ባኩ የአዘርባይጃን ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,118,600 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,235,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 40°22′ ሰሜን ኬክሮስ እና 49°53′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
መደቦች: መዋቅሮች | ዋና ከተሞች