ትቢልሲ የጆርጂያ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,440,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,240,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 41°43′ ሰሜን ኬክሮስ እና 44°48′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
መደቦች: መዋቅሮች | ዋና ከተሞች