ዮፍታሄ ንጉሴ
From Wikipedia
ዮፍታሄ ንጉሴ (1897 ዓ.ም. ደብረ ኤልያስ ቀበሌ ጎጃም ተወልደው በ1937 ዓ.ም. አርፈው) ስመ ጥር ኢትዮጵያዊ ደራሲ ነበሩ።
[ለማስተካከል] የድርሰት ሥራዎች
- ተአምራዊው ዋሽንት (1923)
- ምስክር (1930)
- ጥቅም ያለበት ጨዋታ (1931)
- ሙሽሪት ሙሽራ
- ያማረ ምላሽ
- የሆድ አምላኩ ቅጣት (1932)
- ዳዲ ቱራ (1933)
- የህዝብ ጸጸት (1934)
- ሙሾ በከንቱ (1935)
- አባት ንጉሳችን ጠረፍ ይጠብቅ (1935)
- የደንቆሮዎች ቲያትር (1936)
- አፋጀሽኝ (1936)
- ጎበዝ አየን (1928 ዓ.ም.)
- ዓለም አታላይ (1941)
- እያዩ ማዘን (1942)
- ንጉሱ እና ዘውዱ (1946)
[ለማስተካከል] ማስታወሻዎች እና ዋቢ ምንጮች
«History of Ethiopian Theater» በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል። (እንግሊዝኛ) «Bibliography of Ethiopian Writers» ከብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻህፍት ኤጀንሲ - ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር (pdf file) (አማርኛ)