ሚካኤል

From Wikipedia

ሚካኤል
ሚካኤል

ሚካኤል (ቅዱስ ሚካኤል) በክርስትና እምነት ከሶስቱ ዋና መላእክት (ሚካኤል፡ ገብርኤል፡ ሩፋኤል)አንዱ ነው። በመጽህፍ ቅዱስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በ ተረፈ ዳንኤል ሲሆን በዮሃንስ ራዕይ 12፡7 ላይ በግልጽ ተጠቅሷል። የስሙም ትርጉም "እንደ እግዚአሄር ያለ ማን አለ?" ማለት ነው።