ዶ/ር ኣበራ ሞላ በ፲፱፻፵ ዓ.ም. የተወለዱ ኢትዮጵያዊ ናቸው።
ዶ/ር ኣበራ በኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን ለመጀመሪያ ጊዜ መጠቀም እንዲቻል ያደረጉ ምሑር ናቸው። ከዚህም ሌላ በእንስሳት ሕክምና ሙያቸውም ይታወቃሉ።