ባንጊ
ከWikipedia
ባንጊ (Bangui) የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 810,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 669,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°23′ ሰሜን ኬክሮስ እና 18°37′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ከተማው በፈረናዮች በኡባንጊ ወንዝ ላይ በ1881 ዓ.ም. ተመሠረተ።
ባንጊ (Bangui) የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 810,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 669,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°23′ ሰሜን ኬክሮስ እና 18°37′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ከተማው በፈረናዮች በኡባንጊ ወንዝ ላይ በ1881 ዓ.ም. ተመሠረተ።