ሲሳይ ንጉሱ

From Wikipedia

ሲሳይ ንጉሱኢትዮጵያ ደራሲ ነው። በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ። ልቦለድ ከመጻፋቸው በላይ ለሩህ ምጽሔት አዘጋጅ ሁነው ይሠሩ ነበር። እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል።

[ለማስተካከል] ሥራዎች

  • ጉዞው (1975 ዓ.ም.)
  • ሰመመን (1985 እ.ኤ.አ.)
  • ግርዶሽ (1989 እ.ኤ.አ.)
  • ትንሣኤ
  • የቅናት ዘር (1988 ዓ.ም.)
  • ረቂቅ አሻራ (1995 ዓ.ም.)