ስቶኮልም

ከWikipedia

ስቶኮልም (እስቶኮልም) የስዊድን ዋና ከተማ ነው።

ስቶኮልም ከመዘጋጃ ቤት
ስቶኮልም ከመዘጋጃ ቤት

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,622,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,251,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 59°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 18°03′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።