ራስ ዳሸን
ከWikipedia
ራስ ዳሸን | |
---|---|
![]() |
|
ከፍታ | 4,533 ሜትር |
ሐገር ወይም ክልል | ኢትዮጵያ |
የተራሮች ሰንሰለት ስም | ስሜን ተሮች |
አቀማመጥ | 13°15′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°24′ ምሥራቅ ኬንትሮስ |
ለመጀመሪያ ግዜ የወጣው ሰው | 1841 እ.ኤ.አ. በ ፌሬትና ጋሊኒዬ |
ራስ ዳሸን (በሌላ አጠራር ራስ ዳሸንና ራስ ደጀን የኢትዮጵያ አንጋፋው ተራራና ከአፍሪካ በከፍታ 4ኛው ተራራ ነው።