ጋበሮኔ የቦትስዋና ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 581,500 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 830,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 24°45′ ደቡብ ኬክሮስ እና 25°55′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
መደቦች: መዋቅሮች | ዋና ከተሞች