኽ፡መጥቶ፦ወዳጄ፡ሆይ፥ወደ፡ላይ፡ውጣ፡እንዲልኽ፥ኼደኽ፡
በዝቅተኛው፡ስፍራ፡ተቀመጥ፤ያን፡ጊዜም፡ከአንተ፡ጋራ፡በተቀመጡት፡ዅሉ፡ፊት፡ክብር፡ይኾንልኻል።
11፤ራሱን፡ከፍ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡ይዋረዳልና፥ራሱንም፡የሚያዋርድ፡ከፍ፡ይላል።
12፤የጠራውንም፡ደግሞ፡እንዲህ፡አለው፦ምሳ፡ወይም፡እራት፡ባደረግኽ፡ጊዜ፥እነርሱ፡ደግሞ፡በተራቸው፡
ምናልባት፡እንዳይጠሩኽ፡ብድራትም፡እንዳይመልሱልኽ፥ወዳጆችኽንና፡ወንድሞችኽን፡ዘመዶችኽንም፡
ባለጠጋዎች፡ጎረቤቶችኽንም፡አትጥራ።
13፤ነገር፡ግን፥ግብዣ፡ባደረግኽ፡ጊዜ፡ድኻዎችንና፡ጕንድሾችን፡ዐንካሳዎችንም፡ዕውሮችንም፡ጥራ፤
14፤የሚመልሱት፡ብድራት፡የላቸውምና፡ብፁዕ፡ትኾናለኽ፤በጻድቃን፡ትንሣኤ፡ይመለስልኻልና።
15፤ከተቀመጡትም፡አንዱ፡ይህን፡ሰምቶ፦በእግዚአብሔር፡መንግሥት፡እንጀራ፡የሚበላ፡ብፁዕ፡ነው፡
አለው።
16፤ርሱ፡ግን፡እንዲህ፡አለው፦አንድ፡ሰው፡ታላቅ፡እራት፡አድርጎ፡ብዙዎችን፡ጠራ፤
17፤በእራትም፡ሰዓት፡የታደሙትን፦አኹን፡ተዘጋጅቷልና፥ኑ፡እንዲላቸው፡ባሪያውን፡ላከ።
18፤ዅላቸውም፡በአንድነት፡ያመካኙ፡ዠመር።የፊተኛው፦መሬት፡ገዝቻለኹ፡ወጥቼም፡ላየው፡በግድ፡
ያስፈልገኛል፤ይቅር፡እንድትለኝ፡እለምንኻለኹ፡አለው።
19፤ሌላውም፦ዐምስት፡ጥምድ፡በሬዎች፡ገዝቻለኹ፡ልፈትናቸውም፡እኼዳለኹ፤ይቅር፡እንድትለኝ፡
እለምንኻለኹ፡አለው።
20፤ሌላውም፦ሚስት፡አግብቻለኹ፡ስለዚህም፡ልመጣ፡አልችልም፡አለው።
21፤ባሪያውም፡ደርሶ፡ይህን፡ለጌታው፡ነገረው።በዚያን፡ጊዜ፡ባለቤቱ፡ተቈጥቶ፡ባሪያውን፦ወደከተማ፡
ጐዳናና፡ወደ፡ስላች፡ፈጥነኽ፡ውጣ፡ድኻዎችንና፡ጕንድሾችን፡ዐንካሳዎችንና፡ዕውሮችንም፡ወደዚህ፡አግባ፡
አለው።
22፤ባሪያውም፦ጌታ፡ሆይ፥እንዳዘዝኸኝ፡ተደርጓል፥ገናም፡ስፍራ፡አለ፡አለው።
23፤ጌታውም፡ባሪያውን፦ቤቴ፡እንዲሞላ፡ወደ፡መንገድና፡ወደ፡ቅጥር፡ውጣና፡ይገቡ፡ዘንድ፡ግድ፡
በላቸው፤
24፤እላችዃለኹና፥ከታደሙት፡ከነዚያ፡ሰዎች፡አንድ፡ስንኳ፡እራቴን፡አይቀምስም፡አለው።
25፤ብዙም፡ሕዝብ፡ከርሱ፡ጋራ፡ይኼዱ፡ነበር፥ዘወር፡ብሎም፡እንዲህ፡አላቸው፦
26፤ማንም፡ወደ፡እኔ፡የሚመጣ፡ቢኖር፡አባቱንና፡እናቱን፡ሚስቱንም፡ልጆቹንም፡ወንድሞቹንም፡እኅቶቹንም፡
የራሱን፡ሕይወት፡ስንኳ፡ሳይቀር፡ባይጠላ፥ደቀ፡መዝሙሬ፡ሊኾን፡አይችልም።
27፤ማንም፡መስቀሉን፡ተሸክሞ፡በዃላዬ፡የማይመጣ፥ደቀ፡መዝሙሬ፡ሊኾን፡አይችልም።
28፤ከእናንተ፡ግንብ፡ሊሠራ፡የሚወድ፡ለመደምደሚያ፡የሚበቃ፡ያለው፡እንደ፡ኾነ፡አስቀድሞ፡ተቀምጦ፡
ከሳራውን፡የማይቈጥር፡ማን፡ነው፧
29፤ያለዚያ፡መሠረቱን፡ቢመሠርት፥ሊደመድመውም፡ቢያቅተው፥ያዩት፡ዅሉ፦
30፤ይህ፡ሰው፡ሊሠራ፡ዠምሮ፡ሊደመድመው፡አቃተው፡ብለው፡ሊዘብቱበት፡ይዠምራሉ።
31፤ወይም፡ሌላውን፡ንጉሥ፡በጦርነት፡ሊጋጠም፡የሚኼድ፥ከኹለት፡እልፍ፡ጋራ፡የሚመጣበትን፡ባንድ፡
እልፍ፡ሊገናኝ፡የሚችል፡እንደ፡ኾነ፡አስቀድሞ፡ተቀምጦ፡የማያስብ፡ንጉሥ፡ማን፡ነው፧
32፤ባይኾንስ፡ሌላው፡ገና፡ሩቅ፡ሳለ፡መልክተኛዎች፡ልኮ፡ዕርቅ፡ይለምናል።
33፤እንግዲህ፡እንደዚሁ፡ማንም፡ከእናንተ፡ያለውን፡ዅሉ፡የማይተው፡ደቀ፡መዝሙሬ፡ሊኾን፡አይችልም።
34፤ጨው፡መልካም፡ነው፤ጨው፡ዐልጫ፡ቢኾን፡ግን፡በምን፡ይጣፈጣል፧
35፤ለምድር፡ቢኾን፡ለፍግ፡መቈለያም፡ቢኾን፡አይረባም፤ወደ፡ውጭ፡ይጥሉታል።የሚሰማ፡ዦሮ፡ያለው፡
ይስማ።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፭'''==
የሉቃስ ወንጌል Luke 15
ምዕራፍ፡15፤
1፤ቀራጮችና፡ኀጢአተኛዎችም፡ዅሉ፡ሊሰሙት፡ወደ፡ርሱ፡ይቀርቡ፡ነበር።
2፤ፈሪሳውያንና፡ጻፊዎችም፦ይህስ፡ኀጢአተኛዎችን፡ይቀበላል፡ከነርሱም፡ጋራ፡ይበላል፡ብለው፡ርስ፡
በርሳቸው፡አንጐራጐሩ።
3፤ይህንም፡ምሳሌ፡ነገራቸው፡እንዲህ፡ሲል፦
4፤መቶ፡በግ፡ያለው፡ከነርሱም፡አንዱ፡ቢጠፋ፥ዘጠና፡ዘጠኙን፡በበረሓ፡ትቶ፡የጠፋውን፡እስኪያገኘው፡
ድረስ፡ሊፈልገው፡የማይኼድ፡ከእናንተ፡ማን፡ነው፧
5፤ባገኘውም፡ጊዜ፡ደስ፡ብሎት፡በጫንቃው፡ይሸከመዋል፤
6፤ወደ፡ቤትም፡በመጣ፡ጊዜ፡ወዳጆቹንና፡ጎረቤቶቹን፡በአንድነት፡ጠርቶ፦የጠፋውን፡በጌን፡አግኝቼዋለኹና፡
ከእኔ፡ጋራ፡ደስ፡ይበላችኹ፡ይላቸዋል።
7፤እላችዃለኹ፥እንዲሁ፡ንስሓ፡ከማያስፈልጋቸው፡ከዘጠና፡ዘጠኝ፡ጻድቃን፡ይልቅ፡ንስሓ፡በሚገባ፡ባንድ፡
ኀጢአተኛ፡በሰማይ፡ደስታ፡ይኾናል።
8፤ወይም፡ዐሥር፡ድሪም281፡ያላት፡አንድ፡ድሪም፡ቢጠፋባት፥መብራት፡አብርታ፡ቤቷንም፡ጠርጋ፡
እስክታገኘው፡ድረስ፡አጥብቃ፡የማትፈልግ፡ሴት፡ማን፡ናት፧
9፤ባገኘችውም፡ጊዜ፡ወዳጆቿንና፡ጎረቤቶቿን፡በአንድነት፡ጠርታ፦የጠፋውን፡ድሪሜን፡አግኝቼዋለኹና፡
ከእኔ፡ጋራ፡ደስ፡ይበላችኹ፡ትላቸዋለች።
10፤እላችዃለኹ፥እንዲሁ፡ንስሓ፡በሚገባ፡ባንድ፡ኀጢአተኛ፡በእግዚአብሔር፡መላእክት፡ፊት፡ደስታ፡
ይኾናል።
11፤እንዲህም፡አለ፦አንድ፡ሰው፡ኹለት፡ልጆች፡ነበሩት።
12፤ከነርሱም፡ታናሹ፡አባቱን፦አባቴ፡ሆይ፥ከገንዘብኽ፡የሚደርሰኝን፡ክፍል፡ስጠኝ፡አለው።ገንዘቡንም፡
አካፈላቸው።
13፤ከጥቂት፡ቀንም፡በዃላ፡ታናሹ፡ልጅ፡ገንዘቡን፡ዅሉ፡ሰብስቦ፡ወደ፡ሩቅ፡አገር፡ኼደ፥ከዚያም፡እያባከነ፡
ገንዘቡን፡በተነ።
14፤ዅሉንም፡ከከሰረ፡በዃላ፡በዚያች፡አገር፡ጽኑ፡ራብ፡ኾነ፥ርሱም፡ይጨነቅ፡ዠመር።
15፤ኼዶም፡ከዚያች፡አገር፡ሰዎች፡ከአንዱ፡ጋራ፡ተዳበለ፥ርሱም፡ዕሪያ፡ሊያሰማራ፡ወደ፡ሜዳ፡ሰደደው።
16፤ዕሪያዎችም፡ከሚበሉት፡ዐሠር፡ሊጠግብ፡ይመኝ፡ነበር፥የሚሰጠውም፡አልነበረም።
17፤ወደ፡ልቡም፡ተመልሶ፡እንዲህ፡አለ፦እንጀራ፡የሚተርፋቸው፡የአባቴ፡ሞያተኛዎች፡ስንት፡ናቸው፧እኔ፡
ግን፡ከዚህ፡በራብ፡እጠፋለኹ።
18፤ተነሥቼም፡ወደ፡አባቴ፡እኼዳለኹና፦አባቴ፡ሆይ፥በሰማይና፡በፊትኽ፡በደልኹ፥
19፤ወደ፡ፊትም፡ልጅኽ፡ልባል፡አይገ፟ባ፟ኝም፤ከሞያተኛዎችኽ፡እንደ፡አንዱ፡አድርገኝ፡እለዋለኹ።
20፤ተነሥቶም፡ወደ፡አባቱ፡መጣ።ርሱም፡ገና፡ሩቅ፡ሳለ፡አባቱ፡አየውና፡ዐዘነለት፥ሮጦም፡ዐንገቱን፡
ዐቀፈውና፡ሳመው።
21፤ልጁም፦አባቴ፡ሆይ፥በሰማይና፡በፊትኽ፡በደልኹ፥ወደ፡ፊትም፡ልጅኽ፡ልባል፡አይገ፟ባ፟ኝም፡አለው።
22፤አባቱ፡ግን፡ባሪያዎቹን፡አለ፦ፈጥናችኹ፡ከዅሉ፡የተሻለ፡ልብስ፡አምጡና፡አልብሱት፥ለእጁ፡ቀለበት፡
ለእግሩም፡ጫማ፡ስጡ፤
23፤የሰባውን፡ፊሪዳ፡አምጥታችኹ፡ዕረዱት፥እንብላም፡ደስም፡ይበለን፤
24፤ይህ፡ልጄ፡ሞቶ፡ነበርና፥ደግሞም፡ሕያው፡ኾኗል፤ጠፍቶም፡ነበር፡ተገኝቷልም።ደስም፡ይላቸው፡
ዠመር።
25፤ታላቁ፡ልጁ፡በዕርሻ፡ነበረ፤መጥቶም፡ወደ፡ቤት፡በቀረበ፡ጊዜ፡የመሰንቆና፡የዘፈን፡ድምፅ፡ሰማ፤
26፤ከብላቴናዎችም፡አንዱን፡ጠርቶ፦ይህ፡ምንድር፡ነው፧ብሎ፡ጠየቀ።
27፤ርሱም፦ወንድምኽ፡መጥቷልና፥በደኅና፡ስላገኘው፥አባትኽ፡የሰባውን፡ፊሪዳ፡ዐረደለት፡አለው።
28፤ተቈጣም፡ሊገባም፡አልወደደም፤አባቱም፡ወጥቶ፡ለመነው።
29፤ርሱ፡ግን፡መልሶ፡አባቱን፦እንሆ፥ይህን፡ያኽል፡ዓመት፡እንደ፡ባሪያ፡ተገዝቼልኻለኹ፡ከትእዛዝኽም፡
ከቶ፡አልተላለፍኹም፤ለኔም፡ከወዳጆቼ፡ጋራ፡ደስ፡እንዲለኝ፡አንድ፡ጥቦት፡ስንኳ፡አልሰጠኸኝም፤
30፤ነገር፡ግን፥ገንዘብኽን፡ከጋለሞታዎች፡ጋራ፡በልቶ፡ይህ፡ልጅኽ፡በመጣ፡ጊዜ፥የሰባውን፡ፊሪዳ፡
ዐረድኽለት፡አለው።
31፤ርሱ፡ግን፦ልጄ፡ሆይ፥አንተ፡ዅልጊዜ፡ከእኔ፡ጋራ፡ነኽ፥ለኔም፡የኾነ፡ዅሉ፡የአንተ፡ነው፤
32፤ዳሩ፡ግን፡ይህ፡ወንድምኽ፡ሞቶ፡ነበረ፡ሕያው፡ስለ፡ኾነ፡ጠፍቶም፡ነበር፡ስለ፡ተገኘ፡ደስ፡እንዲለን፡
ፍሥሓም፡እንድናደርግ፡ይገ፟ባ፟ናል፡አለው።
281 ጽር.፥ድራኽሚ፡(የፋርስ፡ገንዘብ፡ስም፥የወቄት፡ወርቅ፡1/16 ኛ፤2፡ቀመት፡1፡ድሪም፡ይኾናል)።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፮'''==
1፤ደግሞም፡ለደቀ፡መዛሙርቱ፡እንዲህ፡አለ፦መጋቢ፡የነበረው፡አንድ፡ባለጠጋ፡ሰው፡ነበረ፥በርሱ፡
ዘንድ፦ይህ፡ሰው፡ያለኽን፡ይበትናል፡ብለው፡ከሰሱት።
2፤ጠርቶም፦ይህ፡የምሰማብኽ፡ምንድር፡ነው፧ወደ፡ፊት፡ለእኔ፡መጋቢ፡ልትኾን፡አትችልምና፡
የመጋቢነትኽን፡ሒሳብ፡አስረክበኝ፡አለው።
3፤መጋቢውም፡በልቡ፦ጌታዬ፡መጋቢነቱን፡ከእኔ፡ይወስዳልና፥ምን፡ላድርግ፧ለመቈፈር፡ኀይል፡
የለኝም፥መለመንም፡ዐፍራለኹ።
4፤ከመጋቢነቱ፡ብሻር፡በቤታቸው፡እንዲቀበሉኝ፡የማደርገውን፡ዐውቃለኹ፡አለ።
5፤የጌታውንም፡ባለዕዳዎች፡እያንዳንዳቸውን፡ጠርቶ፡የፊተኛውን፦ለጌታዬ፡ምን፡ያኽል፡ዕዳ፡
አለብኽ፧አለው።
6፤ርሱም፦መቶ፡ማድጋ፡ዘይት፡አለ።ደብዳቤኽን፡እንካ፡ፈጥነኽም፡ተቀምጠኽ፡ዐምሳ፡ብለኽ፡ጻፍ፡
አለው።
7፤በዃላም፡ሌላውን፦አንተስ፡ስንት፡ዕዳ፡አለብኽ፧አለው።ርሱም፦መቶ፡ጫን፡ስንዴ፡አለ።ደብዳቤኽን፡
እንካ፡ሰማንያ፡ብለኽም፡ጻፍ፡አለው።
8፤ጌታውም፡ዐመፀኛውን፡መጋቢ፡በልባምነት፡ስላደረገ፡አመሰገነው፡የዚህ፡ዓለም፡ልጆች፡ለትውልዳቸው፡
ከብርሃን፡ልጆች፡ይልቅ፡ልባሞች፡ናቸውና።
9፤እኔም፡እላችዃለኹ፥የዐመፃ፡ገንዘብ፡ሲያልቅ፡በዘለዓለም፡ቤቶች፡እንዲቀበሏችኹ፥በርሱ፡ወዳጆችን፡
ለራሳችኹ፡አድርጉ።
10፤ከዅሉ፡በሚያንስ፡የታመነ፡በብዙ፡ደግሞ፡የታመነ፡ነው፥ከዅሉ፡በሚያንስም፡የሚያምፅ፡በብዙ፡ደግሞ፡
ዐመፀኛ፡ነው።
11፤እንግዲያስ፡በዐመፃ፡ገንዘብ፡ካልታመናችኹ፥እውነተኛውን፡ገንዘብ፡ማን፡ዐደራ፡ይሰጣችዃል፧
12፤በሌላ፡ሰው፡ገንዘብ፡ካልታመናችኹ፥የእናንተን፡ማን፡ይሰጣችዃል፧
13፤ለኹለት፡ጌታዎች፡መገዛት፡የሚቻለው፡ባሪያ፡ማንም፡የለም፤ወይም፡አንዱን፡ይጠላልና፥ኹለተኛውንም፡
ይወዳል፥ወይም፡ወደ፡አንዱ፡ይጠጋል፡ኹለተኛውንም፡ይንቃል።ለእግዚአብሔርና፡ለገንዘብ፡መገዛት፡
አትችሉም።
14፤ገንዘብንም፡የሚወዱ፡ፈሪሳውያን፡ይህን፡ዅሉ፡ሰምተው፡ያፌዙበት፡ነበር።
15፤እንዲህም፡አላቸው፦ራሳችኹን፡በሰው፡ፊት፡የምታጸድቁ፡እናንተ፡ናችኹ፥ነገር፡ግን፥እግዚአብሔር፡
ልባችኹን፡ያውቃል፤በሰው፡ዘንድ፡የከበረ፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡ርኵሰት፡ነውና።
16፤ሕግና፡ነቢያት፡እስከ፡ዮሐንስ፡ነበሩ፤ከዚያ፡ዠምሮ፡የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ይሰበካል፤ዅሉም፡ወደ፡
ርሷ፡በኀይል፡ይገቡባታል።
17፤ነገር፡ግን፥ከሕግ፡አንዲት፡ነጥብ፡ከምትወድቅ፡ሰማይና፡ምድር፡ሊያልፍ፡ይቀላል።
18፤ሚስቱንም፡የሚፈታ፡ዅሉ፡ሌላዪቱንም፡የሚያገባ፡ያመነዝራል፥ከባሏም፡የተፈታችውን፡የሚያገባ፡
ያመነዝራል።
19፤ቀይ፡ልብስና፡ቀጭን፡የተልባ፡እግር፡የለበሰ፡አንድ፡ባለጠጋ፡ሰው፡ነበረ፥ዕለት፡ዕለትም፡እየተመቸው፡በደስታ፡ይኖር፡ነበር።
20፤አልዓዛርም፡የሚባል፡አንድ፡ድኻ፡በቍስል፡ተወርሶ፡በደጁ፡ተኝቶ፡ነበር፥
21፤ከባለጠጋውም፡ማእድ፡ከሚወድቀው፡ፍርፋሪ፡ሊጠግብ፡ይመኝ፡ነበር፤ውሻዎች፡እንኳ፡መጥተው፡
ቍስሎቹን፡ይልሱ፡ነበር።
22፤ድኻውም፡ሞተ፥መላእክትም፡ወደአብርሃም፡ዕቅፍ፡ወሰዱት፤ባለጠጋው፡ደግሞ፡ሞተና፡ተቀበረ።
23፤በሲኦልም፡በሥቃይ፡ሳለ፡አሻቅቦ፡አብርሃምን፡በሩቅ፡አየ፡አልዓዛርንም፡በዕቅፉ።
24፤ርሱም፡እየጮኸ፦አብርሃም፡አባት፡ሆይ፥ማረኝ፥በዚህ፡ነበልባል፡እሣቀያለኹና፡የጣቱን፡ጫፍ፡በውሃ፡
ነክሮ፡ምላሴን፡እንዲያበርድልኝ፡አልዓዛርን፡ስደድልኝ፡አለ።
25፤አብርሃም፡ግን፦ልጄ፡ሆይ፥አንተ፡በሕይወትኽ፡ሳለኽ፡መልካም፡እንደ፡ተቀበልኽ፡ዐስብ፡አልዓዛርም፡
እንዲሁ፡ክፉ፤አኹን፡ግን፡ርሱ፡በዚህ፡ይጽናናል፡አንተም፡ትሣቀያለኽ።
26፤ከዚህም፡ዅሉ፡ጋራ፡ከዚህ፡ወደ፡እናንተ፡ሊያልፉ፡የሚፈልጉ፡እንዳይችሉ፥ወዲያ፡ያሉ፡ደግሞ፡ወደ፡
እኛ፡እንዳይሻገሩ፡በእኛና፡በእናንተ፡መካከል፡ታላቅ፡ገደል፡ተደርጓል፡አለ።
27፤ርሱም፦እንኪያስ፥አባት፡ሆይ፥ወዳባቴ፡ቤት፡እንድትሰደው፡እለምንኻለኹ፤ዐምስት፡ወንድሞች፡
አሉኝና፤
28፤እነርሱ፡ደግሞ፡ወደዚህ፡ሥቃይ፡ስፍራ፡እንዳይመጡ፡ይመስክርላቸው፡አለ።
29፤አብርሃም፡ግን፦ሙሴና፡ነቢያት፡አሏቸው፤እነርሱን፡ይስሙ፡አለው።
30፤ርሱም፦አይደለም፥አብርሃም፡አባት፡ሆይ፥ነገር፡ግን፥ከሙታን፡አንዱ፡ቢኼድላቸው፡ንስሓ፡ይገባሉ፡
አለ።
31፤ሙሴንና፡ነቢያትንም፡የማይሰሙ፡ከኾነ፥ከሙታንም፡እንኳ፡አንድ፡ቢነሣ፡አያምኑም፡አለው።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፯'''==
1፤ለደቀ፡መዛሙርቱም፡እንዲህ፡አለ፦መሰናክል፡ግድ፡ሳይመጣ፡አይቀርም፥ነገር፡ግን፥መሰናክሉን፡
ለሚያመጣው፡ወዮለት፤
2፤ከነዚህ፡ከታናናሾች፡አንዱን፡ከማሰናከል፡ይልቅ፡የወፍጮ፡ድንጋይ፡በዐንገቱ፡ታስሮ፡ወደ፡ባሕር፡ቢጣል፡
ይጠቅመው፡ነበር።
3፤ለራሳችኹ፡ተጠንቀቁ።ወንድምኽ፡ቢበድልኽ፡ገሥጸው፥ቢጸጸትም፡ይቅር፡በለው።
4፤በቀንም፡ሰባት፡ጊዜ፡እንኳ፡ቢበድልኽ፡በቀንም፡ሰባት፡ጊዜ፦ተጸጸትኹ፡እያለ፡ወዳንተ፡ቢመለስ፥ይቅር፡
በለው።
5፤ሐዋርያትም፡ጌታን፦እምነት፡ጨምርልን፡አሉት።
6፤ጌታም፡አለ፦የሰናፍጭ፡ቅንጣት፡የሚያኽል፡እምነት፡ቢኖራችኹ፥ይህን፡ሾላ፦ተነቅለኽ፡ወደ፡ባሕር፡
ተተከል፡ብትሉት፥ይታዘዝላችኹ፡ነበር።
7፤ከእናንተም፡የሚያርስ፡ወይም፡ከብትን፡የሚጠብቅ፡ባሪያ፡ያለው፥ከዕርሻ፡ሲመለስ፦ወዲያው፡ቅረብና፡
በማእዱ፡ተቀመጥ፡የሚለው፡ማን፡ነው፧
8፤የምበላውን፡እራቴን፡አሰናዳልኝ፥እስክበላና፡እስክጠጣ፡ድረስ፡ታጥቀኽ፡አገልግለኝ፥በዃላም፡አንተ፡
ብላና፡ጠጣ፡የሚለው፡አይደለምን፧
9፤ያንን፡ባሪያ፡ያዘዘውን፡ስላደረገ፡ያመሰግነዋልን፧
10፤እንዲሁ፡እናንተ፡ደግሞ፡የታዘዛችኹትን፡ዅሉ፡ባደረጋችኹ፡ጊዜ፦የማንጠቅም፡ባሪያዎች፡
ነን፥ልናደርገው፡የሚገ፟ባ፟ንን፡አድርገናል፡በሉ።
11፤ወደ፡ኢየሩሳሌምም፡ሲኼድ፡በገሊላና፡በሰማርያ፡መካከል፡ዐለፈ።
12፤ወደ፡አንዲት፡መንደርም፡ሲገባ፡በሩቅ፡የቆሙት፡ዐሥር፡ለምጻሞች፡ተገናኙት፤
13፤እነርሱም፡እየጮኹ፦ኢየሱስ፡ሆይ፥አቤቱ፥ማረን፡አሉ።
14፤አይቶም፦ኺዱ፥ራሳችኹን፡ለካህናት፡አሳዩ፡አላቸው።
15፤እንሆም፥ሲኼዱ፡ነጹ።ከነርሱም፡አንዱ፡እንደ፡ተፈወሰ፡ባየ፡ጊዜ፡በታላቅ፡ድምፅ፡እግዚአብሔርን፡
እያከበረ፡ተመለሰ፥
16፤እያመሰገነውም፡በእግሩ፡ፊት፡በግንባሩ፡ወደቀ፤ርሱም፡ሳምራዊ፡ነበረ።
17፤ኢየሱስም፡መልሶ፦ዐሥሩ፡አልነጹምን፧ዘጠኙስ፡ወዴት፡አሉ፧
18፤ከዚህ፡ከልዩ፡ወገን፡በቀር፡እግዚአብሔርን፡ሊያከብሩ፡የተመለሱ፡አልተገኙም፡አለ።
19፤ርሱንም፦ተነሣና፡ኺድ፤እምነትኽ፡አድኖኻል፡አለው።
20፤ፈሪሳውያንም፦የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡መቼ፡ትመጣለች፡ብለው፡
ቢጠይቁት፥መልሶ፦የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡በመጠባበቅ፡አትመጣም፤
21፤ደግሞም፦እንዃት፡በዚህ፡ወይም፦እንዃት፡በዚያ፡አይሏትም።እንሆ፥የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡
በመካከላችኹ፡ናትና፥አላቸው።
22፤ለደቀ፡መዛሙርቱም፡እንዲህ፡አለ፦ከሰው፡ልጅ፡ቀኖች፡አንዱን፡ልታዩ፡የምትመኙበት፡ወራት፡
ይመጣል፡አታዩትምም።
23፤እነርሱም፦እንሆ፥በዚህ፥ወይም፦እንሆ፥በዚያ፡ይሏችዃል፤አትኺዱ፡አትከተሏቸውም።
24፤መብረቅ፡በርቆ፡ከሰማይ፡በታች፡ካለ፡ካንድ፡አገር፡ከሰማይ፡በታች፡ወዳለው፡ወደ፡ሌላ፡አገር፡
እንደሚያበራ፥የሰው፡ልጅ፡በቀኑ፡እንዲህ፡ይኾናል።
25፤አስቀድሞ፡ግን፡ብዙ፡መከራ፡እንዲቀበል፥ከዚህም፡ትውልድ፡እንዲጣል፡ይገ፟ባ፟ዋል።
26፤በኖኅ፡ዘመንም፡እንደ፡ኾነ፥በሰው፡ልጅ፡ዘመን፡ደግሞ፡እንዲሁ፡ይኾናል።
27፤ኖኅ፡ወደ፡መርከብ፡እስከገባበት፡ቀን፡ድረስ፥ይበሉና፡ይጠጡ፡ያገቡና፡ይጋቡም፡ነበር፥የጥፋት፡ውሃም፡
መጣ፡ዅሉንም፡አጠፋ።
28፤እንዲሁ፡በሎጥ፡ዘመን፡እንደ፡ኾነ፤ይበሉ፡ይጠጡም፡ይገዙም፡ይሸጡም፡ይተክሉም፡ቤትም፡ይሠሩ፡
ነበር፤
29፤ሎጥ፡ከሰዶም፡በወጣበት፡ቀን፡ግን፡ከሰማይ፡እሳትና፡ዲን፡ዘነበ፡ዅሉንም፡አጠፋ።
30፤የሰው፡ልጅ፡በሚገለጥበት፡ቀን፡እንዲሁ፡ይኾናል።
31፤በዚያም፡ቀን፡በሰገነት፡ያለ፡በቤቱ፡ያለውን፡ዕቃ፡ሊወስድ፡አይውረድ፥እንዲሁም፡በዕርሻ፡ያለ፡ወደ፡
ዃላው፡አይመለስ።
32፤የሎጥን፡ሚስት፡ዐስቧት።
33፤ነፍሱን፡ሊያድን፡የሚፈልግ፡ዅሉ፡ያጠፋታል፥ነፍሱንም፡የሚያጠፋ፡ዅሉ፡በሕይወት፡ይጠብቃታል።
34፤እላችዃለኹ፥በዚያች፡ሌሊት፡ኹለት፡ሰዎች፡ባንድ፡ዐልጋ፡ይኾናሉ፤አንዱ፡ይወሰዳል፡ኹለተኛውም፡ይቀራል።
35፤ኹለት፡ሴቶች፡ባንድ፡ወፍጮ፡ይፈጫሉ፤አንዲቱ፡ትወሰዳለች፡ኹለተኛዪቱም፡ትቀራለች።
36፤ኹለት፡ሰዎች፡በዕርሻ፡ይኾናሉ፤አንዱ፡ይወሰዳል፡ኹለተኛውም፡ይቀራል።
37፤መልሰውም፦ጌታ፡ሆይ፥ወዴት፡ነው፧አሉት።ርሱም፦ሥጋ፡ወዳለበት፡በዚያ፡አሞራዎች፡ይሰበሰባሉ፡
አላቸው።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፰'''==
1፤ሳይታክቱም፡ዘወትር፡ሊጸልዩ፡እንዲገባቸው፡የሚል፡ምሳሌን፡ነገራቸው፥
2፤እንዲህ፡ሲል፦በአንዲት፡ከተማ፡እግዚአብሔርን፡የማይፈራ፡ሰውንም፡የማያፍር፡አንድ፡ዳኛ፡ነበረ።
3፤በዚያችም፡ከተማ፡አንዲት፡መበለት፡ነበረች፥ወደ፡ርሱም፡እየመጣች፦ከባላጋራዬ፡ፍረድልኝ፡ትለው፡
ነበር።
4፤ዐያሌ፡ቀንም፡አልወደደም፤ከዚህ፡በዃላ፡ግን፡በልቡ፦ምንም፡እግዚአብሔርን፡ባልፈራ፡ሰውንም፡
ባላፍር፥
5፤ይህች፡መበለት፡ስለምታደክመኝ፡ዅልጊዜም፡እየመጣች፡እንዳታውከኝ፡እፈርድላታለኹ፡አለ።
6፤ጌታም፡አለ፦ዐመፀኛው፡ዳኛ፡ያለውን፡ስሙ።
7፤እግዚአብሔር፡እንኪያስ፡ቀንና፡ሌሊት፡ወደ፡ርሱ፡ለሚጮኹ፡ለሚታገሣቸውም፡ምርጦቹ፡
አይፈርድላቸውምን፧
8፤እላችዃለኹ፥ፈጥኖ፡ይፈርድላቸዋል።ነገር፡ግን፥የሰው፡ልጅ፡በመጣ፡ጊዜ፡በምድር፡እምነትን፡ያገኝ፡
ይኾንን፧
9፤ጻድቃን፡እንደ፡ኾኑ፡በራሳቸው፡ለሚታመኑና፡ሌላዎቹን፡ዅሉ፡በጣም፡ለሚንቁ፡ይህን፡ምሳሌ፡ነገራቸው፥
10፤እንዲህ፡ሲል፦ኹለት፡ሰዎች፡ሊጸልዩ፡ወደ፡መቅደስ፡ወጡ፥አንዱ፡ፈሪሳዊ፡ኹለተኛውም፡ቀራጭ።
11፤ፈሪሳዊም፡ቆሞ፡በልቡ፡ይህን፡ሲጸልይ፦እግዚአብሔር፡ሆይ፥እንደ፡ሌላ፡ሰው፡ዅሉ፥ቀማኛዎችና፡
ዐመፀኛዎች፡አመንዝራዎችም፥ወይም፡እንደዚህ፡ቀራጭ፡ስላልኾንኹ፡አመሰግንኻለኹ፤
12፤በየሳምንቱ፡ኹለት፡ጊዜ፡እጦማለኹ፥ከማገኘውም፡ዅሉ፡ዓሥራት፡አወጣለኹ፡አለ።
13፤ቀራጩ፡ግን፡በሩቅ፡ቆሞ፡ዐይኖቹን፡ወደ፡ሰማይ፡ሊያነሣ፡እንኳ፡አልወደደም፥ነገር፡ግን፦አምላክ፡
ሆይ፥እኔን፡ኀጢአተኛውን፡ማረኝ፡እያለ፡ደረቱን፡ይደቃ፡ነበር።
14፤እላችዃለኹ፥ከዚያ፡ይልቅ፡ይህ፡ጻድቅ፡ኾኖ፡ወደ፡ቤቱ፡ተመለሰ፤ራሱን፡ከፍ፡የሚያደርግ፡ዅሉ፡
ይዋረዳልና፥ራሱን፡ግን፡የሚያዋርድ፡ከፍ፡ይላል።
15፤እንዲዳስሳቸውም፡ሕፃናትን፡ደግሞ፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡አይተው፡ገሠጿቸው።
16፤ኢየሱስ፡ግን፡ሕፃናትን፡ወደ፡ርሱ፡ጠርቶ፦ሕፃናት፡ወደ፡እኔ፡ይመጡ፡ዘንድ፡ተዉአቸው፡
አትከልክሏቸውም፤የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡እንደ፡እነዚህ፡ላሉት፡ናትና።
17፤እውነት፡እላችዃለኹ፥የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡እንደ፡ሕፃን፡የማይቀበላት፡ዅሉ፡ከቶ፡አይገባባትም፡
አለ።
18፤ከአለቃዎችም፡አንዱ፦ቸር፡መምህር፥የዘለዓለምን፡ሕይወት፡እንድወርስ፡ምን፡ላድርግ፧ብሎ፡ጠየቀው።
19፤ኢየሱስም፦ስለ፡ምን፡ቸር፡ትለኛለኽ፧ከአንዱ፡ከእግዚአብሔር፡በቀር፡ቸር፡ማንም፡የለም።
20፤ትእዛዛቱን፡ታውቃለኽ፥አታመንዝር፥አትግደል፥አትስረቅ፥በሐሰት፡አትመስክር፥አባትኽንና፡እናትኽን፡
አክብር፡አለው።
21፤ርሱም፦ይህን፡ዅሉ፡ከሕፃንነቴ፡ዠምሬ፡ጠብቄያለኹ፡አለ።
22፤ኢየሱስም፡ይህን፡ሰምቶ፦አንዲት፡ገና፡ቀርታኻለች፤ያለኽን፡ዅሉ፡ሽጠኽ፡ለድኻዎች፡ስጥ፥በሰማይም፡
መዝገብ፡ታገኛለኽ፥መጥተኽም፡ተከተለኝ፡አለው።
23፤ርሱ፡ግን፡ይህን፡ሰምቶ፡እጅግ፡ባለጠጋ፡ነበርና፥ብዙ፡ዐዘነ።
24፤ኢየሱስም፡ብዙ፡እንዳዘነ፡አይቶ፦ገንዘብ፡ላላቸው፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡መግባት፡እንዴት፡
ጭንቅ፡ይኾናል።
25፤ባለጠጋ፡ወደእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ከሚገባ፡ይልቅ፡ግመል፡በመርፌ፡ቀዳዳ፡ሊገባ፡ይቀላል፡አለ።
26፤የሰሙትም፦እንግዲህ፡ማን፡ሊድን፡ይችላል፧አሉ።
27፤ርሱ፡ግን፦በሰው፡ዘንድ፡የማይቻል፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ይቻላል፡አለ።
28፤ጴጥሮስም፦እንሆ፥እኛ፡ዅሉን፡ትተን፡ተከተልንኽ፡አለ።
29፤ርሱም፦እውነት፡እላችዃለኹ፥ስለእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ቤትን፡ወይም፡ወላጆችን፡ወይም፡
ወንድሞችን፡ወይም፡ሚስትን፡ወይም፡ልጆችን፡የተወ፥
30፤በዚህ፡ዘመን፡ብዙ፡ዕጥፍ፡በሚመጣውም፡ዓለም፡የዘለዓለምን፡ሕይወት፡የማይቀበል፡ማንም፡የለም፡
አላቸው።
31፤ዐሥራ፡ኹለቱንም፡ወደ፡ርሱ፡አቅርቦ፡እንዲህ፡አላቸው:እንሆ፥ወደ፡ኢየሩሳሌም፡እንወጣለን፥ስለሰው፡
ልጅም፡በነቢያት፡የተጻፈው፡ዅሉ፡ይፈጸማል።
32፤ለአሕዛብ፡አሳልፈው፡ይሰጡታልና፥ይዘብቱበትማል፡ያንገላቱትማል፡ይተፉበትማል፤
33፤ከገረፉትም፡በዃላ፡ይገድሉታል፥በሦስተኛውም፡ቀን፡ይነሣል።
34፤እነርሱም፡ከዚህ፡ነገር፡ምንም፡አላስተዋሉም፥ይህም፡ቃል፡ተሰውሮባቸው፡ነበር፥የተናገረውንም፡
አላወቁም።
35፤ወደ፡ኢያሪኮም፡በቀረበ፡ጊዜ፡አንድ፡ዕውር፡እየለመነ፡በመንገድ፡ዳር፡ተቀምጦ፡ነበር።
36፤ሕዝብም፡ሲያልፍ፡ሰምቶ፦ይህ፡ምንድር፡ነው፧ብሎ፡ጠየቀ።
37፤እነርሱም፦የናዝሬቱ፡ኢየሱስ፡ያልፋል፡ብለው፡አወሩለት።
38፤ርሱም፦የዳዊት፡ልጅ፥ኢየሱስ፡ሆይ፥ማረኝ፡እያለ፡ጮኸ።
39፤በስተፊት፡ይኼዱ፡የነበሩትም፡ዝም፡እንዲል፡ገሠጹት፤ርሱ፡ግን፦የዳዊት፡ልጅ፡ሆይ፥ማረኝ፡እያለ፡
አብዝቶ፡ጮኸ።
40፤ኢየሱስም፡ቆሞ፡ወደ፡ርሱ፡እንዲያመጡት፡አዘዘ።በቀረበም፡ጊዜ፦ምን፡ላደርግልኽ፡ትወዳለኽ፧ብሎ፡
ጠየቀው።
41፤ርሱም፦ጌታ፡ሆይ፥አይ፡ዘንድ፡ነው፡አለው።
42፤ኢየሱስም፦እይ፤እምነትኽ፡አድኖኻል፡አለው።
43፤በዚያን፡ጊዜም፡አየ፥እግዚአብሔርም፡እያከበረ፡ተከተለው።ሕዝቡም፡ዅሉ፡አይተው፡እግዚአብሔርን፡
አመሰገኑ።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፲፱'''==
1-2
ወደ ኢያሪኮም ገብቶ ያልፍ ነበር። እነሆም ዘኬዎስ የሚባል ሰው፥ እርሱም የቀራጮች አለቃ ነበረ፥ ባለ ጠጋም ነበረ።
3
ኢየሱስንም የትኛው እንደ ሆነ ሊያይ ይፈልግ ነበር፤ ቁመቱም አጭር ነበረና ስለ ሕዝቡ ብዛት አቃተው።
4
በዚያችም መንገድ ያልፍ ዘንድ አለውና ያየው ዘንድ ወደ ፊት ሮጦ በአንድ ሾላ ላይ ወጣ።
5
ኢየሱስም ወደዚያ ስፍራ በደረሰ ጊዜ፥ አሻቅቦ አየና፦ ዘኬዎስ ሆይ፥ ዛሬ በቤትህ እውል ዘንድ ይገባኛልና ፈጥነህ ውረድ አለው።
6
ፈጥኖም ወረደ በደስታም ተቀበለው።
7
ሁሉም አይተው፦ከኃጢአተኛ ሰው ጋር ሊውል ገባ ብለው አንጐራጐሩ።
8
ዘኬዎስ ግን ቆሞ ጌታን፦ ጌታ ሆይ፥ ካለኝ ሁሉ እኵሌታውን ለድሆች እሰጣለሁ፤ ማንንም በሐሰት ከስሼ እንደ ሆንሁ አራት እጥፍ እመልሳለሁ አለው።
9
ኢየሱስም፦ እርሱ ደግሞ የአብርሃም ልጅ ነውና ዛሬ ለዚህ ቤት መዳን ሆኖለታል፤
10
የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው።
11
እነርሱም ይህን ሲሰሙ፥ ወደ ኢየሩሳሌም መቅረቡ ስለ ሆነ የእግዚአብሔርም መንግሥት ፈጥኖ ሊገለጥ እንዳለው ስለ መሰላቸው ምሳሌ ጭምር ተናገረ።
12
ስለዚህም እንዲህ አላቸው፦ አንድ መኰንን ለራሱ መንግሥትን ይዞ ሊመለሰ ወደ ሩቅ አገር ሄደ።
13
አሥር ባሪያዎችንም ጠርቶ አሥር ምናን ሰጣቸውና፦ እስክመጣ ድረስ ነግዱ አላቸው።
14
የአገሩ ሰዎች ግን ይጠሉት ነበርና፦ ይህ በላያችን ሊነግሥ አንወድም ብለው በኋላው መልክተኞችን ላኩ።
15
መንግሥትንም ይዞ በተመለሰ ጊዜ፥ ገንዘብ የሰጣቸውን እነዚህን ባሪያዎች ነግደው ምን ያህል እንዳተረፉ ያውቅ ዘንድ እንዲጠሩለት አዘዘ።
16
የፊተኛውም ደርሶ፦ ጌታ ሆይ፥ ምናንህ አሥር ምናን አተረፈ አለው።
17
እርሱም፦ መልካም፥ አንተ በጎ ባሪያ፥ በጥቂት የታመንህ ስለ ሆንህ በአሥር ከተማዎች ላይ ሥልጣን ይሁንልህ አለው።
18
ሁለተኛውም መጥቶ፦ ጌታ ሆይ፥ ምናንህ አምስት ምናን አተረፈ አለው።
19
ይህንም ደግሞ፦ አንተም በአምስት ከተማዎች ላይ ሁን አለው።
20
ሌላውም መጥቶ፦ ጌታ ሆይ፥ በጨርቅ ጠቅልዬ የጠበቅኋት ምናንህ እነሆ፤
21
ፈርቼሃለሁና፥ ጨካኝ ሰው ስለ ሆንህ፤ ያላኖርኸውን ትወስዳለህ ያልዘራኸውንም ታጭዳለህ አለው።
22
እርሱም፦ አንተ ክፉ ባሪያ፥ አፍህ በተናገረው እፈርድብሃለሁ። እኔ ያላኖርሁትን የምወስድና ያልዘራሁትን የማጭድ ጨካኝ ሰው እንደ ሆንሁ አወቅህ፤ ምን ነው ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ያልሰጠኸው?
23
እኔም መጥቼ ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር አለው።
24
በዚያም ቆመው የነበሩትን፦ ምናኑን ውሰዱበት አሥሩ ምናን ላለውም ስጡት አላቸው።
25
እርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አሥር ምናን አለው አሉት።
26
እላችኋለሁ፥ ላለው ሁሉ ይሰጠዋል፥ ከሌለው ግን ያው ያለው ስንኳ ይወሰድበታል።
27
ነገር ግን እነዚያን በላያቸው ልነግሥ ያልወደዱትን ጠላቶቼን ወደዚህ አምጡአቸው በፊቴም እረዱአቸው።
28
ይህንም ከተናገረ በኋላ፥ ወደ ኢየሩሳሌም ሲወጣ ይቀድማቸው ነበር።
29
ደብረ ዘይትም በሚባል ተራራ አጠገብ ወዳሉት ወደ ቤተ ፋጌና ወደ ቢታንያ በቀረበ ጊዜ፥ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለቱን ላከና፦
30
በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ሂዱ፥ ወደ እርስዋም ገብታችሁ ከሰው ማንም ገና ያልተቀመጠበት ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ፥ ፈትታችሁም አምጡት።
31
ማንም፦ ስለ ምን ትፈቱታላችሁ? ብሎ ቢጠይቃችሁ፥ እንዲሁ፦ ለጌታ ያስፈልገዋል በሉ አላቸው።
32
የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው አገኙ።
33
እነርሱም ውርንጫውን ሲፈቱ ጌቶቹ፦ ውርንጫውን ስለ ምን ትፈቱታላችሁ? አሉአቸውም
34
እነርሱም፦ ለጌታ ያስፈልገዋል አሉ።
35
ወደ ኢየሱስም አመጡት፥ በውርንጫውም ላይ ልብሳቸውን ጭነው ኢየሱስን አስቀመጡት።
36
ሲሄድም ልብሳቸውን በመንገድ ያነጥፉ ነበር።
37
ወደ ደብረ ዘይት ቍልቍለትም አሁን በቀረበ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ሁላቸው ደስ እያላቸው ተአምራትን ሁሉ ስላዩ በታላቅ ድምፅ እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑ ጀምረው።
38
በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው፤ በሰማይ ሰላም በአርያምም ክብር አሉ።
39
ከሕዝብም መካከል ከፈሪሳውያን አንዳንዱ፦ መምህር ሆይ፥ ደቀ መዛሙርትህን ገሥጻቸው አሉት።
40
መልሶም፦ እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ አላቸው።
41
ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት፥
42
እንዲህ እያለ፦ ለሰላምሽ የሚሆነውን በዚህ ቀን አንቺስ ስንኳ ብታውቂ፤ አሁን ግን ከዓይንሽ ተሰውሮአል።
43
ወራት ይመጣብሻልና፥ ጠላቶችሽም ቅጥር ይቀጥሩብሻል ይከቡሻልም በየበኵሉም ያስጨንቁሻል፤
44
አንቺንም በአንቺም ውስጥ የሚኖሩትን ልጆችሽን ወደ ታች ይጥላሉ፥ በአንቺ ውስጥም ድንጋይ በድንጋይ ላይ አይተዉም፥ የመጐብኘትሽን ዘመን አላወቅሽምና።
45
ወደ መቅደስም ገብቶ በእርሱ የሚሸጡትን የሚገዙትንም ያወጣ ጀመር፤
46
እርሱም፦ ቤቴ የጸሎት ቤት ይሆናል ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችሁት አላቸው።
47
ዕለት ዕለትም በመቅደስ ያስተምር ነበር፤ ነገር ግን የካህናት አለቆችና ጻፎች የሕዝቡ ታላላቆችም ሊገድሉት ይፈልጉ ነበር፥
48
የሚያደርጉበትንም አጡ፤ ሕዝቡ ሁሉ ሲሰሙት ተንጠልጥለውበት ነበርና።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፳'''==
1፤አንድ፡ቀንም፡ሕዝቡን፡በመቅደስ፡ሲያስተምር፡ወንጌልንም፡ሲሰብክላቸው፥የካህናት፡አለቃዎችና፡ጻፊዎች፡
ከሽማግሌዎች፡ጋራ፡ወደ፡ርሱ፡ቀረቡና፦
2፤እስኪ፡ንገረን፤እነዚህን፡በምን፡ሥልጣን፡ታደርጋለኽ፡ወይስ፡ይህን፡ሥልጣን፡የሰጠኽ፡ማን፡
ነው፧ብለው፡ተናገሩት።
3፤መልሶም፦እኔ፡ደግሞ፡አንዲት፡ነገር፡እጠይቃችዃለኹ፥እናንተም፡ንገሩኝ፤
4፤የዮሐንስ፡ጥምቀት፡ከሰማይ፡ነበረችን፡ወይስ፡ከሰው፧አላቸው።
5፤ርስ፡በርሳቸውም፡ሲነጋገሩ፦ከሰማይ፡ብንል፦ስለ፡ምን፡አላመናችኹበትም፧ይለናል፤
6፤ከሰው፡ብንል፡ግን፡ሕዝቡ፡ዅሉ፡ይወግሩናል፤ዮሐንስ፡ነቢይ፡እንደ፡ነበረ፡ዅሉ፡ያምኑ፡ነበርና፥አሉ።
7፤መልሰውም፦ከወዴት፡እንደ፡ኾነ፡አናውቅም፡አሉት።
8፤ኢየሱስም፦እኔም፡በምን፡ሥልጣን፡እነዚህን፡እንዳደርግ፡አልነግራችኹም፡አላቸው።
9፤ይህንም፡ምሳሌ፡ለሕዝቡ፡ይላቸው፡ዠመር፦አንድ፡ሰው፡የወይን፡አትክልት፡ተከለ፡ለገበሬዎችም፡
አከራይቶ፡ለብዙ፡ዘመን፡ወደ፡ሌላ፡አገር፡ኼደ።
10፤በጊዜውም፡ከወይኑ፡አትክልት፡ፍሬ፡እንዲሰጡት፡አንድ፡ባሪያ፡ወደ፡ገበሬዎች፡ላከ፤ገበሬዎቹ፡ግን፡
ደበደቡት፡ባዶውንም፡ሰደዱት።
11፤ጨምሮም፡ሌላውን፡ባሪያ፡ላከ፤እነርሱም፡ያን፡ደግሞ፡ደበደቡት፡አዋርደውም፡ባዶውን፡ሰደዱት።
12፤ጨምሮም፡ሦስተኛውን፡ላከ፤እነርሱም፡ይህን፡ደግሞ፡አቍስለው፡አወጡት።
13፤የወይኑም፡አትክልት፡ጌታ፦ምን፡ላድርግ፧የምወደ፟ውን፡ልጄን፡እልካለኹ፤ምናልባት፡ርሱን፡አይተው፡
ያፍሩታል፡አለ።
14፤ገበሬዎቹ፡ግን፡አይተውት፡ርስ፡በርሳቸው፡ሲነጋገሩ፦ወራሹ፡ይህ፡ነው፤ርስቱ፡ለእኛ፡እንዲኾን፡ኑ፡
እንግደለው፡አሉ።
15፤ከወይኑም፡አትክልት፡ወደ፡ውጭ፡አውጥተው፡ገደሉት።እንግዲህ፡የወይኑ፡አትክልት፡ጌታ፡ምን፡
ያደርጋቸዋል፧
16፤ይመጣል፡እነዚህንም፡ገበሬዎች፡ያጠፋል፥የወይኑንም፡አትክልት፡ለሌላዎች፡ይሰጣል።
ይህንም፡በሰሙ፡
ጊዜ፦ይህስ፡አይኹን፡አሉ።
17፤ርሱ፡ግን፡ወደ፡እነርሱ፡ተመልክቶ፦እንግዲህ፦ግንበኛዎች፡የናቁት፡ድንጋይ፡ርሱ፡የማእዘን፡ራስ፡
ኾነ፡ተብሎ፡የተጻፈው፡ይህ፡ምንድር፡ነው፧
18፤በዚያም፡ድንጋይ፡ላይ፡የሚወድቅ፡ዅሉ፡ይቀጠቀጣል፤የሚወድቅበትን፡ዅሉ፡ግን፡ይፈጨዋል፡አለ።
19፤የካህናት፡አለቃዎችና፡ጻፊዎችም፡ይህን፡ምሳሌ፡በእነርሱ፡ላይ፡እንደ፡ተናገረ፡ዐውቀው፡በዚያች፡ሰዓት፡
እጃቸውን፡ሊጭኑበት፡ፈለጉ፥ነገር፡ግን፥ሕዝቡን፡ፈሩ።
20፤ሲጠባበቁም፡ወደገዢ፡ግዛትና፡ሥልጣን፡አሳልፈው፡እንዲሰጡት፡ጻድቃን፡መስለው፡በቃሉ፡
የሚያጠምዱትን፡ሸማቂዎች፡ሰደዱበት።
21፤ጠይቀውም፦መምህር፡ሆይ፥እውነትን፡እንድትናገርና፡እንድታስተምር፡ለሰው፡ፊትም፡እንዳታደላ፡
እናውቃለን፥በእውነት፡የእግዚአብሔርን፡መንገድ፡ታስተምራለኽ፡እንጂ፤
22፤ለቄሳር፡ግብር፡ልንሰጥ፡ተፈቅዷልን፧ወይስ፡አልተፈቀደም፧አሉት።
23፤ርሱ፡ግን፡ተንኰላቸውንም፡ተመልክቶ፦ስለ፡ምን፡ትፈትኑኛላችኹ፧አንድ፡ዲናር፡አሳዩኝ፤
24፤መልኩ፡ጽሕፈቱስ፡የማን፡ነው፧አላቸው።መልሰውም፦የቄሳር፡ነው፡አሉት።
25፤ርሱም፦እንኪያስ፡የቄሳርን፡ለቄሳር፡የእግዚአብሔርንም፡ለእግዚአብሔር፡አስረክቡ፡አላቸው።
26፤በሕዝቡም፡ፊት፡በቃሉ፡ሊያጠምዱት፡አልቻሉም፡በመልሱም፡እየተደነቁ፡ዝም፡አሉ።
27፤ትንሣኤ፡ሙታንንም፡የሚክዱ፡ከሰዱቃውያን፡አንዳንዶቹ፡ቀርበው፡ጠየቁት፥
28፤እንዲህ፡ሲሉ፦መምህር፡ሆይ፥ሙሴ፦ሚስት፡ያለችው፡የአንድ፡ሰው፡ወንድም፡ልጅ፡ሳይወልድ፡
ቢሞት፥ወንድሙ፡ሚስቱን፡አግብቶ፡ለወንድሙ፡ዘር፡ይተካ፡ብሎ፡ጻፈልን።
29፤እንግዲያስ፡ሰባት፡ወንድማማች፡ነበሩ፤የፊተኛውም፡ሚስት፡አግብቶ፡ልጅ፡ሳይወልድ፡ሞተ፤
30-31፤ኹለተኛውም፡አገባት፥ሦስተኛውም፥እንዲሁም፡ሰባቱ፡ደግሞ፡ልጅ፡ሳይተዉ፡ሞቱ።
32፤ከዅሉም፡በዃላ፡ሴቲቱ፡ደግሞ፡ሞተች።
33፤እንግዲህ፡ሰባቱ፡አግብተዋታልና፥ሴቲቱ፡በትንሣኤ፡ከነርሱ፡ለማንኛቸው፡ሚስት፡ትኾናለች፧
34፤ኢየሱስም፡መልሶ፡እንዲህ፡አላቸው፦የዚህ፡ዓለም፡ልጆች፡ያገባሉ፡ይጋባሉም፥
35፤ያን፡ዓለምና፡ከሙታን፡ትንሣኤ፡ሊያገኙ፡የሚገ፟ባ፟ቸው፡እነዚያ፡ግን፡አያገቡም፡አይጋቡምም፥እንደ፡
መላእክት፡ናቸውና፥
36፤ሊሞቱም፡ወደ፡ፊት፡አይቻላቸውም፥የትንሣኤም፡ልጆች፡ስለ፡ኾኑ፡የእግዚአብሔር፡ልጆች፡ናቸው።
37፤ሙታን፡እንዲነሡ፡ግን፡ሙሴ፡ደግሞ፡በቍጥቋጦው፡ዘንድ፡ጌታን፡የአብርሃም፡አምላክ፡የይሥሐቅም፡
አምላክ፡የያዕቆብም፡አምላክ፡በማለቱ፡አስታወቀ፤
38፤ዅሉ፡ለርሱ፡ሕያዋን፡ስለ፡ኾኑ፥የሕያዋን፡አምላክ፡ነው፡እንጂ፡የሙታን፡አይደለም።
39፤ከጻፊዎችም፡አንዳንዶቹ፡መልሰው፦መምህር፡ሆይ፥መልካም፡ተናገርኽ፡አሉት።
40፤ወደ፡ፊትም፡አንድ፡ነገር፡ስንኳ፡ሊጠይቁት፡አልደፈሩም።
41፤እንዲህም፡አላቸው፦ክርስቶስ፡የዳዊት፡ልጅ፡ነው፡እንዴት፡ይላሉ፧
42-43፤ዳዊትም፡ራሱ፡በመዝሙራት፡መጽሐፍ፦ጌታ፡ጌታዬን፦ጠላቶችኽን፡ለእግርኽ፡መርገጫ፡
እስካደርግልኽ፡ድረስ፡በቀኜ፡ተቀመጥ፡አለው፡ይላል።
44፤እንግዲህ፡ዳዊት፦ጌታ፡ብሎ፡ይጠራዋል፥እንዴትስ፡ልጁ፡ይኾናል፧
45፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡ሲሰሙ፡ደቀ፡መዛሙርቱን፦
46፤ረዣዥም፡ልብስ፡ለብሰው፡መዞር፡ከሚፈልጉ፥በገበያም፡ሰላምታ፥በምኵራብም፡የከበሬታ፡
ወንበር፥በምሳም፡የከበሬታ፡ስፍራ፡ከሚወዱ፡ከጻፊዎች፡ተጠበቁ፤
47፤የመበለቶችን፡ቤት፡የሚበሉ፡ጸሎታቸውንም፡በማስረዘም፡የሚያመካኙ፥እነዚህ፡የባሰ፡ፍርድ፡ይቀበላሉ፡አለ።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፳፩'''==
1
ዓይኑንም አንሥቶ መባቸውን በመዝገብ የሚጥሉ ባለ ጠጎችን አየ።
2
አንዲትም ድሀ መበለት ሁለት ሳንቲም በዚያ ስትጥል አየና፦
3
እውነት እላችኋለሁ፥ ይህች ድሀ መበለት ከሁሉ ይልቅ አብልጣ ጣለች፤
4
እነዚህ ሁሉ ከትርፋቸው ወደ እግዚአብሔር መዝገብ ጥለዋልና፤ ይህች ግን ከጕድለትዋ የነበራትን ትዳርዋን ሁሉ ጣለች አለ።
5
አንዳንዶቹም ስለ መቅደስ በመልካም ድንጋይና በተሰጠው ሽልማት እንዳጌጠ ሲነጋገሩ፦ ይህማ የምታዩት ሁሉ፥
6
ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ የማይቀርበት ዘመን ይመጣል አለ።
7
እነርሱም፦ መምህር ሆይ፥ እንግዲህ ይህ መቼ ይሆናል? ይህስ ይሆን ዘንድ እንዳለው ምልክቱ ምንድር ነው? ብለው ጠየቁት።
8
እንዲህም አለ፦ እንዳትስቱ ተጠንቀቁ፤ ብዙዎች፦ እኔ ነኝ፥ ዘመኑም ቀርቦአል እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ እነርሱን ተከትላችሁ አትሂዱ።
9
ጦርንና ሁከትንም በሰማችሁ ጊዜ አትደንግጡ፤ ይህ አስቀድሞ ይሆን ዘንድ ግድ ነውና፥ ነገር ግን መጨረሻው ወዲያው አይሆንም።
10
በዚያን ጊዜ እንዲህ አላቸው፦ ሕዝብ በሕዝብ ላይ፥ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣል፤
11
ታላቅም የምድር መናወጥና በልዩ ልዩ ስፍራ ቸነፈር ራብም ይሆናል፤ የሚያስፈራም ነገር ከሰማይም ታላቅ ምልክት ይሆናል።
12
ከዚህም ሁሉ በፊት እጃቸውን በላያችሁ ይጭናሉ ያሳድዱአችሁማል፤ ስለ ስሜም ወደ ምኵራብና ወደ ወኅኒ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፥ ወደ ነገሥታትና ወደ ገዥዎችም ይወስዱአችኋል፤
13
ይህም ለምስክርነት ይሆንላችኋል።
14
ስለዚህ እንዴት እንድትመልሱ አስቀድማችሁ እንዳታስቡ በልባችሁ አኑሩት፤
15
ወደረኞቻችሁ ሁሉ ሊቃወሙና ሊከራከሩ የማይችሉትን አፍና ጥበብ እሰጣችኋለሁና።
16
ወላጆችም ስንኳ ወንድሞችም ዘመዶችም ወዳጆችም አሳልፈው ይሰጡአችኋል፥ ከእናንተም አንዳንዱን ይገድላሉ፤
17
በሁሉም ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ።
18
ከራሳችሁም አንዲት ጠጉር ስንኳ አትጠፋም፤
19
በመታገሣችሁም ነፍሳችሁን ታገኛላችሁ።
20
ኢየሩሳሌም ግን በጭፍራ ተከባ ስታዩ በዚያን ጊዜ ጥፋትዋ እንደ ቀረበ እወቁ።
21
የዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉ ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥ በመካከልዋም ያሉ ከእርስዋ ፈቀቅ ይበሉ፥ በገጠር ያሉም ወደ እርስዋ አይግቡ፤
22
የተጻፈው ሁሉ እንዲፈጸም ይህ የበቀል ጊዜ ነውና።
23
በዚያን ወራት ለእርጕዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው፤ ታላቅ ችግር በምድር ላይ፥ በዚህም ሕዝብ ላይ ቍጣ ይሆናልና፤
24
በሰይፍ ስለትም ይወድቃሉ፤ ወደ አሕዛብ ሁሉም ይማረካሉ፤ የአሕዛብም ዘመን እስኪፈጸም ድረስ ኢየሩሳሌም በአሕዛብ የተረገጠች ትሆናለች።
25
በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤
26
ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።
27
በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል።
28
ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።
29
ምሳሌንም ነገራቸው እንዲህ ሲል፦ በለስንና ዛፎችን ሁሉ እዩ፤
30
ሲያቈጠቍጡ ተመልክታችሁ በጋ አሁን እንደ ቀረበ ራሳችሁ ታውቃላችሁ።
31
እንዲሁ ደግሞ እናንተ ይህ ሁሉ መሆኑን ስታዩ የእግዚአብሔር መንግሥት እንደ ቀረበች እወቁ።
32
እውነት እላችኋለሁ፥ ይህ ሁሉ እስኪሆን ድረስ ይህ ትውልድ አያልፍም።
33
ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም።
34
ነገር ግን ልባችሁ በመጠጥ ብዛትና በስካር ስለ ትዳርም በማሰብ እንዳይከብድ፥ ያ ቀንም በድንገት እንዳይመጣባችሁ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፤
35
በምድር ሁሉ ላይ በሚቀመጡ ሁሉ እንደ ወጥመድ ይደርስባቸዋልና።
36
እንግዲህ ሊመጣ ካለው ከዚህ ሁሉ ለማምለጥ፥ በሰው ልጅም ፊት ለመቆም እንድትችሉ ስትጸልዩ ሁል ጊዜ ትጉ።
37
ዕለት ዕለትም በመቅደስ ያስተምር ነበር፥ ሌሊት ግን ደብረ ዘይት ወደምትባል ተራራ ወጥቶ ያድር ነበር።
38
ሕዝቡም ሁሉ ይሰሙት ዘንድ ማልደው በመቅደስ ወደ እርሱ ይመጡ ነበር።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፳፪'''==
1፤ፋሲካም፡የሚባለው፡የቂጣ፡በዓል፡ቀረበ።
2፤የካህናት፡አለቃዎችና፡ጻፊዎችም፡እንዴት፡እንዲያጠፉት፡ይፈልጉ፡ነበር፤ሕዝቡን፡ይፈሩ፡ነበርና።
3፤ሰይጣንም፡ከዐሥራ፡ኹለቱ፡ቍጥር፡አንዱ፡በነበረው፡የአስቆሮቱ፡በሚባለው፡በይሁዳ፡ገባ፤
4፤ኼዶም፡እንዴት፡አሳልፎ፡እንዲሰጣቸው፡ከካህናት፡አለቃዎችና፡ከመቅደስ፡አዛዦች፡ጋራ፡ተነጋገረ።
5፤እነርሱም፡ደስ፡አላቸው፥ገንዘብም፡ሊሰጡት፡ተዋዋሉ።
6፤ዕሺም፡አለ፥ሕዝብም፡በሌለበት፡አሳልፎ፡እንዲሰጣቸው፡ምቹ፡ጊዜ፡ይፈልግ፡ነበር።
7፤ፋሲካንም፡ሊያርዱበት፡የሚገ፟ባ፟ው፡የቂጣ፡በዓል፡ደረሰ፤
8፤ጴጥሮስንና፡ዮሐንስንም፦ፋሲካን፡እንድንበላ፡ኼዳችኹ፡አዘጋጁልን፡ብሎ፡ላካቸው።
9፤እነርሱም፦ወዴት፡እናዘጋጅ፡ዘንድ፡ትወዳለኽ፧አሉት።
10፤ርሱም፡አላቸው፦እንሆ፥ወደ፡ከተማ፡ስትገቡ፡ማድጋ፡ውሃ፡የተሸከመ፡ሰው፡
ይገናኛችዃል፤ወደሚገባበት፡ቤት፡ተከተሉት፤
11፤ለባለቤቱም፦መምህሩ፦ከደቀ፡መዛሙርቴ፡ጋራ፡ፋሲካን፡የምበላበት፡የእንግዳ፡ቤት፡ክፍል፡ወዴት፡
ነው፧ይልኻል፡በሉት፤
12፤ያም፡በደርብ፡ላይ፡ያለውን፡የተነጠፈ፡ታላቅ፡አዳራሽ፡ያሳያችዃል፤በዚያም፡አሰናዱልን።
13፤ኼደውም፡እንዳላቸው፡አገኙና፡ፋሲካን፡አሰናዱ።
14፤ሰዓቱም፡በደረሰ፡ጊዜ፡ከዐሥራ፡ኹለቱ፡ሐዋርያት፡ጋራ፡በማእዱ፡ተቀመጠ።
15፤ርሱም፦ከመከራዬ፡በፊት፡ከእናንተ፡ጋራ፡ይህን፡ፋሲካ፡ልበላ፡እጅግ፡እመኝ፡ነበር፤
{|
|-
[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg|thumb|'''"ፀሎተ ሐሙስ"''' ክርስቶስ የመጨረሻውን ራት ከደቀመዝሙሮቹ ጋር ሲበላ]]
|}
16፤እላችዃለኹና፥በእግዚአብሔር፡መንግሥት፡እስኪፈጸም፡ድረስ፥ወደ፡ፊት፡ከዚህ፡አልበላም፡አላቸው።
17፤ጽዋንም፡ተቀበለ፡አመስግኖም፦ይህን፡እንካችኹ፥በመካከላችኹም፡ተካፈሉት፤
18፤እላችዃለኹና፥የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡እስክትመጣ፡ድረስ፡ካኹን፡ዠምሮ፡ከወይኑ፡ፍሬ፡
አልጠጣም፡አለ።
19፤እንጀራንም፡አንሥቶ፡አመሰገነ፡ቈርሶም፡ሰጣቸውና፦ስለ፡እናንተ፡የሚሰጠው፡ሥጋዬ፡ይህ፡ነው፤ይህን፡
ለመታሰቢያዬ፡አድርጉት፡አለ።
20፤እንዲሁም፡ከእራት፡በዃላ፡ጽዋውን፡አንሥቶ፡እንዲህ፡አለ፦ይህ፡ጽዋ፡ስለ፡እናንተ፡በሚፈሰው፡በደሜ፡
የሚኾን፡ዐዲስ፡ኪዳን፡ነው።
21፤ነገር፡ግን፥አሳልፎ፡የሚሰጠኝ፡እጅ፥እንሆ፥በማእዱ፡ከእኔ፡ጋራ፡ናት።
22፤የሰው፡ልጅስ፡እንደተወሰነው፡ይኼዳል፥ነገር፡ግን፥ዐልፎ፡ለሚሰጥበት፡ለዚያ፡ሰው፡ወዮለት።
23፤ከነርሱም፡ይህን፡ሊያደርግ፡ያለው፡ማን፡እንደ፡ኾነ፡ርስ፡በርሳቸው፡ይጠያየቁ፡ዠመር።
24፤ደግሞም፡ማናቸውም፡ታላቅ፡ኾኖ፡እንዲቈጠር፡በመካከላቸው፡ክርክር፡ኾነ።
25፤እንዲህም፡አላቸው፦የአሕዛብ፡ነገሥታት፡ይገዟቸዋል፥በላያቸውም፡የሚሠለጥኑት፡ቸርነት፡አድራጊዎች፡
ይባላሉ።
26፤እናንተ፡ግን፡እንዲህ፡አትኹኑ፤ነገር፡ግን፥ከእናንተ፡ታላቅ፡የኾነ፡በመካከላችኹ፡እንደ፡
ታናሽ፥የሚገዛም፡እንደሚያገለግል፡ይኹን።
27፤በማእዱ፡የተቀመጠ፡ወይስ፡የሚያገለግል፡ማናቸው፡ታላቅ፡ነው፧የተቀመጠው፡አይደለምን፧እኔ፡ግን፡
በመካከላችኹ፡እንደሚያገለግል፡ነኝ።
28፤ነገር፡ግን፥እናንተ፡በፈተናዎቼ፡ከእኔ፡ጋራ፡ጸንታችኹ፡የኖራችኹ፡ናችኹ፤
29-30፤አባቴ፡እኔን፡እንደ፡ሾመኝ፡እኔ፡ደግሞ፡በመንግሥቴ፡ከማእዴ፡ትበሉና፡ትጠጡ፡ዘንድ፥በዐሥራ፡
ኹለቱ፡በእስራኤል፡ነገድ፡ስትፈርዱ፡በዙፋኖች፡ትቀመጡ፡ዘንድ፡ለመንግሥት፡እሾማችዃለኹ።
31፤ጌታም፦ስምዖን፡ስምዖን፡ሆይ፥እንሆ፥ሰይጣን፡እንደ፡ስንዴ፡ሊያበጥራችኹ፡ለመነ፤
32፤እኔ፡ግን፡እምነትኽ፡እንዳይጠፋ፡ስለ፡አንተ፡አማለድኹ፤አንተም፡በተመለስኽ፡ጊዜ፡ወንድሞችኽን፡አጽና፡አለ።
33፤ርሱም፦ጌታ፡ሆይ፥ወደ፡ወህኒም፡ወደ፡ሞትም፡ከአንተ፡ጋራ፡ለመኼድ፡የተዘጋጀኹ፡ነኝ፡አለው።
34፤ርሱ፡ግን፦ጴጥሮስ፡ሆይ፥እልኻለኹ፥እንዳታውቀኝ፡ሦስት፡ጊዜ፡እስክትክደኝ፡ድረስ፡ዛሬ፡ዶሮ፡
አይጮኽም፡አለው።
35፤ደግሞም፦ያለኰረጆና፡ያለከረጢት፡ያለጫማም፡በላክዃችኹ፡ጊዜ፥አንዳች፡
ጐደለባችኹን፧አላቸው።እነርሱም፦አንዳች፡እንኳ፡አሉ።
36፤ርሱም፦አኹን፡ግን፡ኰረጆ፡ያለው፡ከርሱ፡ጋራ፡ይውሰድ፥ከረጢትም፡ያለው፡እንዲሁ፤የሌለውም፡
ልብሱን፡ሽጦ፡ሰይፍ፡ይግዛ።
37፤እላችዃለኹና፥ይህ፦ከዐመፀኛዎች፡ጋራ፡ተቈጠረ፡ተብሎ፡የተጻፈው፡በእኔ፡ሊፈጸም፡ግድ፡
ነው፤አዎን፥ስለ፡እኔ፡የሚኾነው፡አኹን፡ይፈጸማልና፥አላቸው።
38፤እነርሱም፦ጌታ፡ሆይ፥እንሆ፥በዚህ፡ኹለት፡ሰይፎች፡አሉ፡አሉት።ርሱም፦ይበቃል፡አላቸው።
39፤ወጥቶም፡እንደ፡ልማዱ፡ወደ፡ደብረ፡ዘይት፡ኼደ፤ደቀ፡መዛሙርቱም፡ደግሞ፡ተከተሉት።
40፤ወደ፡ስፍራውም፡ደርሶ፦ወደ፡ፈተና፡እንዳትገቡ፡ጸልዩ፡አላቸው።
41፤ከነርሱም፡የድንጋይ፡ውርወራ፡የሚያኽል፡ራቀ፥ተንበርክኮም፦አባት፡ሆይ፥
42፤ብትፈቅድ፡ይህችን፡ጽዋ፡ከእኔ፡ውሰድ፤ነገር፡ግን፥የእኔ፡ፈቃድ፡አይኹን፡የአንተ፡እንጂ፡እያለ፡
ይጸልይ፡ነበር።
43፤ከሰማይም፡መጥቶ፡የሚያበረታ፡መልአክ፡ታየው።
44፤በፍርሀትም፡ሲጣጣር፡አጽንቶ፡ይጸልይ፡ነበር፤ወዙም፡በምድር፡ላይ፡እንደሚወርድ፡እንደ፡ደም፡
ነጠብጣብ፡ነበረ።
45፤ከጸሎትም፡ተነሥቶ፡ወደ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡መጣና፡ከሐዘን፡የተነሣ፡ተኝተው፡ሲያገኛቸው።
46፤ስለ፡ምን፡ትተኛላችኹ፧ወደ፡ፈተና፡እንዳትገቡ፡ተነሥታችኹ፡ጸልዩ፡አላቸው።
47፤ገናም፡ሲናገር፥እንሆ፥ሰዎች፡መጡ፤ከዐሥራ፡ኹለቱ፡አንዱም፡ይሁዳ፡የሚባለው፡ይቀድማቸው፡
ነበር፥ሊስመውም፡ወደ፡ኢየሱስ፡ቀረበ።
{|
|-
[[ስዕል:ይሁዳ ሊስመው ሲቀርበው.jpeg|thumb|ይሁዳ ክርስቶስን ለማስያዝ ከፈሪሳውያን ጋር ]]
48፤ኢየሱስ፡ግን፦ይሁዳ፡ሆይ፥በመሳም፡የሰውን፡ልጅ፡አሳልፈኽ፡ትሰጣለኽን፧አለው።
49፤በዙሪያውም፡የነበሩት፡የሚኾነውን፡ባዩ፡ጊዜ፦ጌታ፡ሆይ፥በሰይፍ፡እንምታቸውን፧አሉት።
50፤ከነርሱም፡አንዱ፡የሊቀ፡ካህናቱን፡ባሪያ፡መቶ፟፡ቀኝ፡ዦሮውን፡ቈረጠው።
51፤ኢየሱስ፡ግን፡መልሶ፦ይህንስ፡ፍቀዱ፡አለ፤ዦሮውንም፡ዳሶ፟፡ፈወሰው።
52፤ኢየሱስም፡ወደ፡ርሱ፡ለመጡበት፡ለካህናት፡አለቃዎችና፡ለመቅደስ፡አዛዦች፡
ለሽማግሌዎችም፦ወንበዴን፡እንደምትይዙ፡ሰይፍና፡ጐመድ፡ይዛችኹ፡ወጣችኹን፧
53፤በመቅደስ፡ዕለት፡ዕለት፡ከእናንተ፡ጋራ፡ስኾን፡እጆቻችኹን፡አልዘረጋችኹብኝም፤ይህ፡ግን፡ጊዜያችኹና፡
የጨለማው፡ሥልጣን፡ነው፡አላቸው።
54፤ይዘውም፡ወሰዱት፡ወደሊቀ፡ካህናት፡ቤትም፡አገቡት፤ጴጥሮስም፡ርቆ፡ይከተለው፡ነበር።
55፤በግቢ፡መካከልም፡እሳት፡አንድደው፡በአንድነት፡ተቀምጠው፡ሳሉ፡ጴጥሮስ፡በመካከላቸው፡ተቀመጠ።
56፤በብርሃኑም፡በኩል፡ተቀምጦ፡ሳለ፡አንዲት፡ገረድ፡አየችውና፡ትኵር፡ብላ፦ይህ፡ደግሞ፡ከርሱ፡ጋራ፡
ነበረ፡አለች።
57፤ርሱ፡ግን፦አንቺ፡ሴት፥አላውቀውም፡ብሎ፡ካደ።
58፤ከጥቂት፡ጊዜም፡በዃላ፡ሌላው፡አይቶት፦አንተ፡ደግሞ፡ከነርሱ፡ወገን፡ነኽ፡አለው።ጴጥሮስ፡
ግን፦አንተ፡ሰው፥እኔ፡አይደለኹም፡አለ።
59፤አንድ፡ሰዓትም፡የሚያኽል፡ቈይቶ፡ሌላው፡አስረግጦ፦ርሱ፡የገሊላ፡ሰው፡ነውና፥በእውነት፡ይህ፡
ደግሞ፡ከርሱ፡ጋራ፡ነበረ፡አለ።
60፤ጴጥሮስ፡ግን፦አንተ፡ሰው፥የምትለውን፡አላውቅም፡አለ።ያን፡ጊዜም፡ገና፡ሲናገር፡ዶሮ፡ጮኸ።
61፤ጌታም፡ዘወር፡ብሎ፡ጴጥሮስን፡ተመለከተው፤ጴጥሮስም፦ዛሬ፡ዶሮ፡ሳይጮኽ፡ሦስት፡ጊዜ፡ትክደኛለኽ፡
እንዳለው፡የጌታ፡ቃል፡ትዝ፡አለው።
62፤ጴጥሮስም፡ወደ፡ውጭ፡ወጥቶ፡ምርር፡ብሎ፡አለቀሰ።
63፤ኢየሱስንም፡የያዙት፡ሰዎች፡ይዘብቱበትና፡ይደበድቡት፡ነበር፤
64፤ሸፍነውም፡ፊቱን፡ይመቱት፡ነበርና፦በጥፊ፡የመታኽ፡ማን፡ነው፧ትንቢት፡ተናገር፡እያሉ፡ይጠይቁት፡ነበር።
65፤ሌላም፡ብዙ፡ነገር፡እየተሳደቡ፡በርሱ፡ላይ፡ይናገሩ፡ነበር።
66፤በነጋም፡ጊዜ፡የሕዝቡ፡ሽማግሌዎችና፡የካህናት፡አለቃዎች፡ጻፊዎችም፡ተሰብስበው፡ወደሸንጓቸው፡
ወሰዱትና፡
67፤ክርስቶስ፡አንተ፡ነኽን፧ንገረን፡አሉት።ርሱ፡ግን፡እንዲህ፡አላቸው፦ብነግራችኹ፡አታምኑም፤
68፤ብጠይቅም፡አትመልሱልኝም፡አትፈቱኝምም።
69፤ነገር፡ግን፥ካኹን፡ዠምሮ፡የሰው፡ልጅ፡በእግዚአብሔር፡ኀይል፡ቀኝ፡ይቀመጣል።
70፤ዅላቸውም፦እንግዲያስ፡አንተ፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ነኽን፧አሉት።ርሱም፦እኔ፡እንደ፡ኾንኹ፡
እናንተ፡ትላላችኹ፡አላቸው።
71፤እነርሱም፦ራሳችን፡ከአፉ፡ሰምተናልና፥ከእንግዲህ፡ወዲህ፡ምን፡ምስክር፡ያስፈልገናል፧አሉ።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፳፫'''==
1፤ዅሉም፡በሞላው፡ተነሥተው፡ወደ፡ጲላጦስ፡ወሰዱትና፦
2፤ይህ፡ሕዝባችንን፡ሲያጣምም፡ለቄሳርም፡ግብር፡እንዳይሰጥ፡ሲከለክል፡ደግሞም፦እኔ፡ክርስቶስ፡ንጉሥ፡
ነኝ፡ሲል፡አገኘነው፡ብለው፡ይከሱት፡ዠመር።
3፤ጲላጦስም፦አንተ፡የአይሁድ፡ንጉሥ፡ነኽን፧ብሎ፡ጠየቀው።ርሱም፡መልሶ፦አንተ፡አልኽ፡አለው።
4፤ጲላጦስም፡ለካህናት፡አለቃዎችና፡ለሕዝቡ፦በዚህ፡ሰው፡አንድ፡በደል፡ስንኳ፡አላገኘኹበትም፡አለ።
5፤እነርሱ፡ግን፡አጽንተው፦ከገሊላ፡ዠምሮ፡እስከዚህ፡ድረስ፡በይሁዳ፡ዅሉ፡እያስተማረ፡ሕዝቡን፡ያውካል፡
አሉ።
6፤ጲላጦስ፡ግን፦ገሊላ፡ሲሉ፡በሰማ፡ጊዜ፦የገሊላ፡ሰው፡ነውን፧ብሎ፡ጠየቀ፤
7፤ከሄሮድስም፡ግዛት፡እንደ፡ኾነ፡ባወቀ፡ጊዜ፡ወደ፡ሄሮድስ፡ሰደደው፤ርሱ፡ደግሞ፡በዚያ፡ጊዜ፡
በኢየሩሳሌም፡ነበረና።
8፤ሄሮድስም፡ኢየሱስን፡ባየው፡ጊዜ፡እጅግ፡ደስ፡አለው፤ስለ፡ርሱ፡ስለ፡ሰማ፡ከብዙ፡ጊዜ፡ዠምሮ፡
ሊያየው፡ይመኝ፡ነበርና፥ምልክትም፡ሲያደርግ፡ሊያይ፡ተስፋ፡ያደርግ፡ነበር።
9፤በብዙ፡ቃልም፡ጠየቀው፤ርሱ፡ግን፡አንድ፡ስንኳ፡አልመለሰለትም።
10፤የካህናት፡አለቃዎችና፡ጻፊዎችም፡አጽንተው፡ሲከሱት፡ቆመው፡ነበር።
11፤ሄሮድስም፡ከሰራዊቱ፡ጋራ፡ናቀው፡ዘበተበትም፥የጌጥ፡ልብስም፡አልብሶ፡ወደ፡ጲላጦስ፡መልሶ፡ሰደደው።
12፤ሄሮድስና፡ጲላጦስም፡በዚያን፡ቀን፡ርስ፡በርሳቸው፡ወዳጆች፡ኾኑ፥ቀድሞ፡በመካከላቸው፡ጥል፡ነበረና።
13፤ጲላጦስም፥የካህናትን፡አለቃዎችና፡መኳንንትን፡ሕዝቡንም፡በአንድነት፡ጠርቶ፡እንዲህ፡አላቸው።
14፤ሕዝቡን፡ያጣምማል፡ብላችኹ፡ይህን፡ሰው፡ወደ፡እኔ፡አመጣችኹት፤እንሆም፥በፊታችኹ፡መርምሬ፡
ከምትከሱበት፡ነገር፡አንድ፡በደል፡ስንኳ፡በዚህ፡ሰው፡አላገኘኹበትም።
15፤ሄሮድስም፡ደግሞ፡ምንም፡አላገኘም፤ወደ፡እኛ፡መልሶታልና፤እንሆም፥ለሞት፡የሚያደርሰው፡ምንም፡
አላደረገም፤
16-17፤እንግዲያስ፡ቀጥቼ፡እፈታዋለኹ።በበዓሉ፡አንድ፡ይፈታላቸው፡ዘንድ፡ግድ፡ነበረና።
18፤ዅላቸውም፡በአንድነት፦ይህን፡አስወግድ፥በርባንንም፡ፍታልን፡እያሉ፡ጮኹ፤
19፤ርሱም፡ሁከትን፡በከተማ፡አንሥቶ፡ሰውን፡ስለ፡ገደለ፡በወህኒ፡ታስሮ፡ነበር።
20፤ጲላጦስም፡ኢየሱስን፡ሊፈታ፡ወዶ፟፡ዳግመኛ፡ተናገራቸው፤
21፤ነገር፡ግን፥እነርሱ፦ስቀለው፡ስቀለው፡እያሉ፡ይጮኹ፡ነበር።
22፤ሦስተኛም፦ምን፡ነው፧ያደረገውስ፡ክፋት፡ምንድር፡ነው፧ለሞት፡የሚያደርሰው፡በደል፡
አላገኘኹበትም፤ስለዚህ፥ቀጥቼ፡እፈታዋለኹ፡አላቸው።
23፤እነርሱ፡ግን፡እንዲሰቀል፡በታላቅ፡ድምፅ፡አጽንተው፡ለመኑት።የእነርሱ፡ጩኸትና፡የካህናት፡አለቃዎችም፡
ቃል፡በረታ።
24፤ጲላጦስም፡ልመናቸው፡እንዲኾንላቸው፡ፈረደበት።
25፤ያንን፡የለመኑትንም፥ስለ፡ሁከት፡ሰውንም፡ስለ፡መግደል፡በወህኒ፡ታስሮ፡የነበረውን፡
አስፈታላቸው፥ኢየሱስን፡ግን፡ለፈቃዳቸው፡አሳልፎ፡ሰጠው።
26፤በወሰዱትም፡ጊዜ፡ስምዖን፡የተባለ፡የቀሬናን፡ሰው፡ከገጠር፡ሲመጣ፡ይዘው፡ከኢየሱስ፡በዃላ፡መስቀሉን፡
እንዲሸከም፡ጫኑበት።
27፤ዋይ፡ዋይ፡ከሚሉና፡ሙሾ፡ከሚያወጡ፡ሴቶችና፡ከሕዝቡ፡እጅግ፡ብዙዎች፡ተከተሉት።
28-29፤ኢየሱስ፡ግን፡ወደ፡እነርሱ፡ዘወር፡ብሎ፡እንዲህ፡አለ፦እናንተ፡የኢየሩሳሌም፡ልጆች፥ለኔስ፡
አታልቅሱልኝ፤ዳሩ፡ግን፦መካኖችና፡ያልወለዱ፡ማሕፀኖች፡ያላጠቡ፡ጡቶችም፡ብፁዓን፡ናቸው፡የሚሉበት፡
ጊዜ፥እንሆ፥ይመጣልና፥ለራሳችኹና፡ለልጆቻችኹ፡አልቅሱ።
30፤በዚያን፡ጊዜ፡ተራራዎችን፦በላያችን፡ውደቁ፥ኰረብታዎችንም፦ሰውሩን፡ይሉ፡ዘንድ፡ይዠምራሉ፤
31፤በርጥብ፡ዕንጨት፡እንዲህ፡የሚያደርጉ፡ከኾኑ፥በደረቀውስ፡እንዴት፡ይኾን፧
32፤ሌላዎችንም፡ኹለት፡ክፉ፡አድራጊዎች፡ደግሞ፡ከርሱ፡ጋራ፡ይገድሉ፡ዘንድ፡ወሰዱ።
33፤ቀራንዮም፡ወደሚባል፡ስፍራ፡በደረሱ፡ጊዜ፥በዚያ፡ርሱን፡ክፉ፡አድራጊዎቹንም፡አንዱን፡በቀኝ፡
ኹለተኛውንም፡በግራ፡ሰቀሉ።
34፤ኢየሱስም፦አባት፡ሆይ፥የሚያደርጉትን፡አያውቁምና፡ይቅር፡በላቸው፡አለ።ልብሱንም፡ተካፍለው፡ዕጣ፡
ተጣጣሉበት።
35፤ሕዝቡም፡ቆመው፡ይመለከቱ፡ነበር።መኳንንቱም፡ደግሞ፦ሌላዎችን፡አዳነ፤ርሱ፡በእግዚአብሔር፡
የተመረጠው፡ክርስቶስ፡ከኾነ፥ራሱን፡ያድን፡እያሉ፡ያፌዙበት፡ነበር።
36፤ጭፍራዎችም፡ደግሞ፡ወደ፡ርሱ፡ቀርበው፡ሖምጣጤም፡አምጥተው፦
37፤አንተስ፡የአይሁድ፡ንጉሥ፡ከኾንኽ፥ራስኽን፡አድን፡እያሉ፡ይዘብቱበት፡ነበር፦
38፤ይህ፡የአይሁድ፡ንጉሥ፡ነው፡ተብሎ፡በግሪክና፡በሮማይስጥ፡በዕብራይስጥም፡ፊደል፡የተጻፈ፡ጽሕፈት፡
ደግሞ፡በርሱ፡ላይ፡ነበረ።
39፤ከተሰቀሉት፡ከክፉ፡አድራጊዎቹም፡አንዱ፦አንተስ፡ክርስቶስ፡አይደለኽምን፧ራስኽንም፡እኛንም፡አድን፡
ብሎ፡ሰደበው።
40፤ኹለተኛው፡ግን፡መልሶ፦አንተ፡እንደዚህ፡ባለ፡ፍርድ፡ሳለኽ፡እግዚአብሔርን፡ከቶ፡አትፈራውምን፧
41፤ስላደረግነውም፡የሚገ፟ባ፟ንን፡እንቀበላለንና፡በእኛስ፡እውነተኛ፡ፍርድ፡ነው፤ይህ፡ግን፡ምንም፡ክፋት፡
አላደረገም፡ብሎ፡ገሠጸው።
42፤ኢየሱስንም፦ጌታ፡ሆይ፥በመንግሥትኽ፡በመጣኽ፡ጊዜ፡ዐስበኝ፡አለው።
43፤ኢየሱስም፦እውነት፡እልኻለኹ፥ዛሬ፡ከእኔ፡ጋራ፡በገነት፡ትኾናለኽ፡አለው።
{|
[[ስዕል:ስቅለት.jpeg|thumb|የክርስቶስ መጨረሻ ቃሎች በመስቀል ላይ ሆኖ፣በተጨማሪ ዮሐ.ም፲፱፤ቁ.፳፮ ይመልከቱ]]
|}
44፤ስድስት፡ሰዓትም፡ያኽል፡ነበረ፥ጨለማም፡እስከ፡ዘጠኝ፡ሰዓት፡በምድር፡ዅሉ፡ላይ፡ኾነ፥ፀሓይም፡
ጨለመ፥
45፤የቤተ፡መቅደስም፡መጋረጃ፡ከመካከሉ፡ተቀደደ።
46፤ኢየሱስም፡በታላቅ፡ድምፅ፡ጮኾ፦አባት፡ሆይ፥ነፍሴን፡በእጅኽ፡ዐደራ፡እሰጣለኹ፡አለ።ይህንም፡ብሎ፡
ነፍሱን፡ሰጠ።
47፤የመቶ፡አለቃውም፡የኾነውን፡ነገር፡ባየ፡ጊዜ፦ይህ፡ሰው፡በእውነት፡ጻድቅ፡ነበረ፡ብሎ፡
እግዚአብሔርን፡አከበረ።
48፤ይህንም፡ለማየት፡ተከማችተው፡የነበሩ፡ሕዝብ፡ዅሉ፥የኾነውን፡ባዩ፡ጊዜ፥ደረታቸውን፡እየደቁ፡
ተመለሱ።
49፤የሚያውቁቱ፡ግን፡ዅሉ፡ከገሊላ፡የተከተሉት፡ሴቶችም፡ይህን፡እያዩ፡በሩቅ፡ቆመው፡ነበር።
50፤እንሆም፥በጎና፡ጻድቅ፡ሰው፡የሸንጎ፡አማካሪም፡የኾነ፡ዮሴፍ፡የሚባል፡ሰው፡ነበረ፤
51፤ይህም፡በምክራቸውና፡በሥራቸው፡አልተባበረም፡ነበር፤አርማትያስም፡ከምትባል፡ከአይሁድ፡ከተማ፡ኾኖ፡
ርሱ፡ደግሞ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ይጠባበቅ፡ነበር።
52፤ይኸውም፡ወደ፡ጲላጦስ፡ቀርቦ፡የኢየሱስን፡ሥጋ፡ለመነው፤
53፤አውርዶም፡በተልባ፡እግር፡ልብስ፡ከፈነው፥ማንም፡ገና፡ባልተቀበረበት፡ከአለትም፡በተወቀረ፡መቃብር፡
አኖረው።
54፤የመዘጋጀት፡ቀንም፡ነበረ፤ሰንበትም፡ሊዠምር፡ነበረ።
55፤ከገሊላም፡ከርሱ፡ጋራ፡የመጡት፡ሴቶች፡ተከትለው፡መቃብሩን፡ሥጋውንም፡እንዴት፡እንዳኖሩት፡አዩ።
56፤ተመልሰውም፡ሽቱና፡ቅባት፡አዘጋጁ።በሰንበትም፡እንደ፡ትእዛዙ፡ዐረፉ።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
=='''ምዕራፍ ፳፬'''==
1፤ነገር፡ግን፥ከሳምንቱ፡በመዠመሪያው፡ቀን፡ያዘጋጁትን፡ሽቱ፡ይዘው፡ከነርሱም፡ጋራ፡አንዳንዶቹ፡ወደ፡
መቃብሩ፡እጅግ፡ማልደው፡መጡ።
2፤ድንጋዩንም፡ከመቃብሩ፡ተንከባሎ፡አገኙት፥
3፤ገብተውም፡የጌታን፡የኢየሱስን፡ሥጋ፡አላገኙም።
4፤እነርሱም፡በዚህ፡ሲያመነቱ፥እንሆ፥ኹለት፡ሰዎች፡የሚያንጸባርቅ፡ልብስ፡ለብሰው፡ወደ፡እነርሱ፡ቀረቡ፤
5፤ፈርተውም፡ፊታቸውን፡ወደ፡ምድር፡አቀርቅረው፡ሳሉ፥እንዲህ፡አሏቸው፦ሕያውን፡ከሙታን፡መካከል፡
ስለ፡ምን፡ትፈልጋላችኹ፧ተነሥቷል፡እንጂ፡በዚህ፡የለም።
6-7፤የሰው፡ልጅ፡በኀጢአተኛዎች፡እጅ፡ዐልፎ፡ሊሰጥና፡ሊሰቀል፡በሦስተኛውም፡ቀን፡ሊነሣ፡ግድ፡ነው፡
እያለ፡ገና፡በገሊላ፡ሳለ፡ለእናንተ፡እንደ፡ተናገረ፡ዐስቡ።
8-9፤ቃሎቹንም፡ዐሰቡ፥ከመቃብሩም፡ተመልሰው፡ይህን፡ዅሉ፡ለዐሥራ፡አንዱና፡ለሌላዎች፡ዅሉ፡
ነገሯቸው።
10፤ይህንም፡ለሐዋርያት፡የነገሯቸው፡መግደላዊት፡ማርያምና፡ዮሐና፡የያዕቆብም፡እናት፡ማርያም፡ከነርሱም፡
ጋራ፡የነበሩት፡ሌላዎች፡ሴቶች፡ነበሩ።
11፤ይህም፡ቃል፡ቅዠት፡መስሎ፡ታያቸውና፡አላመኗቸውም።
12፤ጴጥሮስ፡ግን፡ተነሥቶ፡ወደ፡መቃብር፡ሮጠ፤በዚያም፡ዝቅ፡ብሎ፡ሲመለከት፡የተልባ፡እግር፡ልብስን፡
ብቻ፡አየ፤በኾነውም፡ነገር፡እየተደነቀ፡ወደ፡ቤቱ፡ኼደ።
13፤እንሆም፥ከነርሱ፡ኹለቱ፡በዚያ፡ቀን፡ከኢየሩሳሌም፡ስድሳ፡ምዕራፍ፡ያኽል፡ወደሚርቅ፡ኤማሁስ፡ወደሚባል፡መንደር፡ይኼዱ፡ነበር፤
14፤ስለዚህም፡ስለኾነው፡ነገር፡ዅሉ፡ርስ፡በርሳቸው፡ይነጋገሩ፡ነበር።
15፤ሲነጋገሩና፡ሲመራመሩም፥ኢየሱስ፡ራሱ፡ቀርቦ፡ከነርሱ፡ጋራ፡ይኼድ፡ነበር፤
16፤ነገር፡ግን፥እንዳያውቁት፡ዐይናቸው፡ተይዞ፡ነበር።
17፤ርሱም፦እየጠወለጋችኹ፡ስትኼዱ፥ርስ፡በርሳችኹ፡የምትነጋገሯቸው፡እነዚህ፡ነገሮች፡ምንድር፡
ናቸው፧አላቸው።
18፤ቀለዮጳ፡የሚባልም፡አንዱ፡መልሶ፦አንተ፡በኢየሩሳሌም፡እንግዳ፡ኾነኽ፡ለብቻኽ፡ትኖራለኽን፧በእነዚህ፡
ቀኖች፡በዚያ፡የኾነውን፡ነገር፡አታውቅምን፧አለው።
19፤ርሱም፦ይህ፡ምንድር፡ነው፧አላቸው።እነርሱም፡እንዲህ፡አሉት፦በእግዚአብሔርና፡በሕዝቡ፡ዅሉ፡
ፊት፡በሥራና፡በቃል፡ብርቱ፡ነቢይ፡ስለነበረው፡ስለናዝሬቱ፡ስለ፡ኢየሱስ፤
20፤ርሱንም፡የካህናት፡አለቃዎችና፡መኳንንቶቻችን፡ለሞት፡ፍርድ፡እንዴት፡አሳልፈው፡እንደ፡ሰጡትና፡እንደ፡ሰቀሉት፡ነው።
21፤እኛ፡ግን፡እስራኤልን፡እንዲቤዥ፡ያለው፡ርሱ፡እንደ፡ኾነ፡ተስፋ፡አድርገን፡ነበር፤ደግሞም፡ከዚህ፡
ዅሉ፡ጋራ፡ይህ፡ከኾነ፡ዛሬ፡ሦስተኛው፡ቀን፡ነው።
22፤ደግሞም፡ከእኛ፡ውስጥ፡ማልደው፡ከመቃብሩ፡ዘንድ፡የነበሩት፡አንዳንድ፡ሴቶች፡አስገረሙን፤
23፤ሥጋውንም፡ባጡ፡ጊዜ፦ሕያው፡ነው፡የሚሉ፡የመላእክትን፡ራእይ፡ደግሞ፡አየን፡ሲሉ፡መጥተው፡
ነበር።
24፤ከእኛም፡ጋራ፡ከነበሩት፡ወደ፡መቃብር፡ኼደው፡ሴቶች፡እንደ፡ተናገሩት፡ኾኖ፡አገኙት፥ርሱን፡ግን፡
አላዩትም።
25፤ርሱም፦እናንተ፡የማታስተውሉ፥ነቢያትም፡የተናገሩትን፡ዅሉ፡ልባችኹ፡ከማመን፡የዘገየ፤
26፤ክርስቶስ፡ይህን፡መከራ፡ይቀበል፡ዘንድና፡ወደ፡ክብሩ፡ይገባ፡ዘንድ፡ይገ፟ባ፟ው፡የለምን፧አላቸው።
27፤ከሙሴና፡ከነቢያት፡ዅሉ፡ዠምሮ፡ስለ፡ርሱ፡በመጻሕፍት፡ዅሉ፡የተጻፈውን፡ተረጐመላቸው።
28፤ወደሚኼዱበትም፡መንደር፡ቀረቡ፥ርሱም፡ሩቅ፡የሚኼድ፡መሰላቸው።
29፤እነርሱ፦ከእኛ፡ጋራ፡ዕደር፥ማታ፡ቀርቧልና፥ቀኑም፡ሊመሽ፡ዠምሯል፡ብለው፡ግድ፡አሉት፤ከነርሱም፡
ጋራ፡ሊያድር፡ገባ።
30፤ከነርሱም፡ጋራ፡በማእዱ፡ተቀምጦ፡ሳለ፡እንጀራውን፡አንሥቶ፡ባረከው፥ቈርሶም፡ሰጣቸው፤
31፤ዐይናቸውም፡ተከፈተ፥ዐወቁትም፤ርሱም፡ከነርሱ፡ተሰወረ።
32፤ርስ፡በርሳቸውም፦በመንገድ፡ሲናገረን፡መጻሕፍትንም፡ሲከፍትልን፡ልባችን፡ይቃጠልብን፡
አልነበረምን፧ተባባሉ።
33-34፤በዚያችም፡ሰዓት፡ተነሥተው፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ተመለሱ፥ዐሥራ፡አንዱና፡ከነርሱ፡ጋራ፡
የነበሩትም፦ጌታ፡በእውነት፡ተነሥቷል፡ለስምዖንም፡ታይቷል፡እያሉ፡በአንድነት፡ተሰብስበው፡አገኟቸው።
35፤እነርሱም፡በመንገድ፡የኾነውን፡እንጀራውንም፡በቈረሰ፡ጊዜ፡እንዴት፡እንደ፡ታወቀላቸው፡ተረኩላቸው።
36፤ይህንም፡ሲነጋገሩ፡ኢየሱስ፡ራሱ፡በመካከላቸው፡ቆሞ፦ሰላም፡ለእናንተ፡ይኹን፡አላቸው።
37፤ነገር፡ግን፥ደነገጡና፡ፈሩ፡መንፈስም፡ያዩ፡መሰላቸው።
38፤ርሱም፦ስለ፡ምን፡ትደነግጣላችኹ፧ስለ፡ምንስ፡ዐሳብ፡በልባችኹ፡ይነሣል፧
39፤እኔ፡ራሴ፡እንደ፡ኾንኹ፡እጆቼንና፡እግሮቼን፡እዩ፤በእኔ፡እንደምታዩት፥መንፈስ፡ሥጋና፡ዐጥንት፡
የለውምና፡እኔን፡ዳስሳችኹ፡እዩ፡አላቸው።
40፤ይህንም፡ብሎ፡እጆቹንና፡እግሮቹን፡አሳያቸው።
41፤እነርሱም፡ከደስታ፡የተነሣ፡ገና፡ስላላመኑ፡ሲደነቁ፡ሳሉ፦በዚህ፡አንዳች፡የሚበላ፡አላችኹን፧አላቸው።
42፤እነርሱም፡ከተጠበሰ፡ዓሣ፡አንድ፡ቍራጭ፥ከማር፡ወለላም፡ሰጡት፤
43፤ተቀብሎም፡በፊታቸው፡በላ።
44፤ርሱም፦ከእናንተ፡ጋራ፡ሳለኹ፡በሙሴ፡ሕግና፡በነቢያት፡በመዝሙራትም፡ስለ፡እኔ፡የተጻፈው፡ዅሉ፡
ይፈጸም፡ዘንድ፡ይገ፟ባ፟ል፡ብዬ፡የነገርዃችኹ፡ቃሌ፡ይህ፡ነው፡አላቸው።
45፤በዚያን፡ጊዜም፡መጻሕፍትን፡ያስተውሉ፡ዘንድ፡አእምሯቸውን፡ከፈተላቸው፤
46፤እንዲህም፡አላቸው፦ክርስቶስ፡መከራ፡ይቀበላል፡በሦስተኛውም፡ቀን፡ከሙታን፡ይነሣል፥
47፤በስሙም፡ንስሓና፡የኀጢአት፡ስርየት፡ከኢየሩሳሌም፡ዠምሮ፡በአሕዛብ፡ዅሉ፡ይሰበካል፡ተብሎ፡እንዲሁ፡ተጽፏል።
48፤እናንተም፡ለዚህ፡ምስክሮች፡ናችኹ።
49፤እንሆም፥አባቴ፡የሰጠውን፡ተስፋ፡እኔ፡እልክላችዃለኹ፤እናንተ፡ግን፡ከላይ፡ኀይል፡እስክትለብሱ፡ድረስ፡
በኢየሩሳሌም፡ከተማ፡ቈዩ።
50፤እስከ፡ቢታንያም፡አወጣቸው፡እጆቹንም፡አንሥቶ፡ባረካቸው።
51፤ሲባርካቸውም፡ከነርሱ፡ተለየ፡ወደ፡ሰማይም፡ዐረገ።
{|
|-
[[ስዕል:የእየሱስ ዕርገት.png|142px|thumb|የጌታችን መድኀኒታችን የእየሱስ ክርስቶስ ዕርገት]]
|}
52፤እነርሱም፤ሰገዱለትና፡በብዙ፡ደስታ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ተመለሱ፥
53፤ዘወትርም፡እግዚአብሔርን፡እያመሰገኑና፡እየባረኩ፡በመቅደስ፡ኖሩ።
{|
|-
|+style="background:#FFBF00; width:800px;height: 6px;|
|}
sizk7uwcabihq3nkbp2b3rtfig9iph2
አባል:AngelDust1941
2
52338
372205
369522
2022-08-01T19:20:51Z
AngelDust1941
38367
[[en:Help:Minor edit|አነስተኛ አርትዕ]]
wikitext
text/x-wiki
Hello Tamaleros
* [[በኢትዮጵያ የመሬት መንቀጥቀጥ ዝርዝር]]
* [[ፎርድ ሞዴል ቲ]]
02ebmkg1x77t9iagx5y4grzjkbgkxlf
372207
372205
2022-08-01T20:12:59Z
AngelDust1941
38367
[[en:Help:Minor edit|አነስተኛ አርትዖት]]
wikitext
text/x-wiki
Hello Tamaleros
= ሌሎች ፕሮጄክቶች =
* [[በኢትዮጵያ የመሬት መንቀጥቀጥ ዝርዝር]]
=== ኑዌቫስ ሬዲሬሲዮኖች ===
* [[Ford Model T]]
* [[Model T]]
b9kcctkylay8dcv2l559cp7xtnqx8i3
ፎርድ ሞዴል ቲ
0
52631
372206
2022-08-01T20:02:52Z
AngelDust1941
38367
አዲስ ገጽ ይፍጠሩ: */ [[ፎርድ ሞዴል ቲ]] */
wikitext
text/x-wiki
'''ፎርድ ሞዴል ቲ''' (በ[[እንግሊዝኛ]]: Ford Model T) ከ [[1908]] እስከ [[1927]] የተሰራ ሞዴል መኪና ነበር.
[[File:1908 Ford Model T.jpg|thumb|በ[[1908]] የፎርድ ሞዴል ቲ ሽያጭ ፖስተር-ማስታወቂያ.]]
[[ስዕል:1925_Ford_Model_T_touring.jpg|thumb|የ [[1925]] ሞዴል ቲ ጉብኝት.]]
በ[[ሄንሪ ፎርድ]] የተነደፈው ቀላል፣ የበለጠ ጠንካራ እና ርካሽ የመኪና ሞዴል ለዩናይትድ ስቴትስ መካከለኛው መደብ እና በዓለም ላይ 15 ሚሊዮን ዩኒቶች በመመረት በዓለም ላይ በጣም የተሸጠው ሞዴል ነበር እና በቮልስዋገን ሴዳን በልጦ ነበር። እ.ኤ.አ. በ [[1972]] በአሁኑ ጊዜ የአውቶሞቲቭ ታሪክ አዶ ነው።
{{መዋቅር-ታሪክ}}
[[መደብ:ተሽከርካሪ]]
[[መደብ:መጓጓዣ]]
4o141fautqiqykdfaefvvo92wdce0zl
372210
372206
2022-08-01T20:27:11Z
AngelDust1941
38367
[[en:Help:Minor edit|አነስተኛ አርትዕ]]
wikitext
text/x-wiki
'''ፎርድ ሞዴል ቲ''' (በ[[እንግሊዝኛ]]: Ford Model T) ከ [[1908]] እስከ [[1927]] የተሰራ ሞዴል መኪና ነበር.
[[File:1908 Ford Model T.jpg|thumb|በ[[1908]] የፎርድ ሞዴል ቲ ሽያጭ ፖስተር-ማስታወቂያ.]]
[[ስዕል:1925_Ford_Model_T_touring.jpg|thumb|የ [[1925]] ሞዴል ቲ ጉብኝት.]]
በ[[ሄንሪ ፎርድ]] የተነደፈው ቀላል፣ የበለጠ ጠንካራ እና ርካሽ የመኪና ሞዴል ለዩናይትድ ስቴትስ መካከለኛው መደብ እና በዓለም ላይ 15 ሚሊዮን ዩኒቶች በመመረት በዓለም ላይ በጣም የተሸጠው ሞዴል ነበር እና በቮልስዋገን ሴዳን በልጦ ነበር። እ.ኤ.አ. በ [[1972]] በአሁኑ ጊዜ የአውቶሞቲቭ ታሪክ አዶ ነው።
{{መዋቅር-ታሪክ}}
[[መደብ:መኪናዎች]]
[[መደብ:መጓጓዣ]]
r9gytsn1b9dqhcqohjbdffi60wfqyx6
372212
372210
2022-08-02T00:38:25Z
AngelDust1941
38367
wikitext
text/x-wiki
'''ፎርድ ሞዴል ቲ''' (በ[[እንግሊዝኛ]]: Ford Model T) ከ [[1908]] እስከ [[1927]] የተሰራ ሞዴል መኪና ነበር.
[[File:1908 Ford Model T.jpg|thumb|በ[[1908]] የፎርድ ሞዴል ቲ ሽያጭ ፖስተር-ማስታወቂያ.]]
[[ስዕል:1925_Ford_Model_T_touring.jpg|thumb|የ [[1925]] ሞዴል ቲ ጉብኝት.]]
በ[[ሄንሪ ፎርድ]] የተነደፈው ቀላል፣ የበለጠ ጠንካራ እና ርካሽ የመኪና ሞዴል ለዩናይትድ ስቴትስ መካከለኛው መደብ እና በዓለም ላይ 15 ሚሊዮን ዩኒቶች በመመረት በዓለም ላይ በጣም የተሸጠው ሞዴል ነበር እና በ[[ቮልስዋገን ሴዳን]] በልጦ ነበር። እ.ኤ.አ. በ [[1972]] በአሁኑ ጊዜ የአውቶሞቲቭ ታሪክ አዶ ነው።
{{መዋቅር-ታሪክ}}
[[መደብ:መኪናዎች]]
[[መደብ:መጓጓዣ]]
it2rgzy4uvypd2jsgfiplomb751ihbm
Ford Model T
0
52632
372208
2022-08-01T20:14:06Z
AngelDust1941
38367
አዲስ አቅጣጫ ፍጠር፡ */ [[Ford Model T]] */
wikitext
text/x-wiki
#REDIRECT [[ፎርድ ሞዴል ቲ]]
fsn57xgnajlg0bfub1zdw5xboh6dsrh
Model T
0
52633
372209
2022-08-01T20:15:28Z
AngelDust1941
38367
አዲስ ማዘዋወር ፍጠር፡ */ [[Model T]] */
wikitext
text/x-wiki
#REDIRECT [[ፎርድ ሞዴል ቲ]]
fsn57xgnajlg0bfub1zdw5xboh6dsrh
መደብ:መኪናዎች
14
52634
372211
2022-08-01T20:28:23Z
AngelDust1941
38367
አዲስ ምድብ ተፈጠረ፡ */ [[መደብ:መኪናዎች]] */
wikitext
text/x-wiki
[[መደብ:መጓጓዣ]]
tsb033u8uya7vgt08s4dj8a5fba2ggr
ሞዴል ቲ
0
52635
372214
2022-08-02T00:44:31Z
AngelDust1941
38367
ማጠቃለያ አርትዕ አይደለም።
wikitext
text/x-wiki
#REDIRECT [[ፎርድ ሞዴል ቲ]]
fsn57xgnajlg0bfub1zdw5xboh6dsrh