መስፍን ሃብተማርያም
From Wikipedia
መስፍን ሃብተማርያም (በ1945 እ.ኤ.አ. በሞጆ ተወልደው) የአማርኛ ደራሲ ናቸው። ሁለተኛ ደረጃ ጨርሰው ለ3 አመት በኤርትራ አስተማሪ ነበሩ። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ በ1970 እ.ኤ.አ. ተመርቀው በካናዳ አገር አጠኑ።
[ለማስተካከል] ስራዎች
- The rich man and the singer (በእንግሊዝኛ) (1971 እ.ኤ.አ.)
- የቡና ቤት ስዕሎችና ሌሎችም ወጎች (1984 እ.ኤ.አ.)
- አባ ደፋርና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች (1977 ዓ.ም.)
- አዜብና ሌሎችም አጫጭር ልብ ወለዶች (1981 ዓ.ም.)
- አውዳምትና ሌሎችም ወጎች
- የሌሊት ድምጾች