ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ከ10 ልጆች መካከል በአሠላ፣ አርሲ ኢትዮጵያ በሚያዝያ 10 ቀን 1965 ዓ.ም. የተወለደ ጎበዝ የሯጫ እሽቅድድም ተወዳዳሪ ነው። በብዙዎች ዕይታ፣ መቸም ከነበሩ የርቀት ሯጮች አንደኛው መሆኑ ይቆጠራል። ሩቅ ለመሮጥ ያለው ችሎታ ምናልባት ከመንደሩ ከፍታ ከባሕር ጠለል በላይ የተነሣ ነው።
መደቦች: ኢትዮጵያ | ሰዎች | ስፖርት