ያሙሱክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 185,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°49′ ሰሜን ኬክሮስ እና 05°17′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
መደቦች: መዋቅሮች | ዋና ከተሞች