ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ
ከWikipedia
ብርሃኑ ነጋ በ1958 እ.ኤ.አ. በደብረ ዘይት ከተማ ተወለዱ። እድሜያቸውም 17 አመት እንደሞላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርት መከታተል ጀመሩ። በመጀመሪያ አመት የዩኒቨርስቲ ቆይታው በወቅቱ ከነበሩ ተማሪዎች ጋር በመሆን ስለ ዲሞክራሲና የስብኣዊ መብት ይከበር ሲሉ፡ ይታገሉ ከነበሩ ወጣት የአብዮቱ የበኩር ልጆች ጋር ትግሉን ጀመረ።
ዶ/ር ብርሃኑ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል አስተማሪ ነበሩ። እስከ ሐምሌ 1999 ድረስ አድራሻቸው ቃሊቲ እስር በት ነበር። ከሃምሌ 13 ቀን 1999 ጀምሮ መንግስት ባደረገው ይቅርታ መሰረት ክእስር ተለቀዋል።