ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር

From Wikipedia

ፊልድ ማርሻል ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽርሱዳን ፕሬዝዳንት ናቸው። አል በሽር ሆሽ ቦናጋ በሚባል ሱዳን ውስጥ በሚገኝ አንድ አነስተኛ ሠፈር ውስጥ በታኅሣሥ 22 ቀን 1936 (Jan. 1, 1944 እ.ኤ.ኣ.) ተወለዱ። አል በሽር ገና ልጅ እያሉ ነው ካይሮ በሚገኝ የወታደር ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የገቡት። ከዚያም ቀስ በቀስ በደረጃ እያደጉ መጡ። በጥቅምት 6 ቀን, 1986 (Oct. 16, 1993) የሱዳን ፕሬዝዳንት ሆኑ።