ዮፍታሄ ንጉሴ

From Wikipedia

ዮፍታሔ ንጉሤ
ዮፍታሔ ንጉሤ

ዮፍታሄ ንጉሴ (1897 ዓ.ም. ደብረ ኤልያስ ቀበሌ ጎጃም ተወልደው በ1937 ዓ.ም. አርፈው) ስመ ጥር ኢትዮጵያዊ ደራሲ ነበሩ።

[ለማስተካከል] የድርሰት ሥራዎች

  • ተአምራዊው ዋሽንት (1923)
  • ምስክር (1930)
  • ጥቅም ያለበት ጨዋታ (1931)
  • ሙሽሪት ሙሽራ
  • ያማረ ምላሽ
  • የሆድ አምላኩ ቅጣት (1932)
  • ዳዲ ቱራ (1933)
  • የህዝብ ጸጸት (1934)
  • ሙሾ በከንቱ (1935)
  • አባት ንጉሳችን ጠረፍ ይጠብቅ (1935)
  • የደንቆሮዎች ቲያትር (1936)
  • አፋጀሽኝ (1936)
  • ጎበዝ አየን (1928 ዓ.ም.)
  • ዓለም አታላይ (1941)
  • እያዩ ማዘን (1942)
  • ንጉሱ እና ዘውዱ (1946)

[ለማስተካከል] ማስታወሻዎች እና ዋቢ ምንጮች

«History of Ethiopian Theater» በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል። (እንግሊዝኛ) «Bibliography of Ethiopian Writers» ከብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻህፍት ኤጀንሲ - ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር (pdf file) (አማርኛ)