ማኅበረ ቅዱሳን
From Wikipedia
ማኅበረ ቅዱሳን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ ስር የሚገኝ የአገልግሎት ማኅበር ነው። "ማኅበረ ቅዱሳን" እግዚአብሔር ያከበራቸው የሐዋርያት የነቢያት የጻድቃን የሰማዕታት በአጠቃላይ የቅዱሳን ገድል ትሩፋትና አማላጅነት የሚዘከርበት በመሆኑ ይህን ስያሜውን አግኝቶል።
ስለ ማኅበሩ ብዙ ለማወቅ መረጃ መረቡን እዚህ ይጎብኙ። እንድሁም የህትመት ዉጤቶቹን ሐመር መጽሄትንና ስምዐ ጽድቅ ጋዜጣን ያንብቡ። ከሰሜን አሜሪካ የሚያስተላልፈውንም የሬዲዮ ፕሮግራም ፍኖተ ሰላምን መከታተል ይችላሉ።