ዋጋዱጉ የቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 962,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 12°22′ ሰሜን ኬክሮስ እና 01°31′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
Categories: መዋቅሮች | ዋና ከተሞች