ባኩ

From Wikipedia

ባኩ የአዘርባይጃን ዋና ከተማ ነው።

ባኩ ከ'ሳዱላ ግንብ' ሲታይ
Enlarge
ባኩ ከ'ሳዱላ ግንብ' ሲታይ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,118,600 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,235,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 40°22′ ሰሜን ኬክሮስ እና 49°53′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

በሌሎች ቋንቋዎች