ማሞ ውድነህ

ከWikipedia

ማሞ ውድነህ የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና የቀድሞው የኢቲዮጵያ የደራሲዎች መሃበር ሊቀ መንበር ናቸው። በአቡነ ጳውሎስ በሚመራው የሃይማኖት ኮሚቴ ውስጥ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን ለማምጥት ከሚንቀሳቀሱ ሰዎች አንዱ ናችው።

[ለማስተካከል] ልጅነት

ማሞ ውድነህ በሁለተኛው የኢትዮ ጣሊያን ጦርነት ወላጆቻቸውን አጥተዋል። ይህም የተከሰተው በበሻጊያ በምትባለው የትውልድ አገራችው በወሎ ነበር። የሕይወት አጋጣሚ በሻጊያን በቦምብ ከደደቡት ፓይለቶች አንዱን እንዲያገኙ አብቅቶያችው ይቅር እንዳሉት በአንድ ጽሁፋቸው ዘግበዋል ።

[ለማስተካከል] የታተሙ ሰራዎች

  • ዲግሪ ያሳበደው
  • ካርቱም ሄዶ ቀረ
  • ሂሩት አባትዋ ማነው?
  • ጊሌን የክፍለ ዘምዝኑ ሰላይ
  • መስዋት ኢስራእል
  • የኛ ሰው በደማስኮ

[ለማስተካከል] የውጭ ማያዣ


በሌሎች ቋንቋዎች