ዱሻንቤ
From Wikipedia
ዱሻንቤ (Душанбе) የታጂኪስታን ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 817,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 38°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 68°51′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ዱሻንቤ (Душанбе) የታጂኪስታን ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 817,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 38°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 68°51′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።