ፖርት ኦፍ ስፔን

From Wikipedia

ፖርት ኦፍ ስፔን የትሪኒዳድና ቶቤጎ ዋና ከተማ ነው።

ከወደቡ ስትታይ ከኤሪክ ዊሊያም ፒያሥ መንታ ፎቆች አጠገብ
ከወደቡ ስትታይ ከኤሪክ ዊሊያም ፒያሥ መንታ ፎቆች አጠገብ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 263,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 45,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 10°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 61°31′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።