የሥነ፡ልቡና ትምህርት

From Wikipedia

ይዞታ

[ለማስተካከል] ታሪክ

በሙት ባሕር እስራኤል በተገኙት ብራና ጥቅሎች በአንዱ "የሥርዓት መመሪያ መጽሐፍ" በተባለ ብራና ውስጥ ለሰዎች ሁሉ ሁለት መናፍስት እንደተሾሙ ይላል፤ እነርሱም ሀሠት ወይም ትእቢት (ጥላ) እና እውነት ወይም ኅሊና (ብርሃን) ይባላሉ። ለዚህ እምነት በቤተ እስራኤል ዘንድ ተመሳሳይ ጽሁፍ አለ፤ የተሾሙ መላእክት በጐ ወይም ጥፉ አድራጎት በወርቅ ይመዝገባሉ ይላል።

በዘመናዊ ሥነ ልቡና ደግሞ አእምሮ በሁለት ክፍሎች ይለያል። አንዱ ክፍል በደረታቸው የሚስቡ እንስሳት ባይኖራቸው የሚጠቡ እንስሶች ብቻ ይዘውት ነው። ሌላው ክፍል ለእንስሳት ሁሉ የጋራ ነው።

[ለማስተካከል] የሥነ-ልቡና ጥናት መርሆዎች

[ለማስተካከል] የሥነ-ልቡና የጥናት አድማስ

[ለማስተካከል] የምርመራ ዘዴዎች

[ለማስተካከል] የሥነ-ልቡና ጥናት ሂሶች