ሚካኤል
From Wikipedia
ሚካኤል (ቅዱስ ሚካኤል) በክርስትና እምነት ከሶስቱ ዋና መላእክት (ሚካኤል፡ ገብርኤል፡ ሩፋኤል)አንዱ ነው። በመጽህፍ ቅዱስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በ ተረፈ ዳንኤል ሲሆን በዮሃንስ ራዕይ 12፡7 ላይ በግልጽ ተጠቅሷል። የስሙም ትርጉም "እንደ እግዚአሄር ያለ ማን አለ?" ማለት ነው።
ሚካኤል (ቅዱስ ሚካኤል) በክርስትና እምነት ከሶስቱ ዋና መላእክት (ሚካኤል፡ ገብርኤል፡ ሩፋኤል)አንዱ ነው። በመጽህፍ ቅዱስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በ ተረፈ ዳንኤል ሲሆን በዮሃንስ ራዕይ 12፡7 ላይ በግልጽ ተጠቅሷል። የስሙም ትርጉም "እንደ እግዚአሄር ያለ ማን አለ?" ማለት ነው።