አቡጃ

From Wikipedia

አቡጃናይጄሪያ ዋና ከተማ ነው።

አቡጃ
Enlarge
አቡጃ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 590,400 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 165,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 09°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 07°10′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

በሌሎች ቋንቋዎች