ዋርካ (ድረገጽ)
From Wikipedia
ዋርካ ከሳይበር ኢትዮጵያ የቀረበ የውይይት መድረክ ድረ ገጽ ነው። መልእክቶቹ በብዛት የተጻፉ በአማርኛ ስለሆነ ይህ ድረገጽ በተለይ ለኢትዮጵያውያን በፊደል ለመወያየት ይፈቅዳቸዋል። በሰኔ 1992 ተፈጥሮ ዛሬ ከሁሉ የተጠቀመው የአማርኛ ዌብሳይት ሆኖአል።
ካላፈው ግንቦት 1998 ጀምሮ ግን ሳይበር-ኢትዮጵያ እንደሚለው፥ የኢትዮጵያ መንግሥት በፖለቲካዊ ምክንያት ይህን ድረገጽ ስለአገደው በኢትዮጵያ ውስጥ ሊታይ አሁን አይቻልም። ሆኖም የመረጃ ሚኒስትር ብርሃኑ ሃይሉ ምንም ድረገጽ አልተከለከለምና የማይታዩበት ምክንያት አይታወቅም ብሏል።
[ለማስተካከል] የውጭ መያያዣ
- ዋርካ መድረክ
- ዌብሳይቶች በመንግሥት ስለመከልከላቸው (በሳይበር ኢትዮጵያ)
- ዌብሳይቶች ስለመከልከላቸው (በሌላ ምንጭ)
- ስለመከልከላቸው (በሌላ ምንጭ)
- ስለ መከልከላቸው (በሌላ ምንጭ)