ወያኔ በግፍ የፈረደባቸውን መሪዎቻችንን ለማስለቀቅ በአንድነት እንነሳ ?

From Wikipedia

ይህ መጣጥፍ እንዲጠፋ ሐሳብ ቀርቧል።
ስለዚህ ጥያቄ ሐሳብዎን ለመስጠት፣ እባክዎ "ለመጥፋት የታጩ ገጾች"ን ይጎበኙ።
ነገሩ በአዛጋጆች እስከሚወሰን ድረስ ይኸው መልእክት እዚህ ላይ ይቆይ።
እስከዚያው ድረስ መጣጥፉን ማዛጋጀትም ሆነ ማሻሻል ይፈቀዳል።

ወያኔ በማን አለኝንበት በህገውጥ ያሰራቸውንና በህገወጥ መንገድ ፍርድ የፈረደባቸውን የኢትዮጵያ ህዝብ መሪዎችንና ያሰራቸውን አጠቃላይ እስረኞች ለማስለቀቅ አሁን ዛሬ

በአንድነት ፤

በህብረት ፤

አጠቃላይ ኢትዮጵያን የምንነሳበት ወቅትና ሰዓት አሁን መሆኑን ተገንዝበን እንነሳ !!!

ብዙ መፃፍ ፤

ብዙ መነጋገር ፤

ብዙ መታገስ ፤

ያበቃለት ደረጃ ደርሰናል።

ኢትዮጵያ አገራችን የሁሉም የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ድርጅቶች አገር እንጂ የወያኔ/የትግራይ ተወላጆች አገር ብቻ ሆና አትቀጥልም ! ! !

የትጥቅ ትግሉ በአንድነት በህብረት ይፋፋማል ! ! !

ኢትዮጵያ ትቅደም ! ! !

እናሸንፋለን !!!


አክባሪያችው ፀረ-ወያኔ ጅራፍ ነኝ ፤

ከሰላምታ ጋር።