From Wikipedia
ሲሳይ ንጉሱ የኢትዮጵያ ደራሲ ነው። በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ። ልቦለድ ከመጻፋቸው በላይ ለሩህ ምጽሔት አዘጋጅ ሁነው ይሠሩ ነበር። እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል።
- ጉዞው (1975 ዓ.ም.)
- ሰመመን (1985 እ.ኤ.አ.)
- ግርዶሽ (1989 እ.ኤ.አ.)
- ትንሣኤ
- የቅናት ዘር (1988 ዓ.ም.)
- ረቂቅ አሻራ (1995 ዓ.ም.)
-