ገብርኤል

From Wikipedia

ገብርኤል
ገብርኤል

በ 'አብርሃማዊ ሀይማኖቶች' (ክርስትና ፤ ኣይሁድ ፤ እስልምና) ገብርኤል (ቅዱስ ገብርኤል) ከሶስቱ ዋና መላእክት (ሚካኤል፡ ገብርኤል፡ ሩፋኤል)አንዱ ሲሆን በእግዚአብሄር መልእክተጛነቱ ይታወቓል። በመጽህፍ ቅዱስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በመጽሃፈ ዳንኤል ነው። የስሙም ትርጉም "ከእግዚአብሄር የሆነ አለቓ" ማለት ነው። በእግዚአብሄር ፊት ምቖም ከሚችሉ ስባት መላእክት ውስጥም አንዱ ተደርጎ ይቆጠራል።