ሳንቶ ዶሚንጎ

From Wikipedia

ሳንቶ ዶሚንጎ የዶሚኒካን ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።

ፕላዛ ኮሎን
Enlarge
ፕላዛ ኮሎን

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,851,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,252,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 69°57′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

በሌሎች ቋንቋዎች