Talk:የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን

From Wikipedia

በታም መልካም ነገር ነው የተመለከትኩት እና በዚህ ቀትሉበት እላለሁ ነገር ግን በኢትዮዽያ አርቶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 81 የመጽሐፍ ቅዱስ ቁጥር እንደምትቀበል ተገልጿል ድምሩ ላይ ትክክል ነው:: የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥር ግን 35 ተብሎ ቢስተካከል መልካም ይመስለኛል::