ኢየሱስ

ከWikipedia

በ14ኛው ከፍለ ዘመን መሰራቱ የሚታመን የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርቲያን እየሱስና ማሪያም ምስል
በ14ኛው ከፍለ ዘመን መሰራቱ የሚታመን የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርቲያን እየሱስና ማሪያም ምስል

ኢየሱስ (ዕብራይስጥ: ישוע ፣ የሹዓ) በትምህርቶቹና በሕይወቱ የክርስትና ሃይማኖት የጀመረ ነው። ብዙ ጊዜ ክርስቶስ በሚለው ስም ሲባል ይህ ስም የወጣ ከግሪክ ቋንቋ Χριστός ነውና ይህም መሢሕ (ከዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም 'የተቀባ') በመተርጎም ነበር።

እየሱሰ በብዙ አብያተ ክርስትያናት፤ አምላክ እና ፍጣሪ ነው ተብሎ ይታመናል።

[ለማስተካከል] ተጨማሪ ማጣቀሻዎች:-

በሌሎች ቋንቋዎች