ወያኔ በግፍ የፈረደባቸውን መሪዎቻችንን ለማስለቀቅ በአንድነት እንነሳ ?
From Wikipedia
|
ወያኔ በማን አለኝንበት በህገውጥ ያሰራቸውንና በህገወጥ መንገድ ፍርድ የፈረደባቸውን የኢትዮጵያ ህዝብ መሪዎችንና ያሰራቸውን አጠቃላይ እስረኞች ለማስለቀቅ አሁን ዛሬ
በአንድነት ፤
በህብረት ፤
አጠቃላይ ኢትዮጵያን የምንነሳበት ወቅትና ሰዓት አሁን መሆኑን ተገንዝበን እንነሳ !!!
ብዙ መፃፍ ፤
ብዙ መነጋገር ፤
ብዙ መታገስ ፤
ያበቃለት ደረጃ ደርሰናል።
ኢትዮጵያ አገራችን የሁሉም የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ድርጅቶች አገር እንጂ የወያኔ/የትግራይ ተወላጆች አገር ብቻ ሆና አትቀጥልም ! ! !
የትጥቅ ትግሉ በአንድነት በህብረት ይፋፋማል ! ! !
ኢትዮጵያ ትቅደም ! ! !
እናሸንፋለን !!!
አክባሪያችው ፀረ-ወያኔ ጅራፍ ነኝ ፤
ከሰላምታ ጋር።