ድምጺ ወያነ ትግራይ በኢትዮጵያ፣ ትግራይ ክልል፣ መቀሌ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ሬድዮ ጣቢያ ነው ። የተቋቋመው በሐምሌ 8 ቀን 1978 አ.ም. በትግራይ የትግል ሜዳ ነው ።