ኃይሌ ገብረ ሥላሴ

From Wikipedia

አምስተርዳም 1997 ዓ.ም.
አምስተርዳም 1997 ዓ.ም.

ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ከ10 ልጆች መካከል በአሠላ፣ አርሲ ኢትዮጵያሚያዝያ 10 ቀን 1965 ዓ.ም. የተወለደ ጎበዝ የሯጫ እሽቅድድም ተወዳዳሪ ነው። በብዙዎች ዕይታ፣ መቸም ከነበሩ የርቀት ሯጮች አንደኛው መሆኑ ይቆጠራል። ሩቅ ለመሮጥ ያለው ችሎታ ምናልባት ከመንደሩ ከፍታ ከባሕር ጠለል በላይ የተነሣ ነው።