ቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል

From Wikipedia

ቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል
ቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል

ቤንሻንጉል-ጉምዝ (ክልል ) ከኢትዮጵያ 9 ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው አሶሳ ነው። 50,248 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1999 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 523,000።