Talk:የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን

ከWikipedia

በታም መልካም ነገር ነው የተመለከትኩት እና በዚህ ቀትሉበት እላለሁ ነገር ግን በኢትዮዽያ አርቶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 81 የመጽሐፍ ቅዱስ ቁጥር እንደምትቀበል ተገልጿል ድምሩ ላይ ትክክል ነው:: የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥር ግን 35 ተብሎ ቢስተካከል መልካም ይመስለኛል::