ፕራግ የቼክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,378,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,169,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 50°06′ ሰሜን ኬክሮስ እና 14°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
መደቦች: መዋቅሮች | ዋና ከተሞች